Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Enoch’

HORROR: Woman Beheaded With Sword in Front of Onlookers in California

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 9, 2022

😠😠😠 😢😢😢

💭 ጭካኔ፤ በካሊፎርኒያ አደባባይ የቀድሞ ባለቤቷ ወጣቷን የሁለት ልጆች እናትን ተመልካቾች ፊት ለፊት በሳሙራይ ሰይፍ አንገቷን ቆረጠባት።

💭 A woman’s head was severed with a sword in San Carlos Thursday, authorities with knowledge of the investigation told NBC Bay Area’s Investigative Unit. Stephanie Magallon reports.

San Carlos, California – A young mother of two was beheaded in front of horrified witnesses Thursday morning.

The suspect, identified as Jose Landaeta Solano, severed his ex’s head with what was described as a “samurai sword.”

Solano has a violent criminal past, NBC Bay Area reported.

The victim, who has not been identified, had a restraining order against Solano, according to the outlet.

NBC Bay Area reported:

A woman’s head was severed with a sword in San Carlos Thursday, authorities with knowledge of the investigation told NBC Bay Area’s Investigative Unit.

The suspect, who returned to the scene, was arrested in connection with the woman’s death, according to the San Mateo County Sheriff’s Office. The suspect was later identified as Jose Landaeta Solano.

Deputies near the intersection of Laurel Street and Magnolia Avenue were flagged down at about 11:50 a.m. by witnesses who reported an assault in progress, the sheriff’s office said. When deputies arrived at the scene, they found the woman dead.

San Mateo County Sheriff’s Office Lt. Eamonn Allen said during an afternoon media briefing a “stabbing instrument” was used, but he did not provide further details as the weapon is still outstanding.

“Anytime someone loses their life, it’s certainly a tragedy,” Allen said. “As far as the shocking nature of it, I do know that the deputies that first arrived on scene were a little beset by the scene. We are providing them peer support. We are also providing support for the witnesses that were on scene as well because there were several civilian witnesses.”

👉 Source: TGP

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Death of Queen Elizabeth II + St. Raphael + Ethiopian New Year (9/11) + Mary of Zion + Rainbow

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 9, 2022

💭 On Thursday, Sept. 8, 2022 / Pagumen 3, 2014, according to the Ethiopian calendar) Orthodox and Catholic Ethiopian Christians celebrated Feast of the Archangel Raphael.

Sunday, 11 September is New Year’s Day which marks Meskerem or September 1st, 2015 — the first day within the Ethiopian calendar.

💭 Ethiopian Christians call the Rainbow as “The Belt of Mary”

The three distinguished colors Green yellow and red are vested with Religious interpretation in the Ethiopian Church. These three colors represent the Covenant given to Noah by the Almighty God. They are extracted from the Rainbow sign given to our forefather Noah. It is not deniable that these three colors are the dominant colors that one can easily catches by naked eye when we look at the Rainbow on the clouds. Hence as the matter of representing the Noah’s Covenant, Ethiopia keeps these three together as prominent sign, since the time before the Old Testament. With these colors we remember the Covenant our father Noah received from God. That is why one meticulously finds these three colors in most of the frames (Hareg – ሐረግ) of the parchments.

That Rainbow is the similitude of our Lady Holy Virgin Mary. When we see the Rainbow on the sky, we remember the Covenant that God promised not destroy the world in water. Now in the New Testament we have received the actual Covenant that we are sure the promise of redemption has been fulfilled by Her Son. Less destruction we are saved from everlasting death. The New Testament as the new Covenant come to us by the New Rainbow, Holy Virgin Mary. When we see her in the middest of us we know God is with us. Looking at the Green-Yellow-Red flag is looking to Holy Virgin Mary.

Besides, these colors were the ones revealed to the Ethiopian Scholar Saint Yared in Axum, when he received the three special melodies, Geez, Ezil, Araray from God. He was communicated with three birds each colored different, The first in Green, the second in Yellow and the third in Red. These colors represent Holy Trinity. The Three Person of the One God, the Father, the Son and the Holy Spirit were revealed to St Yared, one of the biggest holy scholars of the Ethiopian Church. The mystery of Holy Trinity is the primary Dogma of The Ethiopian Church. For an Ethiopian Orthodox these colors manifest Holy Trinity. This is an affirmative act by God’s hand that these colors are given to the Church. Both in the times before Christianity and after Christianity Ethiopian Church is vested with these special Colors.

Dictating the Church and it’s followers not to hold, to put the sign on their clothing, and to tie on hands and heads is equivalent to denying the freedom to worship. That is why we do not accept any intervening force that hails against us not to hold the Flag. We hold the flag not from political motives, but because it is a religious deed. The flag was in the Church in its fullest dignity before the birth of the political parties.

