Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Ethiopian Cross’

በክርስቶስ ተቃዋሚ የግራኝ ሞግዚት በቱርክ ይህ አስደናቂ ክስተት ታይቷል | የሰይጣን ዙፋን ባለባት በጴርጋሞን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 20, 2021

💭 ይህ የመገለጥና የመለያ ጊዜ ነው!

አስደናቂ ነገር በቁስጥንጥንያ/ኢስታምቡል ሰማይ በቅዱስ ዮሐንስ ዕለት)

ባለፈው መስከረም ፪ የመጥምቀ መለኮተ ቅዱስ ዮሐንስ ሰማዕትነት ዕለት ሌላ የገጠመኝንና የታየኝን ድንቅ ነገር ሲፈቅድልኝና ሰብሰብ ስል ለማቅረብ እሞክራለሁ።

ከሦስት ቀናት በፊት መንገድ ላይ አንድ ቱርክ አቅጣጫ ጠየቀኝ እና የእኔን ከተማ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደሚጎበኝ፣ ከኢስታምቡል መምጣቱን ካሳወቀኝ በኋላ፤ እኔም ከኢትዮጵያ መምጣቴን ስነግረው፤ “አ! ኤርዶጋን እና ግራኝ አብዮት አህመድ እኮ ጥሩ ግኑኝነት አላቸው፤ በዚህም ደስተኛ ነኝ…” ሲለኝ “በል እንግዲህ!” ብዬ አቅጣጫውን በትህትና አሳየሁት እና በትህትና ተሰናበትኩት።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል። የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም። ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።”

💭 የሚከተለው ከአሥር ወራት በፊት የቀረበ ነው፤ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሁለቱ የF1 ሞተር ስፖርት ተፎካካሪዎች፤ የ፯/7 ጊዜ ጥቁሩብሪታኒያዊ ቻምፒየን ልዊስ ሃሚልተን እና የኔዘርላንድሱ ማክስ ቨርስታፐን ከሳምንት በፊት በተካሄደው የጣልያኗ ሞንዛ ውድድር ላይ በጣም ከፍተኛ በሆነ መልክ እርስበርስ ተላትመው ከውድድሩ ወጥተው ነበር። “Watch: Dramatic Hamilton and Verstappen dramatic Monza crash – in 360 degrees

👉 ሌላው አስገራሚ ነገር፤

በዚህ የጌታችን የትንሣኤ እሁድ ዕለት የፎርሙላ አንድ ሞተር ስፖርት እስቅድምድም ወደ ፖርትጋሏ ፖርቲማኦ ተመልሷል። ዋው! ከዚህ ጋር በተያያዘና 👉 ፵፬/44 ቁጥርን አስመልክቶ የሚከተሉትን ጽሑፍና ቪዲዮ ልክ ከአምስት ወራት በፊት በዲሴምበር መግቢያ ላይ አቅርቢያቸው ነበር።

የ፯/7 ጊዜ የF1 ጥቁሩ ቻምፒየን ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ አድርጎ እንደሚሄድ አሳየኝ

🚗 F1 የሞተር ስፖርት ውድድሩ በትናንትናው ዕለት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ በአዘርበጃን ባኩ ተካሄደ።

፩ኛ. ሆላንዳዊው ሾፌር ቍ.33 ውድድሩን እየመራ ሳለ ከ፶፩/51 ዙሮች አራት ዙሮች ብቻ ሲቀሩት እንዲህ ተላትሞ ከውድድሩ ተሰናበተ

፪ኛ. ተፎካካሪው ጥቁሩ ብሪታኒያዊ የ፯/7 ጊዜ የዓለም ቻምፕየን ቍ.44 ውድድሩ እንደገና ሲጀመር “Break Magic /የአስማት ፍሬን“ የተሰኘው ሥርዓት አዳልጦት ከውድድሩ ተሰናበተ።

💭 ሉሲፈራዊው ባራክ ሁሴን ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ ይዞ ይዞራል፤ ከቡድሃ፣ ሂንዱ እና ሌሎች አምልኮቶች ምልክቶች ጋር(የሉሲፈራውያኑ አንድ የዓለም ሃይማኖት ምስረታ)

💭 ኦባማ “Yes, we can!/አዎ፤ እንችላለን!“ የሚሉትን ቃላት ሲናገርና ንግግሩም በድምጽ ሲገለበጥ “Thank you, Satan!/ሰይጣን አመሰግንሃለሁ” የሚሉት ቃላት ይሰማሉ።

💭 የዋሽንግተን ዲሲ መንገዶች እና ሕንፃዎች በሉሲፈር ኮከብ መሪነት ነው የተዘረጉትና የታነጹት።

የሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች ምልክቶች። (የእስላማዊት ቱርክ ባንዲራ፣ ነፃ ግንበኞች፣ 33)

ለምሳሌ በዋሽንግተን ዲሲ በአረብ እስላማዊ የሕንፃ ጥበብ የታነጸው የሉሲፈራውያን ነፃ ግንበኞች ሕንፃ

👉 በትናንትናው የአዘርበጃኑ የF1ሞተር ስፖርት ውድድር የታየው ክስተት ከግማሽ ጨረቃ እና የሉሲፈር ኮከብ የሚፈነጥቀው አላዲን ነበር አስማተኛ ሆኖ የተገኘው።

💭 የቪዲዮው ዋና መልዕክት፤ ግራኝ ድሮኖችን ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ለመግዛት መርከብ ወደ ዩክሬይን ልኳልና፤

👉 ጂጂጋየተባለው መርከብም ግራኝም ባፋጣኝ መመታት አለባቸው።

👉 “አልነጃሽ” የተሰኘውን የሉሲፈር መስጊድ የሰራችው ቱርክ በዳግማዊ ግራኝ አማካኝነት ሆን ተብሎ እንዲፈርስ ካደረገች በኋላ ለማደስ በሚል ሰበብ ከጴርጋሞን የሰይጣንን ዙፋን በማምጣት በውቕሮ በድጋሚ ለመትከል ትሻለች። በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ አይኗን አነጣጥራለች። በሱዳን የሚገኙትንም የጽዮን ልጆች “ልንከባከባቸው” በሚል ለዋቄዮአላህ ሉሲፈር ጣዖት የታረደውን እንዲበሉ እያደረገቻቸው ነው።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል። የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም። ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።”

👉 የትግራይ ሰልፈኞች ለወገናችሁ በማሰባችሁ ጎብዛችኋል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር የሚጸየፈውን ባለ ሁለት ቀለሙንና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ ከማውለብለብ ባፋጣኝ መቆጠብ አለባቸው!

👉 ይህን ባለ ሁለት ቀለምና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ጨርቅ ባንዲራዋ ያደረገችው ቻይና “ቲክቶክ” የተሰኘውን አደገኛ የቪዲዮ መድረክ እንድታዘጋጅ ተሰጥቷታልና ከዚህ ቦታ ባፋጣኝ ውጡ። (ቻይና እና ም ዕራባውያን ጠላቶች እንደሆኑ አድርገን የምናሰብ ተታለናል፤ ጠላቶች አይደሉም፤ ሁሉ ተናብበው በመሥራት ሉሲፈረን ለማንገሥ የሚሹ ኃይላት ናቸው።)

👉 ከ፰/8 ወራት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮ

👉 “የዓለም ቻምፒየኑ የመርሰድስ ሾፌር የ666ቱን ድብቅዋሻ አሳየኝ”

💭 ይህን ባለፉት ቀናት እንደማቀርብ ቃል የገባሁትን ቪዲዮ ሳዘጋጅ አንድ “ክው!” ያደረገኝን ሰበር ዜና ሰማሁ፤ እሱም፤ “ሉዊስ ሃሚልተን በኮሮና ተያዘ”የሚለው ነበር። ትናንትና ባቀረብኩት ቪዲዮ ላይ የተካሄደው የባሕሬኑን ውድድር ሉዊስ ሃሚልተን ነበር ያሸነፈው።

👉“የፈረንሳይ ሁከት፣ ብጥብጥና እሳት ከአክሱም ጽዮን ጋር ምን ያገናኛቸዋል? https://youtu.be/ZtLqhNtQ09s

💭 ላለፉት ሳምንታት ሾፌር ሉዊስ ሃሚልተን ያሳየኝ የ666ቱ ድብቅ ዋሻ ይህን ይመስላል ፥ ቁጥሮቹ ላይ እናተኩር፦

ውቦቹን የግዕዝ ቍጥሮቻችንን ባለመጠቀሜ ይቅርታ

👉 25 ኦክቶበር 2020 .ም ፖርቲማኦ ፖርቱጋል ፎርሙላ 1/F1 ሉዊስ ሃሚልተን የ6 ጊዜ የዓለም ቻምፒየን፤ ከ1ኛ ቦታ ጀመረ፤ 66 ዙሮች መነዳት አለባቸው፤ በዚህ ቦታ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ

ነው የፎርሙላ 1 ውድድር ሲካሄድ፤ አሸናፊው ቍ. 44 ሉዊስ ሃሚልተን ሆነ። በፎርሙላ 1 ታሪክ ለ 92ኛ ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ ሉዊስ ሃሚልተን የታላቁን ጀርመናዊ ሚካኤል ሹማከር ሬከርድ ሰበረ። የሚገርም ነው፤ ይህ በደቡብ ፖርቱጋል የሚገኘው ቦታ፤ ፖርቲማኦ በኮሮና ምክኒያት የአሜሪካን ከተሞች ተክቶ ነው በድንገት እንዲያዘጋጅ የተደረገው። ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት ወደ እዚህ አካባቢ ለጥቂት ወራት ለስራ ሄጄ ነበር፤ በጣም ድንቅ ቦታ ነው፤ በተለይ “ላጎሽ” የተባለችው ትንሽ ከተማ በዓለም ካየኋቸው ውብ ከተሞች መካከል የምትመደብ ናት።

በዚሁ ዕለት ጎረቤቴ “ላሊበላ” ወደተባለው የሃበሻ ምግብ ቤት “እንሂድ፤ እንጀራ፣ እንጀራ”(ነጭ ናት፤ ምግባችንን ይወዱታል) ብላኝ ሄድን፤ አጠገባችን የነበሩ እንግዶች ለምግባቸው 66 ዩሮ ከፍለው እንደወጡ፤ መሸት ሲል የቴሌቪዥኑ ዜና አንድ ታዋቂ ጀርመናዊ ፖለቲከኛ በ66 ዓመታቸው ማረፋቸውን ተናገረ። “አሃ!” አልኩ “ዛሬ 66 ዙር በፖርቲማኦ፤ ምግብ ቤት 66 ዩሮ አሁን ደግሞ ይህ ታዋቂ ፖለቲከኛ በ66 ዓመቱ አረፈ” በማለት ተገረምኩ። ነጠብጣቦቹ እስኪገጣጠሙልኝ ድረስ ለጎረቤቴ አልነገርኳትም።

👉 15 ኖቬምበር 2020 .ም ፥ ኢስታንቡል ቱርክ ፎርሙላ 1/F1፤ ቱርክም በኮሮና ምክኒያት ነው እንድታዘጋጅ የተደረገችው እንጂ ፕሮግራም ውስጥ አልተካተተችም ነበር። በኢስታንቡል ፓርክ ሉዊስ ሃሚልተን የ6 ጊዜ የዓለም ቻምፒየን፤ ያለተለምዶው ከ6ኛ ቦታ ይጀምራል፤ ሁልጊዜ 1ኛ ወይም 2ኛ የሚጀምር ቻምፒየን ነበር፤ ዛሬ ግን 6ኛ።

እንደሚታወቀው ቱርክ የክርስቶስ ተቃዋሚ 666 ሃገር ናት፤ በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተጠቀሱት 7ቱ የእስያ

አብያተ ክርስቲያናት ታስረው የሚገኙትም እዚሁ ቱርክ ነው። ከሳምንታት በፊት የተከሰተውን ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ እናስታውሳለን?

በቱርክ ኢስታምቡልና ኢዝሚር ዛሬም በአስከፊ ማዕበል ተመቱ”

ለማስታወስ ያህል እ..አ ከ2007 ጀምሮ የሚሾፍረው የእንግሊዛዊው ክልስ ሉዊስ ሃሚልተን መለያ ቍ. 44 ነው።

ዝናባማ በነበረው የኢስታንቡል ፓርክ ሉዊስ ሃሚልተን ውድድሩን ክ6ኛ ቦታ ጀመረ፤ ወደ 3ኛ ዘለለ፤

እንደገና ወደ 6ኛ ተመለሰ፣ በመጨረሻም 1ኛ ሆነ፤ በዚህም በፎርሙላ 1/F1 ታሪክ ለ 7ኛ ጊዜ ቻምፒየን በመሆን ከታላቁ ጀርመናዊ ሚካኤል ሹማከር ሬከርድ ጋር እኩል ሆነ።

በዚህም ቍ 44 ሉዊስ ሃሚልተን በ666ቱ ቱርክ ሃገር አውሬውን በ7 ሰበረው! ስለ 7ቱ ዓብያተ ክርስቲያናት ነበር ወዲያው ያሰብኩት።

👉 12 ዓመታት በፊት ይህን በጦማሬ ጽፌ ነበር

. 44 ሉዊስ ሃሚልተን የመጀመሪያው ጥቁር F1 ቻምፒየን፣ ባራክ ኦባማ 44ኛውና የመጀመሪያው

ጥቁር የአሜሪካ ፕሬዚደንት። ባራክ ኦባማ በጦማሬ መልስ ሰጥቶ አይቼ ነበር። https://wp.me/piMJL-6o

👉 ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ “ሉዊስ ሃሚልተን በኮሮና ተያዘ!” የሚለው ሰበር ዜና ደረሰኝ፤ ይገርማል ከአራት ወራት በፊት ሉዊስ ፀረክትባት እና ፀረቢል ጌትስ የሆነ አቋም እንዳለው ጭምጭምታ አሰምቶ ነበር! ቢል ጌትስ?

👉 አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፦

666 = ቱርክ

666 = ባራክ ኦባማ

666 = ባለ 44 እድሜው አብዮት አህመድ አሊ

666 = የክትባት አባት ቢል ጌትስ

በዓለም በጣም ኃብታም ከሆኑት ስፖርተኞች መካከል አንዱ የሆነው ሉዊስ ሃሚልተን አጥባቂ ክርስቲያን ነው፤ እርዳታ ሰጭና ፀረዘረኝነት ትግልን የሚያደርግ ትሁት ሰው ነው። አግዚአብሔር አምላክ ፈውሱን መድኃኒቱን ይላክለት!

ሌላ፦ ልክ “66% uploaded 6 minutes left” ላይ ሲደርስ ኢንተርኔቴ ያለወትሮው ተቋረጠ። እንደገና ስጀምረው፤ “Woman says why she believes Monster Energy drinks are from Satan” / ሴትዮዋ የሞንስተር ኢነርጂ ወይንም የኃይል መጠጦች ከሰይጣን ናቸውብላ እንደምታምን ትናገራለች” የሚለውን ቪዲዮ አየሁ። ዋው!

___________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከመለስ አስገዳዮች አንዱ ባራክ ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ ለምን ይይዛል?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 7, 2021

🚗 F1 የሞተር ስፖርት ውድድሩ በትናንትናው ዕለት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ በአዘርበጃን ባኩ ተካሄደ።

፩ኛ. ሆላንዳዊው ሾፌር ቍ.33 ውድድሩን እየመራ ሳለ ከ፶፩/51 ዙሮች አራት ዙሮች ብቻ ሲቀሩት እንዲህ ተላትሞ ከውድድሩ ተሰናበተ

፪ኛ. ተፎካካሪው ጥቁሩ ብሪታኒያዊ የ፯/7 ጊዜ የዓለም ቻምፕየን ቍ.44 ውድድሩ እንደገና ሲጀመር “Break Magic /የአስማት ፍሬን“ የተሰኘው ሥርዓት አዳልጦት ከውድድሩ ተሰናበተ።

💭 ሉሲፈራዊው ባራክ ሁሴን ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ ይዞ ይዞራል፤ ከቡድሃ፣ ሂንዱ እና ሌሎች አምልኮቶች ምልክቶች ጋር(የሉሲፈራውያኑ አንድ የዓለም ሃይማኖት ምስረታ)

💭 ኦባማ “Yes, we can!/አዎ፤ እንችላለን!“ የሚሉትን ቃላት ሲናገርና ንግግሩም በድምጽ ሲገለበጥ “Thank you, Satan!/ሰይጣን አመሰግንሃለሁ” የሚሉት ቃላት ይሰማሉ።

💭 የዋሽንግተን ዲሲ መንገዶች እና ሕንፃዎች በሉሲፈር ኮከብ መሪነት ነው የተዘረጉትና የታነጹት።

የሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች ምልክቶች። (የእስላማዊት ቱርክ ባንዲራ፣ ነፃ ግንበኞች፣ 33)

ለምሳሌ በዋሽንግተን ዲሲ በአረብ እስላማዊ የሕንፃ ጥበብ የታነጸው የሉሲፈራውያን ነፃ ግንበኞች ሕንፃ

👉 በትናንትናው የአዘርበጃኑ የF1ሞተር ስፖርት ውድድር የታየው ክስተት ከግማሽ ጨረቃ እና የሉሲፈር ኮከብ የሚፈነጥቀው አላዲን ነበር አስማተኛ ሆኖ የተገኘው።

💭 የቪዲዮው ዋና መልዕክት፤ ግራኝ ድሮኖችን ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ለመግዛት መርከብ ወደ ዩክሬይን ልኳልና፤

👉 ጂጂጋየተባለው መርከብም ግራኝም ባፋጣኝ መመታት አለባቸው።

👉 “አልነጃሽ” የተሰኘውን የሉሲፈር መስጊድ የሰራችው ቱርክ በዳግማዊ ግራኝ አማካኝነት ሆን ተብሎ እንዲፈርስ ካደረገች በኋላ ለማደስ በሚል ሰበብ ከጴርጋሞን የሰይጣንን ዙፋን በማምጣት በውቕሮ በድጋሚ ለመትከል ትሻለች። በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ አይኗን አነጣጥራለች። በሱዳን የሚገኙትንም የጽዮን ልጆች “ልንከባከባቸው” በሚል ለዋቄዮአላህ ሉሲፈር ጣዖት የታረደውን እንዲበሉ እያደረገቻቸው ነው።

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲፪፡፲፬]✞✞✞

በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል። የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም። ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ።”

👉 የትግራይ ሰልፈኞች ለወገናችሁ በማሰባችሁ ጎብዛችኋል፤ ነገር ግን እግዚአብሔር የሚጸየፈውን ባለ ሁለት ቀለሙንና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ ከማውለብለብ ባፋጣኝ መቆጠብ አለባቸው!

👉 ይህን ባለ ሁለት ቀለምና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ጨርቅ ባንዲራዋ ያደረገችው ቻይና “ቲክቶክ” የተሰኘውን አደገኛ የቪዲዮ መድረክ እንድታዘጋጅ ተሰጥቷታልና ከዚህ ቦታ ባፋጣኝ ውጡ። (ቻይና እና ም ዕራባውያን ጠላቶች እንደሆኑ አድርገን የምናሰብ ተታለናል፤ ጠላቶች አይደሉም፤ ሁሉ ተናብበው በመሥራት ሉሲፈረን ለማንገሥ የሚሹ ኃይላት ናቸው።)

👉 ከ፰/8 ወራት በፊት ያቀረብኩት ቪዲዮ

👉 “የዓለም ቻምፒየኑ የመርሰድስ ሾፌር የ666ቱን ድብቅዋሻ አሳየኝ”

💭 ይህን ባለፉት ቀናት እንደማቀርብ ቃል የገባሁትን ቪዲዮ ሳዘጋጅ አንድ “ክው!” ያደረገኝን ሰበር ዜና ሰማሁ፤ እሱም፤ “ሉዊስ ሃሚልተን በኮሮና ተያዘ”የሚለው ነበር። ትናንትና ባቀረብኩት ቪዲዮ ላይ የተካሄደው የባሕሬኑን ውድድር ሉዊስ ሃሚልተን ነበር ያሸነፈው።

👉“የፈረንሳይ ሁከት፣ ብጥብጥና እሳት ከአክሱም ጽዮን ጋር ምን ያገናኛቸዋል?

💭 ላለፉት ሳምንታት ሾፌር ሉዊስ ሃሚልተን ያሳየኝ የ666ቱ ድብቅ ዋሻ ይህን ይመስላል ፥ ቁጥሮቹ ላይ እናተኩር፦

ውቦቹን የግዕዝ ቍጥሮቻችንን ባለመጠቀሜ ይቅርታ

👉 25 ኦክቶበር 2020 .ም ፖርቲማኦ ፖርቱጋል ፎርሙላ 1/F1 ሉዊስ ሃሚልተን የ6 ጊዜ የዓለም ቻምፒየን፤ ከ1ኛ ቦታ ጀመረ፤ 66 ዙሮች መነዳት አለባቸው፤ በዚህ ቦታ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ

ነው የፎርሙላ 1 ውድድር ሲካሄድ፤ አሸናፊው ቍ. 44 ሉዊስ ሃሚልተን ሆነ። በፎርሙላ 1 ታሪክ ለ 92ኛ ጊዜ ውድድሩን በማሸነፍ ሉዊስ ሃሚልተን የታላቁን ጀርመናዊ ሚካኤል ሹማከር ሬከርድ ሰበረ። የሚገርም ነው፤ ይህ በደቡብ ፖርቱጋል የሚገኘው ቦታ፤ ፖርቲማኦ በኮሮና ምክኒያት የአሜሪካን ከተሞች ተክቶ ነው በድንገት እንዲያዘጋጅ የተደረገው። ከአስራ አምስት ዓመታት በፊት ወደ እዚህ አካባቢ ለጥቂት ወራት ለስራ ሄጄ ነበር፤ በጣም ድንቅ ቦታ ነው፤ በተለይ “ላጎሽ” የተባለችው ትንሽ ከተማ በዓለም ካየኋቸው ውብ ከተሞች መካከል የምትመደብ ናት።

በዚሁ ዕለት ጎረቤቴ “ላሊበላ” ወደተባለው የሃበሻ ምግብ ቤት “እንሂድ፤ እንጀራ፣ እንጀራ”(ነጭ ናት፤ ምግባችንን ይወዱታል) ብላኝ ሄድን፤ አጠገባችን የነበሩ እንግዶች ለምግባቸው 66 ዩሮ ከፍለው እንደወጡ፤ መሸት ሲል የቴሌቪዥኑ ዜና አንድ ታዋቂ ጀርመናዊ ፖለቲከኛ በ66 ዓመታቸው ማረፋቸውን ተናገረ። “አሃ!” አልኩ “ዛሬ 66 ዙር በፖርቲማኦ፤ ምግብ ቤት 66 ዩሮ አሁን ደግሞ ይህ ታዋቂ ፖለቲከኛ በ66 ዓመቱ አረፈ” በማለት ተገረምኩ። ነጠብጣቦቹ እስኪገጣጠሙልኝ ድረስ ለጎረቤቴ አልነገርኳትም።

👉 15 ኖቬምበር 2020 .ም ፥ ኢስታንቡል ቱርክ ፎርሙላ 1/F1፤ ቱርክም በኮሮና ምክኒያት ነው እንድታዘጋጅ የተደረገችው እንጂ ፕሮግራም ውስጥ አልተካተተችም ነበር። በኢስታንቡል ፓርክ ሉዊስ ሃሚልተን የ6 ጊዜ የዓለም ቻምፒየን፤ ያለተለምዶው ከ6ኛ ቦታ ይጀምራል፤ ሁልጊዜ 1ኛ ወይም 2ኛ የሚጀምር ቻምፒየን ነበር፤ ዛሬ ግን 6ኛ።

እንደሚታወቀው ቱርክ የክርስቶስ ተቃዋሚ 666 ሃገር ናት፤ በዮሐንስ ራዕይ ላይ የተጠቀሱት 7ቱ የእስያ

አብያተ ክርስቲያናት ታስረው የሚገኙትም እዚሁ ቱርክ ነው። ከሳምንታት በፊት የተከሰተውን ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ እናስታውሳለን?

በቱርክ ኢስታምቡልና ኢዝሚር ዛሬም በአስከፊ ማዕበል ተመቱ”

ለማስታወስ ያህል እ..አ ከ2007 ጀምሮ የሚሾፍረው የእንግሊዛዊው ክልስ ሉዊስ ሃሚልተን መለያ ቍ. 44 ነው።

ዝናባማ በነበረው የኢስታንቡል ፓርክ ሉዊስ ሃሚልተን ውድድሩን ክ6ኛ ቦታ ጀመረ፤ ወደ 3ኛ ዘለለ፤

እንደገና ወደ 6ኛ ተመለሰ፣ በመጨረሻም 1ኛ ሆነ፤ በዚህም በፎርሙላ 1/F1 ታሪክ ለ 7ኛ ጊዜ ቻምፒየን በመሆን ከታላቁ ጀርመናዊ ሚካኤል ሹማከር ሬከርድ ጋር እኩል ሆነ።

በዚህም ቍ 44 ሉዊስ ሃሚልተን በ666ቱ ቱርክ ሃገር አውሬውን በ7 ሰበረው! ስለ 7ቱ ዓብያተ ክርስቲያናት ነበር ወዲያው ያሰብኩት።

👉 12 ዓመታት በፊት ይህን በጦማሬ ጽፌ ነበር

. 44 ሉዊስ ሃሚልተን የመጀመሪያው ጥቁር F1 ቻምፒየን፣ ባራክ ኦባማ 44ኛውና የመጀመሪያው

ጥቁር የአሜሪካ ፕሬዚደንት። ባራክ ኦባማ በጦማሬ መልስ ሰጥቶ አይቼ ነበር። https://wp.me/piMJL-6o

👉 ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ “ሉዊስ ሃሚልተን በኮሮና ተያዘ!” የሚለው ሰበር ዜና ደረሰኝ፤ ይገርማል ከአራት ወራት በፊት ሉዊስ ፀረክትባት እና ፀረቢል ጌትስ የሆነ አቋም እንዳለው ጭምጭምታ አሰምቶ ነበር! ቢል ጌትስ?

👉 አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፦

666 = ቱርክ

666 = ባራክ ኦባማ

666 = ባለ 44 እድሜው አብዮት አህመድ አሊ

666 = የክትባት አባት ቢል ጌትስ

በዓለም በጣም ኃብታም ከሆኑት ስፖርተኞች መካከል አንዱ የሆነው ሉዊስ ሃሚልተን አጥባቂ ክርስቲያን ነው፤ እርዳታ ሰጭና ፀረዘረኝነት ትግልን የሚያደርግ ትሁት ሰው ነው። አግዚአብሔር አምላክ ፈውሱን መድኃኒቱን ይላክለት!

ሌላ፦ ልክ “66% uploaded 6 minutes left” ላይ ሲደርስ ኢንተርኔቴ ያለወትሮው ተቋረጠ። እንደገና ስጀምረው፤ “Woman says why she believes Monster Energy drinks are from Satan” / ሴትዮዋ የሞንስተር ኢነርጂ ወይንም የኃይል መጠጦች ከሰይጣን ናቸውብላ እንደምታምን ትናገራለች” የሚለውን ቪዲዮ አየሁ። ዋው!

_______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

O Mighty Cross

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 19, 2010

The Ethiopian Cross, like the one in the picture, usually has an elaborate design, baroque style or filigree, reflecting the richness of the hearts of people in the Ethiopian Church.

The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church celebrates the appearance of the Glorious Life-Giving Cross of Our Lord and Saviour Jesus Christ twice during the Liturgical year. The First celebration is held on the Seventeenth day of Meskerem (Ethiopian calendar) Twenty-seven day of September (Western calendar). The Second celebration of the Glorious Life-Giving Cross is celebrated on the Tenth day of Megabit, the Nineteenth of March.

The First and “Major” celebration celebrates the Finding of the Holy Cross by St. Helen, the mother of the Roman Emperor Constantine. St. Helen having been a Christian for most of her life (long before her son accepted the Faith) had made a vow to go to Jerusalem. After her son became Emperor and put an end to the persecution against Christians (the Edict of Milan 312 A.D.) he arranged for his mother to fulfill her desire to visit the Holy Land.

When St. Helen arrived in Jerusalem with her traveling companions and a company of soldiers, she inquired about the “Holy Places” of Our Lord’s Passion and Death, particularly the place of His Crucifixion. After a long search she found the place where The Cross of The Lord had been buried by the Jews. She ordered them to clear out the site of Golgotha where they found three Crosses and that was in the year 326 A.D. However, they did not know which of the three Crosses found was that upon which Our Lord Christ was crucified.

It happened at that time that there was a funeral procession passing the site at which these three Crosses where found. St. Helen had the funeral procession stopped. They lay upon the deceased man one of the Crosses and then the other but he did not rise up but when they laid the third Cross upon him he rose up immediately. They realized that this was “The Cross” of Our Lord Jesus Christ. The Empress and all the believers kneeled down before The Holy Cross; after the Empress sent a piece of the True Cross and the nails which pierced Our Lord’s hands and feet to her son The Emperor, at Constantinople.

The Second celebration (which is celebrated today – Megabit 10 – March 19) commemorates the recovery of the Holy Cross by the Christian Roman Emperor Heraclius in 627 A.D.

The Persian Empire had long been at war with the Roman Empire. At that time another decisive battle occurred at which the Persians were defeated by the Roman Emperor Heraclius. As these defeated Persian’s retreated from Egypt to their country, they passed through Jerusalem. A Persian Prince entered the Church of the Holy Cross, which had been built by Empress St. Helen. He saw a great light shinning from a piece of wood located on a place decorated with gold. He thrust his hand to it and there went forth from it fire which burned his fingers. The Christians told him that this is the base of the Holy Cross and they told him how it was discovered and no one was able to touch it except a Christian. This Persian Prince deceived the two Deacons who were standing to guard it and gave them much money so they would carry this piece and go with it with him to his country. They took it and put it in a box and went with him to his country along with those whom he too as captives from the city of Jerusalem.

When Emperor Heraclius heard that, he went with his army to Persia, fought with them and slew many of them. He traveled about this country searching for this piece of The Holy Cross but he could not find it, for the Persian Prince had dug a hole in his garden and ordered the two Deacons to put the box in it and buried it and then he killed them.

One of the captives of that Persian Prince, which was the daughter of one of the Deacons, was looking out of the window by chance and saw what happened. She went to the Emperor and told him what she saw. He went with the Bishops, Priests, Deacons and the Soldiers. They dug there and found the box, which they removed from the hole. Upon opening it, the piece of the True Cross shone – this was in 628 A.D.

The Emperor provided costly silks and cloth of gold and a chest made from gold encrusted with gem stones. The Bishops wrapped this piece of The True Cross in these costly silks and cloth of gold fabrics and placed into the Gold gem encrusted Reliquary. The Emperor then took it back to the city of Constantinople where it was placed in the Basilica of The Holy Cross.

Note: No wonder Muslim raiders from the Arab peninsula defeated Persians in 632 A.D — four years after the true Cross was rescued from Persia. This particular event probably paved the way for the Islamic conquest of the once great Persia.

Source: http://www.ninesaintsethiopianorthodoxmonastery.org/

_____________________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: