
❖ CHURCH OF THE HOLY SEPULCHRE in Jerusalem, Israel ❖
______________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 14, 2023
❖ CHURCH OF THE HOLY SEPULCHRE in Jerusalem, Israel ❖
______________
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: Aksum, Axum, ሰሙነ ሕማማት, ስቅለት, ተዋሕዶ, አክሱም, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኢየሩሳሌም, ኢየሱስ ክርስቶስ, እምነት, እስራኤል, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ, ጎልጎታ, ጸሎተ ሐሙስ, ጽዮን, Christianity, Crucifiction, Ethiopian Church, Golgotha, Holy Week, Israel, Jerusalem, Jesus Christ, Orthodox, Passion Week, Tewahedo | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2019
ልብ በሉ፦ በደቡብ ሱዳን ሙስሊም አረቦች ነበሩ 2ሚሊየን አፍሪካውያን ክርስቲያኖችን የጨፈጨፉት፤ ክርስቲያኖችን አረብ ለማድረግ በ18ዓመት ብቻ ሁለት ሚሊየን ደቡብ ሱዳናውያን ተገድለዋል።
አፍሪቃውያን ክርስቲያኖች አረብ መሆን አንፈልግም በማለታቸው ደቡብ ሱዳን ተገንጥላ ነፃ ሃገር ልትሆን በቅታለች።
ሁለት ሚሊየን ክርስቲያኖች በመሀመዳውያን መጨፍጨፋቸውን እናንት ለአፍሪካ እንታገላለን የምትሉ ግብዞች እኮ አታውቁትም፤ አይደል!? እነዚህ ክርስቲያኖች እንዲጨፈጨፉ የእስልምና አስተምህሮና ልምድ በግልጽ ይናገራሉ።
ነጮች ከመቶ ዓመታት በፊት በሠሩት ግፍ ዛሬም ትወቅሷችዋላችሁ፤ አረቦች በአፍሪቃውያን ላይ ዛሬም እየፈጸሙት ስላለው አሰቃቂ ግፍ ግን ጸጥ ብላችኋል፤ ቦኮ ሃራምና የሙስሊም ፉላኒ ነገድ የናይጄሪያ ክርስቲያኖችን እየጨፈጨፏቸው ነው፤ ግን ስለዚህ ጉዳይ ምንም አትናገሩም።
እነዚህ ሙስሊሞች አፍሪካውያን ክርስቲያኖችን እየገደሏቸው ነው እኮ! ስለዚህ በኢትዮጵያና በመላው አፍሪካ ያላችሁ ክርስቲያኖች ተባበሩ፤ በአንድ ላይ ሥሩ።
እስልምና እና መሀመዳውያን ሙስሊም ባልሆኑ ማህበረሰቦችን ላይ የሚፈጽሙትን ግፍ የሚያሳዩ በቂ እስላማዊ ምንጮች አሉ (ቁርአን፣ አሃዲት፣ ታፍሲር ወዘተ)።
ክርስትና ከእስልምና በጣም ይለያል፤ ክርስትና አንድን ሰውና ማሕበረሰብ የተሻለ ሰውና ማሕበረሰብ እንዲሆኑ ስለሚያደርጋቸው፤ ኢትዮጵያዊውን ወይም ፉላኒውን አረብ ማድረግ ሳይሆን የተሻለ ኢትዮጵያዊ ወይም ፉላኒ እንዲሆን ይረዳቸዋል፤ በጎውን ማንነታቸውን በይበልጥ እንዲያዳብሩ ይረዳቸዋል።
ክርስትና ባሕሎችንና ቋንቋዎችን የማጥፋት ተልዕኮ የለውም ስለዚህ ወንጌልን በመቀበል ክርስቲያን የሆኑ ማሕበረሰቦች ቋንቋቸውን እና ባሕላቸውን ጠብቀውና አዳብረው ይኖራሉ።
ክርስትና ጨለማውን የሚያጋልጥ ብርሃን ነው፣ ክርስትና የአንድን ባሕል ጎጂ ክፍል በማስወገድ ጥሩውና በጎው ጎን ጎልቶ እንዲወጣ ያደርጋል። ምክኒያቱም የክርስትና እምነት የሕግ ሥርዓት የለውምና ነው፤ የክርስትና እምነት የሰውን ልብ የሚቀይር የእሴቶች ሥርዓት ስላለው፡ በአካባቢው ባህል ውስጥ በቀላሉ ይገለጻል።
አረብ ሙስሊሞች በተቃራኒው መሀመድን ሙሉ በሙሉ መኮረጅ ስለሚጠበቅባቸው፤ ወደ ሌላ ሃገር ሲጓዙ የመሀመድን ነገሮች ሁሉ የማንጸባረቅ ግዴታ አለባቸው።
ስለዚህ እስልምና የበላይነቱን በያዘባቸው ሃገራት፤ አረብ ያልሆኑ ሕዝቦች ባሕላቸውን፣ ቋንቋቸውን፣ ሃይማኖታቸውንና ሁለመናቸውን እንዲያጡ ይገደዳሉ።
አሹሮች፣ ኮፕቶች፣ ኑቢያውያን፣ ለዚህ ምሳሌዎች ናቸው አረቦች በግብጽና ሱዳን ኑቢያውያን በሚኖሩበት አካባቢ ግድቦችን በመስራት የኑቢያውያን ስልጣኔ ተጠራርጎ እንዲጠፋ ለማድረግ በቅተዋል።
ለኑቢያውያን ማንነትና መብት የምትታገለዋ ሱዳናዊት ለመሰደድ ተገዳለች፤ ምክኒያቱም አረብ መሆን ስላልፈለገች ነው፤ እስልምና እና አረብ መሆን አብረው ነው የሚጓዙት።
በግብጽና በኢትዮጵያ የአገሬው ተወላጅ ቤተክርስቲያን መዳበሯ ለዚህ በቂ ማስረጃ ነው፤ በግብጽና ኢትዮጵያ አፍሪቃውያን ፓትርያርኮች፣ ጳጳሳትና የቤተክርስቲያን ምሁራን አሉ፤ በኒቂያ ጉባኤ ኦሮቶዶክስን በመከላከልና የአርዮስን ክህደት ለመቃወም ተጠርተው የነበሩ ብዙ አፍሪቃውያን ነበሩ።
መነኩሴነት ከአፍሪቃ/ ከግብጽ ነው የጀመረው እኛ አውሮፓውያን መንኩሴነትንና መንፈሳዊነትን የተቀበልነው ከአፍሪቃ ነው፤ ይህም ጥሩ ነገር ነው። ምክኒያቱም በቤተክርስቲያን የጋራ መግባባት ስለማምን ነው፣ ክርስትና ሁሉንም ብሔር የሚያቅፍ እምነት ስለሆነ ነው፤ የትኛውንም ሕዝብ ርስት ለመጋራት ፈቃደኞች ስለሆንን ነው፤ ክርስቲያን ሲኮን ሁሉም በጌታ አንድ ነውና ነው፤ ክርስቲያኖች ይህን እውነታ እንደገና ማግኘት ይኖርባቸዋል።
የአንግሎ–ሳክሰን ክርስቲያኖች ከሌሎች ብሔሮች ጋር ለሺህ ዓመታት አብረው ይሠሩ ነበር፤ ስለዚህ ነጭ ዘውገኞች እኔን በነጭነቴ ከጥቁር ወይም እስያውያን ክርስቲያኖች የመነጠል መብት የላችሁም።
ዘረኛ ከሆነ ብሔርተኛ ነጭ አፍሪቃዊውን ወይም እስያዊውን ክርስቲያን እመርጣለሁ። ከነጭ ብሔርተኛ ይልቅ ለኢትዮጵያዊው ክርስቲያን የሰላምታ እጄን መስጠት እወዳለሁ።
ክርስትና የአንድን ማሕበረሰብ መጥፎ ጎን በማስወገድ ጥሩውና በጎው ጎን ጎልቶ እንዲወጣ ስለሚያደርግ ለአፍሪቃ የሚበጀው ክርስትና ብቻ ነው።
እስልምና ግን ሕዝብን አረብ የማድረጊያ መሳሪያ ነው፤ እስኪ ይታያችሁ፤ አንዲት ሴት ኒቃብ ለብሳ የአፍሪቃ ጫካ ውስጥ ስትንጎራደድ፤ ክርስትና ግን ይህን አያስገድድም።
በእስላም ካሊፋት የግብጽ ክርስቲያኖች ክፉኛ ተሰቃይተው ነበር፤ ዓብያተ ክርስቲያናቱን ያፈራርሱባቸውና ያበላሹባቸው ነበር፣ ክርስቲያኖች ክብረ በዓላቸውን መንገድ ላይ ማክበር ይከለከሉ ነበር፣ የቤተክርስቲያን ደወል መደወል ክልክል ነበር፣ ከመስጊድ ጎን ቤተክርስቲያን መስራት አይፈቀድላቸውም ነበር፣ ቤተክርስቲያን
ለማደስ እንኳን የካሊፉን ፈቃድ መጠየቅ ነበረባቸው፤ በዚህም ብዙ ዓብያተ ክርስቲያናት ፈራርሰው እንዲጠፉ ተደርጓል። ክርስቲያኖች ከከተማ ውጭ ቤተ ክርስቲያን እንዲሠሩ ተገድደዋል። ዓብያተ ክርስቲያናቱ በሮቻቸውን በዋና ዋና መንገዶች በኩል እንዳይከፍቱ ተደርገዋል። ፀሎት እና ቅዳሴአቸው በሙስሊሞች ዘንድ እንዳይሰሙ።
ሙስሊሞች ክርስቲያኖችን መንገድ ላይ ካገኟቸው ወደ ጠባቡ መንገድና ወደ ገደል እንዲሄዱ ይገፏቸው ነበር፤ መለዮ እንዲለብሱና ቢጫ ቀበቶም እንዲያስሩ አዘዋቸው ነበር። ክርስቲያኖች ፈረስ ላይ መውጣት ሰልማይፈቀድላቸው አህያ ብቻ ነበር የሚጋልቡት፣ ጎራዴ ነገር መያዝም አይፈቀድላቸውም ነበር።
በዚህ መልክ ነበር አረብ ሙስሊሞች ክርስትናን በሰሜን አፍሪቃ ለማጥፋትና የግብጽን ክርስትናም ለመጉዳት የበቁት።
እናንተ ጥቁር ብሔርተኞች ሙስሊም ወንበዴዎችን ፈርታችሁ ስለዚህ አስከፊ ታሪክ ከማውራት ተቆጥባችኋል፤ አፍሪቃዊ ማንነታችሁን እንደገና ማግኘት ከፈለጋችሁ ስለዚህ ታሪክ ማውራት ይገባችኋል፤ መጤ ስላልሆነውና አፍሪቃዊ ስለሆነው ክርስቲያን ታሪክ ማወቅ ይኖርባችኋል።
ከአርሜኒያ ጎን በአለም የመጀመሪያው ክርስቲያን መንግስት የተመሠረተው በኢትዮጵያ ነበር። ጥቁር ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ነበሩ በክርስቲያናዊ ደግነታቸው፣ እንግዳ ተቀባይነታቸውና ፍትህ አፍቃሪነታቸው ለመጀመሪያዎቹ ሙስሊሞች ጥገኝነት የሰጧቸው። ነገር ግን ይህ ትልቅ ታሪካዊ ስህተት ነበር።
አዎ! መሀመድ ተከታዮቹን ወደ ኢትዮጵያ ነበር የላካቸው፤ ከመሀመድ አጋሮች አንዱ (የመሀመድ የአክስቱ ልጅና የሚስቱ ወንድም ኡቤይዱላህ ኢብንጃሽ) በኢትዮጵያ ተጠምቆ ክርስትናን ተቀብሏል።
ጠያቂው፦ “የኢትዮጵያ ንጉሥ እስልምናን ተቀብሏል” የሚል ነገር ሰምቼ ነበር፤ ምን ያህል እውነት ነው?
ቦብ፦ ይህ ውሸት ነው፤ ሙስሊሞች ሁልጊዜ ስለ ታሪክ መቅጠፍ ይወዳሉ፤ ይህ ውሸት እንደሆነ እርግጠኛ ነኝ። ሃቁ ግን ሙስሊሞች ብዙ ጊዜ ታሪክን ከልሰው ይጽፋሉ። (ልክ እንደ ዋቄዮ–አላህ ልጆች)
ሙስሊሞች 300 ዓመት ስለቆየው ስለ አውሮፓውያን የባርነት ንግድ (ይህ ትክክል ተገቢ አለመሆኑን እቀበላለሁ) ብዙ ይለፍፋሉ፤ እስልምና ለ1400 ዓመታት እያካሄደ ስላለው የባርነት ንግድ ግን ጸጥ ያላሉ። በዚህ ዘመን እንኳን ባሪያ ህፃን ለመግዛት ወደ ሙስሊሞቹ ካርቱም ሱዳን፣ ቻድና፣ ማውሪታኒያ ይጓዛሉ።
ሰዎች፣ ታሪካችሁን አጥኑ፤ ሂዱና ኮፕቶችና ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችን ስለ ታሪካቸውና እንዴት እንደሚኖሩ አነጋግሯቸው፤ የነጮችን ክርስትና እንድትክተል አልሻም፤ የጥቁር ኢትዮጵያውያንን ክርስትና እና የያዙትን እውነት ተከተሉ።
በ፲፭ ኛው ክፍለዘመን የፖርቱጋሎች ክርስቲያን ሠራዊት ከኢትዮጵያ ክርስቲያን ወገኖቹ ጋር በመሰለፍ ወራሪ እስላሞችን ድል ነስተዋቸዋል። ለአፍሪቃውያን እውነተኛው የክርስቲያን መንፈሳዊነት ያለው እዚያ ነው።
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: African Christianity, ሂጂራ, ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መናፈሻ, ሙስሊሞች, ስደት, ንጉሥ አርማሕ, አፍሪቃ, እስልምና, ክርስቲያኖች, ክርስትና, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, Bob the Builder, Christian Church, Ethiopia, Ethiopian Church, First Hijira, Hyde Park, Islam, King Armeh, London, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 18, 2019
የክርስትና አርበኛው ቦብ የሚከተሉትን ተናግሮ ነበር፦
የአፍሪቃ ጣዖታዊ አምልኮን (ዋቀፌና) ከ ጥቁር ሕዝብ ማንነት ጋር ለማጣመር የምትሞክሩ፤ (እራሳቸውን “ኩሽ” ወይም ሄብሪው እስራኤላይትስ” ብለው የሚጠሩት ግብዞች) ኢትዮጵያና ግብጽ (ኮፕት) የመጀመሪያዎቹ ክርስቲያኖች መሆናቸውን ልታውቁት ይገባል።
አረብ–ሙስሊሞች የሙስሊሞች ያልሆኑትን አፍሪቃውያን ሃገራት በመውረርና ሕዝቦቹም እስልምናን በግድ እንዲቀበሉ በማስገደድ የአፍሪቃ ቤተክርስቲያን በሰሜን አፍሪቃ አጥፍተዋታ
በግብጽና በኢትዮጵያ ብቻ ነው ክርስትናን ሊያሸነፉ ያልቻሉት። በተለይ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያናዊ ማንነታቸውን ለመጠበቅ ሲሉ ብዙ የእስልምና ጂሃዳዊ ወረራዎችን ለመመከት በቅተዋል።
ዛሬ አዲስ እስላማዊ ጂሃድ በኢትዮጵያ ላይ ተጀመሯል፤ ስለዚህ ጉዳይ መላው ዓለም ማወቅና መመከት ይኖርበታል።
እስላማዊ የባርነት ንግድ በአፍሪቃ ዛሬም እየተካሄደ ነው፤ ጥቁር ሕፃናት በባርነት እየተሸጡ ነው፤
ይህንንም ጉዳይ መላው ዓለም ማወቅና መከልከል ይኖርበታል።
እኔ እንደ አንድ ፈረንጅ፡ ክርስትና የአውሮፓም የአፍሪቃም ነው ብዬ በእርገጠኝነት ቆሜ ልመሰክር እችላለሁ።
ክርስትና እንደ አውሮፓውያን ሃይማኖት ተደርጎ የሚታይበት ምክኒያት፤ አውሮፓውያን ኃይል ስለነበራቸው የእስልምናን ወረራ በመመከት ክርስትናን ሊከላከሉ በመቻላቸው ነው። አብዛኞች አፍሪቃውያን ግን ይህ አልተቻላቸውም።
በአውሮፓ ክርስትና የዳበረው ከኃይል ቦታ ሲሆን በግብጽ ግን ከአድሎ ወይም ከበደል በመነሳት ነው።
ነገር ግን በኢትዮጵያ ክርስትና ተለይቶ ለመዳበርና ለመጠንከር የበቃው የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ኃያል ስለነበሩ ነው።
የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ለ፪ሺ ዓመታት ያህል የሕዝባቸውን ዕጣ ፈንታና ሕይወት በራሳቸው
አመራር ለመወሰን የበቁ ብቸኛ አፍሪቃውያን ናቸው።
የኢትዮጵያ ክርስቲያኖች የእስልምናን የወረራ ጂሃድና የቅኝ ገዢዎችን ሠራዊት ለመቋቋም የበቁ ብቸኛ አፍሪቃውያን ናቸው።
በ፲፭ ኛው ክፍለዘመን የፖርቱጋሎች ክርስቲያን ሠራዊት ከኢትዮጵያ ክርስቲያን ወገኖቹ ጋር በመሰለፍ ወራሪ እስላሞችን ድል ነስተዋቸዋል።
ፖርቱጋሎቹ ከኢትዮጵያ ወንድሞቹ እና እህቶቹ ጋር አብሮ ሲሰለፍ በክርስቲያናዊ ወንድማማችነት መንፈስ ነበር። በዚያ ዘመን በክርስቲያኖች ዘንድ ዘርና የቆዳ ቀለም ምንም ዓይነት ሚና አልተጫወቱም።
ጥቁርና ነጭ ክርስቲያን ሕዝቦች በአንድ ላይ አብረው የአረብ ኢምፔሪያሊዝምን፣ የአረብ ባርነት ቀንበርን እና እስልምናን አሸንፈዋል።
ክርስትና የአፍሪቃ እምነት ነው!!!
Posted in Curiosity, Faith | Tagged: African Christianity, ሃይድ ፓርክ, ለንደን, መናፈሻ, ቤተክርስቲያን, አፍሪቃ, እስልምና, ክርስቲያኖች, ክርስትና, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, Bob the Builder, Christian Church, Ethiopian Church, Hyde Park, London, Speakers Corner | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 2, 2016
In this frame grab from APTN taken on Monday Feb. 1, 2016, a policeman stands guard as a mechanical digger destroys a makeshift church at a migrant camp in Calais, France. A regional official said the operation Monday was the culmination of a two-week effort to clear a 100-meter security zone around the perimeter of the camp. The official said authorities the migrants and charity groups helping them were informed Jan. 19 of the pending demolition, and that no one was hurt in the operation. (AP Photo/APTN)
In this frame grab from APTN taken on Monday Feb. 1, 2016, Reverend Teferi Shuremo holds a cross and watches as a makeshift church is destroyed at a migrant camp in Calais, France. A regional official said the operation Monday was the culmination of a two-week effort to clear a 100-meter security zone around the perimeter of the camp. The official said authorities the migrants and charity groups helping them were informed Jan. 19 of the pending demolition, and that no one was hurt in the operation. (AP Photo/APTN)
“This is a church. This is a powerful symbol for these people,”
— Spiritual Crisis in The West: The Beheaders of Christians Get Asylum and Preferential Status
Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: Calais, Ethiopian Church, France, Refugees | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 31, 2011
_______________________________________________________
Posted in Ethiopia | Tagged: Canada, Ethiopia, Ethiopian Church, Halifax, Nova Scotia, The Cross, Vandalism | Leave a Comment »