💭 Stealing The Rainbow

😲 Some mind-blowing coincidences related to the death of the Queen (R.I.P) who had Ethiopian ancestry:

Just 2 days before Queen Elizabeth II died she accepted the resignation of Boris (Real first name Alexander Boris de Pfeffel Johnson)) and accepted Liz Truss (First names Mary Elizabeth) as former/new PM.

👉 Queen Elizabeth II full name is: Elizabeth Alexandra Mary.

😇 The Feast of the Archangel Raphael

One of the most important miracles of Saint Raphael is commemorated on the third day of Pagumen (Ethiopians follow a 13-month calendar – and the 13th month is called Pagumen).

One of the most important miracles of Saint Raphael is commemorated on the third day of Pagumen. The miracle is related to a Church dedicated to the archangel and is said to have been constructed on an island outside the city of Alexandria in Egypt. It is said that the church was threatened to be demolished by a whale and started shaking whilst the believers were praying inside the church. It was later saved miraculously by the Archangel Raphael.

The story described in the Book of Tobit, an Old Testament scripture, states that Saint Raphael was revealed to a man named Tobia who had a blind father called Tobit. The archangel instructed Tobia to fish in the River of Tigris and the heart and liver of a fish is said to have been served to Tobit, and that cured his eyes. According to the same story, a woman named Sarah (not the wife of Abraham) was married to seven husbands one after another, but all died on the first night of the marriage.

Saint Raphael intervened and told Tobia to marry Sarah. He miraculously exorcised the evil spirit and Tobia was spared the fate of Sarah’s previous husbands. St. Raphael is also believed to have been empowered by God to intervene for fruitful marriage, fertility and to reduce the labor during childbirth. He is also said to have performed a number of miracles on this day (Pagumen). That’s why the day is celebrated with special vivacity in the churches dedicated to the Archangel.

Pagumen is also called Rehiwe Semay literally meaning ‘The opening of heaven’. It is believed that on this day the prayers of believers reach before God in a special manner, and hence the term Rehiwe Semay. The rain that falls on this day is also considered Holy; it is believed that it blesses Christians and protects them from infirmity and bad fortune. On this day, we see children rinsing in the rain to receive blessing. Women add drops of the sacred rainwater to their dough to have their Injera and bread blessed.

😇 May Archangel Raphael’s Intercession be with us, Amen!

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የንግሥቲቷ ሞት + ቅዱስ ሩፋኤል + እንቍጣጣሽ (9/11) + ጽዮን ማርያም + የማርያም መቀነት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 9, 2022

✞R.I.P✞

😇 ተዓምረ ቅዱስ ሩፋኤል / በአዲስ ዓመት ዋዜማ፤ በ 9/11 አዲስ ንጉሥ ይህን ስለ ኖሕ + ሩፋኤል እና ስለ ማርያም መቀነት የሚያወሳውን ታሪክ ባቀረብኩ በሰዓታት ውስጥ የብሪታኒያዋ ንግሥት ሞተች። ነፍሷን ይማርላት!

💭 ስለሞቷም በይፋ በተበሠረበት ወቅት ቀጥሎ የሚቀርበው አስደናቂ የማርያም መቀነት በለንደን ሰማይ ላይ ተዘረጋ። ያውም ድርብ! ያውም በቅዱስ ሩፋኤል ዕለት!

💭 የኢትዮጵያ ዝርያ ያላት ንግሥት ኤልሳቤጥ በወጣትነቷ ቁጭ የኢትዮጵያ ወይዘሮ ነበር የምትመስለው፤ ምስሎቿ ውብ፣ ትሁትና ዓይናፋር እንደነበረች ያሳዩናል

💭 ከሦስት ቀናት በፊት ደግሞ ስለ ፕሬዚደንት ኦባማ የ2015 .ም የአዲስ አበባ ጉዞና ቦሌ ሲያርፍ ስለታየው የማርያም መቀነት ቀጣዩን ቪዲዮ በድጋሚ አቅርቤው ነበር

💭 ባለፉት ሳምንታት የብሪታኒያ ሜዲያዎች ስለ ንግሥቲቱ የልጅ ልጅ ስለ ልዑል ሃሪ እና ክልሷ ባለቤቱ ሜገን ሜርክል ብዙ ዘረኛ የሆነ ቅስቀሳ ሲያደርጉ ነበር። በዚህም ሃሪ እና ሜርክል ከንግሥቲቱና ከአባትየው ከአዲስ ንጉሥ ከቻርለስ ጋር እንደተቃቃሩና ከእነርሱም ርቀው ለመኖር እንደወሰኑ ለንግሥቲቱ እያዳሉ በጥላቻ ሲዘግቡ ቆይተው ነበር።

💭 ባለፈው ማክሰኞ ሴፕቲምበር 6/2022 ዕለት ሃሪ እና ሜርክል ወደ ጀርመን ተጓዙ።

በወቅቱ እኔና የሥራ ባልደረባዬ በአጋጣሚ ከአምስተርዳም ሆላንድ ወደ በርሊን ጀርመን ስናመራ ባልና ሚስቱ ወደ ኮሎኝ ከተማና አካባቢዋ መጓዛቸውን የሰማችው የሥራ ባልደረባዬ ፤ እንሂድ!በዚያ በኩል እንለፍ” ብላኝ ሁኔታውን ለመታዘብ ባቅራቢያቸው ተገኝተንና ከልዑል ሃሪ እና ልዕልት ሜርክል ጋር ሰላምታም ለመለዋወጥ በቅትን ነበር።

💭 ባለፈው ማክሰኞ ሴፕቴምበር 6/2022ሃሪ እና ሜጋን ሜርክል ወደ ጀርመን ሲያመሩ፤ ንግሥቲቷ የቀድሞውን ጠቅላይ ሚንስትር ቦሪስ ጆንጅሰንን አሰናብታ፤ አዲሲቷን ጠቅላይ ኤልሳቤጥ ትሩስን አስተናግዳት ነበር።

💭 ምስሉ እንደሚያሳየው ንግሥት ኤልሳቤጥ ጠቅላይዋን ኤልሳቤጥን ስትጨብጥ የእጇ ጀርባ ጠቁሮ ይታይ ነበር። ጉድ ነው፤ ጥቁርነቷን ለዘመናት ደብቃ የኖረችው ንግሥት ማንነቷ ተጋልጦባት ይሆንን? የልጅ ልጇ ሃሪ ጥቁሯን ሜጋን ሜርከልን ማግባቱ የዚህ ምስጢር አካል ነውን?

💭 አስገራሚ ክስተት ፥ ለስሞቻቸው ትኩረት እንስጠው፤ ❖ የማርያም መቀነት!

  • Boris Johnson/ቦሪስ ጆንሰን(ሙሉ ስሙ አሌክሳንድር/እስክንድር‘ / Alexander Boris de Pfeffel Johnson)
  • Liz Truss (ሙሉ ስሟ ሜሪ/ማርያም ኤልሳቤጥ ትሩስ/ Mary Elizabeth Truss)
  • የንግሥቲቷ ሙሉ ስም: ኤልሳቤጥ አሌክሳንድራ ሜሪ/ማርያም / Elizabeth Alexandra Mary

💭 እሑድ በእንቁጣጣሽ ዕለት 9/11ልዑል ቻርለስ ንግሥናውን በመላዋ ብሪታኒያ በይፋ ይቀበላል! በአጋጣሚ? ዋው!

ከዓመት በፊት ያረፈው የንግሥቲቷ ባለቤት ልዑል ፊሊፕ የግሪክ፣ የጀርመን፣ የዴንማርክና የሩሲያ ዝርያ ያለው ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነው።

💭 የኢትዮጵያ ዝርያ እንዳላት የምትታየውና በእግዚአብሔር ዘንድ ለፍርድ የምትቀርበዋ ንግሥት ኤልዛቤጥ የነገሰቸው ለ፦

  • /70 ዓመታት
  • /7
  • /7 ቀናት ያህል ነው

😲 ወዴት? ወዴት?

💭 ሰባቱ ከ፱፻/900 ዓመታት በላይ በምድር ላይ በሕይወት የኖሩ ሰዎች፦

  • ፩. አዳም – ፱፻፴/ 930
  • ፪. ሤት – ፱፻፲፪/ 912
  • ፫. ሄኖስ – ፱፻፭/ 905
  • ፬. ቃይናን – ፱፻፲/ 910
  • ፭. ያሬድ – ፱፻፷፪/ 962
  • ፮. ማቱሳላ – ፱፻፷፱/ 969
  • ፯. ኖኅ – ፱፻፶/ 950 ናቸው።

👉 የብሪታኒያዋ ንግሥት ኤልሳቤጥ አልማና ተስፋ አድርጋ ነበር፤ ግን አልቻለችም፤ ሆኖም ከሁሉም በኋላ ፺፮/ 96 ደርሳለች።

መጽሐፍ ቅዱስ በራዕይ ምዕራፍ ፰ ላይ በእግዚአብሔር ፊት የሚቆሙትን ሰባት መላእክትን ስለሚገልጽ፣ የመንፈሳዊ ዝግመተ ለውጥ የፍልስፍና ሥርዓት ሰባት መንፈሳዊ ሕያው ደረጃዎች አሉት።

😇 በእግዚአብሔር ፊት የሚቆሙት ሰባቱ ሊቃነ መላእክት፦

  • ፩ኛ. ቅዱስ ሚካኤል
  • ፪ኛ. ቅዱስ ገብርኤል
  • ፫ኛ. ቅዱስ ሩፋኤል
  • ፬ኛ. ቅዱስ ራጉኤል
  • ፭ኛ. ቅዱስ ዑራኤል
  • ፮ኛ. ቅዱስ ፋኑኤል
  • ፯ኛ. ቅዱስ ሳቁኤል ናቸው፡፡

ሰባቱ የማርያም መቀነት /የቀስተ ደመና ቀለማት፦

  • . ቀይ
  • . ብርቱካናማ
  • . ብጫ
  • . አረንጓዴ
  • . ሰማያዊ
  • . ጥቁር ሰማያዊ
  • . ሐምራዊ

👹 መቼስ ሰይጣን መኮረጅ/ ኮፒ ማድረግ ይወዳልና፤ 666ቱ የሰዶም ዜጎች “ቀስተ ደመና” ብለው የማርያም መቀነታችንን ለመንጠቅ በሚያደርጉት ጂሃድ ላይ የሚጠቀሙባቸው ቀለማት 6 (ስድስት) ብቻ ናቸው።

👉 ከጉዳዩ ጋር የተያያዙና ቀደም ሲል የቀረቡ አስገራሚ ክስተቶች፤

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

💭 ጁላይ 27/ሐምሌ ፲፱ | እግዚአብሔር በአቡነ ማትያስ እና በጽዮናውያኑ አትሌቶች በኩል የሚለን ነገር አለ

💭 ይህ ከሰባት/ 7 ዓመታት ጀምሮ የመዘገብኩት ቁልፍ ቀን ነው።

በጁላይ 27/ሐምሌ ፲፱/ የተደረጉ አስገራሚ ጉብኝቶች

27 ጁላይ 2022/ሐምሌ ፲፱/፳ ሐምሌ ፳፻፲፬ ዓ.ም / የቅዱስ ገብርኤል ዕለት ነው / የልደት ቀኔ ነው።

😇 ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ወደ አሜሪካ አመሩ(ፈተናው የሉሲፈርን ኮከብ/ቻይናን ባንዲራ ከሚያውለበልቡት ከሕወሓት እና ‘ብልጽግና’ ከተሰኘው ቡድኖች በኩል ነው እየገጠማቸው ያለው)

በዚሁ ዕለት ሰማይ ላይ ያልታወቀ ባለ ሦስት ማዕዘን በራሪ ነገር በሰማይ ላይ ታየ። በዚሁ ዕለት በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ አቡነ ማትያስን ለመተናኮል መጥተው ከነበሩት የዲያብሎስ/የግራኝ መልዕክተኞች አንዱ በእጆቹ የባለ ሦስት ማዕዘን ቅርጽ ሠርቶ ታይቷል። በሌላ ቪዲዮ ለብቻው አቀርበዋለሁ።

፩ ጳጉሜ ፳፻፲፬ ዓ.(አሮጊቷ ልደታ)

ብጹዕነታቸው ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ፤ ዲያብሎስና ጭፍሮቹ አፈሩ/ተቃጠሉ!

ልዑል እግዚአብሔር ሥራውን እየሠራ ነው!

ይህን ቪዲዮ በማዘጋጅበት ሰዓት፤ ዛሬ ፪ ጳጉሜ ፳፻፲፬ ዓ./ 7 መስከረም 2022

በቅዱስ ሩፋኤል ዋዜማ፤ ድል የተነሳው 666ቱ የግራኝ ሞግዚት ባራክ ሁሴን ኦባማ ምስሉን በዋሽንግተኑ

ቤተ መንግስት (White House)እንዲሰቀልለት አደረገ። ኦባማ፤ “የኢትዮጵያን መስቀል በኪሴ ይዜ እሄዳለሁ!” ያለውን እናስታውሳለን? https://wp.me/piMJL-6zw

የሚከተሉትን የቪዲዮ ክፍሎች በ2015 እና 2018 .ም በተከታታይ አቅርቢያቸው ነበር

👉 ቁልፍ ቀን

..አ ጁላይ 27/ 2015 .

ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ በኢትዮጵያ። ኢትዮጵያን ለመጎብኘት የመጀመሪያው ስልጣን ላይ ያለ የአሜሪካ ፕሬዚደንት መሆኑ ነው። ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ሰማዩ ላይ የማርያም መቀነት/ቀስተ ደመና ታየች።

👉 ቁልፍ ቀን

..አ ጁላይ 27/ 2018 .

ጠ/ቅ/ሚ ዶ/ር አህመድ በአሜሪካዋ ሚነሶታ

👉 የአድዋ ክብረ በዓል

የካቲት ፳፫ / ፪ሺ፲፩ ዓ.

አብይ አህመድ ወደ አስመራ አመራ

👉 የአድዋ ክብረ በዓል

የካቲት ፳፫ / ፪ሺ፲፩ ዓ.

የሚነሶታዋ ሶማሊት የምክር ቤት አባል ሙላ/ሙሊት ኢልሀን ኦማር ወደ አስመራ አመራች

❖ አይሁዳዊው የፕሬዚደንት ትራምፕ አማካሪ ሶማሊቷን ኢልሀንን “የአይሁዶች ጠላት ናት፣

ጂሃዲስት ናት፣ ወራዳ እና ቆሻሻ ናት፤ ከምክር ቤት መወገድ አለባት” አላት።

😈 ዶ/ር አብይ አህመድ (ለዚህ አውሬ ለአንዴም እንኳን ድጋፍ ሰጥቼው አላውቅም፤ በጭራሽ! ግን በወቅቱ ‘ዶ/ር’ የሚለውን ቃል ከስሙ ጋር ለጥፌለት ነበር)እና ኢልሀን ኦማር በአስመራ ተገናኝተዋልን?

👹 ዓለምን የሚያስተዳድራት ስዉር መንግስት የሉሲፈር ሲሆን ፥ 😇 ኢትዮጵያን የሚጠብቃት ስዉር መንግስት የእግዚአብሔር ነው። ✞

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቅዱስ ሩፋኤል ተአምር | ቤተ ክርስቲያኗን ካላፈረስኩ እያለ ሲዝት የነበረው ጠንቋይ ፈነዳ ፥ በቦታው ላይ ይህ መስጊድ ለሉሲፈር ተሠራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 8, 2022

😇 የሊቀ መላእክት ሩፋኤል ክብረ በዓል በታሪካዊቷ ቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን፤ አዲስ አበባ ጉለሌ።

ጳጕሜን ፫፥ ፪ሺ፲ በታሪካዊቷ የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን፡ ዝናባማ በነበረበት ቆንጆ የቀትር ሰዓት ላይ፡ የጸሎት ስነሥስርዓቱ ልክ እንዳለቀ የመሀመዳውያኑ ጋኔን አዛን ተለቀቀ። (ቪድዮው መጨረሻ ላይ ይሰማል) ወዲያውም ይህ የዲያብሎስ ተንኮል እንደሆነ በመረዳት ወደ አንድ አባት ጠጋ ብዬ፡ ለምን ቅዳሴና ጸሎት ሲገባደድ ይህ ሰይጣናዊ ጩኽት ይከተላል? ከየትስ ነው የሚመጣው? ብዬ አብረዋቸው ከነበሩት ሌላ ሰው ጋር ስጠይቃቸው፤

ከ ፻፴/130 ዓመታት በፊት የዚህች ውብ ቤተክርስቲያን ህንፃ በተሠራ ማግስት አንድ ከቤተክርስቲያኗ ፊት ለፊት ይኖር የነበረ ጭራቅ/ጠንቋይ በየቀኑ እየመጣ ቤተክርስቲያኗን ካላፈረስኩ፣ ካላቃጠልኩ እያለ ለሳምንታት ሲዝት ከቆየ በኋላ አንድ ቀን እራሱ ፈንድቶ ሞተ” አሉኝ።

እኔም፡ በመገረም፡ “በዚህ ፈጽሞ አልጠራጠረም! ግን ጠንቋዩ የሞተበት ቦታ ምን ተደርጎበት ይሆን?“ ብዬ ስጠይቃቸው፤ “ያው!“ አሉኝና፤ ሦስታችንም ዘወር ስንል ለካስ ቤተክርስቲያኗ ፊት ለፊት (በ፶/50ሜትር ርቀት) መስጊዱ ተተክሎ ይታያል። እንዴ፡ “ጠንቋዩ ፈንድቶ በሞተበት ቦታ ላይ ይህ መስጊድ ተሠርቷል ማለት ነው“ እንዳልኩ ሁላችንም በመገራረም እርስበርስ ተያየን።

አዎ! የሚያጠራጥር አይደለም፤ እስከ ቅርብ ጊዜ ግን ይህን ሁላችንም አናውቅም ነበር፤ በጣም ይገርማል!

ከዚያም ከቤተክርስቲያኗ ግቢ እንደወጣሁ፤ የኔ ቢጤዎች ከነበሩበት ቦታ አስር የሚሆኑ ወጣቶች ተነስተው ከበቡኝና “ምን ፈልገህ መጣህ? ለምን መጣህ? ምን ትሠራለህ? … ወዘተ” እያሉ በሚገርም መልክ ይጨቀጭኩኝ ጀመር። ልክ እዚህ ቪዲዮ ላይ እንደሚታየው፦ “ለንደን ሃይድ ፓርክ | ሺ ደካማ ጂቦች ጀግናውን አንበሣ አፍነው ሊገድሉት”

እኔም፡ ምንም አለመለስኩላቸውም “በ ስም ልቀቁኝ!” አልኩና ዘወር ብዬ መራመድ እንደጀመርኩ አሁንም ተከተሉኝ፤ በዚህ ወቅት መንገድ ላይ ለነበረው አንድ ፖሊስ “ኧረ እባክዎ ከነዚህ ሰዎች ይገላግሉኝ!“ አልኩት፤ እርሱም “ሂዱ!“ እያለ ይጮኽባቸው ጀመር፤ እኔም ታክሲዎች ወደሚገኙበት ቦታ አመርቼ እንደተሰለፍኩ፤ ልጆቹ አሁንም በየአቅጣጫው ቆመው ወደ እኔ ይመለከቱ ነበር፤ በዚህ ወቅት ከየት መጣ ሳልለው አንድ ደግ ባለ መኪና “ወደ ፒያሳ ነህ?” አለኝና አሳፍሮ ወሰደኝ።

በዚህ ወቅት በ “ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፱” ላይ ሰዶማውያን ወደ አብርሃም ዘመድ ወደ ሎጥ ቤት ወጥተው ለማጥቃት ሲሞክሩ መላዕክት በአካል ወደ ሎጥ ቤት እንግድነት ገብተው አደጋ እንዳይፈጠር በር ሲዘጉና ሎጥን ከጥፋት ሲያድኑ የተነገረን ታሪክ ትዝ አለኝ።

ታዲያ የኔ ቢጢዎች ጋር የነበሩት እነዚህ ልጆች እነማን ናቸው? እያልኩ እራሴን ጠየቅኩ። እነዚህን ከ፲፫/13 እስከ ፳/20 የሚጠጉ እድሜዎች ያሏቸውን፡ በደንብ መናገር የሚችሉትን ጎረምሳዎችን ያውኩ ዘንድ የመሀመድ ዲያብሎስ ምዕመናኑን አዘጋጅቷቸው ይሆን? መቼም ሰይጣን ሁሌ ከቤተክርስቲያን አይርቅምና!

አህዛብ ከዓብያተ ክርስቲያናት ጎን የሰይጣን ማምለኪያ መስጊድ የገነቡት የአዛዜልን አዚምና ማደንዘዣበመበተን ለዘመናት ለቡና፣ ጫትና ጥንባሆ የተጋለጠውን ሕዝበ ክርስቲያኑን ለማደንዘዝ መሆኑ የዛሬው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪ ምስክር ነው። እንዲያውም አንዳንዴ እኮ ታቦት ሳይቀር በመስጊዶች አካባቢ ሲያልፍ መንቀሳቀስ እንደሚያቅተው በተደጋጋሚ ታዝበናል።

በቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያንም የታዘብኩት ይህንን ነበር። ጠንቋዩ በፈነዳበት ቦታ ላይም ይህ መስጊድ ተሠራለት፤ ዲያብሎስን፣ 666 ድል የሚያደርገው ቅዱስ ሩፋኤል መስጊዶቹን በመላዋ ኢትዮጵያ አንድ ቀን ያስወግዳቸዋል፣ ዛሬ የነገሰውንም አረመኔ የኦሮሞ አገዛዝ በቅርቡ ከነ ፒኮኮ ያፈነዳዋል።

ቻይ እና ወዳጅመስለው ለመታየት የሚሹትና በዋቄዮአላህዲያብሎስ አዚም የፈዘዙት ብዙ ወገኖች፣ የተመረጡት ሳይቀሩ በእነዚህ ቀናት፤ “ሁላችንም በየሃይማኖታችን እንጸልይ…’ዱዋእናድርግክርስቲያኑ እግዚአብሔርን ሙስሊሙም አላህን ይማጸንክርስቲያኑ መጽሐፍ ቅዱስንሙስሊሙም ቁርአንን ያንብብእግዚአብሔር ከሁሉም ጋርጸጥ ለጥ ብለን በሰላም እንድንኖር ያዘናልወዘተ.” በማለት እየተዝለገለጉና እይቀበጣጠሩ ነው። በጣም የሚያሳዝን ነው፤ ከኔ በቀር ሌላ አምላክ አታምልክ ፥ የእግዚአብሔርን የአምላክህን ስም በከንቱ አትጥራ“(ዘጸ. )” የሚሉትን የእዚአብሔርን የመጀመሪያ ትዕዛዛት እየጣሱና ከባድ ኃጢዓት እየሠሩ መሆናችውን አይገነዘቡትምን? እኛ ክርስቲያኖች፤ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት“(ኤፌ ፬:)! ያመነ የተጠመቀ ይድናል ያላመነ ያልተጠመቀ ይፈረድበታል(ማር ፲፮ ÷፲፮)” እያለን አንዱንና ብቸኛውን አምላካችንን እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስን ነው የምናመልከው እንጂ ሌላ አምላክ፣ ሌላውን ሃይማኖት ወይም መጽሐፍ ሁሉ ከዲያብሎስ ነውና አንቀበለውም!

ኢትዮጵያ ሁለት አማልክትየሚመለኩባት ምድር አይደለችምና ባካችሁ እንደ ኤዶማውያኑ ያልሆነ የሃይማኖት እኩልነትና፣ የዲሞክራሲ ቅብርጥሲ የመቻቻል ተረተረትእየፈጠራችሁ በሃገራችን ላይ መቅሰፍቱን አታብዙባት፤ ሃገር በሁሉም አቅጣጫ እየነደደች እኮ ነው።

😈 የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ ስጋን የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለን ስንወጣ የምናመልጥባት ስፍራ ጭምር ትድናለች፡፡ የሚጠፉትን የምናድነው በመደባለቅ ሳይሆን ጥሪውን ተቀብለን ለእግዚአብሔር በመለየት ነው፡፡

ሸሽተህ አምልጥ

መላእክቱ ለሎጥ ያስተላለፉት ሌላው የሕይወት መመሪያ፡- “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” የሚል ነው[ዘፍ. ፲፱፥፲፯]፡፡ ስለ መሸሽ ብቻ አልነገሩትም፣ ወዴት መሸሽ እንዳለበትም አመልክተውታል፡፡ ወደ ተራራ!!

የተለያዩ የተፈጥሮ አደጋዎች በተለይ የመሬት መንቀጥቀጥ ሊከሰት ሲል ከሰዎች ቀድመው እንስሳት ያውቃሉ፡፡ በሱናሚ አደጋ ወቅት የተፈጸመ አንድ ታሪክ እናስታውስ፡- በኢንዶኔዥያ የባሕር ዳርቻ ባለ የመዝናኛ ስፍራ የዝሆኖች ትርኢት በማሳየት የሚተዳደር አንድ ሰው ዝሆኖቹን እንደ ወትሮው ለማዘዝ ቢሞክር ባልተለመደ ሁኔታ እምቢ አሉት፡፡ እንዲያውም ይባስ ብለው እየጮኹ ባቅራቢያው ወደሚገኘው ተራራ መሮጥ ጀመሩ፡፡ በሁኔታው የተደናገጠው ባለቤቱ ተከትሏቸው ወደ ተራራው ይሮጣል፡፡ ልክ ተራራው ላይ እንደ ደረሱ የሱናሚ አደጋ ይከሰታል፡፡ አካባቢውም እንዳልነበረ ሆነ፡፡ ያም ሰው ዝሆኖቹን ይዞ ሲመለስ ሁሉም ነገር ወደ አለመኖር ተቀይሮ ያገኘዋል፡፡ ቤተሰቡን ጨምሮ ብዙ ወገኖቹን አጣ፡፡ ዝሆኖቹን ተከትሎ ወደ ተራራው በማምለጡ የራሱን ሕይወት አተረፈ፡፡ መላእክቱም ሎጥን፡- “እንዳትጠፋም ወደ ተራራው ሸሽተህ አምልጥ” አሉት [ዘፍ. ፲፱፥፲፯]።

በተራራው ላይ የመረጣትን ከተማ ጥፋትም ያያል፡፡ ተራራው ከፍ ያለ በመሆኑ ሁሉን ያሳያል፡፡ ሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም እንኳ በተራራ ተመስላለች [ዕብ. ፲፪፥፳፪]፡፡ እግዚአብሔር ለእኛም ያዘጋጀልን ተራራ አለ፡፡ እርሱም ቀራንዮ ወይም የክርስቶስ ሞት ነው፡፡ ከክርስቶስ ሞት በቀርም ከዘላለም ጥፋት የምንድንበት ምንም ማምለጫ የለም [የሐዋ. ፬&፲፪፤ ዮሐ. ፲፬&፮]፡፡

ሎጥ ስለ ደከመ ወደ ተራራው ሳይሆን በቅርብ ወዳለችው ኋላ ዞዓር ወደተባለችው ከተማ ለመሸሽ መላእክቱን ጠየቀ፡፡ ከተማይቱም ለጥፋት የተቀጠረች ብትሆንም ሎጥ ወደ እርስዋ ሸሽቷልና ከጥፋት ዳነች [ዘፍ.፲፱÷፲፰፡፳፪]፡፡ የእግዚአብሔርን ጥሪ ተቀብለን ስንወጣ የምናመልጥባት ስፍራ ጭምር ትድናለች፡፡ የሚጠፉትን የምናድነው በመደባለቅ ሳይሆን ጥሪውን ተቀብለን ለእግዚአብሔር በመለየት ነው፡፡

ሎጥ ሌሊቱን አልተኛም፣ የማምለጫ ሌሊት ሆነለት፡፡ እርሱ ያሰበው እንግዶቹን አብልቶ፣ አጠጥቶ፣ መኝታውን ለቆ ሲያሳርፋቸው ነበር፡፡ ያቺ ሌሊት ግን መልካም የመሥሪያ ሳይሆን የበጎነት ዋጋ የሚከፈልባት ሌሊት ሆነች፡፡ ይህች ሌሊት ለመልካሞቹ ሁሉ የተቀጠረች ሌሊት ናት፡፡ ይህችን ዓለም ትተን ስንወጣ በሰማይ የምንሸለምበት ሌሊት አለች፡፡ ሎጥን በሌሊት ለማውጣት የተደረገው ተልእኮ ዛሬም ጭምር የታገቱትን ለማስመለጥ የሚመረጥ ሰዓት ሆኗል፡፡ ሎጥ ወደ ዞዓር ሲደርስ ፀሐይ ወጣች፡፡ ቃሉ እንዲህ ይላል፡- “እግዚአብሔርም በሰዶምና በገሞራ ላይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ከሰማይ እሳትና ዲን አዘነበ፡፡ እነዚያንም ከተሞች በዙሪያቸው ያለውንም ሁሉ ከተሞቹም የሚኖሩትን ሁሉ የምድሩንም ቡቃያ ሁሉ ገለበጠ፡፡ የሎጥም ሚስት ወደ ኋላዋ ተመለከተች፡፡ የጨው ሐውልትም ሆነች” ይላል [ዘፍ. ፲፱÷፳፫፡፳፮]፡፡

❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፳፪፥፲]❖

“በበሬና በአህያ በአንድነት አትረስ።”

❖[መጽሐፈ ዕዝራ ምዕራፍ ፱፲፤፲፩፤፲፪]❖

“አሁንስ አምላካችን ሆይ። ትወርሱአት ዘንድ የምትገቡባት ምድር በምድር አሕዛብ ርኵሰት ረክሳለች፥ ከዳር እስከ ዳርም ድረስ ከርኵሰታቸው ከጸያፍ ሥራቸውም ተሞልታለች፤ አሁንም ትበረቱ ዘንድ፥ የምድሩንም ፍሬ ትበሉ ዘንድ፥ ለዘላለም ለልጆቻችሁ ታወርሱአት ዘንድ ሴቶች ልጆቻችሁን ለልጆቻቸው አትስጡ፥ ሴቶች ልጆቻቸውንም ለልጆቻችሁ አትውሰዱ፥ ሰላማቸውንና ደኅንነታቸውንም ለዘላለም አትሹ ብለህ በባሪያዎችህ በነቢያት ያዘዝኸውን ትእዛዝ ትተናልና ከዚህ በኋላ ምን እንላለን?”

❖[ትንቢተ ዳንኤል ምዕራፍ ፪፥፵፫]❖

“ብረቱም ከሸክላው ጋር ተደባልቆ እንዳየህ፥ እንዲሁ ከሰው ዘር ጋር ይደባለቃሉ፤ ነገር ግን ብረት ከሸክላ ጋር እንደማይጣበቅ፥ እንዲሁ እርስ በርሳቸው አይጣበቁም።”

❖[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፯፥፩]❖

እንግዲህ፥ ወዳጆች ሆይ፥ የዚህ ተስፋ ቃል ካለን፥ በእግዚአብሔር ፍርሃት ቅድስናን ፍጹም እያደረግን ሥጋንና መንፈስን ከሚያረክስ ሁሉ ራሳችንን እናንጻ።

❖[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፬]❖

ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ፤ ጽድቅ ከዓመፅ ጋር ምን ተካፋይነት አለውና? ብርሃንም ከጨለማ ጋር ምን ኅብረት አለው?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Enoch’s Doomsday Prophecy May Allude To Planet X And The Two Witnesses

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 18, 2016

I was very amazed to find out there is only one church in America named after Saint Uriel the Archangel – Saint Uriel’s Episcopal Church – New Jersey. Elswhere, it’s only in Ethiopia where many churches are named after St. Uriel.

__

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: