Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Enemy’

Africa, GMOs, Western Interests and the Gates Foundation

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2022

🛑 አፍሪካ የጄኔቲክ ምህንድስና እና የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ተቋም/ ፋውንዴሽን

💭 በመላ አፍሪካ ሎቢስቶች፣ በጎ አድራጊዎች እና ነጋዴዎች አህጉሪቱን በዘረ መል ምህንድስና የተሻሻሉ እህሎችንና ምግቦችን ለመክፈት ተግተው እየሰሩ ነው። እነዚህ የ666ቱ እህሎችና ምግቦች ለሁለቱ የአፍሪካ ታላላቅ ችግሮች፡ ለረሃብ እና ወባ ተዓምራዊመፍትሄ ሊሰጡ እንደሚችሉ ይከራከራሉ።

የንቅናቄው ዋነኛ ደጋፊ ከሆኑት መካከል አንዱ የሆነው ቢል ጌትስ ከዓለማችን ባለጸጎች አንዱ እና በታሪክ እጅግ ጠንካራ የበጎ አድራጎት ድርጅት መስራች ነው። ፊልሙ የቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ ፋውንዴሽን በአህጉሪቱ በድብቅ ለሚደረጉ የጄኔቲክ ሙከራዎች ዋና ገንዘብ ሰጪ እንዴት እንደሆነ ያሳያል።

በዘረ መል ምህንድስና የተሻሻሉ እህሎችና ምግቦችበጣም አደገኛ ፣ የሰው ህይወትንና ጤናን የሚጎዳ፣ ተፈጥሮን የሚያበላሹ እንኳን ለሰው ለእንስሳ መቅረብ የሌለባቸው ናቸው። ይህ እኵይ የምግብ፣ መድሃኒትናክትባት ዘመቻ አሁን በተለይ በአፍሪቃ ሕዝቦች ላይ ያነጣጠረ ነው።

ዛሬ የወጣው መረጃ እንደሚጠቁመን ግማሽ ዓለምን የበከለው የኮቪድ ክትባት አምራቹ የፋይዘር ኩባንያ አጋር የ“ቢዮንቴክ” ኩባንያ በኤም.አር. ኤን. / mRNA መርዛማ ቅመም የተዘጋጀውን ክትባት ለማላሪያ በሽታ መጠቀም እንደሚችል አሳወቀማላሪያእህህ አፍሪቃ መጡልሽ፤ በኮቪድ ወረርሽኝ ምንም ጉዳት ያልደረሰበትንና የተከታቢውም ቁጥር በጣም ዝቅተኛ የሆነውን የአፍሪቃ አህጉርን በማላሪያ ክትባት በኩል አዲስ የአውሬው ዘርሊያደርጉት አቅደዋል።

በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነትም የዚሁ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ነው። ከከሃዲው ፋሺስት ኦሮሞአገዛዝ ጋር በማበር በዕቅድ በሕዝባችን ላይ ጦርነት ከፈቱበት ለከፍተኛ ችግር አበቁት፤ መንገድ ይከፈት እርዳታ ይግባ አሉ፤ አሁን የተራበውን፣ የታመመውንና አማራጭ ያጣውን ሕዝቤን፤ “ያመጣልንህን ምግብውሰድ፣ ክትባቱንም ተከተብአሉት። በእርዳታ መልክ ስለሚገባውም የዩክሬይን ስንዴ የተበከለ (GMO)እንዳይሆን ከፍተኛ ስጋት አለኝ። ስንዴውን ትንሽ እያስቀሩ በጎተራ ይደብቁት ጊዜው ሲደርስ በአግባቡ እናስመረምረዋለን።

🔥“ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”

👉 Courtesy: DW Germany

💭 Across Africa, lobbyists, philanthropists and businesspeople are working to open up the continent to GMOs. They argue that GMOs can provide a miracle solution to two of Africa’s biggest problems: famine and malaria.

One of the main supporters of the movement is Bill Gates, one of the world’s wealthiest individuals and founder of the most powerful philanthropic foundation in history. The film shows how the Bill & Melinda Gates Foundation became the main funder of genetic experiments underway on the continent.

Discreetly and beyond the reach of critical voices, scientists are conducting research on the genetic modification of cassava plants and mosquitoes as a solution to the malaria problem.

The role of the EU here is an ambiguous one: Whereas the bloc was initially skeptical about genetic engineering because of the potential risks to health and the environment, now the EU is working together with the Microsoft founder’s nonprofit conducting experiments that would be banned in Europe.

Genetic modification in Africa is about power, but it is also about money. And this puts the Bill & Melinda Gates Foundation in the firing line: by financing genetic engineering experiments in Africa, the organization is playing into the hands of big western agribusiness.

“Africa, GMOs and Western Interests” shines a light on the brave new world of philanthrocapitalism, where humanitarian aid has a stubborn aftertaste of business, famine programs are often a pretext to introduce GMOs and public investments can serve private interests.

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

STOCKHOLM SYNDROME: Getachew Reda Behaving Like The Vaccine-Victim Canadian Actress?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 1, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ስቶክሆልም ሲንድሮም፡ ጌታቸው ረዳ እንደ ኮቪድ ክትባቱ-ተጎጂዋ ካናዳዊት ተዋናይ የትግራይን ሕዝብ ለሚጨፈጭፉት ጋላ-ኦሮሞ ገዳዮች ተንበረከከን?

“ዳክዬ የሚመስል ከሆነ እንደ ዳክዬ የሚዋኝ እና እንደ ዳክዬ የሚጮህ ከሆነ ምናልባት ዳክዬ ሊሆን ይችላል.”

“If it looks like a duck, swims like a duck, and quacks like a duck, then it probably is a duck.”

እንዲሉ፤ የእነ አቶ ጌታቸው ‘አልማር-ባይ’ የሕወሓት አንጃ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና ጠላት የሆነውን ጋላ-ኦሮሞ ለማንገስ ዛሬም እየሠሩ እንደሆነ ይህ ተግባራቸው በግልጽ ይጠቁመናል።

ኢ-አማኒው አቶ ጌታቸው ለብርሃነ መስቀሉ፤ ለትግራይ ጽዮናውያን የመስቀሉ ልጆች ምንም ዓይነት የመልካም በዓል መግለጫ ወይንም መልዕክት አላስተላለፈም፤ ዝም ጭጭ ነበር ያለው። ለዓመታዊው የኅዳር ጽዮን ሆነ ለሌሎች ክርስቲያናዊ በዓላት አፋቸው ዝግ ነው። “እንኳን አደረሳችሁ!” ባይሉ እንኳን፤ እውነት ለክርስቲያኑ የትግራይ ሕዝብ የቆሙ ቢሆኑ ኖሮ፤ “መስቀል ኃይላችን ነው፣ መስቀል ቤዛችን ነው፤ በመስቀሉ ኃይል ድል እናደርጋለን፣ ሰላምን እናመጣለን…” ማለት በቻሉ ነበር። ግን አንዴም መንፈሳዊነት የተሞላበት መልዕክት ሲያስተላልፉ ሰምተናቸው አናውቅም። የሚኖሩትና የሚሠሩት ያን አስቀያሚ የሉሲፈር/ቻይና ባንዲራ ለማስተዋወቅ ብቻ መሆኑን በኅዳር ጽዮን በአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ላይ ሲሰቅሉት፣ በመስቀል በዓል ዕለት ሲያውለበልቡት፣ የክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ በደደቢት የድሮን ጭፍጨፋ አድርጋ ብዙ ወገኖቼን በጨፈጨፈች ማግስት በቱርክ አገር ይህን የሉሲፈር ባንዲራ ከቱርክ የሉሲፈር ባንዲራ ጎን በኢስታምቡል በጋራ እያውለበለቡ ሲዘፍኑ እና ሲጨፍሩ አይተናል። አዎ አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦“ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

በሌላ በኩል ግን፤ ታንኩንም፣ ተዋጊውንም፣ ባንኩንም ሜዲያዎቹንም ላስረከቧቸውና ዛሬ ጽዮናውያንን ለሚጨፈጭፉት አረመኔ ጋላ-ኦሮሞዎች፤ “እንኳን ለኢሬቻ በዓል አደረሳችሁ!” ማለቱ ደግሞ እጅግ በጣም ልብ ይሠብራል፣ ደም ያፈላል፤ በቁስላችን ላይ ጨው ነሰነሱበት። እንግዲህ ጋላ-ኦሮሞዎቹ በትግራይ የጽዮናውያንን፣ በወለጋ ደግሞ የአማራ፣ ተጋሩና ጉራጌዎችን ደም ለዋቄዮ-አላህ አምላካቸው ከገበሩ በኋላ፤ ለዲያብሎስ ምስጋና ለሚሰጡበት በዓል ነው፤ “እንኳን አደረሳችሁ!”እያላቸው ያለው። በመስቀል ዕለት ግን መስቀሉን ችላ ብሎት ነበር። የኮቪድ ክትባት ፊቷን ሽባ ካደረገባት በኋላ እንኳንት “በድጋሚ እከተባለሁ!” እንዳለችዋ ካናዳዊት፤ ‘ስቶኮልም ሲንድሮም?’ ወይስ አቶ ጌታቸው ስንጠረጥረው እንደነበረ ጋላ-ኦሮሞ ነው? 😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

✞✞✞ ያውም በግሸን ማርያም ዕለት! ✞✞✞

🛑 በነገራችን ላይ፤ ከብቸኛውና ከብርቅዬው ግዕዝ ይልቅ (ዛሬ፤ አይገባቸውምና፤ እንኳንም አልመረጡት! እላለሁ)የባዕዳውያኑን የላቲን ፊደልን የመረጡት ከሃዲ ጋላ-ኦሮሞዎች “Irreecha ወይንም Irreessa /Dhibaayyuu“ የሚለውን አጋንንታዊ ቃል ለመጻፍ ስምንት ወይንም አሥር የሮማውያኑን ፊደላትን ተጠቅመዋል። ለከዱት ለግዕዝ ቋንቋ ግን፤ “ኢሬቻ” ሦስት ፊደላት ብቻ ናቸው ያስፈለጉት። በአንድ ገጽ ላይ የተጻፈ የአማርኛ ወይም የትግርኛ ጽሑፍ በአውሮፓውያኑ ቋንቋዎች ሲተረጎም ሁለት ገጾች ይወጡታል፣ ወደ ኦሮምኛ ሴተረጎም ደግሞ አምስት ገጾች ይወጡታል፤ ወደ ግዕዝ ቋንቋ ሲተረጎም ግን ግማሽ ገጽ ብቻ ነው ያለው። አማርኛ አስተምራቸው የነበሩ ፈረነጆች ይህን የቋንቋ ንፅፅር ጥናት ምሳሌ ሳነሳላቸው፤ “ግዕዝ በጣም ብልህ፣ ቆጣቢና በጣም የረቀቀ ቋንቋ ነው!” እያሉ አድንቆታቸውን ያሳዩኝ ነበር። ግን የጋላ-ኦሮሞዎች ድርቅና፣ ድንቁርና፣ ግብዝነትና ክህደት ተወዳዳሪ የለውም! በስህተት ብዙ ውለታ የዋልንላቸውን (በግሌም)እነዚህን ምስጋና-ቢስ አርመኔዎችን 👹 እንዴት እንደምንቃቸውና እንደምጸየፋቸው! ለማንኛውም ቀናቸውን ይጠብቁ፤ ብዙም አልራቀም!

💭 Spokesperson for the TPLF, Getachew Reda congratulating the cruel anti-Christian Oromos for their pagan and superstitions ‘Irreecha’ festival.

This festival is a practice of the heathens. The non-Christian Oromos worship evil spirits and practice blood sacrifices of humans and animals,. That’s why they went to massacre millions of Christians just in the past four years, since they came into power. Right on the eve of this evil devil worshiping festival the Oromos massacred hundreds of non-Oromos in Tigray and Wollega regions of Ethiopia after they covered/painted trees with butter. ‘BLOOD SACRIFECE for IRREECHA’

No wonder they chose to celebrate this anti-Christian festival just a week after Christians celebrated the annual Christian festival of the Meskel (which means “CROSS” in Ethiopic), marking the finding of the “True Cross” on which Jesus Christ was crucified. The festival is one of the major religious celebrations of the Orthodox Church in Ethiopia.

ስቶክሆልም ሲንድሮም: ካናዳዊቷ ተዋናይ የኮቪድ ‘ክትባት’ ከወሰደች ሳምንታት በኋላ ግማሽ ፊቷ ሽባ ሆኖባት ትሰቃያለች ፣ ግን ዛሬም፤ “ክትባቱን በድጋሚ እወስዳለሁ” ትላለች።

💭 STOCKHOLM SYNDROME: Canadian Actress Suffers Face Paralysis Weeks after Getting Covid ‘Vaccine,’ Says She’d Do it Again

💭 በዛሬው ቪዲዮው ውስጥ በድጋሚ የተካተተው ቃለመጠይቅ የተደረገው ከዓመት በፊት ነበር፤ ታዲያ እነ አቶ ጌታቸው ሕዝባችን ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንዳለና ምን ያህል ጉዳት እንደደረሰበት የማይነግሩን ለምንድን ነው? ምን የሚደብቁት ነገር አለ? ምን ያቀዱት ነገር አለ? ነገሮችን ሁሉ ደብቀው ክርስቲያኑን ሕዝባችንን ከግራኝ ጋር አብረው መጨረሱን ሊቀጥሉበት አቅደው ይሆን? አቶ ጌታቸው፣ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ ዋ! ወዮላችሁ!

👉 ጌታቸው ረዳ በቢቢሲ ሃርድቶክ – ዓርብ, ነሐሴ ፯/፳፻፲፫ ዓ.ም ስቴፈን ሳኩር ለአቶ ጌታቸው፡ “በትግራይ የተፈጸመውን ግፍ ለመመርመር የስምንት ወራት ጊዜ ነበረህ፤ እስካሁን ምን አገኘህ?”

GETACHEW REDA on BBC HARDtalk – 13 Aug 2021

Stephen Sackur to Getachew: “You had 8 months to investigate the atrocities in Tigray: What have you discovered?”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ አብዮት አህመድ ኢትዮጵያን አፍርሶ ለሉሲፈራውያኑ ለማስረከብ ደፋ ቀና እያለ ነው ፥ ጊዜው ግን አጭር ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2022

😈 ግራኝ አብዮት አህመድ ዶክትሬት በ 666 ሰይጣን የተሰጠው ኢትዮጵያን አፍርሶ ለሉሲፈራውያኑ ያስረክባቸው ዘንድ ነው

. ፩ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ አጥፊ ግራኝ አብዮት አህመድና የኦሮሞ ብልጽግና ፓርቲ ነው

ቍ. ፪ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ አጥፊ ኢ-አማንያኑ የሕወሓት ፓርቲ ቁማር ተጫዋቾች ናቸውሁለቱም በጋራ ተናብበው እየሠሩ ነው።

👉 ሁሉም የሚጸዱበት ጊዜ ደርሷል! የኦሮሞ እና አማራ ክልሎችም እራሳቸውን ችለው የሚቀጡበት ሰይፍ አላቸው!

👉 የሚከተለው አምና ላይ በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ የቀረበ ጽሑፍ ነው። ሁሉም ነገር አንድ በአንድ በተግባር ላይ ሲውል እያየነው ነው! አዎ! ሁሉም የምኒልክ አራተኛ ትውልድ ከሃዲዎች ተጠያቂዎች ናቸው!

💭 ግራኝ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ ጦርነት መክፈቱን የሚደግፉት ‘አባቶች’ እነማን ናቸው?

😈 ግራኝ እና ሽመልስ ያዘጋጇቸው ኦሮሞዎች ከእስማኤላውያን እና ኤዶማውያን ጋር አብረው አማራውን ጨፈጨፉ፥ አማራው ከግራኝ ኦሮሞዎች ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ጋር አብሮ ተዋሕዶ ትግራዋይን እየጨፈጨፏቸው ነው። ኦሮማራዎች የአቤል ደም ይጮኻል፤ ወዮላችሁ!

ይህ ሁሉ ጨካኝና ጽንፈኛ ተግባር ከኦሮሚያ ሲዖልና ከጎንደር አካባቢ በመጡ ኦሮሞዎችና አማራዎች መፈጸሙን ታሪክ እያስተማረን ነው፤ እነ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸውን ገድለው በባሕር ዳር ሥልጣኑ የያዙት ኦሮሞዎች ናቸው፤ እነ አገኘው ኦሮሞዎች ናቸው ጭፍሮቻቸው ሁሉ ኦሮሞዎች ናቸው። አሁን “በቂ ነው የሚሉትን ጭፍጨፋ ካካሄዱ በኋላ” ሹልክ ብለው በመውጣትና አማርኛ ተናጋሪ የአሩሲ እና ወለጋ አረመኔዎችን በየቦታው በመሸጎጥ የታሪክ እዳውን ሁሉ ለአማራዎች እና ኤርትራውያን ለማሸከም ተግተው በመስራት ላይ ናቸው። አህዛብን ለማንገስና መላዋ ኢትዮጵያን ለዋቄዮአላህዲያብሎስ ለማውረስ። “የክርስቲያኖች አምላክ እግዚአብሔር አያይም! አያውቅም” የሚል እምነት ስላላቸው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ለተፈጸመው ከፍተኛ ግፍ የመጀመሪያዎቹ ተጠያቂዎች ኦሮሞዎች (ዋቀፌታ + እስላም + ፕሮቴስታንት) ናቸው፤ ከዚያ ቀጥለው ነው አማራዎች፣ አፋሮች፣ ሶማሌዎች፣ ጉራጌዎች፣ ደቡባውያን፣ ኤሚራት አረቦች እና ቤን አሚር ኤርትራውያን ሁሉም ተጠያቂዎች ሆነው አንድ በአንድ ለፍርድ የሚቀርቡት። የእግዚአብሔር የሆነ መንፈሳዊ ወገን ሁሉ ይህን እውነት በግልጽ የሚያየው ነው።

👉 “ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?”

፩ኛ. የምዕራቡን ኤዶማውያንን እና የምስራቁን እስማኤላውያንን(ካቶሊክ፣ ፕሮቴስታንት፣ እስላም፣ ኢአማኒ፣ ግብረሰዶም)

ምክኒያቱም፦ ሁለቱም ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋትና በኢትዮጵያ የሚገኘውን የሕይወት ዛፍም ለሳጥናኤል ስም፣ ክብርና ዝና ሲሉ መውረስ ይሻሉና ነው።

፪ኛ. ዋቀፌታን/ኦሮሙማን

ምክኒያቱ፦ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን አጥፍተው የራሳቸውን ርዕዮተ ዓለማት ማስፋፋት ይሻሉና ነው። የፕሮቴስታንቲዝም አባት ማርቲን ሉተር ወደ ጀርመንኛ በተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ኢትዮጵያን‘ ‘ኩሽብሎ ነው የጻፋት። ይህ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። እ..አ ከ 1837 እስከ 1843 .ም ባለው ጊዜ ፕሮቴስታንቱ ጀርመናዊ ዮኻን ክራፕፍ ኦሮሚያ የተባለውን ግዛት ለመመሥረት የተነሳሳው ክርስትናን ለማስፋፋት ሳይሆን፡ እንደ አንድ ፕሮቴስታንት የኢትዮጵያ ቀጥተኛ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ለመዋጋት ነው። ለዚህም በወራሪነት ባሕርይ ከጀርመኖች ጋር ይስማማሉ በሚል ሃሳብ “ጋላ” ተብለው ሲጠሩ የነበሩትን ጎሳዎች ለማደራጀት በመነሳሳት በ ኢትዮጵያፋንታ ኩሽየሚለው ትርጉም ያለበትን መጽሐፍ ቅዱስ ይዞ ወደ ምስራቅ አፍሪቃ/ኢትዮጵያ ተጓዝ፤ በዚህም የኦሮሙማ እንቅስቃሴን ጀመረው። ተልዕኮው ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረተዋሕዶ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ተልዕኮ መሆኑን ዛሬ እያየነው ነው። ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸው፤ ኢትዮጵያን አፍርሰው ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትንም በተለይ ከአማራና ትግሬ በመንጠቅ “መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተጠቀሰችው ኩሽ እኛ ነን” የሚለው ነው።

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም”[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

፫ኛ. የአማራ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ትግሬዎችንና ትግርኛን አጥፍተው ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ግዕዝን፣ ሰንደቁን፣ አክሱም ጽዮንን፣ ቅዱስ ያሬድና አቡነ አረጋዊን ከተቻለም መላው ትግራይንና ኤርትራን ወርሰው ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ይሻሉና ነው። በነገራችን ላይ፤ ኦሮሞዎች በኬኛ ቅዠታቸው ሙጭጭ ያሉበትንና “ፊንፊኔ/ ፊልፊሌ” የሚለውን ስያሜ ለአዲስ አበባ ፍልወሃ ክፍለ ከተማ እቴጌ ጣይቱ እንደሰጡት፤ “አማራ” የተባለውን የአማራ ከንቱ ብሔርተኞች ክልልን መጠሪያ ስም የሰጡት ደግሞትግሬው/ሚ መለስ ዜናዊ ነበሩ። የሕይወት ምፀት!

፬ኛ. የትግሬ ብሔርተኝነትን

ምክኒያቱ፦ ኢአማንያኑ ሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው። መንግስቱን ለኦሮሙማዎች እንዳስረከቡት፣ ቤተ ክህነትንም ለእነ ኤሬቻ በላይ በማስረክብ ላይ ያሉ ይመስላሉ። በትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት የደገፉበት አንዱ ምክኒያትም ይህ ሊሆን ይችላል፤ ዋናው ፍላጎታቸው ግን የትግርኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ልብ በመስበርና ተስፋ በማስቆረጥ፡ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ኢትዮጵያን እንዲተው ማድረግ ነው። በነገራችን ላይ፤ ዛሬ የትግራይ ከንቱ “ትግራይ! ትግራይ!” ብሔርተኞች ለሚጮሁለት ክፍለሃገር “ትግራይ” የሚለውን መጠሪያ የሰጡት ድንቁ አማራኢትዮጵያዊ ንጉሥ አፄ አምደ ጽዮን ናቸው። የሕይወት ምፀት!

ሉሲፈራውያኑ እና ቆሻሻው ወኪላቸው አብዮት አህመድ አሊ ትግራይን ከኢትዮጵያ ገንጥለው የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጠላቶቿ የምትመራዋን የዛሬዋን ኢትዮጵያን አፈራርሰው ከሞያሌ እስከ መተከልና ጎንደር ያለውን ግዛት ለኦሮሞዎች ለማስረከብ ተግተው በመሥራት ላይ ናቸው። አማራው የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ኦሮሞዎቹ ጎን ተሰልፎ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው ትግሬ ወንድሞቹ ላይ በመቶ ዓመት ውስጥ ለሦስተኛ ጊዜ ጦርነት በማወጁ አብቅቶለታል! አክሱም ጽዮንን ክዷልና የሆነ ተዓምር ካልመጣ በቀር ምንም ተስፋ የለውም፤ በቅርቡ ሃገር አልባ ነው የሚሆነው። እነ ግራኝ እየሠሩ ያሉት ትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቃቸው እና ከተዋሕዶ ክርስትናቸው እንዲላቀቁ ብሎም አእምሯቸውን ተቆጣጥረው፣ መንፈሳቸውን አድክመውና ሞራላቸውን ሰብረው ልክ እንደ “ኤርትራውያን” ለአውሮፓውያን አረጋውያን የኩላሊትና መቅኒ መለዋወጫ እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ሰሞኑን “አማራ” የተባለው ክልል ባንዲራውን ለመቀየር መወሰኑ ከዚህ ሤራ ጋር የተያያዘ ነው። ከኦሮሞዎቹ ከእነ አብዮት አህመድ ጋር ተናበው በመስራት ላይ ያሉት ሀወሃቶች የዚህ ዲያብሎሳዊ ሤራ አካል ቢሆኑ አይገርመንም። ዋ! ! !

በዓለማችን ያሉ ብዙ ሕዝቦች በተቻለ መጠን በሃይማኖት፣ በቋንቋ፣ በባህልና በመልክ የሚመስሏቸውንና የሚቀርቧቸውን ሕዝቦች እየፈለጉ ማስጠጋትና መውደድ በጀመሩበት በዚህ ዘመን ትንሿ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሔሮች ግን ጥላቻን አንግሦ አንዱ ከሌላው የሚለይበትንና የሚረቅበትን፣ አንዱ ሌላውን የሚጠላበትንና የሚያርቅበትን ሰበባ ሰበብ እየፈላለገ እርስበርስ መባላቱንና ውድቀቱን መርጧል። ሞቃዲሾን አልፎ ኪጋሊንና ካምፓላን፣ ቀይ ባሕርን ተሻግሮ ኤደንና ሙስካትን “ የኛ ነበሩ! የኛ ይሆናሉ!” በሚል ወኔ ታላቅነትንና አርቆ አሳቢነትን እንደ ቀደሙት አያቶቹ ይዞ “ኢትዮጵያ እርስቴ” በማለት ፈንታ እራሱን አጥብቦና በጣም አውርዶ በወልቃይትና ራያ ሚጢጢ“እርስቶች” ላንቅው እስኪበጠስ ይነታረካል። ዛሬማ ሰው ከ“አዲስ አበባ የማን ናት?” አሰልቺና አላስፈላጊ ንትርክ ወርዶ ጉልበቱንና ጊዜውን በመስቀል አደባባይና ጃን ሜዳ ላይ ብቻ እንዲያጠፋ ተደርጓል። ጃን ሜዳን እና መስቀል አደባባይን ያረከሱትን ግራኝ አብዮት አህመድን እና ታከል ዑማን አድኖ እንደመድፋት፤ “ጮኸን ጮኸን ጃን ሜዳ ተፈቀደልን!” ይልና ሆያሆየን ጨፍሮ ለቀጣዩ እንቅልፉ ወደ አልጋው ይመለሳል። በከሃዲዎቹ የሉሲፈራውያኑ ባሪያ ልሂቃኖቹ አዕምሮው እስኪጠብብ ድረስ መታጠቡ ከዚህ የበለጠ ማስረጃ የለም።

የሕዝቡን ስነልቦና በልተውታል፤ ስለዚህ “አዲስ አበባ ኬኝ” ይሉና መስቀል አደባባይን እና ጃን ሜዳን በመቆፈር የተዋሕዷውያኑን ሃሳብ በነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ላይ ብቻ እንዲቀር ያስሩታል፣ ወደ ወልቃይት፣ ራያና ሁመራ ልጆቹን እየላከ ትግሬዎች ወገኖቹን እንዲገድል፣ የራሱንም ደም እንዲያፈስ፣ የአክቲቪስቱ ሃሳብም በእነዚህ ትንንሽ ቦታዎች ብቻ ተወስኖና ታስሮ እንዲቀር፣ የቀረውም እንዲኮላሽና ሰፊዋን ኢትዮጵያን ከጠላቶቿ ነፃ ለማውጣት አቅም እንዳይኖረው፤ ብዙም እንዳይጠይቅ፣ በጥቃቅን ነገሮች ላይ ብቻ ጊዜና ጉልበቱን እያባከነ ለባርነት እንዲዘጋጅ አድርገውታል። ትልቅ ቅሌት! ወዮላችሁ!

👉 አንድን ሀገር/ሕዝብ ለመቆጣጠር ሉሲፊራውያኑ የሚጠቀሙባቸው መሳሪያዎች፦

ተስፋ ማስቆረጥ/ሞራል መስበር

አለመረጋጋትን መፍጠር

አመፅ መቀስቀስ

መደበኛነትን/መረጋጋትን ማምጣት

👉 A Luciferian Plan of Controlling a nation by the tools of

Demoralization

Destabilization

Insurgency

Normalization

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UAE, One of the Key Actors Behind The #TigrayGenocide Sending Toxic Food Items to Tigray, Ethiopia?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 19, 2022

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🐍

💭 ግማሽ ሚሊየን ጽዮናውያንን በቀጥታ የጨፈጨፉት ኤሚራቶች ጤናማ ምግብ ሊልኩልን? ወይንስ ለጨረቃ አምላክ ሉሲፈር የተሰዋ “ሃላል” ምግብ?! ሱዳንና ግብጽ እኮ እንዲህ ነበር የሰለሙትና አረብ ለመሆን የበቁት! ተጨፍጭፈው ‘እርዳታ’ ከአረቦች ከተቀበሉ በኋላ። እንደው ይህን የአቶ ጌታቸውን ቃል ሳዳምጥ ምን ትዝ አለኝ? አዎ! አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ለጄነራል ጻድቃን፤ “በገንዘብና በጉልበት የማይንበረከክ ሕዝብ የለም” ያሉትን ነው።

💭 ወይኔ ሕዝቤ፤ እንዲህ የአውሬው ጥገኛ ያድርጉህ?!! ዋይ! ዋይ! ዋይ!😠😠😠 😢😢😢

💭 The following report is from the Emirati National News:

The UAE has sent a plane carrying 30 tonnes of food items to Mekele, in the Tigray region of Ethiopia.

The shipment will help more than 7,000 people, including 5,600 women and children.

“The UAE is keen to support the humanitarian situation in the Tigray region, and to meet the needs of the population in light of food shortages,” said Mohamed Salem Al Rashidi, UAE ambassador to Ethiopia.

“The UAE has consolidated its global position in providing support and humanitarian aid. It is at the forefront of extending a helping hand, and taking swift action to provide emergency relief to countries and people that need it.

“The UAE places great value in the importance of supporting countries in need, while putting people at the top of its priorities without discrimination and without any other considerations.”

Last year, the UAE, in co-operation with the World Food Programme, sent eight planes carrying 337 tonnes of relief and food items to Mekele for more than 80,000 people, including 63,000 women and children.

The assistance included 200 tonnes of vegetable oil. The region also received 18.5 tonnes of medical supplies as part of efforts to tackle the coronavirus pandemic.

____________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Celestial Phenomenon: Tonga Volcano – Togo – Togoga | የቶንጋ እሳተ ገሞራ – ቶጎጋ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2022

❖መለኮታዊ ጣልቃ ገብነት ለቶጎጋው ጭፍጨፋ?❖

Togoga Massacre, Tuesday 22 June, 2021/ የቶጎጋ እልቂት፤ ማክሰኞ፣ ሰኔ ፲፭/15ሰኔ ፳፻፲፫ ዓ.ም ✞

💭 በደቡብ ፓሲፊክ ውቅያኖስ ቶንጋ በሚገኙት የደሴቶች አገር በጣም አስገራሚ የውሃ ውስጥ እሳተ ገሞራ በትናንትናው የሥሉስ ቅዱስ ዕለት ፈንድቶ በጃፓን፣ በቻይና እና በምዕራባዊው አሜሪካ ከባድ የሱናሚ ማዕበል ሊመታቸው እንደሚችል ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል።

💭 Ethiopian Aircraft ‘Struck by Lightning’ in Togo (Togoga), Voodoo Elders Tried to Cleanse it of Evil Spirits

💭 “ሁሉንም መጥፎ ነገር በትግራውያን ላይ ለማላከክ ታቅዷልና ትግራዋይ ወገኖቻችን እነዚህን የትግራይ ተወላጅ ግለሰቦች ከስልጣን አውርዷቸው” ለማለት ከዓመት በፊት ደፍረን ነበር፦

አቡነ ማትያስን

/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን

/ር ሊያ ታደስን

አቶ ተወልደ ገብረ ማርያምን

😈 የቩዱ አምልኮ አባ ገዳዮች፤ አውሮፕላኑ በመብረቅ የተመታው “በክፉ መናፍስት ስለቆሸሸ ነው!”

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በቶጎ ዋና ከተማ በሎሜ ለማረፍ ሲያሽኮቦክብ በመብረቅ በመመታቱ የተደናገጡት የቶጎ ባለሥልጣናት በአካባቢው ያሉትን ባህላዊ መሪዎች “(አባ ገዳዮች) አውሮፕላኑን ከክፉ መናፍስት ለማፅዳት” ሥነ ሥርዓቶችን እንዲያካሂዱ ጋብዘዋቸዋል።

ዋው!

ቩዱ

ዋቄዮ–አላህ

አቴቴ

😈 ክፉ መናፍስት 😈

ኢትዮጵያ ተጠልፋለች! ኢትዮጵያን አዋረዷት! የኢትዮጵያ አየር መንገድ መገለጫዋ ነው!

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኦሮሞ ሕዝብ ይህን ግፍ እያየ “የተጋሩ ደም ደሜ ነው!” ብሎ በናዝሬት ለምን ለሰልፍ አልወጣም? የቄሮ ኢሬቻ “ተቃውሞ” የት ገባ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 21, 2021

________________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia: a National Crisis Which The Country’s Leaders Seem Unable to Solve

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 20, 2021

💭 A regional conflict is now becoming a national crisis which the country’s leaders seem unable to solve, and the lives of millions of Ethiopians are at stake.

➡ „Crow (Oromo) Making Two Cats (Northerners: Tigrayan & Ahmara & Afar) Fight„

_________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia Air Strikes: Pagan Oromo Atrocities Against Ancient Christians of Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 20, 2021

መቐለ/ Mekelle / #ChristianGenocide / የዘር ማጥፋት ወንጀል በሕዝበ ክርስቲያን ላይ✞

💭 የመቐለ ጭፍጨፋ ፥ የአረማዊው ኦሮሞ አረመኔያዊ ግፍ በጥንቶቹ የትግራይ ክርስቲያኖች ላይ ቀጥሏል

😈 ቤል-ዋቄዮ-አላህ-መሀመድ + ማርቲን ሉተር + አልበርት አይንሽታይን = የክርስቶስ ተቃዋሚዎች

ኦሮሞዎቹ ለዚህ ሁሉ ግፍ በተቀዳሚነት ኃላፊነቱን በመንጋ ደረጃ እንዲወስዱ ካልተደረጉ በቀር “አልተነቃብንምና የዘር ማጽዳት ሥራውን እንግፋበት” በሚል አረሜኒያዊ አካሄዳቸው ክርስቲያን ተጋሩዎችን እዚህም እዚያም ከመጨፍጨፍ በጭራሽ አይቆጠቡም። የሞትና ባርነት ማንነታቸውና ምንነታቸው የሚጠይቃቸው ተፈጥሯቸው ነውና ከእርኩስ ተግባራቸው በጭራሽ አይቆጠቡም!

በጣም የሚያሳዝነው “ክርስቲያን ነን፤ ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ‘አማራዎች’ ከዚህ የክርስቶስ ተቃዋሚ እባብ ገንዳ ጋር ተቀላቅለው በአክሱም ጽዮን ላይ መዝመታቸው ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊትም ከግራኝ ቀዳማዊ ጋር ተመሳሳይ ክህደት ፈጽመው ይሆኑ እንዴ? ይመስላል! 😠😠😠 😢😢😢

❖ ❖ ❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፲፰፡፲፱]❖ ❖ ❖

ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን።

ከእኛ ዘንድ ወጡ፥ ዳሩ ግን ከእኛ ወገን አልነበሩም፤ ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፤ ነገር ግን ሁሉ ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ወጡ።”

😈 አረመኔውና ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ፤ “ባገኘነው ወርቃማ የታሪክ አጋጣሚ ሰሜናውያንን እና ክርስቲያኖችን ከምድረ ገጽ ማጥፋት እንችላለን ጊዜው የእኛ ነው፤ “እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራትን እንመሠርታለን” የሚል ጽኑ እምነት አላቸው። ሌላ ምንም ዓይነት ተነሻሽነት ሊኖራቸው አይችልም። በቃላትም በተግባርም በግልጽ እያሳዩን እኮ ነው። የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ አረመኔ መሪ ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እኮ ከሁለት ዓመታት በፊት በባሌ ጉዞው እንዲህ ሲል በግልጽ አሳውቆናል፤

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን ዋቄዮአላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት(ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል”

ነፍሱን ይማርለትና የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊም እንዲህ ብሎናል፤

“ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም፣ ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነው!” ብለው ነበር። ፻/100% ትክክል ነበሩ! ከሦስት ዓመታት በፊት ጽዮናውያን ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች አስረክበው መውጣቸው እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነ ዋጋ እያስከፈለ ነው።

ጠቢቡ ንጉሥ ሰለሞንም እኮ፤ ከሰማይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም!” ብሎናል። ገና በጊዜው ባዕዳውያኑ ሳይቀሩ የኦሮሞዎችን አረመኔነት፣ ጨካኝነት እና የባርነትና ሞት አጥፊ ማንነትና ምንነት እንዲህ ሲሉ በግልጽ ጠቁመውናል፤

💭 ጋላዎቹ ለኢትዮጵያ ሴማዊነት ሥልጣኔ የሚያበረክቱት ምንም ነገር አልነበረም ፤ እነሱ ጉልህ የሆነ ቁሳዊ ወይም አእምሯዊ ባህል አልነበራቸውም ፣ እና ማህበራዊ አደረጃጀታቸው ከሰፈሩበት ህዝብ በእጅጉ ይለያል። አገሪቱ አሁን ወደ ገባችበት አሳዛኝ ሁኔታ መንስኤዎቹ ከመሆናቸው በተጨማሪ የአገሪቷ የውድቀት ጉዞ ይራዘም ዘንድ ረድተዋል፣ በአካልም በመንፈሳዊም የተዳከመችዋ ኢትዮጵያያ ያለበለዚያ በፍጥነት ማገገም በቻለች ነበር።

ኤድዋርድ ኡለንዶርፍ፤ “ኢትዮጵያውያን ፥ ስለ ሀገራቸው እና ሕዝባቸው መግቢያ።” ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ሕትመት፣ እ..1960 .

💭 The Gallas had little to contribute to the Semitized civilization of Ethiopia; they possessed no significant material or intellectual culture, and their social organization differed considerably from that of the population among whom they settled. They were not only the cause of the depressed state into which the country now sank, but they helped to prolong a situation fromwhich even a physically and spiritually exhausted Ethiopia might otherwise have been able to recover far more quickly

➡ Edward Ullendorff – “The Ethiopians: An Introduction to Country and People.” Oxford University Press, 1960

💭 አዎ! መራራ ሐቅ፤ ተወደደም ተጠላም እውነታው ይሄ ነው፤ ለኢትዮጵያ ምንም በጎ ነገር ስላላበረከቱና የታሪካዊቷ ኢትዮጵያ አካል ስላልሆኑ/መሆን ስለማይፈልጉ ኢትዮጵያን ማፈራረስ ዋናው ፍላጎታቸው፣ ምኞታቸውና ዕቅዳቸው ነው። ይህን ሰማይ ላይ የተጻፈውን እውነታ ዋጥ እናድርገውና ጠላታችንን እያወቅን ብሎም በጉን ከፍዬሎቹ እየለየን አካሄዳችንን እናስተካክል፤ ዛሬ እያየን ያለነው እኮ አንድ በአንድ ይህንኑ ነው፤ አባቶቻችን እና እናቶቻችን ከመቶ ዓመታት በፊት ያሳለፉትን ነው በሚያሳዝንና በሚያስቆጣ መልክ በቪዲዮ እያየነው ያለነው። የውድቀታችን አንዱ ምክኒያትም ይህን እውነታ ተቀብለን አስፈላጊውንና የሚጠበቀብንን የቤት ሥራ ለመስራት ፈቃደኞች ባለመሆናችን ነው። የሚፈላ ውሃ ውስጥ ሆና፤ “ተውኝ፣ ሞቆኛል! አትንኩኝ! አታውጡኝ!” እንደምትለዋ ሞኝ እንቁራሪት ስለሆንን ነው። ጀግናው ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ እንዴት እንደናፈቁኝ!

✈️ New air strikes hit capital of Ethiopia’s Tigray region Mekelle.✈️

New air strikes have hit the capital of Ethiopia’s Tigray region, residents said Wednesday, as video showed injured people with bloodied faces being helped into ambulances and thick black smoke rising into the sky. Ethiopia’s government said it was targeting facilities to make and repair weapons, which a spokesman for the rival Tigray forces denied.

Meanwhile, the United Nations told The Associated Press it is slashing by more than half its Tigray presence as an Ethiopian government blockade halts humanitarian aid efforts and people die from lack of food.

The war in Africa’s second-most populous country has ground on for nearly a year between Ethiopian and allied forces and the Tigray ones who long dominated the national government before a falling-out with Prime Minister Abiy Ahmed, the 2019 Nobel Peace Prize winner.

There were no immediate details of deaths from the new air strikes in Mekelle, reported by Kindeya Gebrehiwot of the Tigray external affairs office and confirmed by a resident and a humanitarian worker.

Indeed there have been air strikes in Mekelle today,” Ethiopian government spokesperson Legesse Tulu told the AP, saying they targeted facilities at the Mesfin Industrial Engineering site that Tigray forces use to make and repair heavy weapons. Legesse said the air strikes had “no intended harm to civilians.”

Not at all,” Kindeya with the Tigray forces told the AP, calling the site a garage “with many old tires. That is why it is still blazing.”

The attack came two days after Ethiopia’s air force confirmed air strikes in Mekelle that a witness said killed three children. The air force said communications towers and equipment were attacked. Mekelle hadn’t seen fighting since June, when Tigray forces retook much of the region in a dramatic turn in the war.

The air strikes have caused fresh panic in a city under siege, where doctors and others have described running out of medicines and other basic needs.

Despite pleas from the UN and others to allow basic services and humanitarian aid to Tigray’s 6 million people, Ethiopia’s government this week called those expectations “absurd” while the Tigray forces now fight in the neighbouring regions of Amhara and Afar. Hundreds of thousands of people have been displaced there, widening the deadly crisis.

Although not all movements have yet taken place, there will probably be a reduction from nearly 530 to around 220 UN staff on the ground in Tigray,” UN humanitarian spokesman Saviano Abreu told the AP. The decision is “directly linked to the operation constraints we have been faced with over the last months” along with the volatile security situation, he said.

The lack of fuel and cash because of the government’s blockade on Tigray “has made it extremely challenging for humanitarians to sustain life-saving activities” at the time they’re needed most, Abreu added.

Some 1,200 humanitarian workers including the reduced UN presence will remain in Tigray, he said.

The AP in recent weeks has confirmed the first starvation deaths in Tigray under the government blockade.

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዲያቆን ቢንያም | አቤቱ፤ የ’ኢትዮጵያዊ’ ጭምብል ለብሰው ተዋሕዷውያንን ለሚጨፈጭፉ አጋንንት ሁሉ፤ ኢትዮጵያ ማን እንደሆነች አሳያቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 20, 2021

ለምንድነው አይናችን ማየት ያልቻለው?

ጠላታችንን ማወቅ ያልቻልነው?

አምላካችንስ ለምንድነው ዝም ያለው?

😈 መልሱ፤ የስጋ ማንነትና ምንነት + ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ-መሀመድ + ቡና + ጫት + ጥምባሆ በመንገሳቸው፤ 

የሚለው ነው😈

ከእኛ ዘንድ ወጡ፥ ዳሩ ግን ከእኛ ወገን አልነበሩም፤ ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፤ ነገር ግን ሁሉ ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ወጡ።”

❖ ❖ ❖[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪]❖ ❖ ❖

፲፰ ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን።

፲፱ ከእኛ ዘንድ ወጡ፥ ዳሩ ግን ከእኛ ወገን አልነበሩም፤ ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፤ ነገር ግን ሁሉ ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ወጡ።

፳ እናንተም ከቅዱሱ ቅባት ተቀብላችኋል፥ ሁሉንም ታውቃላችሁ።

፳፩ እውነትን የምታውቁ ስለ ሆናችሁ፥ ውሸትም ሁሉ ከእውነት እንዳልሆነ ስለምታውቁ እንጂ እውነትን ስለማታውቁ አልጽፍላችሁም።

፳፪ ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።

፳፫ ወልድን የሚክድ ሁሉ አብ እንኳ የለውም፤ በወልድ የሚታመን አብ ደግሞ አለው።

፳፬ እናንተስ ከመጀመሪያ የሰማችሁት በእናንተ ጸንቶ ይኑር። ከመጀመሪያ የሰማችሁት በእናንተ ቢኖር፥ እናንተ ደግሞ በወልድና በአብ ትኖራላችሁ።

፳፭ እርሱም የሰጠን ተስፋ ይህ የዘላለም ሕይወት ነው።

፳፮ ስለሚያስቱአችሁ ሰዎች ይህን ጽፌላችኋለሁ።

፳፯ እናንተስ ከእርሱ የተቀበላችሁት ቅባት በእናንተ ይኖራል፥ ማንም ሊያስተምራችሁ አያስፈልጋችሁም፤ ነገር ግን የእርሱ ቅባት ስለ ሁሉ እንደሚያስተምራችሁ፥ እውነተኛም እንደ ሆነ ውሸትም እንዳልሆነ፥ እናንተንም እንዳስተማራችሁ፥ በእርሱ ኑሩ።

፳፰ አሁንም፥ ልጆች ሆይ፥ በሚገለጥበት ጊዜ እምነት እንዲሆንልን በመምጣቱም በእርሱ ፊት እንዳናፍር በእርሱ ኑሩ።

፳፱ ጻድቅ እንደ ሆነ ካወቃችሁ ጽድቅን የሚያደርግ ሁሉ ከእርሱ እንደ ተወለደ እወቁ።

❖ ❖ ❖

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን፣ የጽዮን ጠላቶች የሆኑትንና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱትን የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ አጋንንቶችን እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ (አባ ገዳ) መንጋውን 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!

👉 ምስጋና ለ፤ Diyakon Binyam Frew

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: