Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Ethiopian Holy Water’

ድንቅ ነው | ዓይኖቿ ታመው ጽሁፉ ሁሉ አረብኛ (እባብ) መስሎ ይታያት የነበረችው እህታችን በመድኃኔ ዓለም ድንቅ ጸበል ተፈወሰች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 23, 2017

የሚገርም ነው፤ የአረብኛ ጽሁፍ እባባዊ ቅርጽ ነው ያለው፤ ለምሳሌ፡ ምስሉ ላይና በአንዳንድ የአዲስ አበባ ታክሲዎች ላይ ተለጣጥፎ እንደምናየው፣“አላህ” የሚለውን የአረብኛ ጽሁፍ ጠመዝማዛና ትልቅ ዘንዶ የሚመስል ቅርጽ የያዘ ነው፦

እህታችን የታያትም ይኽው ነው፤ ከሰውነቷ የወጣላትም እባብ የዲያብሎስ ጋኔን መሆኑ የሚያጠራጥር አይደለም። የክርስቶስ ልጆች የሆኑት ኢትዮጵያውያን በሞኝነታችንና በደግነታችን ሊጎዱን ከሚችሉት ሰዎች ጋር እንቀርባለን፣ ከመቀራረባችንም የተነሳ ለመነጣጠል ይከብደናል፤ ይህንም እንደ መፈቃቀር አድርገን ነውና የምናየው ትክክለኛ ተግባር የፈጸመን አድርገን ነው የምንወስደው። ይህ ግን ከፍተኛ ስህተት ነው፤

እግዚአብሔር አምላካችን፦

ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮]

ክርስቶስ ከቤልሆር ጋር ምን መስማማት አለው? ወይስ የሚያምን ከማያምን ጋር ምን ክፍል አለው?[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፭]

ይለናል። ይህም የእግዚአብሔር ትዕዛዝ እንጂ የሰው አይደልም።

ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊም በሃይማኖታዊ ጉዳይ ላይ ምን ያህል ጠንቃቆች መሆን እንደሚገባን ሲናገር

ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት። ማንም ወደ እናንተ ቢመጣ ይህንም ትምህርት ባያመጣ በቤታችሁ አትቀበሉት ሰላምም አትበሉት፤ ሰላም የሚለው ሰው በክፉ ሥራው ይካፈላልና።[ኛ ዮሐ፲፩]

በማለት አርቀን እንድናጥርና እንድንጠነቀቅ አስተምሮናል፡፡

ቅዱስ ጳውሎስም

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን፣ መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፣ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤ እንዲህ ያሉት ለገዛ ሆዳቸው እንጂ ለጌታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ አይገዙምና፣ በመልካምና በሚያቆላምጥ ንግግርም ተንኮል የሌለባቸውን ሰዎች ልብ ያታልላሉ[ሮሜ ፲፮፲፰]

በማለት ነግሮናል፡፡

እግዚአብሔር፡ በክርስቶስ አምላክነት ከማያምኑት ጋር አብረን እንዳንሆን በግልጽ እየነገረን፡ ግን እኛ በግትረነት “አብሮ መኖር ጥሩ ነው”እያልን፡ የክርስቶስ ጠላት ከሆኑት ጋር እንደባለቃለን፤ በዚህም ፈጣሪአችንን እንፈታተነዋለን፣ እኛም ኃጢአታችንና እዳችንን እንዲጨምር እናደርጋለን። ይህ ግትርነታችን ወይም ተፈታታኝነት ነው ይህ ሁሉ ክርስቲያን ወገናችን የዲያብሎስ አጋንንት ተጠቂ ለመሆን ያበቃው።

የኡጋንዳ ተወላጁ ሙስሊም በክርስቲያኖች እርዳታ በተዓምር ከሆዱ እባብ ወጣለት በሚለው በዚህ ቪዲዮ ላይ በትክክል እንደተጠቆመው፤

እያንዳንዱ ሙስሊም ውስጥ ጋኔን ወይም መንፈሳዊ እባብ አለ፤ ምንም እንኳን እነዚህን የጠፉ በጎች የሆኑትን ወገኖቻችንን መውደድ እና መርዳት ቢኖርብንም፤ ግን በየቀኑ ከነርሱ ጋር አንድ ላይ መሆኑ፣ አብረን መብላቱና ቡና መጠጣቱ፣ ባንድ አካባቢ መኖሩ፣ መተኛቱ ብሎም ለጋብቻ መብቃቱ ትልቅ ስህተት ብቻ ሳይሆን፣ እጅግ በጣምም አደገኛ ነው። በቤተክርስቲያናችም በኩል ይህ ጉዳይ በየቀኑ በሰበካ መልክ መቅረብ ይኖርበታል እላለሁ። በሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም፣ በእግዚአብሔር መንግሥት ተቀላቅሎና ተመሳስሎ መግባት እንደ ሌለ ሁሉ በዚህ ዓለም ያለችው ቤተ ክርስቲያንም የዚያ ወካይና መገለጫ እንደ መሆኗ የእርሷ ወገኖች ያልሆኑት ትለያችዋለች።

ዲያብሎስ እርሱንና ደቀመዛሙርቱን የገለጠበት ጊዜ ላይ ደርሰናል። መንፈሳዊ አካል የሆነው ዲያብሎስ ስጋዊ አካል የሆኑትን (እስማኤላውያን + ኤዶማውያን (ዔሳውያን) ደቀመዛሙርቱ እንዲሆኑ ስለመረጣቸው አጋንንቱን እንዲሸከሙለት እያደረጋቸው ነው። በዚህም፡ ዲያብሎስ፡ ልክ እንደ ነቀርሳ፡ ጤናማ የሆኑትን አካላት እየፈለገ በማጥቃት መንፈሳቸውን ያውካል።

ለዚህ ነው የእስልምና ተከታዮች ያን የተቀበረባቸውን መንፈሳዊ እባብ፡ በተለይ ክርስቲያን ወደ ሆኑ ግለሰቦች የማጋባት ግዴታ ያለባቸው። ይህንም እምነታቸውም መጽሐፋቸውም በግልጽ ያዛቸዋል፤ ፍሬውንም አንዳንዶቻችን አሁን በግልጽ ለማየት በቅተናል። የብዙ ክርስቲያኖች በመንፈስ መታወክም የሚያሳያን ይህን ሁኔታ ነው።

ቸሩ እግዚአብሔር አምልካችን ግን፡ የኛን ሞኝነት፣ ድክመትና በግነት በሚገባ ስለሚያይ፡ ምናልባት በአገራችን ታይተውና ተሰምተው የማይታውቁትን ተዓምራት በአሁኑ ሰዓት እየገለጸልን ነው፤ መላእክቱን እየላከልን ነው፣ ነፋስ ቀያሽ የሆኑትን ቅዱሳኑን እያቀረበልን ነው፣ ሳተላይት አውራጅ የሆኑትን የጸሎት አባቶችና እናቶች እየሰጠን ነው፣ ፈውስ የሚሰጡትን ጸበላት በየቦታው እያፈለቀልን ነው።

ከወዳጆችህ ጋር ብቻ ሳይሆን ከጠላቶችህም ጋር እንኳ ሳይቀር በሰላም ኑር፤ ነገር ግን እንዲህ የምልህ ካንተ ከግል ጠላቶችህ ጋር እንጂ ከእግዚአብሔርና ከቤተ ክርስቲያን ጠላቶች ጋር አይደለም፡፡አንድ ገዳማዊ አባት

ሰውን ከእግዚአብሔር ከሚለየው አጉል ሰላም ይልቅ ከእግዚአብሔር የማይለየው ጦርነት ይሻላል፤ ስሜታዊ ከሆነና ለቤተ ክርስቲያን ዘለቄታዊ ጉዳት ከሚኖረው ስምምነትና አንድነት ይልቅ ስለ ሃይማኖት መጠበቅ ዘለቄታዊ ጠቀሜታ የሚኖረውና ለዚህ ሲባል የሚሆን አለመስማማት ይሻላል፡፡ቅዱስ ጎርጎርዮስ ዘኑሲስ

እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Jamaican Cleric Claims ‘Infidels’ Are Poisoning Muslims with Cancer Water

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 30, 2016

The Middle East Media Research Institute brings us the latest fiery rant from Jamaican Sheikh Abdullah el-Faisal, who claims infidels are putting cancer into fake “zamzam” sacred water and selling it to Muslims.

After declaring that “every Catholic is a liar and a hypocrite, and every hypocrite is a Catholic,” Faisal explained the kuffar (infidels) “put zamzam in bottles, and sell it to Muslims. And it’s fake zamzam, not real. And they put cancer in the water, and many, many Muslims die from cancer, something you do not know.”

Fake zamzam, and they put cancer in it,” he repeated. “And people buy it and drink it, and many, many Muslims die from cancer by drinking fake zamzam. So when you buy from the kuffar your fake zamzam, you are going to die from cancer. Many people, many Muslims die from cancer by drinking fake zamzam water.”

Zamzam” is the name of a well in Mecca, whose water is considered sacred to Muslims. However, the actual water from this well is toxic. The BBC noted in 2011 that “samples from the source suggested it held dangerous chemicals,” particularly arsenic and nitrate, along with harmful bacteria.

The BBC explained that commercial export of the water is forbidden under Saudi law, but tourists are allowed to bring back small amounts of it, after making the pilgrimage to Mecca.

Nevertheless, investigators found “large quantities” of bottled zamzam water for sale in east and south London, and in Luton. Public health officials tested it and recommended against drinking it because the arsenic levels exceeded healthy limits.

Water taken from authentic Zamzam Well taps in Mecca was tested and found to be comparable to the illegal water on sale in the UK. Unfortunately, the Saudi government was seen as reluctant to advise against drinking zamzam water because the notion of the sacred well being unhealthy would anger Muslims. The shops in London apparently did remove the water from their shelves after the British government’s health warning.

Faisal is, essentially, arguing that actual zamzam water is fine, and the tainted water is fake, deliberately infused with carcinogens by infidels to kill Muslims. This might sound dangerously plausible to Muslims who remain convinced authentic water from the Zamzam Well conveys amazing health and spiritual benefits and is, in fact, the purest water on Earth, certified as such by Mohammed.

Source

Sudanese Government ‘killing Hundreds Of Civilians With Chemical Weapons Attacks’ In Darfur

images

This is The TRUE HOLY WATER, and you’ll never get it, Demons!

__

Posted in Conspiracies, Faith, Infotainment | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: