Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ELF’

ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ አክሱም ጽዮናውያንን በጋራ የጨፈጨፉት አረመኔዎች በይፋ ተገናኙ | ያለ ሃፍረት፣ ይሉኝታና ጸጸት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2023

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፳፫]❖❖❖

“አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።”

❖ ሕዝበ ክርስቲያኑን በጥይትና በረሃብ ለመጨረስ ሲሉ፤ “ተጣልተናል!” ብለው “ጥሩ ፖሊስ መጥፎ ፖሊስ’ ተጫወቱ፤ ከዚያም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር የገበሩትን የንጹሐን ደም “በድል” ለአምላካቸው በባዓል መልክ ለማክበር “ሰላም፤ ሰላም፤ ታርቀናል!” አሉ። 😈

👉 አዎ ላለፉት ሁለት ዓመታት በተደጋጋሚ ስናገረው የነበረውን ዛሬም እደግመዋለሁ፤ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ደብረ ጽዮን እና ኢሳያስ አፈወርቂ ለአንድም ቀን ግኑኝነታቸውን አቋርጠው አያውቁም። ይህን ሰላዮቹ የእስራኤሉ ሞሳድ፣ የአሜሪካው ኤፍ.ቢ.አይ፣ የሩሲያው ኤፍ.ኤስ.ቢ (FSB) እንዲሁም የአውሮፓና ቻይና የስለላ ተቋማት በደንብ ያውቁታል፤ የተጠለፉ የስልክ፣ ቴሌግራም እና ምስል መረጃዎችን ይዘዋል። ‘ፊሽካ ነፊዎች’ በቅርቡ በይፋ ያወጡት ይሆናል!

  • ☆ የሻዕብያ፣ ሕወሓትና ኦነግ ዲያብሎሳዊ ሤራ
  • ☆ የግብጽ ኦሮሞ ሉሲፈራዊ ባንዲራ በትልቁ ፥ ጽዮናዊው ሰንደቃችን በትንሹ
  • ☆ ባለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ጋላ-ኦሮሞ ስልሳ ሚሊየን የሚጠጉ ሰሜናውያን አክሱም ጽዮናውያንን ጨፍጭፏል፣ ሃያ ስምንት ጥንታዊ የደቡብ ኢትዮጵያ ነገዶችንና ብሔረሰቦችን ከምድረ ገጽ አጥፍቷል።

አፍኖ የያዘውን የይሉኝታ ካባ አውልቆ በቁጣ መነሳት፣ ማመጽና መበቀል የሚገባው አክሱማዊው ኢትዮጵያዊ ዛሬም በየጓዳው ተደብቆ ዝም ጭጭ ሲል ፥ ሁለት ሚሊየን ያህል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ባጭር ጊዚ ውስጥ በጋራ የጨፈጨፉትና የሉሲፈራውያኑ የእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና ጆርጅ ሶሮስ ወኪሎች፤ ከሃዲዎቹ ሻዕቢያውያን፣ ሕወሓታውያንና ኦነጎጋውያን ግን ያለ ይሉኝታ፣ ያለ ሃፍረትና ያለመጸጸት ዛሬም በየአዳባባዩ እየወጡ ለመታየትና ለመናገር ደፍረዋል። ዋይ! ዋይ! ዋይ! ምን ዓይነት እርጉሞች ናቸው?! የትም ታይቶ የማይታወቅ እኮ ነው። ይቅርታ ጠይቀው ገለል በማለትና ደጉ ማሕበረሰባችንና እግዚአብሔር አምላካችን የሰጣቸውን ዕድል ተጠቅመው ለንሰሐ እራሳቸውን ለማዘጋጀት እንኳን ምንም ዓይነት ሙከራ አያደርጉም። ከዲያብሎስ የማይተናነሱ ክፉዎች፣ ግትሮችና ደረቆች!

በክርስቲያናዊው ማህበረሰባችን እምነት፣ ልምድና ባህል የጥፋተኝነት ስሜትን ራስን ዝቅ አድርጎ በመናዘዝ ወይም በማህበረሰባዊው የፍትህ ሥርዓት እፎይታ ማግኘት ይቻላል፣ የሌላ ዕምነት ተከታይ በሆኑት እንደ ጃፓን ባሉ ማሕበረሰቦች ዘንድ እንኳን አንድ ትንሽ ወንጀል የፈጸመ ግለሰብ፣ ባለሥልጣን ወይም መሪ ሕብረተሰቡ የሚጠብቀውን እስካላደረገ ድረስ ነውርን ማስወገድ አይቻልም፣ ይህ ደግሞ ራስን ማጥፋትን የመሳሰሉ ከባድ እርምጃዎችን ሊያካትት ይችላል።

የእኛዎቹ ወንበዴዎች ግን ምንም ዓይነት ጸጸት፣ ሃፍረትና ድንጋጤ አይታይባቸውም። ይህን ሁሉ ንጹሕ ሕዝብ የጨረሰና ያስጨረሰ እንዴት በቴሌቪዥን መስኮት ወጥቶ እራሱን ለማሳየት ይደፍራል?! እነዚህን እርኩሶች ሳይ ያቅለሸልሸኛል፣ ያስቆጣኛል፣ ደሜ ይፈላል!

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፪፥፲፪]✞✞✞

እነሆ፥ በቶሎ እመጣለሁ፥ ለእያንዳንዱም እንደ ሥራው መጠን እከፍል ዘንድ ዋጋዬ ከእኔ ጋር አለ።”

በቅዱሷ አክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል!

ከዋልድባ ገዳም ፩ሺህ መነኮሳትን ከሁለት ዓመት በፊት ልከ በጾመ ሑዳዴ ያባረረውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ አባይ ገዳም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + የደገፈውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በውቅሮ አማኑኤል ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

በዛላምበሳ ጨርቆስ ጭፍጨፋውን የፈጸመውን + ድርጊቱን የደገፈውንና እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ተፀጽቶ ይቅርታ ያልጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀለዋል

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩]❖❖❖

፩ በይሁዳ ነገሥታት በዖዝያንና በኢዮአታም በአካዝና በሕዝቅያስ ዘመን ስለ ይሁዳና ስለ ኢየሩሳሌም ያየው የአሞጽ ልጅ የኢሳይያስ ራእይ።

፪ እግዚአብሔር ተናግሮአልና ሰማያት ስሙ፥ ምድርም አድምጪ፤ ልጆችን ወለድሁ አሳደግሁም፥ እነርሱም አመጹብኝ።

፫ በሬ የገዢውን አህያም የጌታውን ጋጣ አወቀ፤ እስራኤል ግን አላወቀም፥ ሕዝቤም አላስተዋለም።

፬ ኃጢአተኛ ወገንና በደል የተሞላበት ሕዝብ፥ የክፉዎች ዘር፥ ርኵሰትን የምታደርጉ ልጆች ሆይ፥ ወዮላችሁ! እግዚአብሔርን ትተዋል የእስራኤልንም ቅዱስ አቃልለዋል ወደ ኋላቸውም እየሄዱ ተለይተዋል።

፭ ደግሞስ ዓመፃ እየጨመራችሁ ለምን ገና ትቀሰፋላችሁ? ራስ ሁሉ ለሕመም ልብም ሁሉ ለድካም ሆኗል።

፮ ከእግር ጫማ አንስቶ እስከ ራስ ድረስ ጤና የለውም፤ ቍስልና እበጥ የሚመግልም ነው፤ አልፈረጠም፥ አልተጠገነም፥ በዘይትም አልለዘበም።

፯ ምድራችሁ ባድማ ናት፤ ከተሞቻችሁ በእሳት ተቃጠሉ፤ እርሻችሁንም በፊታችሁ ሌሎች ይበሉታል፤ ባዕድ እንዳፈረሳት ምድር ባድማ ሆነች።

፰ የጽዮንም ሴት ልጅ በወይን ቦታ እንዳለ ዳስ፥ በዱባ አትክልትም እንዳለ ጎጆ፥ እንደተከበበችም ከተማ ሆና ቀረች።

፱ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን ኖሮ፥ እንደ ሰዶም በሆንነ እንደ ገሞራም በመሰልነ ነበር።

፲ እናንተ የሰዶም አለቆች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤ እናንተ የገሞራ ሕዝብ ሆይ፥ የአምላካችንን ሕግ አድምጡ።

፲፩ የመሥዋዕታችሁ ብዛት ለእኔ ምን ይጠቅመኛል? ይላል እግዚአብሔር፤ የሚቃጠለውን የአውራ በግ መሥዋዕትንና የፍሪዳን ስብ ጠግቤያለሁ፤ የበሬና የበግ ጠቦት የአውራ ፍየልም ደም ደስ አያሰኘኝም።

፲፪ በእኔ ፊት ልትታዩ ብትመጡ ይህን የመቅደሴን አደባባይ መርገጣችሁን ከእጃችሁ የሚሻ ማን ነው?

፲፫ ምናምንቴውን ቍርባን ጨምራችሁ አታምጡ፤ ዕጣን በእኔ ዘንድ አጸያፊ ነው፤ መባቻችሁንና ሰንበታችሁን በጉባኤ መሰብሰባችሁን አልወድድም፤ በደልንም የተቀደሰውንም ጉባኤ አልታገሥም።

፲፬ መባቻችሁንና በዓላቶቻችሁን ነፍሴ ጠልታለች፤ ሸክም ሆነውብኛል፥ ልታገሣቸውም ደክሜያለሁ።

፲፭ እጃችሁንም ወደ እኔ ብትዘረጉ ዓይኔን ከእናንተ እሰውራለሁ፥ ልመናንም ብታበዙ አልሰማችሁም፤ እጆቻችሁ ደም ተሞልተዋል።

፲፮ ታጠቡ ሰውነታችሁንም አንጹ፤ የሥራችሁን ክፋት ከዓይኔ ፊት አስወግዱ፤ ክፉ ማድረግን ተዉ፥

፲፯ መልካም መሥራትን ተማሩ፥ ፍርድን ፈልጉ፥ የተገፋውን አድኑ፥ ለድሀ አደጉ ፍረዱለት ስለ መበለቲቱም ተምዋገቱ።

፲፰ ኑና እንዋቀስ ይላል እግዚአብሔር፤ ኃጢአታችሁ እንደ አለላ ብትሆን እንደ አመዳይ ትነጻለች፤ እንደ ደምም ብትቀላ እንደ ባዘቶ ትጠራለች።

፲፱ እሺ ብትሉ ለእኔም ብትታዘዙ፥ የምድርን በረከት ትበላላችሁ፤

፳ እምቢ ብትሉ ግን ብታምፁም፥ ሰይፍ ይበላችኋል፤ የእግዚአብሔር አፍ ይህን ተናግሮአልና።

፳፩ ፍርድ ሞልቶባት የነበረው የታመነችይቱ ከተማ እንዴት ጋለሞታ ሆነች! ጽድቅ አድሮባት ነበር፥ አሁን ግን ገዳዮች አሉባት።

፳፪ ብርሽ ወደ ዝገት ተለወጠ፤ የወይን ጠጅሽ ከውሃ ጋር ተደባለቀ።

፳፫ አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።

፳፬ ስለዚህ የእስራኤል ኃያል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በጠላቶቼ ላይ ቍጣዬን እፈጽማለሁ፥ የሚቋቋሙኝንም እበቀላለሁ።

፳፭ እጄንም በአንቺ ላይ አመጣለሁ፥ ዝገትሽንም በጣም አነጻለሁ፥ ቆርቆሮሽንም ሁሉ አወጣለሁ፤

፳፮ ፈራጆችሽንም እንደ ቀድሞ አማካሪዎችሽንም እንደ መጀመሪያው ጊዜ መልሼ አስነሣለሁ፤ ከዚያም በኋላ የጽድቅ ከተማ የታመነችም ከተማ ተብለሽ ትጠሪያለሽ።

፳፯ ጽዮን በፍርድ ከእርሷም የሚመለሱ በጽድቅ ይድናሉ።

፳፰ በደለኞችና ኃጢአተኞች ግን በአንድነት ይሰበራሉ፥ እግዚአብሔርንም የሚተዉ ይጠፋሉ።

፳፱ በወደዳችኋት የአድባር ዛፍ ታፍራላችሁና፥ ስለ መረጣችኋትም አትክልት እፍረት ይይዛችኋልና፤

፴ ቅጠልዋ እንደ ረገፈ ዛፍ፥ ውሃም እንደሌለባት አትክልት ትሆናላችሁና።

፴፩ ኃይለኛውም እንደ ተልባ ጭረት፥ ሥራውም እንደ ጠለሸት ይሆናል፤ አብረውም ይቃጠላሉ እነርሱንም የሚያጠፋ የለም።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigray, Ethiopia Two Years On: An Anniversary of Medieval-like Siege, Massacres & Famine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2022

💭 በዛሬው ሕልሜ አረመኔዎቹን ግራኝ አብዮት አህመድን + ኢሳያስ አፈወርቂን እንዲሁም ጭፍሮቻቸውን አሳድዶ ሊደፋቸው የተዘጋጀ የማይቻል ኃይል እየመጣ መሆኑ ታይቶኛል። አቤት እነዚህ እርኩሶች የሚጠብቃቸው እሳት!

💭 My Note:

  • 28th of November 2020: Axum Massacre
  • 28th of November 2022: UN Internet Forum, Addis Ababa

😈A Horribly Grotesque Mockery – a Force of Pure Evil!

❖❖❖ [1 John 5:19] ❖❖❖

We know that we are children of God, and that the whole world is under the control of the evil one.”

Exactly a week from today, on the 28th of November Christians of Tigray, Ethiopia will commemorate the 2nd anniversary of the gruesome Axum Massacre.

On this very day, the genocidal fascist Oromo regime of Ethiopia is REWARDED, by the genocide-enabler United Nation Organization, with hosting the ‘UN Internet Forum’ amid the government-imposed blackout in the Tigray region that has left six million people without phone or internet access for nearly two years.

The November 28 forum is expected to draw over 2,500 delegates to Addis Ababa, one of the largest international gathering in Ethiopia’s capital in years. With this gathering the UN intends to show a profound disrespect to the memories of the Axum massacre victims, a horribly grotesque mockery.

👉 It’s more or less like awarding the hosting rights of the FIFA World Cup 2022 to gross human-rights violator Qatar.

💭 Ex-Fifa-Boss Blatter: Qatar World Cup ‘Is a Mistake,’ | Qatar World Cup of Shame, Slavery & Genocide

I won’t be surprised if the Biden administration invites monster-genocider Abiy Ahmed Ali to The U.S.-Africa Leaders Summit in Washington D.C next month.

Monster genocider Abiy Ahmed Ali – imitating his Turkish dictator-mentor Recep Tayyip Erdoğan (($615m presidential palace) — plans to spend 50 billion Ethiopian Birr ($1 billion) to build his new official residence. While the fascist Oromo regime has decided to spend a much lesser amount, 20 billion birr, ($38o million) for “war rehabilitation” which does not include Tigray based upon a $300 million grant from the World Bank.

Millions in Tigray are on the brink of famine, in the rest of Ethiopia the cost of food, fuel, medicines, clothing, and other consumer goods has gone up 50% the past year while the birr has is now at an all time low 0.019 to the dollar. The wisdom of undertaking the building of such a monstrosity of a palace for the Prime Minister is hard to justify.

💭 Six million People Silenced: A Two-Year Internet and Phone Outage in Ethiopia by the war-criminal groups of TPLF + ELF + PP . The total media blackout, medieval-like siege and humanitarian blockade aims to buy enough time to hide their genocidal acts, and other egregious crimes they all have committed on the people of Tigray.

I’ve got a feeling that those traitor communists (TPLF + ELF + OLF/ PP = CIA agents) are waging a genocidal Anti-Christian Jihad like the famous Chinese Cultural Revolution (1966-1976) which was a historical tragedy launched by Mao Zedong and the Chinese Communist Party (CCP).

We notice similar phenomenon in Tigray as in the case of China.

It is estimated that Mao Zedong massacred “at least 3 million people ‘unwanted’ Chinese people. Post-Mao leaders acknowledged that 100 million people, one-ninth of the entire population, suffered in one way or another”

The widespread phenomenon of mass killings in the Cultural Revolution consisted of five types:

☆ 1) mass terror or mass dictatorship encouraged by the government – victims were humiliated and then killed by mobs or forced to commit suicide on streets or other public places;

☆ 2) direct killing of unarmed civilians by armed forces;

☆ 3) pogroms against traditional “class enemies” by government-led perpetrators such as local security officers, militias and mass;

☆ 4) killings as part of political witch-hunts (a huge number of suspects of alleged conspiratorial groups were tortured to death during investigations); and

☆ 5) summary execution of captives, that is, disarmed prisoners from factional armed conflicts. The most frequent forms of massacres were the first four types, which were all state-sponsored killings. The degree of brutality in the mass killings of the Cultural Revolution was very high. Usually, the victims perished only after first being humiliated, struggled and then imprisoned for a long period of time.

💭 The entire turbulent decade during which the waves of mass killings occurred is divided into four time periods:

I. “The Red Terror” (August — December 1966)

II. “All-round Civil War” in China (January – December 1967)

III. Killing for and by the New Organs of Power (1968-1971)

IV. Endless Killing (1972-1977)

Continue reading…

Christians Cannot Watch Indifferently and Allow Evil to Abuse Good and Destroy Innocence

by Archbishop Averky (Taushev) –

When a gentle word of persuasion has no effect, when people are so steeped in evil that they do not yield to any admonishment and continue doing evil, a Christian cannot and should not take refuge in this teaching of the forgiveness of all, sit indifferently with his arms crossed, and apathetically watch as evil abuses good, as it increases and destroys people, his close ones.

To indifferently watch the ruin of a close one by one who has lost his senses and become a bearer of evil is nothing other than the breaking of the commandment of love for one’s neighbor. Every type of evil should be immediately thwarted with the most decisive measures, even including the sacrifice of oneself in an unequal struggle.

The following words express particularly this idea: Greater love hath no man than this, that a man lay down his life for his friends. These are words which our Church has long applies to those Christ-loving soldiers who heroically died for the salvation of their neighbors.

👉 Excerpts from: The Struggle for Virtue: Asceticism in a Modern Secular Society.

💭 A N.H. Activist is Speaking Out About The War in Tigray, Ethiopia: ‘This is Your Responsibility, Too’

This month marks two years since the civil war broke out in Ethiopia, with troops from the Ethiopian government and surrounding countries deployed to attack the northern Tigray region. Since then, a UN led investigation has found evidence of ethnic cleansing, massacres and sexual violence. Famine-like conditions are widespread.

All Things Considered host Julia Furukawa spoke with Samrawit Silva, an activist who was born in Tigray and lives in Concord, who has been speaking out about the conditions in her home country. Below is a transcript of their conversation.

Julia Furukawa: Samrawit, you’re from Tigray and you still have family there. Can you give us an idea of what the conditions are in the region right now?

Samrawit Silva: I can try. Obviously, or for those who don’t know, Tigray has been in a complete blackout, so there’s a lot of unknowns, but things that are for certain: I have my mother, I have my siblings there that I’m not able to talk to. So, Tigray is currently facing one of the world’s longest Internet shutdown. Hunger is being used as a weapon of war. Sexual violence has been used as a weapon of war. Medicine is not able to get to the people and so already there’s 600,000 Tigrayan civilians that have been killed, including my family members. It’s been called the world’s deadliest war, basically “Hell on Earth,” as the director of the [World Health Organization] called it.

Julia Furukawa: As someone who exists – and I’m talking about myself right now – in a world [where] news is constantly evolving and it’s constantly a part of my life, I feel like I hear stories every day about the war in Ukraine. I feel like I have not heard the same level of coverage of the war in Tigray. Do you think that this blackout, this Internet shutdown, where people are not able to communicate with the outside world, has something to do with it? Are there other factors?

Samrawit Silva: That definitely has a huge role to play because the Ethiopian government knows that if [Prime Minister Abiy Ahmed] can keep Tigray in the dark, then all the horrific things that are happening, if it were to come out, I think the world would be like, they would have nightmares to come. And so that’s a part of it, is the fact that independent journalists are not allowed in. But also there’s that factor that the people that it’s happening to are Black. And just to be very blunt about it, that plays a really huge role. And I know people can say maybe it’s proximity, it’s because it’s happening in Africa, but there are people that live far away from Ukraine that still know about it, that still care about it, that have compassion for people that look like them. And we have heard reporters using very problematic words, but being honest and saying, these are blue-eyed, blonde-haired children. These are people that you could imagine living next to. These are civilized people. So everything that’s happening in Tigray, if it was happening in a European country and it was happening to white people, I wholeheartedly believe that the world would have a stronger reaction. And we’ve seen this because what’s happening in Ukraine, it’s so devastating. I speak out about it. I stand with the people. But what’s happening in Tigray, 600,000 people, civilians killed, and the majority of the world either doesn’t know it or they don’t care or they don’t feel like it’s their responsibility. And it comes down to the skin color. For me and for many others, we feel like the world is continuously showing us Black lives don’t matter.

Julia Furukawa: You have helped organize some demonstrations to raise awareness about what’s been going on in Tigray. Can you tell me about those?

Samrawit Silva: Like throughout all of the U.S., [members of the] Tigrayan diaspora have been getting together and putting together demonstrations for two years straight. In New Hampshire we had one…Boston, Vermont, California. Every single state in the U.S. has had demonstrations, multiple demonstrations, and they look different. In the beginning, we were doing a lot of marching and that was starting to spread awareness. But we needed more people that maybe might not be on the streets to hear us. So people would do interviews, either within U.S. media outlets or outside of the U.S. media outlets as well. More recently, we’ve upped our demonstrations because we peacefully marched on the streets for two years, and people still are not hearing us, they’re not feeling us. And so we really are trying to do more civil disobedience. So we’ve shut down multiple highways throughout the U.S. now, and that’s gotten a lot more coverage. And obviously it’s not convenient for people, but like we say, traffic can wait, Tigray can’t wait. People are being starved to death. They’re dying from lack of medicine. And we want to tell people, hey, this is your responsibility, too. This genocide that’s happening, you should care.

Julia Furukawa: You mentioned that you’ve organized some demonstrations in New Hampshire. What can we do?

Samrawit Silva: At this very moment, it’s still raising awareness. But more than that, once you are spreading that there’s a genocide happening, we need to reach our local officials. So we have two Ethiopia peace bills that are in Congress that we need everyday citizens to care, to push these politicians to take action so that we’ll get unfettered humanitarian access as well as there are opportunities to donate. So there are organizations that are working on getting medical and humanitarian aid to the people. Also, seeing what your skills are. If you are a school teacher, you could be advocating for the schools that were bombed, just relating it to yourself and really using everything in you to try and help the people. If you’re a therapist, you know, there’s a lot of mental health within the diaspora, within your own community. Like me, myself, I’ve struggled with depression, not being able to talk to my mother or my losing family members left and right. And it’s not just me. There’s so many, even just in the diaspora that are dealing with that. And then on top of that, once Tigray is opened, being able to offer your services to the people. I just want to remind people that these are not just numbers. Like we say, over half a million Tigrayans have been killed, but that’s our family members. And so I just want people to be able to attach the numbers that they’re reading with the faces and the stories and the heartbreaks that come with all of these people that are being killed for absolutely no reason other than their ethnicity.

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጋላ-ኦሮሞዎቹ የምንሊክ ቄሮዎች ለኅዳር ጽዮን በአክሱም ጽዮን ላይ የጠነሰሱት ዲያብሎሳዊ ሤራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2022

ይህን ከሳምንታት በፊት ለመጠቆም ሞክሬ ነበር። በዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻ ትውልድ አረመኔ ተዋናዮች መካከል የተፈረመውና “የሰላም ስምምነት” የሚል የከረሜላ ስም የተሰጠው ውል አክሱም ጽዮናውያንን የመጨፍጨፊያ፣ የመዝረፊያ እና የቃል ኪዳኑን ታቦት/ጽላተ ሙሴን የመስረቂያ ውል ነው።

አስመራ + መቐለ + ባሕር ዳር + አዲስ አበባ + ናዝሬት + ጅማ + ሐረር ያሉት የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻዎቹ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋውያን ከሁለት ዓመታት በፊት በጋራ የጀመሩት ፀረ-ጽዮናዊ የዘር ማጥፋት ጦርነት ቀዳማዊ ግራኝ በአክሱም ጽዮን ላይ ከፈጸመው ጥቃት ጋር በጣም ተመሳሳይ ነው።

ያው፤ ትናንትና “ፋኖ አክሱም ጽዮን ገብቷል” የሚል ወሬ በማስወራት ላይ ናቸው። ልብ እንበል አማራ የተሰኘው ክልል እነ ጄነራሎች አሳምነውና ሰዓረ ከተገደሉ በኋላ የጋላኦሮሞዎች ቅኝ ግዛት ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊትም ቀዳማዊው ግራኝ አህመድ አክሱም ጽዮን ድረስ ሰተት ብሎ ሊገባ የቻለው ከሐረር እስከ ጎንደር በተቀሩት የአክሱማዊቷ ግዛቶች የሚኖሩት አጋዚያን ልክ እንደዛሬው ለክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ የቆሙት ጋላኦሮሞዎች አፍነው ስለያዟቸው ነው። ለዚህም ነው ልክ እንደ ዛሬው አጋዝያን የሆኑት አማራዎች + ጉራጌዎች + ወላይታዎች + ጋሞዎች + ሐረሬዎች ጽላተ ሙሴን ለመከላከል በሕወሓቶች ከታፈኑት አክሱም ጽዮናውያን ለመቆም ያልቻሉት።

ከሁለት ዓመታት በፊት በዓመቱ የኅዳር ጽዮን ዕለት በአክሱም የተከሰተው ይህ ነው፤ አሁንም ጋላኦሮሞዎቹ ይህን አሰቃቂ ግፍና ወንጀል ሊደግሙት በመዘጋጀት ላይ ናቸው።

ያኔ በአክሱም ላይ ልክ ጭፍጨፋው በተፈጸመ ማግስት ነበር ሕወሓቶች ለእኵይ ተልዕኳቸው ሥልጣን ላይ ያወጡት ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በጦጣዎች ፓርላማው ወጥቶ “የድል” መግለጫውን ያወጣው። ዛሬ ደግሞ ለዓመቱ የኅዳር ጽዮን ሁለት ሳምንታት ሲቀሩት ነው ተመሳሳይ መግለጫ ወደ ጦጣ ፓራላማ ይዞ የመጣው።

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

  • ሰላምውል በባቢሎናውያኑ ቅኝ ግዛቶች በደቡብ አፍሪቃ እና ኬኒያ
  • የጂ7/የጂ20 ጉባኤዎች በጀርመን እና በኢንዶኔዥያ
  • የጂኒው ግራኝ የፓርላማ ንግግር
  • በሰዶም እና ገሞራ ካሊፎርኒያ ገዳም የመስሪያዶላር ማሰባሰቢያ ድራማ

በብዙዎቹ ነገሮች እኮ፤ በተለያዩ እባባዊ መንገዶች ኢትዮጵያውያንን አእምሮ ተቆጣጥረውታል። “የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ” በሚለው መጽሐፍ አማካኝነት ሕዝባችንን አስቀድመው ቀስ በቀስ እንዲለማመድና እንዲደነዝዝ አድርገውታል። ቀደም ሲል ለምሳሌ፤ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ታሪክ ፊደሎችን፣ ቁጥሮችን እና ቅርጾችን ለማስተማር አሻንጉሊቶችን እና አኒሜሽን በመጠቀም በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የቲቪ ፕሮግራም የሆነው “Tsehai/ጸሐይ” የተባለው አታላይ የሕፃናት ፕሮግራም (ባለቤት የነበሩት ባልና ሚስት በእስራኤል ድጋፍ የተቋቋመው “ባሃይ” የተሰኘው የኢራን እስልምና-መሰል አምልኮ ተከታዮች ናቸው፤ በአዲስ አበባ ዮሴፍ ቤተክርስቲያን የተዋሕዶ ክርስቲያን አጽሞች ከመቃብር ቦታ እንዲነሱ ሲደረግ የባሃይ እስልምና ተከታዮች ግን የተከለለ የመቃብር ቦታ ተሰጥቷቸው ነበር)ዛሬ ደግሞ “ዶንኪ ቲውብ” በተሰኘውና በሉሲፈራውያኑ ፍላጎት በተቋቋመው ዝግጅት የሕዝቡን አእምሮና ልብ ለመስረቅ እየተሠራበ ነው። “ውሃ ሲወስድ አሳስቆ አሳስቆ፤ ከእንጀራ ጋር አናንቆ አናንቆ!” እንዲሉ። በነገራችን ላይ ሥላሴ ይጠብቃቸው እንጂ በሉሲፈራውያኑ ደም መጣጭ ቫምፓየሮች ዘንድ በመላው ዓለም በጣም ተወዳጅ የሆኑት የኢትዮጵያ ሕፃናት ናቸው፤ አዎ! ለግብረ-ሰዶማውያኑም ለደም መጣጭ ልሂቃኖቹም። ዋ! ዋ! ዋ! የተረፈ ልብ ያለው ልብ ይበል፤ እንደ “ዶንኪ ቲውብ፣ ‘Abiy Yilma ሣድስ ሚዲያ’ ወዘተ” ካሉ አደገኛ ፀረ-ጽዮናውያን ቻነሎች ይጠንቀቅ! የልጆቹ እረኛ ይሁን!

እረኛ የሌለው እና ዛሬ በገሃድ የሚታየውን ይህን ሤራ ማስተዋል የተሳነው ይህ ሰነፍ ከንቱ ትውልድ ግን የእግዚአብሔርን ቃል ለመከተል ስለማይፈልግና ምናልባትም ስለተረገ፤ ከክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጋር አብሮ አክሱም ጽዮንን ለማዘረፍ ፈቃዱ በዝምታው ይሰጣል፣ የጽላተ ሙሴን ጠባቂዎችም በወኔ ይጨፈጭፋል/ ያስጨፈጭፋል ፥ በሰዶም እና ገሞራ ካሊፎርኒያ “ገዳም ለማሰራት” እያለመ ለፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ድሮኖችና ሮኬቶች መግዣ ገንዘቡንና መቅኒውን ለግራኝ ይሰጣል። እግዚኦ!

[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፥፰]

ከባቢሎን መካከል ሽሹ፥ ከከለዳውያንም ድር ውጡ፥ በመንጎችም ፊት እንደ አውራ ፍየሎች ሁኑ።

[ትንቢተ ኤርምያስ ምዕራፍ ፶፩፥፵፬]

በባቢሎንም ውስጥ ቤልን እቀጣለሁ የዋጠውንም ከአፉ አስተፋዋለሁ፤ አሕዛብም ከዚያ ወዲያ ወደ እርሱ አይሰበሰቡም፥ የባቢሎንም ቅጥር ይወድቃል።”

💭 የሳጥናኤል ጎል + G7 + የለንደኑ ጉባኤ | የሉሲፈር ባንዲራ የተሰጣቸው የትግራይ እና አማራ ክልሎች ብቻ ናቸው

💭“የመናፍቃን ጂሃድ | በተዋሕዶ ትግራይ ላይ እንዲህ ተዘጋጅተው ነበር የዘመቱት”

🔥 ፪ሺ፲/2010 .

አሸባሪው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ ስልጣኑን እንደያዘ፤ ለሰሜኑ ጦርነት የሰውን ህሊና ያዘጋጁት ዘንድ በዚህ መልክ ተውነዋል አዲስ የዓለም ስርዓት ኢሉሚናቲ የዘመን መጨረሻ ሰይጣናዊ የማለማመጃ ቅድመ ሁኔታ። (NWO Illuminati Endtime Satanic Conditioning)

💭 ሆን ተብሎ በትግራይ/አክሱም ላይ እንዲካሄድ የተደረጉት የአቴቴ ዘመቻዎች፦

  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፩ 👉 ዘመነ ምኒልክ፤ የአደዋው ጦርነት/ረሃብ/የኤርትራ ለጣልያን መሸጥ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፪ 👉 ዘመነ ኃይለ ሥላሴ፤ ትግራይን በብሪታኒያ የአየር ሃይል እስከማስጨፍጨፍ ድረስ ርቆ የተከሄደበት ጦርነት/ረሃብ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፫ 👉 ዘመነ ደርግ፤ ብዙ ጭፍጨፋዎች በትግራይን ኤርትራ ላይ/ረሃብ
  • ፀረአክሱም ጽዮን ዘመቻ ቍ. ፬ 👉 ዘመነ ኢህአዲግ፤ ከባድሜው ጦርነት እስከ ዛሬው፤ ታይቶ የማይታወቅ የጥላቻ፣ የጭካኔና የጭፍጨፋ ዘመቻ በትግራይ ክርስትያን ሕዝብ ላይ ታወጀ። ከቦምብ ሌላ ዋናው የማንበርከኪያ መሣሪያቸው ረሃብ ነው።

በትናንትናው መግለጫው፤ የሰይጣን ጭፍራው ግራኝ በወንድማማቾች (ትግራዋይ + ኤርትራው + አማራ) መካከል በተለይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ጠብን በመዝራት ላይ ያሉትን ገዳዮቹን ጋላኦሮሞዎች አርበኞቹን የማበረታቻ መልዕክት ነበር ያስተላለፈላቸው። እነዚህ አውሬዎች በጭራሽ አይሳካላቸውም እንጂ ኢትዮጵያን ሙሉ በሙሉ አፈራርሰው እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት “በትግራዋይ + ኤርትራው + አማራ ዘላለማዊ ቁርሾ መፍጠር” የሚለው ዓላማ ከሁሉ ነገር ቀዳሚ የሆነ ዓላማቸው ነው። ሁሉም ጋላኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች በመላው ዓለም እየሠሩ ያሉት ይህን ነው። ልሂቃኖቻቸውንና ሜዲያዎቻቸውን ተመልከቱ፤ በጣም በሚገርም፣ አደገኛና እባባዊ በሆነ መልክ ነው ሕዝቡን እያታለሉት ያሉት።

አዎ! በተደጋጋሚ ስለው እንደነበረ ልክ ጦርነቱን እንደጀመሩት ጋላኦሮሞዎቹ ተጋሩን እና አማራን ለማባላት በማይካድራ ጭፍጨፋውን አካሄዱ፣ ከዚያ በአማራ ስም በምዕራብ ትግራይ፣ በአክሱም ማሕበረ ዴጎ፣ በመተከል እና በሌሎችም ብዙ ቦታዎች አሰቃቂ ወንጀሎችን ቪዲዮ እየቀረጹ ፈጸሙ። ዛሬም በም ዕራብ ትግራይና በአክሱም ገብተዋል የተባሉት “ፋኖዎች” የኦሮማራዎቹ “ፋኖሮዎች” እና የጋላኦሮሞዎቹ ቄሮዎች መሆናቸውን እርግጠኛ ሆኜ መናገር እችላለሁ።

አዎ! ሻዕቢያዎችም ሕወሓቶችም ይህን እኵይ ሤራ ይደግፉታል። ሁሉም በጋራ የቃል ኪዳኑን ታቦት/ጽላተ ሙሴን አሳልፈው ለመስጠት ወስነዋል። ለዚህም ነው ከትግራይ ስለ ምርኮኞች ጉዳይ ወይንም የሚፈልጓቸው ብቻ መረጃዎች እንዲወጡ ግን ሌላ አንገብጋቢ ጉዳይ ሁሉ ታፍኖ እንዲቀር የወሰኑት። አዎ! አሜሪካ፣ አውሮፓ እና እስራኤል ተባባሪ አዛዦቻቸው ናቸው።

አይሁዳዊው የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን ለሚንስትረነት ገና እጩ እያሉ፤ “ተቀዳሚ ከሚሆኑ ተግባራት መካከል የትግራይ ጦርነት ጉዳይ ነው!” ብለው ሲናገሩ፤ ያኔ፤ “ኦ ኦ!” ነበር ያልኩት። አሁን ሁሉም ነገር ግልጽ ነው። አንቶኒ ብሊንከን ለእኔ “የጽላተ ሙሴ አስመላሽ ሚንስትር ወይንም Raider of The Lost Ark”ናቸው። የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች የሆኑትን ጽዮናውያንን ለመጨረሰ የወሰኑት ሔሮድሳውያን ናቸው።

ታዲያ ከማን ጎን ናችሁ? ከጽላተ ሙሴ ጠባቂዎች ወይንስ ከሔሮሳውያን ጎን?

በዚህ ጦርነት ወቅት እስካሁን ድረስ ወደ ለ እና አክሱም የመብረር ፈቃድ የተሰጣቸው የአሜሪካ፣ አውሮፓ እና ኤሚራቶች አውሮፕላኖችና ሄሊኮፕተሮች ብቻ ናቸው። ምን ፈልገው ይመስለናል? እነ ደብረ ጽዮንን ለመቀለብ፣ ለማከምና ለማመላለስ ብቻ? አይደለም! ዋናው ተልዕኳቸው፤ በባቢሎናውያኑ የምዕራቡ ዓለም ኤዶማውያን እና በባቢሎናውያኑ የምስራቁ ዓለም እስማኤላውያን ላይ በሚደረገው ኃይለኛ መንፈሳዊ ውጊያ አንጋፋ ሚና በመጫወት ላይ ያሉትን ጽላተ ሙሴንና ሌሎች መጽሐፍ ቅዱሳዊ/ኢትዮጵያዊ ቅርሶችን ዘርፎ ለማስወጣት በጂቡቲ የሚጠባበቁ አውሮፕላኖችና ሄሊኮፕተሮች ናቸው።

💭 በዚሁ በትናንትናው ዕለት የአሜሪካ መንግስት የማብራሪያ ውይይቶችን ይፋ አድርጎ ነበር፤ በዚህም አንዳንድ ነገሮች ጠቁሞናል፤

👉 SENIOR STATE DEPARTMENT OFFICIAL:

It’s engaging in and supporting the process as the panel, whether it’s President Obasanjo or President Kenyatta or Dr. Phumzile, might need in terms of assistance where the United States might have influence or be able to provide reassurance to either party on any particular issue. It has involved logistical support. I’m sure you’re aware that we have been flying the Tigrayan delegation on military aircraft out and into Mekelle in support of this mission, at the request of the African Union, and of course with the full consent of the Ethiopian Government. So there’s some logistical support that comes along with our observation partnership, but also we remain open to other requests that may come.”

We are very realistic in understanding that these are the early stages, that implementation will require continued effort on the part of not only the African Union, the panel, the governments that are supporting it – specifically South Africa and Kenya – but also the observers, which include the United Nations, IGAD, and the United States. And we will continue to provide our diplomatic support, provide logistic support, and if there are other requests for assistance to make sure that this process endures, we are prepared and very ready to do so.”

❖❖❖

አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ‘ኮከብ ክብር’ የተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯ (ሰብዓ) ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የአክሱም ጽዮን ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህአቴቴ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

💭 ቍራዎቹ ጋላኦሮሞዎች በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት የከፈቱበት የሐዘን ዕለት

💭 በሰሜኑ ላይ የተከፈተው ጂሃድ የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላትን ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶንና ግዕዝን ለማጥፋት ነው

ለዚህ ደግሞ አራቱም የምንሊክ ትውልድ ርዝራዦች ከታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላቶች ጎን በመሰለፍ ተሳትፈውበታል። ከሃዲዎቹ ጋላኦሮሞዎች + መሀመዳውያኑ + መናፍቃኑ መሳሪያዎቻቸው ናቸው።

አሁንም ይህን ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ የማጥፋቱ ጂሃድ ቀጥሏል። ሕዝቡ ዛሬም እየተታለላቸውና አንገቱን እየሰጣቸው ነው። የሰሜኑን ጽዮናዊ ሕዝብ ቁጥር የመቀነሻው ጦርነት፤ “Hit-and-run tactics”የተሰኘውን ስልት በመጠቀም ውጊያው ተካሄዶ በሁለት ወራት ውስጥ ሁለት መቶ ሺህ ጽዮናውያንን በድሮንና በርሃብ ከጨፈጨፉ በኋላ፤ “የሰላም ድርድር” ይሉና ለቀጣዩ ዙር ጭፍጨፋ እራሳቸውን፣ ኢትዮጵያውያኑንና የመላው ዓለም ማሕበረሰብን ያዘጋጃሉ። እውነት እነዚህ የጦርነቱ ተዋናዮች የእርስበርስ ጠላቶች ቢሆኑ ኖሮ ግራኝም እንደ ደብረ ጽዮንን፣ እነ ደብረ ጽዮንም ግራኝና አገዛዙን የማስወገድ ብቃቱ ነበራቸው። በአንድ በኩሉ ግራኝና ኢሳያስ፣ በሌላ በኩል ደግሞ እነ ደብረ ጺዮን ቢወገዱ ጦርነቱ ያቆማል፤ ሕዝብም ይተርፋል። ነገር ግን ይህ አይፈለግም፤ አላማቸውም የሕዝበ ክርስቲያኑን ቍጥር የመቀነስና ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ የማራቆት ነው።

እናስተውል፤ በእነዚህ ነቀርሣዎች መካከል ምንም የመደራደሪያ ጉዳይ ሊኖር አይችልም፤ በጋራ ተናብበው የሚሠሩት ደብረ ጽዮንና ግራኝ ግኑኘንት አቋርጠው አያውቁም፤ የሳተላይት ስለላ ድርጅቱን መረጃ ጊዜው ሲደርስና ፈቃዱን ስናገኝ እናወጣዋለን!

አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸውአሥር በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ማየት የሚችለው” ያሉንም ትክክል መሆኑን እያየነው ነው። እንግዲህ የተበከለውና የቆሸሸው የምንሊክ አራተኛ ትውልድ ዲቃላ ሁሉ የመጽጂያ ሰፊ ጊዜና ብዙ አጋጣሚዎች ለመቶ ዓመታት ያህል ተሰጥቶት ነበር፤ ግን ዛሬም፤ አውቆቱም ሆነ ሳያውቀው፤ አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” 666 አውሬውን በማገልገል ላይ ነው። መላው ዓለምም ይህን አውቆታል! አሁን ጊዜው እያለቀ ነው! ይህ ማስጠንቀቂያ ከትግራይ አብራክ ለወጡትና እግዚአብሔርንና ጽዮን ማርያም እናቱን ለከዱት ለሻዕቢያዎችና ሕወሓቶችም ጭምር ነው። ወዮላቸው!

😈 “የሉሲፈራውያኑ ሤራ የተጀመረው እነ አረመኔው መሀመድ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ ዛሬዋ ትግራይ “ተሰድደው” እንዲገቡ ከተደረገበት ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነበር። ከዚያ በደረጃ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ፣ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሃዴግ በኩል አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

ዛሬ የሚታየውን አሳዛኝ ግን አንዳንዶቻችን ገና ከጅምሩ ስለጠበቅነው ሁኔታ በጥቂቱ ለማውሳት፤ ልክ መቀሌ “ነፃ ወጣች” ይህን ተመኝቼ ነበር፤ “ተጋሩዎች ጦርነቱን ለጊዜው መቀጠል አያስፈልጋቸውም፤ በትግራይ አስፈላጊ የሆኑትን ቦታዎች በመቆጣጠር መጀመሪያ በጅማላ ለታገተው፣ ለሚራበው፣ ለሚጠማውና ለሚታመመው ሕዝባችን ምግብ፣ ውሃና መድኃኒት ባፋጣኝ እንዲገባ ማድረግ፤ ከዚያም የተደረገውን ጭፍጨፋ በሚመለከት ገለልተኛ የዓለም አቀፍ መርማሪ ቡድኖችን አስገብቶ የጦር ወንጀለኞቹን አረመኔዎቹን ኢሳያስን አፈቆርቂንና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ማስያዝ፤ ካስፈልገም ወደ ኤርትራ ገብቶ አስመራን፣ ምጽዋንና አሰብን መቆጣጠር ቀለል የሚለው አካሄድ ነው ወዘተ።”እንግዲህ ይህን ያስብኩት ምናልባት ሕወሓቶች ካለፈው ስህተታቸው ተምረውና በትግራይ በተፈጸመው አስቃቂ የዘር ማጥፋት ወንጀል በእጅጉ ተጸጽተውና በእነ አቶ ስዩም መስፍን መገደል (ምናልባት ተገድለው ከሆነ) የማንቂያ ደወሉን ሰምተው “ሕዝቤ” የሚሉትን የእኔን ሕዝብ ሊከላከሉለት ተነስተዋል እኔ ብሳሳት ይሻላል በሚል የጥርጣሬ መንፈስ ነበር።

እንግዲህ ገና ከጅምሩ፤ ገና ከሰላሳ ዓመታት በፊት፤ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ጠቅላይ ሚንስትሩ መለስ ዜናዊና አቡነ ጳውሎስ በሁሉም ተባባሪነት ከተገደሉበት ከአስር ዓመት አንስቶ፣ በተለይ ደግሞ ካለፉት አራት ዓመታት ጀምሮ ሁሉም ቡድኖች ተናብበው በሕበረት እየሠሩ ነው። ይህን ገና ጦርነቱ ሲጀምር ጠቆምቆም አድርገን ነበር።

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: