Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Dubai’

Divine Warnings to Babylon UAE: Death of Sheikh Khalifa – Tower of Babel Burj Khalifa

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2022

  • ☪ UAE’s Leader Sheikh Khalifa Bin Zayed Dies at 73. The Tower of Babel Burj Khalifa is named after him.
  • 😈 His death (Friday 13th – relevant date) occurred exactly three days after I posted this video:

💭 ግራኝ ኢትዮጵያን ለአረብ ሸጧታል | በድጋሚ መታየትና መነበበ ያለበት ከ፫ ዓመታት በፊት ልክ በልደታ ዕለት የቀረበ

  • ☪ July, 2018 – The Arab Puppets Preparing for Genocide.
  • The new president of the UAE Sheikh Mohamed Bin Zayed with his brothers in Christian genocide; with evils Isaias Afwerki & Abiy Ahmed
  • ☪ Babylon UAE bought the two traitors and evil monster-war-criminals, Abiy Ahmed & Isaias Afewerki for its Jihad against Ethiopian Christians
  • ☪ Babylon UAE used drones to massacre Christians of Tigray, Ethiopia.
  • ☪ The saying goes: “drop food not bombs”, but Babylon UAE heard: “drop bombs then food” when it came to Tigray.
  • ☪ Tower of Babel Burj Khalifa celebrating its agent-genocider Abiy Ahmed’s 2019 Nobel Peace Prize.
  • ☪ Currently the world’s tallest building, Burj Khalifa Dubai Struck By Lightning in the same year, in 2019

It’s fascinating that thousands of years after mankind first attempted to build a tower ‘whose top will reach the heaven’ we still remain obsessed with building ever-taller ‘towers’.

The sheer height of the Burj tower (818 meters) and its needle-like shape, also brings another colossal tower to mind, the biblical Tower of Babel, said to have been built about the time of the “generations of Noah,” when the people were “all of one language and culture.”

As written in the Book of Genesis: “Come, let us build us a city, and a tower, with its top in heaven, and let us make us a name, lest we be scattered upon the face of the whole earth.”

The purpose of this tower is to “reach into heaven,” as was idea of the Tower of Babel – as vanity does have a role in these kinds of projects.

Perhaps there are better ways to use the wealth that is still being generated by the production and sale of fossil fuels. One idea is ensuring that all people in the Middle East have access to fresh water.

😈 Satan and his Fallen Angels put on TRIAL and sentenced May 15th as the Appointed Time Comes!

[Matthew 25:41] shows the Lake of Fire was prepared for both Satan and fallen angels:

“Then He will also say to those on the left hand, ‘Depart from Me, you cursed, into the everlasting fire prepared for the devil and his angels.’”
Matthew 8:29 and Luke 8:31 reveal fallen angels know their appointed future time of judgment.

[Genesis 3:15] records God promised to defeat Satan through the Seed of the woman – Jesus Christ. Also, Colossians 2:15 demonstrates fallen angels were defeated and disarmed through Jesus’ death: “Having disarmed principalities and powers, He made a public spectacle of them, triumphing over them in it.”

👉 May 13th, 2022- THE SEED OF A WOMAN AND THE SCALES OF JUSTICE

👉 On May 13, an almost full moon moves above Spica, the brightest star in Virgo the Maiden. The following night finds the moon to the lower left of Spica, and just above the moderately bright star, Zubenelgenubi in Libra the Scales. This star offers a surprise for binocular viewers who will see it as a double star.

👉 MAY 15th to June 15th-
Castor and Pollux..The Ship Arrives Safely and The Snake Has no Affect!
Castor and Pollux in Gemini are twin stars that sink toward the horizon in the evening as summer approaches in the Northern Hemisphere.

ACTS 28:- Paul gathered a pile of brushwood and, as he put it on the fire, a viper, driven out by the heat, fastened itself on his hand. When the islanders saw the snake hanging from his hand, they said to each other, “This man must be a murderer; for though he escaped from the sea, the goddess Justice has not allowed him to live.” But Paul shook the snake off into the fire and suffered no ill effects.

👉 May 15th/May 16th-The Appointed Time Comes! Satan and His Fallen Angels Judged!

❖❖❖ [Joel 2:30-31] ❖❖❖

And I will shew wonders in the heavens and in the earth, blood, and fire, and pillars of smoke. The sun shall be turned into darkness, and the moon into blood, before the great and terrible day of the Lord come.

❖❖❖ [ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፴፩] ❖❖❖

በላይ በሰማይ ድንቆችን አሳያለሁ፥ በታች በምድርም ደምና እሳት የጢስም ጭጋግ። ታላቁና የሚያስፈራው የእግዚአብሔር ቀን ሳይመጣ ፀሐይ ወደ ጨለማ፥ ጨረቃም ወደ ደም ይለወጣል።

The May full moon arrives during the night of May 15. It glows below the moderately bright stars Zubenelgenubi and Zubeneschmali, in Libra the Scales.

Below the full moon and poking above the horizon twinkles Antares, a beautiful red star in Scorpius the Scorpion.

Later in the evening the bright full moon slides into Earth’s shadow eventually becoming completely eclipsed. This event begins at 10:28 p.m. EDT and ends 1:55 a.m. EDT on May 16.
On the night of May 15-16: A total eclipse of the moon

JUDGEMENT COMES!!!

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

IRAN + UAE That Have Used Drones to Exterminate Christians of Ethiopia, Now Hit by M6.5 Earthquake

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 15, 2021

የኢትዮጵያን ክርስቲያኖች ለማጥፋት የሞከሩት ኢራን + የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ አሁን M6.5 የመሬት መንቀጥቀጥ ተመቱ።

💭 የጊዜ ጉዳይ ነው፤ በባቢሎን ዱባይ የሚገኘው የዓለማችን ረጅሙ ሰማይ ጠቀስ ሕንጻ፤ “ቡርጅ ኻሊፋ” እንደ ቀዳማዊቷ ባቢሎን ግምብ + እንደ ኢሽታር በር ሲደረማመስ የምናይበት ጊዜ ሩቅ አይደለም።

🎺 ሰባተኛው መለከት

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፩]❖❖❖

፲፭ ሰባተኛው መልአክ ነፋ፤ በሰማይም። የዓለም መንግሥት ለጌታችንና ለእርሱ ለክርስቶስ ሆነች፥ ለዘላለምም እስከ ዘላለም ይነግሣል

፲፮ የሚሉ ታላላቅ ድምፆች ሆኑ። በእግዚአብሔርም ፊት በዙፋኖቻቸው የተቀመጡ ሀያ አራቱ ሽማግሌዎች በግምባራቸው ተደፍተው

፲፯ ለእግዚአብሔር እየሰገዱ እንዲህ አሉ። ያለህና የነበርህ ሁሉን የምትገዛ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ትልቁን ኃይልህን ስለ ያዝህ ስለ ነገሥህም እናመሰግንሃለን፤

፲፰ አሕዛብም ተቈጡ፥ ቍጣህም መጣ፥ በሙታንም ትፈርድ ዘንድ ዘመን መጣ፥ ለባሪያዎችህም ለነቢያትና ለቅዱሳን ስምህንም ለሚፈሩት ለታናናሾችና ለታላላቆችም ዋጋቸውን ትሰጥ ዘንድ፥ ምድርንም የሚያጠፉትን ታጠፋ ዘንድ ዘመን መጣ።

፲፱ በሰማይም ያለው የእግዚአብሔር መቅደስ ተከፈተ፥ የኪዳኑም ታቦት በመቅደሱ ታየ፥ መብረቅና ድምፅም ነጐድጓድም የምድርም መናወጥ ታላቅም በረዶ ሆነ።

💭 I believe this earthquake is The Almighty God-Egziabher’s wrath announcement-sign! The Ark of The Covenant is doing Its JOB! It’s just the beginning.

❖❖❖ [Revelation 11:15–19]❖❖❖

🎺 The Seventh Trumpet

“Then the seventh angel blew his trumpet, and there were loud voices in heaven, saying, “The kingdom of the world has become the kingdom of our Lord and of his Christ, and she shall reign forever and ever.” And the twenty-four elders who sit on their thrones before God fell on their faces and worshiped God, saying, We give thanks to you, Lord God Almighty, who is and who was, for you have taken your great power and begun to reign. The nations raged, but your wrath came, and the time for the dead to be judged, and for rewarding your servants, the prophets and saints, and those who fear your name, both small and great, and for destroying the destroyers of the earth.” Then God’s temple in heaven was opened, and the ark of his covenant was seen within his temple. There were flashes of lightning, rumblings, peals of thunder, an earthquake, and heavy hail.”

💭 Five million civilians are in need of food aid as a result of the conflict, and yet the fascist Oromo regime of Ethiopia is still shopping for drones and other arms. Very evil, very wicked! There are no historical parallels to what has happened in Tigray.

🔥 The weapons airlift to criminal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali

The war that Prime Minister Abiy Ahmed and President Isaias Afwerki have been waging against Tigray for over a year has been fuelled by drones provided by Turkey, China and Iran. Arming by these states has been openly discussed – but not the airlift of the weapons themselves.

☆ China has been reportedly provided Wing Loong drone to Addis.

☆ Turkey has supplied drones to Ethiopia after a visit to Ankara on 18 August 2021 by Prime Minister Abiy Ahmed Ali.

☆ In August 2021 it was reported that “Ethiopia has managed to secure a hasty contract with Iran for the delivery of a number of Mohajer-6 unmanned combat aerial vehicles (UCAVs).”

☆ Israel is apparently one of the outside powers that has refused to provide military drones to Ethiopia.

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Afghanistan’s Exiled President Ahmadsai Lands In UAE | Ethiopia’s A. Ahmad Dreams of Joining Him There

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 1, 2021

💭 What Makes Cites Like Doha, Dubai The Top Refuge For High Profile Asylum Seekers

የአፍጋኒስታኑ ፕሬዚደንት አሽራፍ ጋኒ አህመድሳይ በጥሬገንዘብ በተሞላ ሄሊኮፕተሩ ውስጥ 169 ሚሊዮን ዶላር ይዞ መሸሹ ታውቋል። መኖሪያ ቪላው ሌባው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ባባ ካሠራው ቪላ አጠገብ መሆኑም ተዘግቧል። ለግራኝ የኤሚራቶች አየር መንገድ የተመደበለትም ለዚሁ ዘረፋ እና ሽሽት ልምምድ ይሆነው ዘንድ ነው።

Afghanistan’s President Ashraf Ghani Ahmadsai has taken refuge in the United Arab Emirates, the Gulf nation says.

The UAE’s foreign ministry said the country had welcomed Mr Ghani and his family on ‘humanitarian grounds’.

It has been reported that Ashraf Ghani Amdadsai had traveled to the UAE with a large amount of money – he fled with $169MILLION in his cash-stuffed helicopter – just like his war criminal brothers-in-arms Abiy Ahmed Ali Baba and his forty thieves who are transferring Ethiopia’s gold and billions of dollars to the UAE.

✞✞✞[Isaiah 1:23]✞✞✞

Your princes are rebels and companions of thieves. Everyone loves a bribe and runs after gifts. They do not bring justice to the fatherless, and the widow’s cause does not come to them.

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፩፥፳፫]✞✞✞

“አለቆችሽ አመጸኞችና የሌቦች ባልንጀሮች ሆኑ፤ ሁሉ ጉቦ ይወድዳሉ፥ ዋጋም ለማግኘት ይሮጣሉ፤ ለድሀ አደጉ አይፈርዱም፥ የመበለቲቱም ሙግት ወደ እነርሱ አይደርስም።”

💭 On a Related Note:

👉 We read these interesting headlines:

🔥 „President Joe Biden set a deadline of 11 September – the 20-year anniversary of the 9/11 attacks on the US – for American troops to fully withdraw

🔥“Taliban aiming for 9/11 victory

💭 The year 2012 is actually 2021.

👉 09 Years after Benghazi Attack – September 11 2021 – ?

👉 11 years after New York Attack – September 11 2012 – Benghazi Attack

🔥 Now you know the meaning of 9/11 with Afghanistan developments.

🕑A timeline: America’s war in Afghanistan since Sept. 11, 2001🕑

No American war lasted longer than the U.S. engagement in Afghanistan, which began two decades ago after the Sept. 11 terrorist attacks. The final troops left this week, the closing chapter in a chaotic evacuation from Kabul.

About 2,500 service members died in the war. Although U.S. forces ousted the Taliban when they invaded, the fundamentalist group methodically rebuilt itself in the ensuing years before sweeping back into power during the American withdrawal.

💭 Here are some of the major events from the conflict.

👉 Sept. 11, 2001

Terrorists from Al Qaeda, which was granted sanctuary in Afghanistan by the Taliban, fly hijacked airliners into the World Trade Center in New York and the Pentagon in Virginia. A fourth plane crashes in Pennsylvania.

👉 Sept. 18, 2001

President George W. Bush signs a congressional resolution authorizing the use

of force against those responsible for the attacks, a document that provides the foundation for years of military and intelligence operations.

👉 Oct. 7, 2001

U.S. forces begin bombing the Taliban and Al Qaeda in Afghanistan. Special forces and CIA operatives also deploy to support the Northern Alliance, which sweeps toward the capital of Kabul and conquers the city a month later.

👉 December 2001

Osama bin Laden, the leader of Al Qaeda, is believed to have escaped into Pakistan while U.S. forces and allies attack a cave complex in the Tora Bora mountains.

Continue reading…

💭 አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያን እንዲሁም ክትባትን አስመልክቶ ከ፲፪/ 12 ዓመታት በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ ጫር ጫር አድርጌ ነበር።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው።

🔥 Ethiopia Conspiracy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2009

💭 “ኢትዮጵያ ተከባለች”

አውሬው ተለቅቋል፡ አውሬው ከግራ ከቅኝ፡ ከላይ ከታች፡ ከውጭ ከውስጥ እያለ ይፈታተነናል። አውሬው በተከታዮቹ አማካይነት ምድረ ሞርያን እና ምድረ ኢትዮጵያን ለመዉረር ዳር ዳር ይላል። የኢትዮጵያ አምላክ ግን እንደተለመደው በኢትዮጵያ ተራሮች ላይ በሠፈረው መንፈሳዊ ሠራዊቱ አማካይነት በዝምታ ይከታተላቸዋል።

ከየመን እስከ ሶማሊያ ከባህረ ገሊላ እስከ ቪክቶሪያ ሃይቅ ድረስ የአውሬው ሠራዊት እየቀበረ ያለውን ወጥመድ የኢትዮጵያ አምላክ ፎቶ በማንሳት ላይ ይገኛል።

የአውሬው አገልጋዮች፡ ሸህ ቢን ላድንን ወደ ሶማሊያ ሃጂ አልሳርካዊንን ደግሞ ወደ ጋዛ ለማሸጋገር ዝግጁ ይመስላሉ፡ እስካሁን ካልተሸጋገሩ።

ሊያውቁትና ሊቀበሉት ያልፈለጉት የእስራኤል አምላክ ቅዱስ መንፈስ በምድረ ኢትዮጵያ እንደሚገኝ ደርሰውበታል። ኢትዮጵያን ሊደፍሩ ይፈልጋሉ፡ ግን እስካሁን አልተቻላቸውም፡ ስለዚህ፡ በአውሬው ዓይን ከኢትዮጵያ ጋር በብዙ ነገሮች ተመሳሳይነትን በምታሳየው፡ ነገር ግን የቅዱሱ መንፈስ ተቃራኒ መንፈስ በተንሰራፋባትና የኢትዮጵያ ጆግራፊያዊ የመስተዋት ግልባጭ በሆነችው በ አፍጋኒስታን አስፈላጊ ያልሆነ ትኩረት በማድረግ ከፍተኛ መስዋእትን በመክፈል ላይ ይገኛሉ።

በአሜሪካ ግዛቶች ብዙ ጥፋት የሚያስከትሉት አውሎ ንፋሶች መነሻ የኢትዮጵያ ተራሮች መሆናቸውን መመልከት የቻለው የጠፈር መርማሪው አሜሪካዊ ድርጅት፡ “NASA” ለኢትዮጵያ መንግስት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደሚከፍል ይታወቃል። የሚገርመውና ብዙዎቻችንን ምናልባት ሊይስደነግጥ የሚችለው ነገር፡ በመስከረም ፩፩ ፪ ሺ ፩ ዓ.ም. ሽብርተኞች በኒውዮርክ ከተማ ላይ ጥቃት ባደረጉበት በአዲሱ አመታችን መግቢያ እለት፡ “ISS” በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፋዊው የህዋ መመርመሪያ ጣቢያ፡ የኦርቢታዊ ቦታ አቅጣጫው፡ (Orbital Position) ልክ አፍሪቃ ቀንድ ላይ ማረፍ እንደነበረበት፡ ነገር ግን ፕላኑ በጊዜው በስራ ላይ እንዳልዋለ ጭምጭምታዎች መሰማታቸው ነው። ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከክትባት እንቆጠብ

እ.አ.አ በ August 1, 1989ዓ.ም. “The Sun” ተብሎ የሚታወቀው ታዋቂ የእንግሊዝ አገር የመንገድ ወሬ አሳዳጅ ጋዜጣ፡ “Big Brother’s Coming!” በሚል ርዕስ፡ በላብራቶሪ ውስጥ የተፈጠረ የአሳማ ጉንፋን ኤፒደሚ ገብቷል ይባልና የክትባት ዘመቻ ይካሄዳል ፣ ክትባቱ የሚያስፈልግበትም ምክኒያት በዚህ ሰበብ ህዝቡን ሁሉ በጸረ–ክርስቶሱ የአውሬው መርዝ ለመንደፍ በማሰብ ነው የሚል ዘገባ አቅርቦ ነበር።

ጋዜጣው ገና ከ 20 ዓመታት በፊት እንዲህ የሚል ነገር በገጾቹ ላይ አስፍሮ ነበር፡

“Coded microchips implanted in every person in the country would tie all of us into a master computer that could track anyone down at any moment, and plans for such a system are already under way whether you like it or not!”

ይቀጥልና…

“The tiny transmitters can be injected painlessly from a tiny gun in humans without them even knowing it through a nationwide vaccination program.”

በመጨረሻም፡

“All the government would have to do is make up something like the swine flu vaccine.”

በማለት ጽፎ ነበር።

እነዚህ የዲያብሎስ አገልጋዮች፡ እንዲህ የመሳሰሉትን ሴራዎች ገና ጥንት ነው ሲጠነስሱ የቆዩት። እግዚአብሔር ይይላቸው፡ እግዚአብሔር ከተንኮላቸው ሁሉ ይጠብቀን።

ባካችሁ እኛ አንተነኳኮል፡ አንድከም፡ በመጨቃጨቅ በመሰዳደብ አውሬውን አንመግብ። እንቀራረብ፡ እንሰባሰብ፡ እንተሳሰብ፡ እንተባበር፡ እንፈቃቀር፡። በኋላ አቅሙም ጊዜውም ስለማይኖረን እንዳይዘገይብን።

💭 “ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

የኢትዮጵያ ጠላቶች አገሪቷን ለመቆጣጠር ዳርዳር እያሉ ነው፡ የወረራውም ጊዜ እየተቃረበ ነው፤ አገራችን ከባሕር እንድትነጠል ተደርጋለች፤ በኤርትራ የሚገኙት ልጆቿም እንዲያምጹ፡ ጥላቻ እንዲገዙ ተደርገዋል፤ በዚህም ምክኒያት አደገኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢትዮጵያ ምድር ሰላም ጠባቂ መስሎ ሰተት ብሎ በመግባት ሥራውን እየሰራ ነው፤ ባካባቢዋ የሚገኙትም አገሮች አንድ ባንድ በጠላቶቻችን እጅ ሥር በመግባት ላይ ናቸው፤ በአየር ላይም መንኮራኩሮቻቸው በተራቀቁ ሌንሶች ታጥቀዋል ወደ አገራችንም ላይ ካነጣጠሩ ውለው አድረዋል።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው። የአረብ ጸደይ የሚል እንቅስቃሴ እንዲደረግ በመገፋፋት ደግሞ ውጭ የሚገኙ የሰሜን አፍሪቃና የመካከለኛው ምስራቅ ተወላጆች በምን ዓይነት መልክ መንግሥታቱን መገለባበጥ እንደሚችሉ አስፈላጊውን ልምድ በመቅሰም ላይ ናቸው፤ ውጭ የሚገኙ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ለዚህ ዓይነቱ ሉሲፈራዊ ዘመቻ አውቀውም ሆነ ሳያውቁ በመዘጋጀት ላይ ይገኛሉ። እሽ፡ አሁን ሰሜን አፍሪቃ በነርሱ እጅ ገብታለች፣ ጅቡቲና ኬኒያ ሁልጊዜ የነርሱ ናቸው፤ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ሶማሊያና የመንም በቅርቡ ሙሉበሙሉ በነርሱ እጅ ይወድቃሉ፤ የዓለም ትኩረት በ አፍጋኒስታን፣ ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ ፍልስጤምና ግብጽ ላይ ነው፤ ነገር ግን ትልቁ የሉሲፈር ዓይን ግን በኢትዮጵያ ላይ ነው ያረፈው።

ይህች ብዙ ምስጢር የተደበቃበት አገራችን ምን ያህል ድብቅ ኃብት እንደያዘች ለኛ ለሞኞቹ ነው እንጂ እስካሁን ያልተገለጥልን፣ ሉሲፈርማ ገና ድሮ ከአዳምና ሔዋን ጊዜ አንስቶ ነው ይህን ምስጢር ያውቅ የነበረው። አሁን የቴክኖሎጂ ነገር እጅግ እየተራቀቀ በመጣበት ዘመናችን የሉሲፈር ምርጥ ልጆች የምስጢሩ ተካፋዮች ለመሆን በቅተዋል ፤ በዓይኖቻችን ሊታዩ የማይቻሉትን አንዳንድ ረቂቅ ነገሮችንም ለማየት እየተቻላቸው ነው፤ ታይተው የማይታወቁ፡ እኛ መናፍስት የምንላቸውን ነገሮች ለመከታተል ችሎታውን እያገኙ ነው። ከዚህ ቀደም ይህን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤ ይህ ቦታ የኢትዮጵያ ምስጢራት ከተደበቁባቸው ቦታዎች አይርቅም፤ እነዚህ ቦታዎች የኢትዮጵያን ብርቅ ገዳማት የሚያጠቃልል ነው። የሉሲፈር ሠራዊት ይህን ቦታ ቃኝቶ ደርሶበታል፣ የነካተሪናን አውሎ ነፋስ የሚቀሰቅሰው የእግዚአብሔር አምላክ እስትንፋሽ፣ ኃያሎቹ ቅዱሳናት ከሚገኙባቸው የኢትዮጵያ ተራራዎችና ገዳማት እንደሚፈልቅ ተገንዝበወታል።

የሉሲፈር ወገኖች ባወጡት ፕላናቸው፤ “የኢትዮጵያ ሕዝብ በረሃብና በሽታዎች እንዲደክምና እንዲዋረድ ይደረጋል፡ በኋላም ማንነቱን ለማወቅ ስለሚሳነው ፣ አገሩን እየለቀቀ መሰደድ ይጀምራል፣ በመጨረሻም አገሩን፣ ወገኑን፣ እራሱንም አሳልፎ እስከመሸጥ ይደርሳል” የሚል ሃሳብ አላቸው። ይህንንም ዕቅዳቸውን አሁን በሥራ ላይ ለማዋል በመታገል ላይ ይገኛሉ። ግማሹ የሕዝባችን ክፍል አውቆም ሆነ ሳያውቅ ለአገሪቷ ጠላቶች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ይሠራል፤ እነርሱንም በማገልገል ላይ ይገኛል፣ ገንዘብና ቁሳቁስ እንዲያፈቅር ተደርጓል፣ ሰይጣን ለ6ሺህ ዓመታት ያህል የተዋጋለትን ክቡር ነፍሡን ለሰይጣን አርበኞች አሳልፎ በመስጠት አንድ ቀን የማይቆየውን ጊዜአዊ እርካታ በመሸመት ላይ ይገኛል።

“ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?” – ማር. 8 ፥ 36 –

በመጨረሻ ብዙ ተዓምር እንደምናይ፡ የኢትዮጵያ ጠላቶችም አንድ በአንድ እንደሚቀነጠሱ፡ ዓለምም ለመገረም እንደሚበቃ አንጠራጠር። አንመለስም፤ ንስሐ አንገባም ብለው የከበቡን ኃይሎች ውጊያውን የተያያዙት እጅግ በጣም ግዙፍ ከሆነውና ከማይሸነፈው ኃይል ጋር ነው።

_________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጽዮንን ተራራ በድሮኖቻቸው የደፈሩት አህዛብ ኤሚራቶች እየፈሩና እየተጨነቁ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2021

ሁለት ጨረቃዎች(ፕላኔቶች) በዱባይ ሰማይ? ለኤሚራቶች ድሮን መልስ ከአክሱም ትግራይ?

[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩]

፳፩ የዚያን ጊዜ በይሁዳ ያሉ ወደ ተራራዎች ይሽሹ፥ በመካከልዋም ያሉ ከእርስዋ ፈቀቅ ይበሉ፥ በገጠር ያሉም ወደ እርስዋ አይግቡ፤

፳፪ የተጻፈው ሁሉ እንዲፈጸም ይህ የበቀል ጊዜ ነውና።

፳፫ በዚያን ወራት ለእርጕዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው፤ ታላቅ ችግር በምድር ላይ፥ በዚህም ሕዝብ ላይ ቍጣ ይሆናልና፤

፳፬ በሰይፍ ስለትም ይወድቃሉ፤ ወደ አሕዛብ ሁሉም ይማረካሉ፤ የአሕዛብም ዘመን እስኪፈጸም ድረስ ኢየሩሳሌም በአሕዛብ የተረገጠች ትሆናለች።

፳፭ በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤

፳፮ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና።

፳፯ በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል።

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያውያን በዱባይ ለ40 ቀናት ታግተዋል ፥ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግን ጃፓናውያንና አሜሪካውያንን ያመላልሳል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 22, 2020

እስኪ ይታየን፤ ኢትዮጵያውያን በሃገራቸው ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይገደላሉ፣ ከቤታቸው ይፈናቀላሉ፣ ይሰደዳሉ ፥ በውጭ ሃገር ደግሞ በየአውሮፕላን ማረፊያው እየተጉላሉ የድርሱልን ጪኸት ያሰማሉ ፥ በሌላ በኩል ግን አብዮት አህመድ ለአረቦች፣ ለጃፓናውያንና ለአሜሪካውያን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላኖችን በፍጥነት ከች ያደርግላቸዋል።

ላለፉት ሁለት ዓመታት ይህን ያህል እየቀለደብህ ያለውን ይህን ህገወጥ የወሮበሎች ስብስብ መንግስት የምትታገስ ደካማ ትውልድ አንቀላፋ፣ ገና ሌላ ጉድ ይጠብቀሃል። ደግሞ ትግሬ ስለሆነ በአቶ ተወልደ አሳብ፤ አቶ ተውለደ ገብረ ማርያም ይህን አውቆ ከሃላፊነቱ አስቀድሞ በፈቃዱ መውረድ ነበረበት። ሤራው ሆን ተብሎ የተጠነሰሰ ነው። በኢትዮጵያ አየር መንገድ እየታየ ላለው እራስን የመግደል አካሄድና ጥልቅ ውርደት ሙሉ ሃላፊነቱን የሚወስደው ግራኝ አህመድ አሊ ነው። ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ CEO አብዮት አህመድ አሊ ነው። በዚህ ባልተለመደ የወረርሽኝ ዘመን በረራዎቹን መፍቀድና መላክ ፣ ማቆምና ማገድ የሚችለው እሱ ብቻ ነው። ከጃፓን እና አሜሪካ ፖለቲከኞች ጋር የሚያደርገው የስልክ ልውውጥም ለዚህ በቂ ማስረጃ ነው።

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዱባዩ መሪ የተሠወረቸውን ሴት ልጁን ከህንድ አገር ጠልፎ ለማምጣት 5 የጦር መርከቦችንና ሁለት ተዋጊ ጠያራዎችን ላከ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2018

የዱባዩ መሪ መሐመድ ራሺድ አል ማክቱም ተሠውራ የነበረችው ሴት ልጁን ላቲፋ አል ማክቱምን ከ ህንዷ ከተማ ከጎዓ ጠልፎ ወደ ዱባይ አምጥቷታል፤ አሁን የትና እንዴት እንዳለች የሚታወቅ ነገር የለም።

ይህ የአሜሪካ ዜግነት ያለው የቀድሞ የፈረንሳይ ምስጢራዊ የስለላ ድርጅት መኮንን እሷን ከዱባይ ለማምለጥ በምታደርገው ትግል ላይ ከፍተኛ እርዳታ ያደረገ ግለሰብ ነው።

ላለፉት ወራት ላቲፋና ጓደኛዋ ከዚህ የፈረንሳይ መኮንን ጋር በአንድ ጀልባ በህንዷ ጎአ ተደብቀው ይኖሩ ነበር።

16 አመታት ያህል የእስራት፣ ኢሰብዓዊ ጥቃትና ስቃይ ሰለባዎች ለመሆን የበቃችው ልዕልት ላቲፋ ወደ አሜሪካ ለመሄድ እና ጥገኝነት ለመጠየቅ ነበር ዓላማዋ።

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእህቶቻችን እንባ? | የዱባዩ መሪ ሴት ልጅ ይህን አስደናቂ ቪዲዮ ከለቀቀች በኋላ ተሰውራለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2018

በጣም የሚገርም ነው፤ ልክ በእህቶቻችን ላይ የደረሰው ግፍ ነው በአረቦቹ ልጆቻቸው ላይ እየደረሰ ያለው፤ “እርስበርስ አባላቸው!” እያልን ስናደርስ የነበረው ጸሎታችን እየሠራ ነው ማለት ነው።

የምታስለቅስ ሴት ናት፤ እግዚአብሔር ይድረስላት!

ይህን ቪዲዮ ህንድ አካባቢ ከሚገኝ መርከብ ላይ ሆና ነው የለቀቀችው። ይህን “የመጨረሻዬ ነው” ያለችውን ቪዲዮ ከለቀቀች በኋላ የት እንዳለች አይታወቅም፤ ጠፍታለች።

33 ዓመቷ ምስኪን፡ ልዕልት ወይም ሼካ ላቲፋ መሀመድ አል ማክቱም ትባላላች። የዝነኛው የዱባይ እና የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች መሪ የሸክ መሀመድ ቢን ራሺድ አል ማክቱም ነው (መሀመድ ሁልጊዜ መቅሰፍት ነው)። በጥቂቱ የሚከተለውን ለማመን የሚከብድ (100% አምናታለሁ፡ እግዚአብሔር ይርዳት) ትናገራለች ትላለች፦

በዱባይ የመኖር ምንም ምክኒያት የለኝም

በርግጥ እዚያ የምወዳቸው ሰዎች ቢኖሩም ለመሄድ አልሻም፣ እነርሱ እዚህ መጥተው ሊያዩኝ ይችላሉ።

ከዚህ በኋላ የት፣ እንዴት እንደምኖር አላውቅም፣ በሌላ በኩል አማራጭ ስላለኝ ጥሩ ነገር ነው

አባቴ ለብዙ ሰዎች ሞት ተጠያቂ ነው! ትልቅ ወንጀለኛ ነው!

በዱባይ ፍትህ የለም፤ በተለይ ለሴቶች! እዚያ የሴቶች ህይወት ዋጋ የለውም!

ይህ ቪዲዮ የህይወት ዋስትናዬ ነው፤ ከለቀክኩት በኋላ ምናልባት በህይወት እኖር ወይም አልኖር ይሆናል።

እናቴ ከአልጀርያ ስትሆን፣ አባቴ ደግሞ የኤሚራቶች ጠ/ ሚኒስትር እና የዱባይ መሪ ሸክ መሀመድ ቢን ራሺድ አል ማክቱም ነው

አባቴ ከእናቴ ሦስት ሴት ልጆች አሉት እኔ የመካከለኛዋ ነኝ።

አባቴ ከ6 ሚስቶቹ ባጠቃላይ 30የእኔ ወንደሞችንና እህቶችን በተጨማሪ ወልዷል።

ይህን ቪዲዮ ለመሥራት የፈልግኩት ምናልባት የመጨረሻው ቪዲዮየ ሰለሚሆን ነው።

ምናልባት ይህ ቪዲዮ የአባቴን ቅሌት ለማጋለጥ ይበቃ ይሆናል። አባቴ ክብሩን ለመጠበቀ ሲል

ንጹሃን ሰዎችን የሚገድል ጨካኝ ሰው ነው።

አባቴ የራሱ ጉዳይ ብቻ ነው የሚያሳስበው እንግዲህ ይህ ቪዲዮ እኔንም ያስገድለኝ ይሆናል።

ቪዲዮን በምትመለከቱበት ወቅት ምናልባት ተገድዬ ልሆን እችላለሁ።

2000 .ም የ18 ዓመቷ እህቴ፡ ሻምዛ ወደ እንግሊዝ አገር አመለጠች። ዱባይ ነፃነት ሰላልነበራት ነበር ያመለጠችው። ነፃ በሆኑ አገሮች የሚፈቀዱትን ነገሮች እዚያ ማድረግ ስላልቻለች፤ ለምሳሌ፦ መኪና መንዳት፣ መጓዝ ወዘተ

በኑሯችን የመምረጥ መብት የለንም። እህቴ ስታመልጥ እኔ የ14 ዓመት ልጃገረድ ነበርኩ

እንግሊዝ እያለች አልፎ አልፎ እንጻጻፍ ነበር፣ ሁልጊዜ እነደ እናቴ አድርጌ ነበር የማያት። በማምለጧ ደስ ቢለኝም ግን አጠገቤ ባለመኖሯ ሁሌ ይከፋኝ ነበር።

እህቴ ዱባይ ከነበረችው ጓደኛዋም ጋር ትደዋወል ነበር፤ አባቴ ይህን ስላወቀ በሮሌክስ ሰዓት ደልሎ አድራሻውን እንድታጣራለት ጠይቋት ነበር።

እህቴንም ከሴትየዋ ጋር እንዳትደዋወል አስጠነቀቅኳት ግን በብቸኝነት መደዋወሏን ስለቀጠለችበት

ያለችበትን ቦታ አጣርተው አገኙባት።

የአባቴ ሰዎች በእንግሊዝ መንገድ ላይ እየሄደች እያለች ጠልፈው በመኪና ወደ አንድ ሂሊኮፕተር ወሰዷት።

ከዚያም በፈረንሳይ አድርገው ወደ ዱባይ አመጧት። በግል አውሮፕላን ውስጥ ማደንዘዣ መርፌ ተወግታ ነበር። ዱባይ መጥታ ቤተመንግሥት ውስጥ በሚገኝ አንድ ድንኳን ውስጥ ታሠረች።

እኔና ሌላው እህቴ ልብሶች እና ስልክ በድብቅ እንልክላት ነበር

ስልኩንም እንዳገኘች እንግሊዝ ከሚገኙ ጋዘጤኞች ጋር ግኑኝነት ማድረግ ቻለች

ግንቦት 2001 .ም አካባቢ ታሪኳ በጋርዲያን ጋዜጣ ወጣ። ይህን ስሟን ጉግል በማድረግ ማጣራት ይቻላል።

ፖሊሶች ይህን ባወቁ ጊዜ እህቴን አምጥተው እንድትናዘዝ ገረፏት፤ ስለግርፋቱም ወደ እኔ መጥታ አጫወተችኝ።

ሌላዋ እህቴም አንድ ክፍል ውስጥ ተዘግቶባት ነበር የምትኖረው። አንድ ቀን ስላመለጠችው እህቴን ታሪክ

በወረቀት ላይ ጽፌ በበሯ ሥር እኒድወረወርላት አደርግኩ።

እንዳነበበቸውም በጣም አበደች፣ ክፍሏን ስታተራምሰው፣ መስኮቱን ስተሰብረው ይሰማ ነበር

ከክፍሏም ወጥታ በመሮጥ የአባቴን አገልጋዮች በቢለዋ ታስፈራራ ነበር።

በኋላ ተያዘች፣ ወደ እስር ቤትም አስገብተው እርሷንም ገረፏት፤ ግን ምንም እንደማታውቅ ተገነዘቡ።

በዚያ ዕለት ሁሉንም እህቶቼን አጣኋቸው ግኑኝነት ሁሉ ተቋረጠ፣ ከዓመት በኋላ የ16 ዓመት ልጃገረድ ሆኘ ከቤት ማምለጥ ፈለግኩ።

2002 .ም ኢንተርኔት እንድጠቀም አይፍቀደልኝም፤ ስልክም ቢሆን ጓደኛየ ደብቃ የሰጠችኝ ነበር።

ሰለዚህ ኤሚራቶችን ለቅቄ መውጣትና ወደ ሌላ አገር ሄጄ ጠበቃ እፈልጋለሁ ብዬ አሰበኩ፤

ወደ ኦማን ማምለጥ ፈለግኩ።

ብያዝ፡ ቢከፋ ቢከፋ እስርቤት ከእህቴ ከሻምዛ ጋር ነው የሚጨምሩኝ፤ ከርሷ ጋር መሆኔ ደስታዬ ነው

ስለዚህ በ2002 .ም አመለጥኩ፤ ግን ጠረፍ ላይ ተያዝኩ፤ የዋህ ስለነበርኩ፡ በረሃው ክፍት መስሎኝ ነበር፤ ጠረፍ የሚጠበቅ አይመስለኝም ነበር፤ ማን መሆኔን እንዳወቁ ወደ ዱባይ መለሱኝ

የአባቴ ታመኝ ሰው በአባቴ ትዕዛዝ እስር ቤት አስገባኝ።

እስር ቤት ውስጥ ይገርፉኝ ነበር አንዱ ሰው ሲይዘኝ ሌላው ደጋግሞ ይገርፈኛል። መጀመሪያ ላይ ለግማሽ ሰዓት ያህል ሲገርፉኝ፡ ድንዝዤ ስለነበር ብዙም አለተሰማኝም ነበር፤ ቀጥሎ ግን የቤተመንግሥቱ እስር ቤት ውስጥ ለአምስት ሰዓታት ያህል ይገርፉኝ ነበር።

አባትሽ እስክትሞች ድረስ እንድንገርፍሽ አዘውናል!”፡ አሉኝ።

የዱባይ ገዥው አባቴ ለሰብዓዊ መብት ቆሚያለሁ ማለቱ ቅጥፈት ነው። በህይወቴ እንደ አባቴ እርኩስ ሰው አይቼ አላውቅም። ምንም በጎ ነገር የለውም፤ አባቴ ለብዙ ሰዎች ሞትና የተመሰቃቀለ ኑሮ ተጠያቂ ሰው ነው። ግድ የለውም፤ ሰው ለመግደል ትዕዛዝ በቀላሉ ይሰጣል። አጎቴ እንደሞተ ከሚስቶቹ አንዷን ሞሮኳዊት ገድሏታል፤ ምን ዓይነት ሰው እንደሆነ ሁሉም የሚያውቁት ነው።

እስር ቤት የቆየሁት ባጠቃላይ ለ3 ዓመታት ከ4 ወራት ያህል ነበር።

አንድ ግዜ፡ በመሃል ለአንድ ሣምንት ያህል ከእስር ቤት ወደ ቤት፡ ቤት አልለውም፡ መልሰውኝ ነበር፤ ወደ እናቴ ቤት።

እናቴን ማየት ጓጉቼ ነበር፤ የምታዝንልኝም መስሎኝ ነበር። ምክንያቱም የእስር ቤቱ ኑሮ በጣም ከባድና አስቃቂ ስለነበር ነው።

እንደወጣሁ ብዙ ኪሎ ቀንሼ ነበር፤ ግን ምንም ነገር እንዳልተፈጠረ፡ በእኔ ላይ ምንም እንዳልደረስ ሆኖ ነበር ሰው ሁሉ የሚያነጋግረኝ።

ከእስር ቤት ለብዙ ወራት ስላልተቀንሳቀስኩ፡ መኪናው ሁሉ በጣም ፈጥኖ የሚሄድ ይመስለኝ ነበር።

ዘመዶች ምንም ነገር እንዳልተፈጠረ ታዲያስ? እያሉ ሲቀርቡኝ በጣም ተገርሜ እናደድ ነበር።

ለእኔ ሁሉም ሰቀቀን ሆነበኝ፤ አሁንም ኮሽ የሚል ድምጽ ሰሰማ እባንናለሁ፡ በጣም መጥፎ ጊዜ ነበር።

እናቴ ግን የእኔ ስቃይ ብዙም አልረበሻትም፤ ቀዝቃዛ ነበረች፤ እናቴ፡ እንደ አንድ እናት፡ ለእኔ ባለማዘኗ በጣም አዝኜ ነበር፤ ሌላዋ እህቴም እንደዚሁ አላዘነችልኝም፣ አላጽናናችኝም።

መርዳት ቢፈልጉ ሊረዱኝ ይችሉ ነበር፤ ግን አላደረጉትም፤ ቢፈልጉ ኖሮ እስርቤት ይጎበኙኝ ነበር፤ ግን አላድረጉትም።

እኔ ምንም ያጠፋሁት ነገር ኖሮ አይደለም፤ ለእህቴ ለሻምዛ ጠበቃ በመቆሜ ብቻ ነው ይህ ሁሉ በደል የተፈጸመብኝ።

ለአንድ ሳምንት እንደተመለስኩ፤ በአንድ ወቅት፡ ቤት ውስጥ “የታሰረችውን እህቴን ሻምዛን ማየት

እፈልጋለሁ!” እያልኩ እጮህ እንደነበር አስታውሳለሁ። ፖሊሶች ይዘውኝ እንደነበርና፤ ዶክተር ነገር መርፌ እንደወጋኝ ትዝ ይለኛል።

ከዚያም በመኪና ወደ ሆስፒታል ወሰዱኝ፡ ብዙ ከመጮሄ የተነሳ ድምጼ ተዘግቶ ነበር።

ለአንድ ሣምንት ያህል በሆስፒታል ተኛሁ ከዚያም መልሰው ወደ እሥር ቤት አስገቡኝ

እስር ቤት የቆየሁት ባጠቃላይ ለ3 ዓመታት ከ4 ወራት ያህል ነበር።

በአባቴ ትዕዛዝ ሊገድሉኝ ሞከሩ፤ ግን አልሆነላቸውም

ለሁለተኛ ጊዜ ከእስር ቤት እንደወጣሁ ሁሉንም ሰዎች እጠላቸው ነበር፤ ማንንም ማመን አልቻልኩምና።

አብዛኛውን ጊዜዬን ከእንስሶች ጋር ነበር የማሳልፈው፤ ከፈረሶች፣ ውሾች፣ ድመቶችና ወፎች ጋር። በተረፈ በክፍሌ ውስጥ ፊልሞችን አይ ነበር። ከሰዎች ጋር የመገናኘት ፍላጎት አልነበረኝም።

ከእስር ቤቱ አስከፊ ልምድ ለመመለስ የብዙ ዓመታት ጊዜ ወስዶብኛል።

በጋ 2017 .ም ላይ የእህቴ ጉዳይ ስለረብሸኝና ምንም ላደርግላት እንደማልችል በመረዳቴ እንደገና ለመጥፋት አሰብኩ።

በዚህ መልክ ብቻ ነው ሻምዛንና ሌሎችንም ልረዳ የምችለው እዚህ ሆኜ እህቴን ልረዳት አልችልም።

2017 ላይ አንድ ጥሩ ጓደኛየን አጣሁ ህይወት አጭር ናት፣ ዋስትና የለም፤ ሌሎች ለውጥ እስኪያመጡ መጠበቅ ከትንቱ ነው፤ ትልቅ እርምጃ ወስዶ ማምለጥ ብቻ ነው ያለው አማራጭ።

ይህን ቪዲዮ ለመስራት የመረጥኩት ለዚህ ነው። ይህን ሠርቼ ብሞት እንኳን አይጸጽተኝም።

የመጨረሻ ቪዲዮዬ ሊሆን ስለሚችል ሁሉንም ማስታወስ ፡ አለብኝ፤ ሌላስ ስለምን መናገር ይኖርብኝ ይሆን?

ይህን ቪዲዮ እንደሚያጣጥሉት ጥርጥር የለውም፤ ውሸት ነው፡ ቅብርጥሴ ይሉ ይሆናል።

ስለ እኔ ህይወት በጥቂቱ የምለው፦

በዱባይ የእንግሊዝኛና የዓለም አቀፍ የሴቶች ትምህርት ቤቶች ውስጥ ተምሬያለሁ። ፈረስ መጋለብና የጥልቅ ባህር ዋና እንዲሁም የሰማይ ዝላይ ትምህርት ሁሉ ለመማር በቅቻለሁ።

አሁን ፊቴን የሚያይ ሁሉ በደንብ ያውቀኛል፤ ሊያጣጥሉ ቢሞክሩ ማን እንደሆንኩ ያውቃሉ።

ታዋቂ ከሆኑት እህቴና ወንድሜ ጋር እመሳሰላለሁ፡ ስለዚህ ውሻትም ሊሉኝ አይችሉም።

የፓስፖርቴናን የሌሎችን መረጃዎች ኮፒ አድርገው ሰጥተውኛል፤ አሁን በነገራችን ላይ፣ ፓስፖርት የለኝም

ተነጥቂአለሁ።

በዱባይ መኪና መንዳት እንኳን አይፈቀደልኝም ነበር ከ2000 .ም ጀምሮ አንዴም አገሩን ለቅቄ እንደወጣ ተፈቅዶልኝ አያውቅም።

ወደ ቤት የምገባበትና የምወጣበት ሰዓት ውሱን ነበር። እናቴና ሾፌሮቿ የት እንዳለሁ፣ ምን እንዳደርግኩ

በመከታተል ሁሉን ነገር እየተቆጣጠሩ ለአባቴ ቃል ያቀብሉት ነበር።

ነፃነት አልነበረኝም፤ ያለፈቃድ ወደ ሌላው የኤሚረቶች ግዛት እንኳን መጓዝ አይፈቀደለኝም ነበር፤ ከዱባይ እንድወጣ እከለከል ነበር።

አሁን የምናገረውን ሁሉ ሊያጣጥሉት ይሞክሩ ይሆናል፤ ነገር ግን አይችሉም፤ እራሳቸው ይጋልጣሉ እንጅ፤ ምክኒያቱም ብዙ መረጃ አለኝና።

አያድርገውና፣ ምናልባት ይህ የመጨረሻ ቪዲዮየ ሊሆን ይችላል።

የእኔ ትልቅ ምኞት ፓስፖርቴን ማግኘት፣ የመምረጥ ነፃነት ማግኘትና እህቴን መርዳት ነው። ለእህቴ ፓስፖርት ቢሰጧትና መውጣት ብትችል መልካም ነበር

6 ዓመት ህፃን እያለሁ የአባቴ እህት፡ አክስቴ ከእናቴ ነጥላ ወሰደችኝ። ስለዚህ ቤተመንግስት ውስጥ ለአስር አመት ያህል ከእርሷ ጋር ኖርኩ፤ አክስቴ ሁሌ የወለደችኝ እናቴ ትመስለኝ ነበር።

ሌላ ስለምን ላውራ? በህይወቴ ብዙ ስላየኋቸው ነገሮች ማለት እችላለሁ። የወለደችኝ እናቴን በዓመት አንዴ ነበር እንድጎበኛት የሚፈቀድልኝ። ከርሷ ጋር ማደር እንኳን አልችልም፤ ማታ ላይ ወደ ቤት መመለስ ግድ ነው።

ትንሹ ወንደሜም በአክስቴ እንጀራ ነበር ያደገው፡ እናታችን ማን እንደሆነች ሳናውቅ ለአስር አመት ያህል

ከኖርን በኋላ ነበር ሃቁን አውቀን እርሷን የተዋወቅናት

እህቴ ሻምዛ ነበርች ወደ እናታችን ያስጠጋችን፡ ያዳነችኝ ሻምዛ ነበርች፤ ለዚህ ነው ላድናት የምሻው

ግን እስካሁን አልተሳካልኝም።

አሁን ሻምዛን ቪዲዮ ሠርተሽ እኔን አንቋሺያት ብለው ሊያዙት ይችላሉ፤ በደንብ አውቃቸዋለሁና!

ሻምዛ ባሁኑ ሰዓት በህክምና ላይ ናት24 ሰዓት የምታደርገውን ሁሉ ይቆጣጠራሉ፤ ህሊናዋን ይቆጣጠሩ ዘንድ ኪኒኖችን በስነሥርዓት እንድትወስድ ያስገድዷታል።

በጋ 2017 ላይ ሻምዛ ብዙ ሞባይሎችን ደብቃ ስለተገኘች ነበር ወደ ህክምና የገባችው።

እናቴና ሰዎቿ ከእንግሊዝ ጋዜጠኞች ጋር ትገናኝ ይሆናል በማለት ስለተርበተበቱ ነበር ተቆጣጣሪ ዶክተሮች ያዘዙላት። በእውነት መፈናፈኛ የሌለው የዋሻ ኑሮ ነው የምትኖረው፤ ስለዚህ እኔን ለማጥላላት ሻምዛ እህቴን ይጠቀሙባት ይሆናል።

እኔን ቆሜ ከእነ ህይወቴ ሊይዙኝ አይችሉም፤ የሲዖል ኑሮየ 20 ዓመታት ሊሞሉት ነው

የብዙ ሰዎች ኑሮ ተመሰቃቅሏል፤ ብዙዎች ተገርፈዋል፣ ተገድለዋል። አባቴ ግድ የለውም፤ የገደላቸውን ሰዎች ማንነት ይደብቃል አባቴ በጣም የከፋ ወንጀለኛ ሰው ነው።

አባቴ እርሱን ዘመናዊና ተራማጅ እንደሆነ ለማስመሰል ይሞክራል፤ አታላይ!

31 ልጆቹን ፎቶ በየክፍሉ በመስቀል የቤተሰብ ሰው እንደሆነ ለማሳየት ይሞክራል፡ ማታለያ ነው!

ሌባኖስ አንድ ወንደ ልጅ አለው፤ በዓመት አንዴ ሲያገኘው፡ የእጅ ሰላምታ ብቻ ነው የሚሰጠው። የአባትነት ፍቅር የለውም! በጣም አሳፋሪ ሰው ነው! አባቴ ሜዲያው እንደሚያሳየው ሳይሆን፤ በእውነተኛው ኑሮ ጥሩ ሰው አይደለም።

በዱባይ ልክ እንደ ሌላው የመካከለኛው ምስራቅ አገር ሜዲያው ነጻ አይደለም

ሌላ ምን እንደምል አላውቅምምናልባት ከሞትኩ ያው ይህን ቪዲዮ አቅርቤዋለሁ።

ይህን ቪዲዮ እንዳወጣ መገደዴ አሳዛኝ ነው፤ ግን ሌላ አማራጭ አልነበረኝም። ሌላ ምን እንደምል አላውቅም

በወደፊቱ ተስፋ አደርጋለሁ፤ ሁሉም ቀላል እንዳልሆነ ይገባኛል፤ የመምረጥ ነፃነቴ ግን መጠበቅ አለበት።

ለህይወቴ አዲስ ምዕራፍ የሚከፈትበት ወቅት ነው ጸጥ በይ! የምባልበት ዘመን አልፏል። ስለ ኑሮዬ ስለ ሻምዛ እህቴ ኑሮ ደፍሬ እናገራለሁ።

በዚህ ተስፋ አደርጋለሁ፤ ጠዋት ላይ ስነቃ እንደ ሌላው የመረጥኩትን የማድረግ መብት እንዳለኝ ሆኖ ይሰማኛል።

ነፃነት በሌለበት አገር ለሰው ልጅ መብት መከበር ሲባል ብዙ ሥራ መሥራት ይቻላል፤

ለሻምዛ እህቴ የተሻለ ኑሮ እመኝላታለሁ።

አሁን ለህይወቴ አዲስ ምዕራፍ የሚጀምርበት ወቅት ነው። በዱባይ የመኖር ምንም ምክኒያት የለኝም። በእርግጥ እዚያ የምወዳቸው ሰዎች ቢኖሩም ለመሄድ አልሻም፤ እነርሱ ከፈቀዱ እዚህ መጥተው ሊያዩኝ ይችላሉ።

ከዚህ በኋላ የት፣ እንዴት እንደምኖር አላውቅም፤ በሌላ በኩል አሁን አማራጭ ስላለኝ ጥሩ ነገር ነው።

ያልተናገርኩት ነገር ይኖር ይሆን?

ስለግድያዎቹ ልናገር? ረጅም ስለሚሆን ልተወው!

አባቴ ለብዙ ሰዎች ሞት ተጠያቂ ነው! ትልቅ ወንጀለኛ ነው!

በዱባይ ፍትህ የለም፤ በተለይ ለሴቶች! የሴቶች ህይወት ዋጋ የለውም!

አባቴ ማስረጃዎችን ለመደበቅ ቤቶችን ያቃጠለ እብድ ነው! ለሠራቸው ወንጀሎች ሁሉ ተጠያቂ የሚሆንበት ጊዜ ነው፤ ፈጠነም ዘገየም ለፍርድ ይቀርባታል! የፈለገውን ቢያደርግ እኔ አልፈራውም! ወሽካታ ሰው ነው!

ለሠራቸው ወንጀሎች ሁሉ ተጠያቂ የሚሆንበት ጊዜ ይመጣል፤ ፈጠነም ዘገየም ለፍርድ ይቀርባታል!

ለአሁኑ ሌላ የምለው ነገር የለም፤ ይህን ቪዲዮም መሥራት ባላስፈለገኝ ነበር

የመጨረሻ ቃላትየእኔ ጉዳይ ለሚያሳስባቸው ጓደኞቼና አንዳንድ ቤተሰቦቼ ሁሉ ምስጋናየን ላቀርብ እወዳለሁ።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

Dubai ‘Princess’ Disappears After Posting Chilling ‘Last’ Video

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2018

“…. my father is pure evil.” “…he kills people…”

Dubai “princess” Sheikah Latifa Mohammed Al Maktoum has reportedly gone missing off the coast of Goa, India, after posting a chilling YouTube video in which she says that “this could be my last.”

Latifa, 33, who is said to have vanished alongside American Herve Jaubert, instructed her US-based lawyer to circulate the video in the event of her death or disappearance.

The bare-faced Latifa, who speaks directly to the camera, can be seen wearing a simple blue top with her hair tied back.

Giving a harrowing account of her life as a member of Dubai’s royal family, she says: “I am making this video because this could be the last video I make.”

Pretty soon I’m going to be leaving somehow I’m not sure of the outcome, but I’m 99 percent positive this could work.”

Latifa reportedly sent her last WhatsApp message to her UK-based representative, Radha Stirling, on Sunday, March 4, from a US-registered boat at least 50 miles from India’s coastline, NDTV reported.

She told Stirling: “Radha, please help me, there are men outside,” before claiming to hear gunshots.

Stirling asked Latifa to record the gunshots, but she did not reply.

Stirling said Latifa first got in touch with her firm, Detained in Dubai, on Feb. 26, claiming she escaped Dubai, where she was tortured for helping a sibling who also ran away.

Latifa said her older sister fled because she was “not allowed to make choices for her future.”

She said her sister was denied choices that some people would take for granted — like driving a car or returning home at a certain time.

Latifa said she is one of Sheikh Mohammed Bin Rashid Al Maktoum’s 30 children, in a bid to verify the video.

She claimed that by the time people watched the chilling video, she could either be “dead or in a really bad situation.”

According to the UK Met Police, information about the duo has been forwarded to the National Crime Agency and Interpol for them to investigate.

Sun Online has contacted the government of Dubai for comment on Latifa’s claims.

Source


International Women’s Day – a comparative story of symbolic nature, the Medias avoid to report on:

Ethiopian Women Fly High — Ethiopian Airlines honors March 8, 2018 sends all women crew to Buenos Aires, Argentina – while Saudi Women are still crabbing their way across the desert.

______

Posted in Conspiracies, Infotainment | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

666 in Dubai: Microchip In Hand Allows Arabs to Pay For Goods

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 27, 2017

And he causeth all, both small and great, rich and poor, free and bond, to receive a mark in their right hand, or in their foreheads: And that no man might buy or sell, save he that had the mark, or the name of the beast, or the number of his name. Here is wisdom. Let him that hath understanding count the number of the beast: for it is the number of a man; and his number is Six hundred threescore and six„ [ Revelation 13:16-18]

It might sound like something from a dystopian science fiction fantasy but you could soon be able to pay for goods and services with a microchip that is embedded in your hand, according to Etisalat officials. The UAE telecoms giant unveiled new injectable microchips, which store all your credit card, ID and business card data inside, for the first time in the Middle East at GITEX 2016 in Dubai.

The technique is called bio-hacking, where an alien device is embedded on the back of the hand between the thumb and forefinger using a special syringe, medical tattoo artist Hazim Naori told 7DAYS. “We clean the skin with sanitiser and after this we put the marks exactly where we want to pierce it,” he said.

__

Posted in Curiosity, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

Travellers: Cairo Is Full Of Rude People And Dubai Is Soulless

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 18, 2016

 Travellers Reveal The Worst Places They’ve Visited

  • Dubai, UAE, was blasted as being ‘soulless, cultureless and artificial’

  • Venice in Italy was branded overrated and extortionately overpriced

  • Sihanoukville in Cambodia was labelled a ‘hole’ by several commenters

hamtaxiIt’s easy to rave about the most amazing places we’ve been in the world, but you hear less about the worst.

Reddit users have taken to the online community to reveal their destination clangers, whether it’s because the cities were uninspiring, filthy, or overcrowded.

Some of them were surprising – Paris and Venice for example – and were declared overrated ‘tourist traps’; while others were locations more off the radar, with places like Little Rock Arkansas simply blasted for being dull.

Cairo – Egypt’s ancient capital – was panned by several Reddit users, with two labelling the people there ‘rude’.

‘The city is filthy and the people were just awful,’ one remarked. ‘Crooked taxi drivers that won’t run the meter and won’t take non-Muslims,’ another wrote.

Malaysia’s Kuala Lumpur and Italy’s famed Venice were both mentioned as being extortionately overpriced.

Continue reading…

__

Posted in Curiosity, Infos | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: