Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Ethnic’

Myanmar Junta Torches Century-Old Catholic Church| የምያንማር ኹንታ ጥንታዊውን የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን አቃጠለው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2023

💭 ቻን ታር፣ ምያንማር/በርማ፤ የምያንማር ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በምያንማር ወታደራዊ መንግስት ተቃጥሎ ወደመ | እ.አ.አ በ1894 ዓ.ም ተመሠረተ

😲 ካረን/Karen“ የሚለው ቃል ሰሞኑን ተደጋግሞ እየመጣብኝ ነው።

👉 ካረን/ Karen፤

  • . እንደ አክሱም ጽዮናውያን ከፍተኛ አድሎ የሚካሄድበት የምያንማር ጎሣመጠሪያ ነው
  • ፪.’ የሴት ስም’ ነው
  • ፫. አማካይ እድሜ ያላቸው ቀበጥባጣ የምዕራባውያን ነጭ ሴቶች ‘የቅጽል ስም’ ነው

ግን ይህ መገጣጠም ምን ይሆን?

እጅግ በጣም አሳዛኝና አስገራሚ ነው፤ ታች እንደምናየው፤ ከሦስት ወራት በፊት የብራዚል ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ እንዲሁ በቃጠሎ ወደሟል።

ከምስራቅ እስከ ምዕራብ፣ ከሰሜን እስከ ደቡብ፤የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ዓብያተ ክርስቲያናትለምን? ሰይጣን ከእስር ስለተለቀቀ ይመስላል፤ በየሃገሩ ሥልጣን ላይ የወጡት የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች ናቸው፤ በአክሱም ጽዮን፣ በማርያም ደንገላት፤ በጉንዳጉንዶ ማርያም ወዘተ አረመኔዎቹ እነ ዳግማዊ ግራኝ፣ ጂኒ ጁላና ጃዋር የፈጸሙትም ይህን ነው።

ለፈሪሳውያኑ የቤተ ክህነት ዓባላት አጀንዳ የሰጡ ሰለመሰላቸው የእናታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን ክብር ለማሳነስ የሚደፍሩት ፕሮቴስታንት ጋላኦሮሞ ፓስተሮችም የተለቀቀው ሰይጣን ጭፍሮችና የክርስቶስ ተቃዋሚው መልዕክተኞች ናቸው። አብዛኛዎቹ የኤሚራቱ እርኩስ መንፈስ ከነገሰባት ከሐረር አካባቢ መሆናቸው አያስደንቅም፤ ለጊዜው ይለፈልፉ ዘንድ አፍ ተሰጥቷቸዋል!

አዎ! የክርስቶስ ተቃዋሚ ይነሳል ግን በክርስቶስ ተሸንፎ ወደ ገሃነም ይጣላል። ቅዱሳን “ከመጀመሪያው ትንሣኤ” በኋላ ሲነግሱ ሰይጣን ለ “ሺህ ዓመታት” በሰንሰለት ታስሯል። ከዚያ ጊዜ ጊዜ በኋላ ፣ ሰይጣን ከእስር ተለቋል ፣ ከዚያ በኋላ በቤተክርስቲያኑ ላይ የመጨረሻ ጥቃት ይሰነዝራል። ግን እሳት ከሰማይ ወደቀች እና “አውሬው እና ሐሰተኛው ነቢይ” ወደ ነበሩበት “ወደ እሳቱ ገንዳ” የተጣለውን ዲያብሎስን ይበላዋል። ኢየሱስ ክርስቶስ ቤተክርስቲያኑን ለመቀበል በክብር ተመልሷል ፣ ሙታንን እንደየሥራቸው ይፈረድባቸዋል ፣ እሳት ይወድቃል እናም አዲስ ሰማያትና አዲስ ምድር ተሠርተዋል ፣ ዘላለማዊነትን ከፍተዋል። [ራዕይ.፳፩፥፩]

😈 የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች፤ ወዮላቸው!

✞ The 129-year-old Assumption Church in Chan Thar in Ye-U township in the northwestern Sagaing region was set ablaze on Jan. 15, along with many villagers’ homes.

Myanmar junta forces have continued their attacks on Christian communities by torching a more than century-old Catholic church in a predominantly Christian village.

The church was completely destroyed in the inferno. However, there were no human casualties as villagers managed to flee before the army arrived.

The place of worship built in 1894 had a ‘priceless’ historical value for Catholics and non-Catholics alike. Before setting fire to it, soldiers desecrated it by drinking and smoking inside. Catholics and Buddhists have lived together in harmony in the area for centuries. In the past year, the village has been attacked four times by militia, without any clashes or provocations.

It is a new wound for the religious minority, after two air force fighter jets carried out a raid in Karen State in recent days, destroying a church and killing five people including a child.

The first Catholic presence in the area, which refers to the diocese of Mandalay, dates back about 500 years and the village of Chan Thar itself arose and developed thanks to the work of descendants of Portuguese Catholics who then inhabited it for centuries.

In the village, the population has always been predominantly Catholic, scattered in 800 houses in close contact and harmony with two neighbouring Buddhist centres. Last year, the military set fire to the houses of Chan Thar on 7 May and a second time a month later, on 7 June 2022, destroying 135 buildings.

The third assault took place on 14 December, just before the start of the Christmas celebrations; the last was a few days ago, on 14 January 2023, when the Tatmadaw (Armed Forces) men razed and burnt almost all the houses.

Local sources, on condition of anonymity, report that the soldiers attacked and set fire to the church “for no apparent reason”, because there was no fighting or confrontation going on in the area, and without any provocation.

The soldiers had been stationed in the area in front of the church since the evening of 14 January, and before leaving the area, they carried out an “atrocity” by setting fire to the building and “completely burning” the church, the parish priest’s house and the centuries-old nunnery, which collapsed after being enveloped in flames.

The Church of Our Lady of the Assumption was a source of pride for Catholics in Upper Myanmar not only because of its centuries-old tradition, the baptism of the first bishop and the birth of three other archbishops and over 30 priests and nuns.

The place of worship was in fact a historical and cultural heritage for the entire country, including Buddhists, and proof of this is the climate of fraternal cooperation that was established between the different communities.

The church, bell tower and other buildings were destroyed on the morning of 15 January. Government soldiers, an eyewitness revealed, also “desecrated” the sacredness of the place by “looting, drinking alcohol and smoking” inside.

In response to the attack, a number of Burmese priests on social networks have been raising appeals to pray for the country and for the Christian community itself. On the other hand, there have been no official statements or declarations from the Archdiocese of Yangon and Card. Charles Bo.

“We are deeply sorrowful as our historic church has been destroyed. It was our last hope,” a Catholic villager, who did not want to be identified due to repercussions by the army, said.

Villagers said a Marian grotto and the adoration chapel were spared. But the parish priest’s house and the nuns’ convent were destroyed.

They said the army arrived in the village in the conflict-torn Sagaing region on the evening of Jan. 14 and set many houses on fire and stayed in the church overnight before setting it ablaze early on Jan. 15, when local Catholics were expected to arrive for worship.

More than 500 houses in the village were also destroyed. in what was the fourth raid on the village in eight months.

“We have no more houses and the church where there was an antique painting of St Mary, which can’t be replaced,” another resident who wished to remain anonymous said.

The junta is targeting the Sagaing region to tackle growing resistance to its rule by people’s defense forces who are suspected to be based there.

Christians make up around 8.2 percent of Myanmar’s 55 million population. The junta has repeatedly raided Chan Thar since May, 2022. Nearly 20 houses were destroyed and two Catholics, including a mentally disturbed person, were killed during a raid on May 7, 2022. More than 100 houses were set ablaze a month later on June 7. In a raid on Dec.14, more than 300 houses were torched.

Thousands have fled the village since last May and taken shelter in churches near Mandalay, Myanmar’s second-largest city, and at relatives’ homes in other parts of the country.

Chaung Yoe, Mon Hla and Chan Thar, which are part of Mandalay archdiocese, are known as Bayingyi villages because their inhabitants claim that they are the descendants of Portuguese adventurers who arrived in the region in the 16th and 17th centuries. These villages have produced many bishops, priests, and nuns for the Church.

✞ São Paulo: The Oldest Orthodox Church in Brazil Was Destroyed by a Fire

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

  • ኢትዮጵያ
  • ግብጽ
  • ናይጄሪያ
  • ሩሲያ
  • ዩክሬይን
  • ኮሶቪ/ሰርቢያ
  • ቱርክ
  • ብራዚል
  • አሜሪካ
  • ምያንማር

.…ዓብያተ ክርስቲያናት በየቦታው እየተቃጠሉ ነው

💭 ሳዖ ፓውሎ፤ የብራዚል ጥንታዊው የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ በቃጠሎ ወደመ | ..አ በ1904 .ም ተመሠረተ

2016 .ም ላይ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ኪሪል ይህን የብራዚል የቅድስት ድንግል ማርያም አብሳሪ ቤተ ክርስቲያንን ጎብኝተውት ነበር።

የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ኪሪል እሁድ በሳኦ ፓውሎ ሜትሮፖሊታን ኦርቶዶክስ ካቴድራል ሥርዓተ ቅዳሴ አከበሩ። ይህ ካቴድራል፣ ለብዙዎቹ የብራዚል ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዋና የጸሎት ቤታቸው ነው።

✞✞✞ አቤቱ ምህረትህን ስጠን ✞✞✞

  • ❖ Ethiopia
  • ❖ Egypt
  • ❖ Nigeria
  • ❖ Russia
  • ❖ Ukraine
  • ❖ Kosovo/Serbia
  • ❖ Turkey
  • ❖ Brazil
  • ❖ USA
  • ❖ Myanmar

….Churches are burning everywhere

💭 The Antiochian Orthodox Church of the Annunciation to the Theotokos, in São Paulo, was destroyed in a fire yesterday and today. It had been founded in 1904 by Syrian and Lebanese immigrants, seven years after the first Divine Liturgy in Brazilian history had been celebrated in a room in the same street. The community had mostly merged with that of the Orthodox Metropolitan Cathedral, but there were still weekly liturgies that kept the memory of the temple alive. Only the altar survived, but some icons could be retrieved from the walls.

The fire started in a nearby store, and it doesn’t seem anyone was hurt.

In 2016, Patriarch Kirill, the leader of the Russian Orthodox Church visited The Antiochian Orthodox Church of the Annunciation to the Theotokos, which was founded in 1904

✞✞✞ Lord, have mercy. ✞✞✞

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Myanmar: Government Planes Bomb Church, Five Killed, Including a Child | Satan on The Moveድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2023

💭 ምያንማር (በርማ)፤ የመንግስት አውሮፕላኖች ቤተክርስቲያንን በቦምብ አፈነዱ፣ ህፃንን ጨምሮ አምስት ክርስቲያኖች ተገደሉ | ሰይጣን በእንቅስቃሴ ላይ ነው

💭 ተራራማ በሆኑ ቦታዎች ላይ የሚኖሩት ጎሳዎችና ዝምድናቸው

ስለዚህ አሳዛኝ ዜና ባለፈው ዓርብ ስሰማ ወዲያው ምርመራ የጀመርኩት “ካረን” ስለተሰኘው የምያንማር (በርማ) ጎሣ ነው። ብዙ ጊዜ የሚወራው “ሮሂንጋ” ስለተሰኙት የባንግላዴሽ ሙስሊም ወራሪዎች እጣ ፈንታ ነው። ነገር ግን በምያንማር ብዙ በደል የሚደርስበት፤ አጥባቂ ቡድሃ እና ክርስቲያኖች የበዙበት ይህ “ካረን” የተሰኘው ጎሣ ብዙ በደል ይደርስበታል። ይህ ጎሣ እንደ አክሱም ጽዮናውያን ብዙ መጮኽ ስለማይችል ብሶትን ብዙም አንሰማም። ምርመራየን ስቀጥል ይህ ጎሳ ከቲቤታውያን ጋር ዝምድና እንዳለው ተረዳሁ። ቲቤታውያን ምንም እንኳን የቡድሃ እምነት ተከታዮች ቢሆኑም ብዙ ነገራቸው ግን ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ጋር በጣም ይመሳሰላል። ልክ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ከጽዮናውያን ጋር የሕብረት ጸሎት ካካሄዱ ጥቂት ሕዝቦች መካከል ትቤታውያን ነበሩ። በወቅቱ ይህን መረጃ አቅርቤ ነበር።

👉 በጎንደር እና ሐረር ካሉ ‘ክርስቲያኖች’ ይልቅ የቲቤት ተራራ ቡድኻ መነኮሳት ለአክሱም ጽዮን ቀርበዋል

የ“ካረን” ብሔረሰብን አስመልክቶ አንድ ቪዲዮና ምስሎችን ሳይ (ነገ አቀርበዋለሁ) አለባበሳቸው ልክ እንደ አክሱም ጽዮናውያን ሆኖ አየሁት። ቀጥሎም በኬኒያዋ ናይሮቢ “ካረን” በተሰኘው ክፍለ ከተማ የኢትዮጵያውያን/ኤርትራውያን ምግብ ቤቶች እንዳሉ ተረዳሁ።

ከዚያም የሆነ ነገር ወደ ኔፓል ወሰደኝ፤ ኒፓላውያንም ሳያቸው ከኢትዮጵያውያን ጋር የሚመሳሰል ብዙ ነገር እንዳላቸው በማስታወስ ከእኔ ጋር ትምህርት ቤት የነበሩ ግሩም ኔፓላውያን ትዝ አሉኝ። ፈልጌ አንድ ቀን ብጎበኛቸው ደስ ይለኛል” አልኩ በሃሳቤ። ዛሬ ተጋሩ ከሚባለው ወገናችን ጋር ብዙ ተመሳሳይነት ስላላቸው አንዳንድ ኮርያውያን ሳይቀሩ ዘራችን ከአክሱም ነው” ይላሉ።

ታዲያ ዛሬ አንድ የኔፓል ዓውሮፕላን ተከስክሱ ብዙ መንገደኞች መሞታቸውን ስሰማ አዘንኩ፤ ወዲያው የታየኝም ከአራት ዓመታት በፊት በአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ቍ. ፩ የአክሱም ጽዮናውያን ጠላት በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ትዕዛዝና ሤራ ደብረ ዘይት (ሆራ) ላይ እንዲከሰከስ የተደረገው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ነው። አውሮፕላኑ “አህመድ” በተሰኘው ረዳት ፓይለት አማካኝነት እንዲከሰከስ መደረጉን በጊዜው አውስቼው ነበር። ታዲያ ሰሞኑን የአሜሪካ & ፈረንሳይ መርማሪዎች “ከፓይለቶቹ በኩል የሆነ ነገር” አለ በሚል የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ መርማሪዎች ያወጡትን የ’ምርመራ ውጤት’ ውድቅ ማድረጋቸው የእኔን መላምት አጠናክሮታል።

👉 የካረን ብሔረሰብ አለባበስ

BACKGROUND OF THE KAREN PEOPLE

The Karen are a large and dispersed ethnic group of Southeast Asia. They trace their origins to the Gobi Desert, Mongolia, or Tibet. Karen settled in Burma/Myanmar’s southern Irrawaddy Delta area and in the hills along the Salween River in eastern Myanmar and in neighboring Thailand. In the past numerous peoples were considered Karen sub-groups: the Pwo Karen (mostly delta rice-growers), the Sgaw Karen of the mountains; and the Kayahs (also called Karennis), Pa-Os, and Kayans (also called Padaungs), who live in the Karenni and Shan States of Myanmar. Now all of these groups consider themselves distinct ethnic groups.

The total population of Karen in around 6 million (although some it could be as high as 9 million according to some sources) with 4 million to 5 million in Myanmar, over 1 million in Thailand, 215,000 in the United States(2018), more than 11,000 in Australia, 4,500 to 5,000 in Canada and 2,500 in India in the Andaman and Nicobar Islands and 2,500 in Sweden,

🔥 ‘A Living Hell’: Churches, Clergy Targeted By Myanmar Military

On Thursday, a Baptist pastor and a Catholic deacon were killed in Lay Wah village, two women wounded, hundreds flee. Karen rebels call the attack a “war crime”, urge the international community to cut off fuel supplies to ruling military junta. Myanmar’s government-in-exile condemns the attacks, extends condolences to victims’ families.

Thursday afternoon two jet fighters attacked Lay Wah, a village located in Mutraw district, Karen State, south-eastern Myanmar.

The area is under the control of the Karen National Union (KNU) whose armed wing, the Karen National Liberation Army (KNLA), has been repeatedly engaged in heavy fighting with Myanmar’s regular army.

At least five people were killed as a result of the bombing. Hundreds of residents hastily left their homes and fled, fearing further raids and more violence.

Local sources report that at least two bombs were dropped. Over the past few days, two churches and a school, as well as several other buildings were hit.

The mother and the child died instantly, while a Baptist pastor and a Catholic deacon succumbed later to their injuries. Two other women were wounded albeit not seriously.

The child, Naw Marina, would have turned three next month; she died along with her mother, Naw La Kler Paw; Catholic deacon Naw La Kler Paw; Rev Saw Cha Aye; and the last victim, Saw Blae, a villager who helped out in church.

Four large craters now dot the area, the result of the blasts; some believe the churches were the target. But luckily, the death toll was limited because the school was closed. For some time, its pupils have been attending lessons in a nearby forest.

KNU spokesperson Padoh Saw Taw Nee described the bombing as a “war crime”. For him, “It is very important to stop the supply of fuel for the junta military’s aircraft,” to limit the attacks.

“I ask again that the international community take more effective action against the junta,” he added.

Following the bombing of Lay Wah, Myanmar’s exiled National Unity Government (NUG), which includes former MPs from Aung San Suu Kyi’s National League of Democracy, issued a statement condemning the raid.

“We convey our condolences to all those who have lost their lives,” the press release said. “ We pledge that we will do our utmost to bring justice for all those lives lost, be it national or international,”

Myanmar’s military junta has repeatedly attacked civilian targets in Karen and Kachin states and Sagaing and Magwe regions. So far, the bombing campaign has killed at least 460 civilians, including many children.

👉 Just in:

One person was killed and eight others wounded when rebels opposed to the ruling junta attacked a state celebration in eastern Myanmar today, the military said.

The nation has been in turmoil since Aung San Suu Kyi’s civilian government was toppled in an army coup almost two years ago.

Long-established ethnic rebel groups, as well as dozens of “People’s Defence Forces” (PDF), have emerged in opposition.

The junta said one man was killed when a rebel group and PDF shelled an event in eastern Kayah’s capital Loikaw early Sunday as people gathered to celebrate the anniversary of the state’s recognition.

“The artillery fell at the celebration area near city hall and at the ward where people were staying,” a junta statement said.

Among those wounded were six students, as well as a man and a woman, the military said, adding that some security services personnel were also hurt.

No group has claimed responsibility for the attack.

More than 2,700 civilians have been killed since the military grabbed power in February 2021, according to a local monitoring group.

The junta blames anti-coup fighters for a civilian death toll it has put at almost 3,900. — AFP

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Nobel Peace Laureate Invited Foreign Armies to Massacre His Own People | Mind-Boggling

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2021

And this sick-minded war criminal is still in power? No Government, allied with a foreign power, should wage war against its own People

__________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Dr.Isaias Irgau on Tigray Tragedy | War Crimes, Genocide and Crimes Against Humanity

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 8, 2021

Evil Abiy Ahmed Ali & his allies burnt crops, destroyed grain stores, slaughtered livestock, finally blocked access to hum. assist., using hunger as a weapon. A severe acute malnutrition, children under 5, even a month old baby.

______________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በትግሬዎች ላይ ጭፍጨፋ በተካሄደባቸው ሁመራና ዳንሻ ያሉ ነዋሪዎች | ወያኔ ማረን!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2021

እንግዲህ ወያኔን የምንቃወምባቸው ብዙ መስፈርቶች ቢኖሩም ቅሉ እንደ አዲስ አበባ፣ ባሕርዳር፣ ናዝሬት፣ ጂማ፣ ጋምቤላና በሌሎች በተቀሩት የኢትዮጵያ ከተሞችና ቦታዎች ትግሬዎች በረከቱን በማምጣቸው ኢትዮጵያ በኤኮኖሚው፣ በጤናው፣ በትምህርቱ፣ በሰላም ጥበቃው መስኮች የማይካዱና በቀደሙት አገዛዞች በሃገራችን ያልታዩ ስኬቶችን አሳይታለች። ለብዙ ዓመታት በተከታታይ እስከ 15 % የኢኮኖም እድገት ይታይ ነበር፤ ያውም የሕዝባችን ቁጥር አንድ መቶ ሚሌይን ደርሶ። ለዚህ ስኬት አንዱ ምሳሌ ሁመራ እንደሆነ ቪዲዮው ላይ የቀረቡት ወገኖቻችን መስክረዋል። ይህ ስኬት ነው በተለይ የዲያስፐራውን አማራ ልሂቃን ላለፉት ሃያ ሰባት ዓመታት ሲያንገበግባቸው የነበረው፤ “እንዴት ትግሬዎቹ ይብለጡን?” በሚል የጨቅሎች ቅናታዊ ቁጭት! የሚቀርቡን ፈረንጆች እንኳን ይህን ሐቅ በደንብ ታዝበውታል። ኦሮሞዎችም ኢትዮጵያኛና የአፍሪቃ ኩራት የሆነውን የግዕዝ ፊደል ከበታችነንት ስሜት የተነሳ አንቀበልም ብለው የላቲኑን ደካማ ፊደል ወስደው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቋንቋ “እንግሊዝኛ” ይሁን በማለት ላይ ናቸው። ዛሬ ኦሮሞዎቹ በሚገዟት የጠፋችው ኢትዮጵያ የሰው ሕይወት እንደ ቁንጫ መቆጠሩ ብቻ ሳይሆን ኤኮኖሚውም በ -15% አሽቆልቁሎ በመውደቅ ላይ ይገኛል። ሁሉም ነገር “ምን ልስጥ? ምን ላካፈል?” ሳይሆን “አምጣ ሁሉም የኔ ነው!” በሚለው የጥፋት መንገድ ወደ ኋላ እየሄደ ነው። ልክ ኦሮሞዎቹ “ኬኛ ብቻ” እያሉ በወረሩት ግዛት ኢትዮጵያውያንን እያሰቃዩ እንደሚያሳድዷቸውና እንደሚገድሏቸው፤ በማይካድራ፣ ዳንሻ እና ሁመራም ጋላማራዎቹ “ኬኛ ብቻ” ብለው ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሱዳን እንዲሰደዱ፣ የቀሩትም በጅምላ ተጨፍጭፈዋል። ይህ እኮ በምድርም በሰማይም ከባድ ዋጋ ያስከፍላል፤ ወገን ይህን እንዴት መገንዘብ ተሳነው? በጣም አሳዛኝ የሆነ ዘመን ነው!

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Nobel Prize Allowed Evil A. Ahmed to Borrow The Eritrean Army | What a Tragedy!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 4, 2021

ዶ / ር ኢሲያስ ይርጋው፦ “ለአብይ አህመድ የኖቤል ሰላም ሽልማት ያስገኘለት “የሰላም ተግባር” የኤርትራን ወታደሮች ፣ የኤርትራን ጦር በትግራይ ላይ እንዲያዘምት መፍቀዱ በጣም አሳዛኝ ነው

ዶ/ር ኢሳያስ በደንብ ተናግረዋል፤ ብዙ ጠቃሚ መልዕክቶችን ያዘለ ግሩም ቃለ መጠይቅ ! የጠያቂው ዶ/ር ትህትና፣ ተቆርቋሪነትና አክብሮት የተሞላበት አቀራረብም ሊመሰገን ይገባዋል፤ አንዳንድ በጎ ቱርኮችም አሉ። የኖቤል የሰላም ሽልማት አሁን የ ሃፍረት ምልክት ነው ፥ ለዘር ማጥፋት ፈቃድ ነው ስንል ያለምክኒያት አልነበረም።

Dr. Isias Irgau: „It’s tragic that the PEACE PACT that earned Abiy Ahmed The Nobel Peace Prize allowed him to borrow Eritrean soldiers, the Eritrean army to conduct this war against Tigray„

Well said, Doc! We’ve been saying all the time that The Nobel Peace Prize is now a mark of shame – a license for genocide.

👉 አብይ የኖቤል የሰላም ሽልማትን እንዲያገኝ ያስቻለውን ጉዳይ ተቃርኖ በመላው የትግራይ ክልል ውስጥ ጦርነት ለማካሄድና በ ፮/ 6 ሚሊዮን ሰዎች ላይ ጦርነት መክፈቱ ለማሰብ እንኳን በጣም ይረብሻል።

For Abiy to have won The Nobel Prize and Wage a War on 6 Million People is Appalling to Think About

👉 Noble Peace Prize = License for Genocide

👉 የኖቤል የሰላም ሽልማት = ለዘር ማጥፋት ወንጀል ፈቃድ

__________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የወራሪዎቹ የዋቄዮ-አላህ ጋሎች እና አረቦች ግልጽ ሀበሻን የማጥፋት ሤራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 30, 2020

ቪዲዮው ላይ ፴፫/33ን እስኪ ፈልጓት፡ ወገኖቼ

ከትናንትና ወዲያ ባቀረብኩት ጽሑፍ በነካ ነካ ያወሳሁት፦ የ ፴፫/33 ቁጥር ሚስጥር

❖ “የእግዚአብሔር መልአክ ገብርኤል በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ፥ ያድናቸውማል”

የዘመናችን አማሌቃውያን የሆኑትና በግራኝ አብዮት አህመድ የሚመሩት የዋቄዮአላህ አርበኞች አማራውንና ትግሬውን በተጠና እና እባባዊ በሆነ መንገድ ወደሚቆሰቁሷቸው የጦርነት እሳት ውስጥ አንድ በአንድ እየማገዱ ከኢትዮጵያ ምድር ሊያጠፏቸው ከወሰኑ ከመቶ ሃምሳ ዓመታት በላይ ሆኗቸዋል። የዛሬው ከቀድሞው የሚለየው ስልጣኑን ተረክበውታል ለጥፋትና ጭፍጨፋ ዘመቻቸውም በቂ ገንዘብና መሳሪያ ከኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያን አግኝተዋል።

በትግራይ ላይ የከፈቱት የጭፍጨፋ ጦርነት ሆነ አሁን ቪዲዮው በቅደም ተከተል እንደሚያሳየው ከሱዳን ጋር የተቀነባበረው “ግጭት” የዚሁ አማራን እና ትግሬን ከማስጨፍጨፊያ መንገዶቻቸው መካከል አንዱ ነው። ደጋግሜ የምለው ነው፤ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከምናስበው በላይ እጅግ በጣም አረመኔዎች ናቸው፤ ዕድሉን ካገኙ በአማራና ትግሬ ላይ ኬሚካልና ኑክሌር መሳሪያዎችን ከመጠቀም ወደ ኋላ አይሉም። እግዚአብሔር አያድርገውና በትግራይ ላይ ተጠቅመዋል የሚል ስጋት አለኝ።

ከሱዳን ጋር በሚደረገው ግጭት ገላጣማ በሆነው የሱዳን በርሃ በአረቦቹ በኩል ከምዕራባውያኑ የተገኙትን የጨረር መሣሪያዎችን እንደሚጠቀሙ አንጠራጠር። በኤሚራቶችና ቱርኮች በኩል በትግራይ የተጠቀሟቸው ድሮኖች ሙቀት መለኪያ ነበሩ። አፍጋኒስታንን ከወረሩበት ከአስራ ዘጠኝ ዓመታት በፊት አንስቶ “ከኢትዮጵያ ጋር ተመሳሳይ ተራራማ የመልክዓ ምድር አቀማመጥ ያላት አፍጋኒስታን ለኢትዮጵያ መለማመጃቸው ነው” ስል ነበር። ያው ዛሬ ሁሉም በጂቡቱ እየሰፈሩ ናው፤ እነ አሜሪካም ከ፳/20 ዓመታት በኋላ ወታደሮቻቸውን ከአፍጋኒስታን ነቅለው ለማስወጣት በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

👉 ሁለቱ ጄነራሎች፤ የግብጹ አልሲሲ & የሱዳኑ አልቡርሃን እና ፮አለቃ ብርሃኑ ቁራ ጁላ ፥ ወይንም አብዮት አህመድ አሊ ባባ እና ፴፫/33ቱ ሌቦችጄነራሎች

መጋቢት ፫/ ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – March 12, 2020

ጄኔራል የተባለውአለቃብርሃኑ ቁራ ጁላ ወደ ሱዳን አመራ፤ ከሱዳን መንግስትና ሰራዊት ጋር ተመካከረ።

ሚያዚያ ፳፮/ ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – May 04,2020

ኢሳያስ አፈቆርኪ በድንገትወደ ኢትዮጵያ ተጓዘ፤

በዚሁ ወር የኤርትራ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም

ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሐንስ በድብቅ ወደ አዲስ አበባ አቅንቶ ነበር

ሰኔ ፲፰/፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – June 25, 2020

ኢሳያስ አፈቆርኪ ወደ ሱዳን አመራ

ሰኔ ፳፰/፪ሺ ፲፪ ዓ.-July 5, 2020

ኢሳያስ አፈቆርኪ ወደ ግብጽ አቀና።

ሐምሌ ፲፩/፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – July 18th, 2020

ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ኤርትራ አመራ የሳዋን ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከልን ጎበኘ፤ ከወር በኋላም ወደ ኤርትራ ተመልሶ ነበር።

ሐምሌ ፲፫/ ፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – 20.07.2020

የኤርትራ ጄነራል ፊሊጶስ ወልደዮሐንስ ጄነራሎቹን ሁሉ ይዞ ወደ ሱዳን አመራ።

ነሐሴ ፲፱/፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – August 25, 2020

የቀድሞው የሲአይኤ አለቃ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒዮ ሱዳንን ጎበኘ። ከሱዳን የሉዓላዊው ምክር ቤት ኃላፊ ከሌተናል ጄኔራል አብደል ፈታህ አልቡርሃን ጋር ተገናኘ። ከግራኝ ጋር ቀጠሮ ይዟል።

የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ፦“እንደ አንድ የሲ.አይ.ኤ አገልጋይ

እንዋሽ፣ እናታልልና እንሠርቅ ነበር”። ይለናል በግልጽ።

ነሐሴ ፲፱/፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – August 25, 2020

ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ሱዳን አቀና፤ ከሱዳን መሪዎች ጋር ተገናኘ፤ ከቀድሞው የሲ.አይ.

አለቃ ከአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ማይክ ፖምፔዮ ጋር ተገናኘ፤ ትዕዛዝም ተቀበለ፤ ለትግራይ ጦርነትም በኤሚራቶች በኩል ድሮኖችን እንደሚያቀርቡለትና የሳተላይት መረጃም እንደሚሰጠው ተረጋገጠለት ፤ ሱዳን ከእስራኤል ጋር ግኑኝነት ለመጀመር ቃል ገባች።

ጳጉሜን ፪ /፪ሺ ፲፪ ዓ.ም – September September 08,2020

የሱዳን የሉዓላዊው ምክር ቤት ኃላፊ ሌተናል ጄኔራል አብደል ፈታህ አልቡርሃን ኤርትራን ጎብኘ።

የሱዳንና ኤርትራ መሪዎች የሁለትዮሽ የፀጥታ ሥምምነት ተግባራዊነት ላይ ተወያዩ

ጥቅምት ፪/፪ሺ፲፫ – October 12, 2020

የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ለስራ ጉብኝት ኢትዮጵያ ገባ፤ የወታደራዊ ተቋማትን እና ማዕከላትን + የሕዳሴውን ግድብ ጎበኘ + የኦሮሚያን ሲዖል ቃኘው።

ጥቅምት ፲፬/፪ሺ፲፫ ዓ./ – October 24, 2020

ፕሬዝዳንት ትራምፕ ስለህዳሴው ግድብ ከሱዳኑ ጠቅላይ ሃምዶክ ጋር ባደረገው አስደንጋጭ ንግግር “ግብፆች የህዳሴውን ግድብ ያፈነዱታል” አለ።

ጥቅምት ፳፪/፪ሺ፲፫ ዓ./ ኡራኤል – November 1, 2020

የሱዳን ሉዓላዊ የሽግግር ምክር ቤት ሊቀመንበር ጄኔራል አብዱልፈታህ አልቡርሃን

አዲስ አበባ ገባ ፤ በግራኞች አብዮት አህመድ እና ሽመልስ አብዲሳ

ታጅቦ የጋሎችን ካባ፣ ጦርና ጋሻ ተሸለመ ፤ “ሕዳሴ ግድብ ኬኛ!” አሉ።

ጥቅምት ፳፬/፪ሺ፲፫ ዓ./ ተክለ ሐይማኖት – November 3, 2020

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በትግራይ ላይ ጦርነት አወጀ

ኅዳር ፳፱ /፪ሺ፲፫ ዓ.ም – 08 December 2020

የኤርትራ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ኦስማን እና

የኢሳያስ አማካሪ የማነ ለጉብኝት ወደ ሱዳን አመሩ

ታህሣሥ ፲፫/፪ሺ፲፫ ዓ.ም – December 13, 2020

የሱዳኑ ጠቅላይ ሃምዶክ ወደ አዲስ አበባ አመራ

ታኅሣሥ ፯/፪ሺ፲፫ ዓ.ም – December 16, 2020

የሱዳኑ መሪ ከግራኝ ጋር በተገናኘ በሦስተኛው ቀን፤

ሱዳን በኢትዮጵያ ሰራዊት ተጠቃሁ፣ ወታደሮቼ ተገደሉአለች

በበነገታው ግብጽ ከሱዳን ጋር በመቆም ኢትዮጵያን አወገዘቻት

ታኅሣሥ ፲/፪ሺ፲፫ ዓ.ም – December 19, 2020

ሱዳን ወታደሮቿን ወደ ኢትዮጵያ አስገባች

_____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: