Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Discrimination’

Seattle Metro Transit Workers Sue over Order to Limit Use of Ethiopic Amharic Language

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 25, 2023

🚌 የሰሜን አሜሪካዋ ዋሽንግተን ግዛት ሲያትል ከተማ ሜትሮ ትራንዚት (አውቶብስና ባቡር) ሰራተኞች የግዕዝ አማርኛን አጠቃቀም ለመገደብ በተሰጣቸው ትዕዛዝ ላይ ክስ/አቤቱታ አቀረቡ

💭 የአፍ መፍቻ ቋንቋችን በዲ.ኤን.ኤ አችን/በመቅኒያችን ውስጥ ነው ፣ ይህ በደማችን ውስጥ ነው፣ ባህላችን ይህ ነው!” አለ ገብረ ሥላሴ።

የሜትሮ ትራንዚት ሰራተኞች በግል ብቻ የአፍ መፍቻ ቋንቋቸውን አማርኛን እንዲናገሩ ታዘዋል

ኢትዮጵያውያን በሲያትል ከተማ ዙሪያ እ.አ.አ ከ1960ዎቹ መጨረሻ እና ከ1970ዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ ኖረዋል፤ ወደ ፲፪/12 የሚጠጉ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እና የትዳር ጓደኞቻቸው ወደ አሜሪካ በመምጣት ወደ ሀገር ቤት ለመመለስ በማሰብ የኮሌጅ ዲግሪ አግኝተዋል። ያ በ1974 የሀገሪቱ ንጉሠ ነገሥት ከስልጣን ሲወርዱ ኢትዮጵያ የእርስ በርስ ጦርነት ውስጥ ስለገባች፤ በውጭ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች እና የከተማ አስተዳደር ባለሙያዎቹ ወደ መጡበት ወደ ኢትዮጵያ በመመለሱ ረገድ ‘እንታጎራለን’ የሚል ስጋት ስላደረባቸው እዚያው በሲያትል ቀርተዋል።

እ.ኤ.አ. በ1980 የወጣው የስደተኞች ህግ ከፀደቀ በኋላ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን እና ኤርትራውያን ከጦርነት፣ ከፖለቲካ ስደት፣ ሰፊ ድርቅ እና ረሃብ ሸሽተው በመጨረሻ በሲያትል ሜትሮፖሊታን አካባቢ እንደ ስደተኞች ሰፍረዋል።

በ2021 የሕዝብ ቆጠራ ቢሮ ግምት መሠረት ዛሬ፣ ወደ ሃያሁለት ሺህ/ 22,000 የሚጠጉ ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሲያትል አካባቢ ይኖራሉ። እ.ኤ.አ. በ2015 የወጣው የህዝብ ቆጠራ ቢሮ መረጃ ደግሞ አማርኛ የሚናገሩ ሰዎችን ቁጥር ወደ አስራ አራት ሺህ አምስት መቶ ሰባ አምስት/14,575 ያህሉ ሲሆን አርባ ስድስት በመቶ/46% ያህሉ ደግሞ እንግሊዘኛ የሚናገሩት “በጣም ጥሩ” ከሚለው ያነሰ ነው።

አቤቱታ አቅራቢዎቹ ኢትዮጵያውያን፤ “ብዙ ሐበሻ በሚኖርባት በሲያትል ከተማ አማርኛ ቋንቋ በመናገራቸው ብቻ እንደ “ሲጋራ አጫሽ” ቆሻሻ መቆጠራቸው አሳፋሪና ወራዳ የሆነ ተግባር ነው!”፤ ይላሉ።

ቀጥለውም፤ “የሲያትል ከተማ አሜሪካውያን ምስራቅ አፍሪካውያንን የሚያከብሩ አይመስለኝም፣ እንደማንኛውም ሰው ጠንክረን እንሰራለን ነገር ግን በቀኑ መጨረሻ ላይ ክብር አናገኝም፤ ይህ ጥሩ አይደለም!” ብለዋል አቶ ፍሰሃ።

የእኔ እይታ፤ ይህ ቀላል የሆነ ጉዳይ አይደለም። በርግጥ አማርኛ ቋንቋን የማይሰማ ባልደረባቸው በአቅራቢያቸው ካለ እንግሊዝኛ እንጂ አማርኛ መጠቀም የለባቸውም። ነገር ግን ሐበሾቹ እርስበርሳቸውም ሆነ አማርኛ ከሚናገር መንገደኛ/ ጎብኝ ጋር በአማርኛ ቢነጋገሩ በጭራሽ ሊተቹ ወይንም ሊወነጀሉ አይገባቸውም። እነርሱም እኮ ውጭ አገር በሥራ ቦታቸው እያሉ እርስበርሳቸው በእንግሊዝኛ፣ በጀርመንኛ፣ በፈረንሳይኛ ወዘተ ነው በየጊዜው የሚነጋገሩት። እኔ እስከ ሰባት ቋንቋዎችን እናገራለሁ፤ በየቀኑ ብዙ ከተለያዩ ሃገራት የመጡ እንግዶች፣ ደንበኞች ወይንም ቱሪስቶች ጋር በየቋንቋቸው የመነጋገር እድሉ አለኝ። አሰሪዎቼ በዚህ በጣም ደስተኞች ናቸው፤ እንዲያውም ተቋሙን ተወዳጅ አድርገውታል። ታዲያ የሲያትል ወገኖቻችን ከሜክሲኮ የመጣ አንድ ቱሪስት አውቶብስ ላይ ቢሳፈርና በስፓንኛ ቋንቋ ቢያናግሩት ምን ክፋት አለው? ከጥቅም ሌላ እንዴት ‘አድሏዊ’ ሊሆን ይችላል?

ጠለቅ ብለን ስናየው ጉዳዩ መንፈሳዊ ነው፤ አገራችን በአሁን ሰዓት እያካሄደች ያለውን መንፈሳዊ ውጊያ የሚያንጸባርቅ ነው። ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ እንዳወሳሁት፤ ሉሲፈራውያኑ ሮማውያን (ላቲን) በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ጂሃዳቸውን ካወጁባቸው ምክኒያቶች አንዱ ቋንቋን የሚመለከት ነው። ሮማውያኑ ላቲን ባልሆኑ ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው ላይ ጦርነት ከከፈቱ ውለው አድረዋል።

ለምሳሌ በአውሮፓ እንኳን ጀርመናዊ የሆኑት የሰሜን አውሮፓ ሕዝቦች፤ ብሪታኒያውያን፣ ስካንዲናቪያውያን፣ አይስላንዳውያን ከ700 እስከ 1100 ክፍለ ዘመናት ድረስ)ላቲን ያልሆኑትንና፤ “ሩኒክ/ሩንኛ/Runic የተሰኙትን ጥንታዊ ፊደላት ነበር ሲጠቀሙ የነበሩት፤ ነገር ግን ሮማውያኑ ላቲኖች የካቶሊክን እምነት እያስፋፉ እግረ መንገዳቸውንም የላቲን ፊደላቸውን በሰሜን አውሮፓውያኑ ላይ አራገፉ። አሁን ከምስራቅ አውሮፓ ውጭ መላዋ አውሮፓ ቋንቋዎች ደሃ የሆነውን የላቲንን ፊደል ነው የሚገለገሉት። በምስራቅ አውሮፓም ዛሬ በዩክሬይን የሚካሄደው ጦርነት አንዱ ተልዕኮ በሲሪሊክ ፊደል የሚጻፈውን የዩክሬን ቋንቋን ወደ ላቲን መቀየር የሚለው ነው። ከሃያ ዓመታት በፊት በዩጎዝላቪያ ጦርነቱን ከከፈቱ በኋላ ነበር የዩጎዝላቪያ ብሔራዊ ቋንቋ የነበረውንና በሲሪሊክ ፊደላት ሲጻፍ የነበረውን የ’ስርፕስኮ-ህርባትስኪ/ሰርቦ-ክሮኤሺያን’ ቋንቋ በሰርቢያ እና በክሮኤሺያ(ህርባት (ከረባት ከክሮኤሺያ የመጣ ነው)) መካከል በመከፋፈል ኦርቶዶክስ ሰርቢያ በራሷ የሲሪሊክ ፊደላት ቋንቋውን መጻፉን ስትቀጥል ካቶሊክ ክሮኤሺያ ግን የላቲንን ፊደል መጠቀሙን መርጣለች።

በካውካስ ተራሮችም በአርሜኒያ እና በአዘርበጃን መካከል የሚታየው ግጭት መንስዔ እና ዒላማ ሃይማኖትና ቋንቋ ነው። በላቲን ቋንቋዋን የምትጽፈውና የቱርክ ሳተላይት የሆነችው ሙስሊም አዘርበጃን ላቲኑን ስትመርጥ አርሜኒያ ደግሞ በግዕዝ ፊደላት አነሳሽነት የተገኘውን የአርሜኒያ ፊደል ትጠቀማለች። ኢትዮጵያም፣ ሩሲያም፣ ዩክሬይንም፣ ሰርቢያም፣ አርሜኒያም ሁሉም የኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ሃገራት ናቸው።

ታዲያ አሁን በሮማውያኑ ላቲኖች ድጋፍ ፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በኢትዮጵያ እያካሄደ ያለውና በዘር፣ በሃይማኖት፣ በባሕል፣ በቋንቋና በመላ ሕልውና ላይ ያተኮረው ጂሃድ አንዱ ዒላማ የግዕዝን ቋንቋ/ፊደላት አጥፍቶ ላቲንን ማንገስ ነው። የእነዚህ አረመኔዎች ዒላማዎች በዋናነት ‘አማራ’ ፣ ‘ትግሬ’ ፣ ‘ጉራጌ’ ፣ ጋሞ እና ‘ወላይታ’የተባሉት ነገዶች ሳይሆኑ ግዕዝ፣ ኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ክርስትናዋ ናቸው። ታዲያ እራሳቸውን ዛሬ፤ ‘አማራ’ ፣ ‘ትግሬ’ ፣ ‘ጉራጌ’ ፣ ጋሞ እና ‘ወላይታ’ እያሉ የሌለ ማንነትንና ምንነትን እንደ አዲስ ለመፍጠር የተነሳሱት ኢትዮጵያውያን በአክሱማዊው ኢትዮጵያዊነታቸው፣ በአጋዚያንነታቸው፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የመንፈስ ማንነታቸውና ምንነታቸውና በግዕዝ ፊደላት ባለቤትነታቸው በአንድ ላይ ተነስተው እስካልታገሉ ድረስ ከሃዲው ጠላት ጋላ-ኦሮሞ እና ላቲናውያኑ ፈጣሪዎቹ እየፈነጩበት፣ አፓርታዳዊ አድሎ እየፈጸሙበት፣ እያሳደዱትና እየገድሉት ይኖራሉ።

👉 የሚገርም ነው፤ ሩኒክ/ሩንኛ/Runic ፊደላትም አንዳንዶቹ የግዕዝን ፊደላት የመሳሰሉ ናቸው፤

💭 Metro Transit workers ordered to speak native language only in private

👉 Courtesy: The Seattle Times.

In spring 2021, King County Metro supervisor Daniel Fisseha asked his colleague, Berhanemeskal Gebreselassie, to print something for him from his computer. He made the request in Amharic; both men are originally from Ethiopia.

On May 5 that year, their boss, Riceda Stewart, called the two longtime employees into her office. She told them that she and her superior, Dennis Lock, had received a complaint from an operator, who reported feeling uncomfortable with their use of their native language. Stewart told them they were not “presenting and acting like a professional,” according to an investigation conducted by Metro’s Office of Equal Employment Opportunity. Going forward, if they wanted to speak Amharic, they should do so only in a private room, they were told.

RELATED Transit fare inspections are upheld by WA Supreme Court

That act was hostile and discriminatory, the EEO investigation concluded, creating “an atmosphere of inferiority, isolation and intimidation.” By implementing such a rule specifically targeted to two Amharic speakers, Metro was sending an “overt” message “that their national origin identities made people uncomfortable and were not appropriate in the workplace, statements that are subjectively and objectively offensive and discriminatory.”

The men, the report concluded, had grounds to sue.

With the damning EEO report in hand, the two men filed a lawsuit in King County Superior Court last month, asking for damages and attorney’s fees determined in court, and that Metro adopt policies against language discrimination. The case was recently reassigned to federal court, in the Western District of Washington.

“Our native language is in our DNA,” said Gebreselassie. “That’s our blood. That’s our culture.”

The basic arc of events is largely undisputed. Lawyers with the King County Prosecuting Attorney’s Office acknowledge that Fisseha and Gebreselassie were told they should “be more discreet and use a separate room when speaking in Amharic to each other” in response to a complaint.

RELATED Metro Transit worker whose video recording got King County deputies fired in 2015 alleges retaliation

Defendant Stewart and Lock also acknowledged to EEO investigators that they’d received the complaint and had told Fisseha and Gebreselassie to use a private room when speaking Amharic, although they disagree on who came up with the plan. Their focus, they said, was on making the operator feel more comfortable.

But in making that their goal, the two bosses failed to consider how it would make Fisseha and Gebreselassie feel.

“Mr. Lock and Ms. Stewart may very well have been thinking about [the complainant’s] comfort when they agreed to this course of action, but the comfort they wanted to provide was discriminatory against employees who speak a language other than English,” the EEO report concluded.

In a statement, Metro spokesperson Jeff Switzer said the agency works to build a healthy environment free from harassment or discrimination.

“It is not, nor has it ever been, Metro’s policy, practice or culture to require people to speak only English,” Switzer said. “We see this as a single, regrettable incident, rather than a rule, and we took swift steps to correct the behavior with the supervisors, including requiring appropriate King County training.”

Fisseha and Gebreselassie immigrated to the Seattle area from Ethiopia in the early 2000s, becoming American citizens several years later. Both started working for Metro as bus operators in 2008 before becoming supervisors — training and scheduling drivers — roughly 10 years after that.

Getting to that level is a source of pride, particularly for Gebreselassie. As an immigrant, he said he has a chip on his shoulder.

“We have to prove ourselves every day,” he said.

After the meeting, the two men requested that the policy be put into writing, which they never received. Shortly after, they filed a complaint with the EEO office.

Fisseha and Gebreselassie allege they were retaliated against for complaining — spurring them to take leaves of absence and later move to different departments with less desirable shifts, including overnight. In its response to the complaint in federal court, Metro denies any retaliation occurred and said the choice to move departments was the two men’s, pointing out that Fisseha returned to work under Stewart again in 2022.

Regardless, Fisseha and Gebreselassie said they were racked with anxiety following the interaction. Rumor spread among Metro’s diverse staff, giving workers pause whenever they slipped into their native languages.

“Sometimes you start talking and you have that feeling of, ‘Well now I have to always watch where I’m at’,” said Gebreselassie.

Ethiopians have lived in the Seattle region since the late 1960s and early 1970s, when about two dozen university students and their spouses came to the United States to earn college degrees with the intention of returning home. That changed with the deposition of the country’s emperor in 1974, sparking the Ethiopian Civil War and leaving Ethiopian students and urban professionals abroad stranded and fearful of returning.

With the passage of The Refugee Act of 1980, thousands of Ethiopians and Eritreans would ultimately settle in the Seattle metropolitan area as immigrants and refugees fleeing war, political persecution, widespread drought and famine.

Today, about 22,000 people of Ethiopian ancestry live in the Seattle area, according to 2021 Census Bureau estimates. Census Bureau data published in 2015 puts the number of people here who speak Amharic at home at about 14,575, with about 46% reporting they speak English less than “very well.”

With such a large population in Seattle, and presence within Metro, being treated like a “cigarette smoker” for using Amharic, was demeaning, the men said.

“I don’t think they respect East Africans,” said Fisseha. “We work hard like everybody else, but at the end of the day, we don’t get respect.”

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Pfizer = Luzifer CEO Says Goal in 2023 is to Kill 4 Billion People | Wow!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2022

👉 ከአልበርታ ወደ አልበርት

😈 የኮቪድና የወሊድ መከላከያ ክትባቶችን አምራቹ የፋይዘር/ Pfizer = ሉዚፈር ኩባንያ ዋና ስራ አስፈፃሚ አልበርት ቦርላ፤ “ግባችን እ.አ.አ በ2023 የአለምን ህዝብ ቁጥር ፶/50% በመቀነስ አራት ቢሊዮን ሰዎችን መግደል ነው!” ብሏል | ዋዉ!

ጉድ ነው፤ በመጨረሻ ልክ እንደ እኛዎቹ ያጨበጭባሉ። ጆሯችን ሰማ? አዎ! በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ዘመቻ የዚህ የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ አንዱ አካል ነው። ለዚህ ነው ሁሉም ጭጭ ያሉት። አሜሪካ ብቻ ከአንድ ሚሊየን በላይ ዜጎቿን በኮቪድ አማካኝነት አስወግዳለች። የራሱን ዜጋ እየከተበ የሚገድል በእኛ ላይ እየተፈጸመ ስላለው ግፍና በደል ያስባል ማለት ዘበት ነው። ዕልቂቱን ይፈልጉታል፤ እንደ ዱሮው ወታደሮቻቸውን እየላኩ እራሳቸው በቀጥታ አይሳተፉም፤ እንደ ጋላ-ኦሮሞ እና መሀመዳውያኑ ያሉ በመኻላችን የሚገኙትን ባዮሎጃዊ መሣሪያዎችን ተጠቅመው ሕዝባችንን መጨረስ ወይም ማስጨረስ እንደሚችሉ አውቀውታል/ሰርተውበታል። እነዚህ አርመኔዎች፤ ወዮላቸው!

👉 From Alberta to Albert

😈 CEO of Pfizer Albert Bourla at the World Economic Forum #WEF states “…our dream is to reduce the world population 50% by 2023.”

👉And they applaud at the end.

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Alberta Premier Says Unvaccinated ‘Most Discriminated Against Group’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2022

የካናዳዋ አልበርታ ጠቅላይ ግዛት ጠቅላይ ሚንስትር ዳኒኤለ ስሚዝ ያልተከተቡ ሰዎች “በጣም አድሎ የሚደረግባቸው ወገኖች ናቸው’ ብለዋል።

👉 ጠቅላይዋ ትክክል ናቸው

💭 በህይወት ዘመናችሁ ጠቅላይ ሚኒስትር እና ካቢኔው ፣ የክልል እና የማዘጋጃ ቤት ፖለቲከኞች ፣ የህክምና ማህበረሰብ ፣ አለም አቀፍ መሪዎች ፣ በሆሊውድ ውስጥ ተፅእኖ ፈጣሪዎች ፣ በሁሉም ማህበራዊ ሚዲያዎች ፣ ማህበራት ፣ የጋዜጣ አርታኢዎች ፣ የሬዲዮ እና የቴሌቪዥን አስተናጋጆች ፣ ጎረቤቶች ባልተከተቡ ሰዎች ላይ እንዲህ በጋራ ሲወርዱባቸው አይታችሁ/ሰምታችሁ ታውቃላችሁን? የቤተሰብ አባላትም ቢሆኑ፣ ሃይማኖታቸው፣ ቀለማቸው፣ ጎሣቸው፣ ጾታዊ ዝንባሌያቸው ወይም ዜግነት ሳይገድባቸው ሁሉም በአንድ ጊዜ ባልተከተቡ ሰዎች ላይ በጋራ ሤራ የሚጠነስሱ ናቸው። ያልተከተቡትን ሰዎች የማህበረሰቡ ቆሻሻ አድርገው በመግለጽ ከዚያም እንዳይንቀሳቀሱና እንዳይጓዙ በመከልከል በማድረግ ይበድሏቸዋል። መስራት እንዳይችሉ ከሥራ ያባርሯቸዋል። እንግዲህ ይህ ሁል እነርሱ ያላመኑበትን ነገር እንዲቀበሉ ለማስገደድ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ነው። ከቀን ወደ ቀን ያለማቋረጥ ለወራት ይህን ያህል እንደዚህ አይነት ግልጽ የሆነ ጥላቻ ለአንድ የሕዝብ አካል ሲሰጥ በህይወቴ አይቼ አላውቅም።

👉 SHE HAS A POINT

💭 In your lifetime, have you ever seen a prime minister and cabinet, provincial and municipal politicians, the medical community, international leaders, the influencers in Hollywood, everyone with an opinion on social media, unions, newspaper editors, radio and TV hosts, neighbors and even family members, all piling on one group of people all at the same time, regardless of their religion, colour, ethnicity, sexual orientation or Indigenous heritage, describing those people as the filth of society and then forbidding them from traveling, denying them work and even firing them, all because they refused to be coerced into accepting something they didn’t believe in? Never in my lifetime have I ever seen such open hostility towards one group of people, day after day after day for months on end, and I hope I never will again.

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Polarization after COVID-19: Global Study Reveals That The Unvaccinated Face Prejudice in Most Countries

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 12, 2022

💭 ከኮቪድ-19 በኋላ ጽንፍ መያዝ፤ አዲስ ዓለም አቀፍ ጥናት እንደሚያሳየው ያልተከተቡት ሰዎች በአብዛኛዎቹ አገሮች ጭፍን ጥላቻን እንደሚያጋጥማቸው ያሳያል።

“ያልተከተቡ ሰዎች የዕፅ ሱሰኞችን ያህል አይወደዱም”

“Unvaccinated Disliked as Much as Drug Addicts”

😇 የእግዚአብሔር ልጆች የሰይጣን ልጆች 👹

❖❖❖ [፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪] ❖❖❖

  • ፳፰ አሁንም፥ ልጆች ሆይ፥ በሚገለጥበት ጊዜ እምነት እንዲሆንልን በመምጣቱም በእርሱ ፊት እንዳናፍር በእርሱ ኑሩ።
  • ፳፱ ጻድቅ እንደ ሆነ ካወቃችሁ ጽድቅን የሚያደርግ ሁሉ ከእርሱ እንደ ተወለደ እወቁ።

❖❖❖ [፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪] ❖❖❖

  • ፩ የእግዚአብሔር ልጆች ተብለን ልንጠራ አብ እንዴት ያለውን ፍቅር እንደ ሰጠን እዩ፥ እንዲሁም ነን። ስለዚህ ምክንያት ዓለም እርሱን ስላላወቀው እኛን አያውቀንም።
  • ፪ ወዳጆች ሆይ፥ አሁን የእግዚአብሔር ልጆች ነን፥ ምንም እንደምንሆን ገና አልተገለጠም። ዳሩ ግን ቢገለጥ እርሱ እንዳለ እናየዋለንና እርሱን እንድንመስል እናውቃለን።
  • ፫ በእርሱም ይህን ተስፋ የሚያደርግ ሁሉ እርሱ ንጹሕ እንደ ሆነ ራሱን ያነጻል።
  • ፬ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ ዓመፅን ደግሞ ያደርጋል፥ ኃጢአትም ዓመፅ ነው።
  • ፭ እርሱም ኃጢአትን ሊያስወግድ እንደ ተገለጠ ታውቃላችሁ፥ በእርሱም ኃጢአት የለም።
  • ፮ በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም።
  • ፯ ልጆች ሆይ፥ ማንም አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው።
  • ፰ ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና።
  • ፱ ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም።
  • ፲ የእግዚአብሔር ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች በዚህ የተገለጡ ናቸው፤ ጽድቅን የማያደርግና ወንድሙን የማይወድ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም።

👉 Courtesy: Nature

💭 Researchers call on authorities all across the world to heal the divisions in society left by the COVID-19 pandemic as the vaccinated are motivated to exclude the unvaccinated from family relationships and even protected political rights.

People show prejudice and discriminatory attitudes towards individuals not vaccinated against COVID-19 across all inhabited continents of the world. This is the finding of a global study from Aarhus University in Denmark, which has just been published today (December 8) in the journal Nature.

Many vaccinated people do not want close relatives to marry an unvaccinated person. They are also inclined to think that the unvaccinated are incompetent as well as untrustworthy, and they generally feel antipathy against them.

The study reveals that prejudice towards the unvaccinated is as high or higher than prejudice directed toward other common and diverse targets of prejudice, including immigrants, drug addicts, and ex-convicts.

In sharp contrast, researchers found that the unvaccinated display almost no discriminatory attitudes towards the vaccinated.

“The conflict between those who are vaccinated against COVID-19 and those who are not, threatens societal cohesion as a new socio-political cleavage, and the vaccinated clearly seem to be the ones deepening this rift,” says postdoc Alexander Bor, who is the lead author of the study “Discriminatory Attitudes Against the Unvaccinated During a Global Pandemic.”

Human explanation for prejudice

According to the researchers, the reason for these discriminatory attitudes appears to be that the vaccinated perceive the unvaccinated as free riders. High vaccination uptake is crucial in order to combat the pandemic and secure the public good of normal everyday life without great human or financial losses. And when some people help increase vaccine uptake while others do not, it evokes negative sentiments.

“The vaccinated react in quite a natural way against what they perceive as free-riding on a public good. This is a well-known psychological mechanism and thus a completely normal human reaction. Nonetheless, it could have severe consequences for society,” says co-author Michael Bang Petersen, who is a professor of political science at Aarhus University and head of the research project of which this study is part.

”In the short run, prejudice towards the unvaccinated may complicate pandemic management because it leads to mistrust, and we know that mistrust hinders vaccination uptake. In the long run, it may mean that societies leave the pandemic more divided and polarised than they entered it,” says Michael Bang Petersen.

Fundamental rights could be in danger

A survey fielded solely in the United States as part of the overall study shows that not only do vaccinated people harbor prejudice against the unvaccinated, they also think they should be denied fundamental rights. For instance, the unvaccinated should not be allowed to move into the neighborhood or express their political views on social media freely, without fear of censorship.

“It is likely that we will encounter similar support for the restriction of rights in other countries, seeing as the prejudice and antipathy can be found across continents and cultures,” says Michael Bang Petersen.

Researchers warn against condemnatory rhetoric

In many places, low vaccine uptake still poses a challenge to pandemic management, but the researchers warn authorities against employing a rhetoric of moral condemnation in their attempt to make more people get vaccinated. A strategy otherwise deployed in a number of countries, including France, where president Emmanuel Macron has stated that he wants to ‘piss off’ the unvaccinated to a degree that will make them get vaccinated.

”Moral condemnation may strengthen the cleavages and further feelings of exclusion that have led many unvaccinated to refuse the vaccine in the first place. Our prior research has shown that transparent communication about the safety and effectiveness of vaccines is a more viable public-health strategy for increasing vaccine uptake in the long term,” says Michael Bang Petersen.

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Islamists in Mozambique Demand Christians, Jews to Convert to Islam or pay ‘Jizya Tax’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

እስላሞች በሞዛምቢክ ባሉ ክርስቲያኖች እና አይሁዶች ላይ ‘የጂዝያ ግብር’ እንዲጣል አዘዙ።

የሞዛምቢክ ነዋሪዎች ፷/60% የሚሆኑት ክርስቲያኖች ፣ ፳/ 20% ደግሞ መሀመዳውያን ናቸው።

👉 ይህ በኢትዮጵያም የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮቹ / አርመኔዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ያቀዱት ነገር ነው። “ኬኛ! ልዩ ጥቅም… ወዘተ” የሚሏቸው የወረራ መሳሪያዎቻቸው እንዲሁም በአክሱም ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ላይ እየተደረገ ያለው ከበባ/እገዳ፣ የጽዮናውያንን ባንክ መዘጋት፣ ገንዘባቸውን መዝረፍ ሁሉ የዚህ የግፍ ቀንበር የሰይጣናዊ/ እስላማዊ ጂዝያ አካል ነው።

እነዚህ አውሬዎች የኢትዮጵያውያን፣ የክርስቲያኖችና አይሁዶች ብቻ ሳይሆኑ የመላው የሰው ልጅ ዘር ጠላቶች ናቸው። አስተያየት ሰጭው በትክክል፤ “እስልምና ከሰው ህይወት ጋር አይጣጣምም።” ይለናል።

አዎ! በእነዚህ ቀናት በአክሱምም መሀመዳዊውን ኤርትራዊዘፋኝ “የድል ዜማውን” እንዲያሰማ የተደረገውም ነገር ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በቱርክ የተደገፉት የግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ጭፍሮች አድርገውት እንደነበረው ነው። ለዚህ ትልቅ ድፍረትና ቅሌት ደግሞ አዲስ አበባ፣ ባሕር ዳር፣ መቀሌና አስመራ ያሉት ጋላ ኦሮሞዎች ተጠያቂዎች ናቸው፤ በቅርቡ ትልቅ ዋጋ ይከፍሉበታል፤ ወዮላቸው! ውጊያችን መንፈሳዊ ነው!

የአብርሐም፣ ይስሐቅና ዮሴፍ አምላክ ፤ “ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው” ይለናል።

❖❖❖[መክብብ ፫፥፩፡፰]❖❖❖

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።”

🔥 የዚማ ሕግና የጂዝያ ግብር ፥ እስላማዊ የግፍ ቀንበር በአይሁድና በክርስቲያኖች ላይ

የኸይበር ወረራ ሙስሊሞች እስከ ዛሬ ድረስ ከአይሁድና ከክርስቲያኖች ጋር ላላቸው ግንኙነት መሠረት የጣለ የታሪክ ክስተት ነበር፡፡ መሐመድ በኸይበር ወረራ ወቅት በሕይወት የተረፉትን አይሁድ ሃይማኖታቸውን ይዘው እንዲቆዩ የፈቀዱላቸው ቢሆንም ያንን ማድረግ ይችሉ ዘንድ አንድ ቃል ኪዳን አስገብተዋቸው ነበር፡፡ ይህ ቃል ኪዳን “የዚማ ቃልኪዳን” ወይም “የመገዛት ቃልኪዳን” በመባል ይታወቃል፡፡

ዚማ” የሚለው ቃል “ዘማ” ከሚል የአረብኛ ግሥ የተገኘ ሲሆን “(ክፉ ጠባይን በተመለከተ) መውቀስ፣ ምስጋና መንፈግ፣ ስህተትን ፈልጎ ማግኘት፣ መገምገም፣ ማሔስ” የሚሉ ትርጉሞች አሉት፡፡ የማመስገን ተቃራኒ ነው፡፡ ዚማ ጥፋት ወይም ስህተትን ከመፈፀም የተነሳ የሚመጣ ተጠያቂነትን የሚያመለክት ሲሆን ቢፈርስ ወይም ቢጣስ ቃል ኪዳን አፍራሹን ወገን ተጠያቂ ሊያደርግ የሚችል ስምምነትን ወይም ቃል ኪዳንን ለማመልከት ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ ስምምነቱን የሚፈርሙ ሰዎች ደግሞ “ዚሚ” በመባል የሚታወቁ ሲሆን የገቡትን ቃል ኪዳን እስካላፈረሱ ድረስ ሕይወታቸው በሕግ ይጠበቃል፡፡ ዚሚዎች የመጀመርያ የሚገቡት ውል ለሙስሊሞች እንደ ደም ካሳ የሚቆጠር “ጂዝያ” በመባል የሚታወቅ ግብር መክፈል ነው፡፡ ይህ ግብር የሚከፈለው ሕይወትን ለማቆየት ነው፡፡ ሙስሊሞች ግብሩን የሚቀበሉት እንደ ተጎጂ አካል በመሆን ነው፡፡ ማለትም አንድ ጂሃዳዊ ክርስቲያኑን ሲገድል የገደለውን ሰው ንብረት፣ ሚስትና ልጅ የራሱ የማድረግ ዕድል ይኖረዋል፡፡ ነገር ግን ካልገደለው ይህንን ጥቅም በማጣት “ተጎጂ” ስለሚሆን የጉዳት ካሳ ሊከፈለው ይገባል ማለት ነው፡፡ በሌላ አባባል ጂዝያ የሚከፈለው ሙስሊሞች ከገዛ ራሳቸው ዚሚውን እንዲጠብቁት ነው፡፡ የሚከተለው የቁርአን ጥቅስ ስለ ጂዝያ ክፍያ የሚናገር ነው፡

ከእነዚያ መጽሐፍን ከተሰጡት ሰዎች [አይሁድና ክርስቲያኖችን ለማመልከት ነው] እነዚያን በአላህና በመጨረሻው ቀን የማያምኑትን፣ አላህና መልክተኛው እርም ያደረጉትንም እርም የማያደርጉትንና እውነተኛውንም ሃይማኖት የማይቀበሉትን እነርሱ የተዋረዱ ኾነው ግብርን በእጆቻቸው እስከሚሰጡ ድረስ ተዋጉዋቸው፡፡” (የንስሐ ምዕራፍ 929)

መሐመድ ዚሚዎች እንዳይገደሉ አጥብቀው ከልክለዋል፡፡ ምክንያቱን ሲናገሩ ደግሞ የሙስሊሞች የገቢ ምንጭ ስለሆኑ እንደሆነ ገልፀዋል፡፡

በሸሪኣ ሕግ መሠረት ሴቶች፣ ድኾች፣ ህሙማንና አቅመ ደካሞች ጂዝያን እንደማይከፍሉ ቢነገርም ነገር ግን ከአርመንያ፣ ከሦርያ፣ ከሰርብያና ከአይሁድ የተገኙ ምንጮች እንደሚመሰክሩት ህፃናት፣ መበለቶች፣ ወላጅ አልባዎችና ሙታን እንኳ ሳይቀሩ ጂዝያ መክፈል ይጠበቅባቸው ነበር፡፡ የዚሚ ማሕበረሰቦች ከጂዝያ በተጨማሪ የሚከፍሏቸው ብዙ የግብር ዓይነቶች ነበሩ፡፡ ሙስሊሞች ለንግድ ወይም ለመጓጓዣ የሚከፍሏቸው ሌሎች ቀረጦች በሙሉ ዚሚዎች በእጥፍ እንዲከፍሉ ይደረጋል፡፡ በጦርነት ምክንያት የሚወጡትን ወጪዎች ለማካካስ ሙስሊም ገዢዎች የዚሚ ማሕበረሰቦች የሚበዘበዙባቸውን ስልቶች ይነድፉ ነበር፡፡ ሙስሊም ሽፍቶችና አማፅያን ደግሞ ግለሰቦችን አፍኖ በመውሰድ ወጆ (የማስለቀቂያ ክፍያ) እንዲከፈል ያስገድዱ ነበር፡፡ ብዝበዛውን መቋቋም ካለመቻላቸው የተነሳ ብዙ ክርስቲያኖች ልጆቻቸውን ለባርነት እስከመሸጥ ደርሰዋል፡፡

🔥 የዚማ ቃል ኪዳን እጅግ አዋራጅና ዘግናኝ ገፅታዎች አሉት፡-

የጂዝያ አከፋፈል ሥርዓት

  • ግብር በሚከፈልበት ቀን በቆሻሻ በተሞላ ዝቅተኛ ቦታ እንዲቆሙ ይደረጋል፡፡
  • ዚሚው የመጓጓዣ እንስሳትን በመጠቀም ሳይሆን በእግሩ እየሄደ ወደ ቦታው መምጣት አለበት – አንዳንድ ምንጮች በእጁና በጉልበቱ እየዳኸ መምጣት እንዳለበት ይናገራሉ፡፡
  • ተቀባዩ በመቀመጥ እርሱ ግን በመቆም ክፍያውን መፈፀም ይኖርበታል፤ – ተቀባዩ ከእርሱ በላይ ከፍ ብሎ ይቀመጣል፡፡
  • ዚሚው ወዲያና ወዲህ ክፉኛ ይገፈታተራል፤ እንዲፈራና እንዲርበተበትም ይደረጋል፤ ይዋረዳል፡፡
  • ግብር ተቀባዩ በእጁ ላይ ጅራፍ ይይዛል፡፡
  • ዚሚው ለምን እዛ እንደተገኘ የሚያውቅ ቢሆንም እንዲከፍል ቀጭን ትዕዛዝ ይሰጠዋል፡፡
  • ድብደባ ይፈፀምበታል፡፡
  • ሊገደል እየተወሰደ እንዳለ ምርኮኛ ልብሱን በመያዝ ወይም አንገቱ ላይ ገመድ ታስሮ በመጎተት ጎሮሮው ታንቆ ወደ ፊት እንዲደፋ ይደረጋል፡፡
  • ልክ እንደሚሰየፍ ሰው ወይም እንደሚታረድ ሰው ማጅራቱ ላይ ወይም ደግሞ ጎሮሮው ላይ ይመታል (በሰይፍ የእርድ ምልክት ይደረጋል)፡፡
  • ፀጉሩን ከግንባሩ አካባቢ እንዲቆርጥ ይታዘዛል፡፡ ይህም የሚደረገው አንገቱን ከመቆረጥ መትረፉን እንዲያስታውስ ነው፡፡
  • ሌላው አንገትን የመቆረጥ ምልክት የብረት ማነቆ በአንገት ላይ ማጥለቅ ነው፡፡
  • እንደሚሰየፍ ሰው ጢሙ ተይዞ ይጎተታል፡፡
  • ራሱ ላይ ቆሻሻ ይጣልበታል፡፡
  • ሙስሊሙ ሰው የዚሚው አንገት ላይ ይቆማል፡፡
  • ክፍያውን ከፈፀመ በኋላ ከሰይፍ ማምለጡን ለማመልከት ወደ ጎን ተገፍትሮ እንዲያልፍ ይደረጋል፡፡
  • የከፈሉበትን ደረሰኝ ይዘው የማይንቀሳቀሱ ወይም የጣሉ ዚሚዎች ሕይወታቸውን ለከፍተኛ አደጋ ያጋልጣሉ፡፡

የዚሚ ግዴታዎች

  • በእስልምና ስር ባለ ግዛት ውስጥ ወደ ክርስትና ወይም ወደ ይሁዲ የሚቀየር ሙስሊም ይገደላል፡፡ ሰዎች እምነታቸውን ይዘው እንዲቆዩ ተፈቅዷል ነገር ግን ወደ እስልምና ካልሆነ በስተቀር ወደ ሌላ እምነት መቀየር ክልክል ነው፡፡
  • አንድን ሙስሊም እምነቱን እንዲቀይር ለማድረግ መሞከር በሞት ሊያስቀጣ የሚችልና የተከለከለ ተግባር ነው፡፡
  • አንድ ዚሚ እስልምናን እንዳይቀበል እንቅፋት መሆን የተከለከለ ነው፡፡
  • አንድ ሙስሊም ወንድ ክርስቲያን ወይም አይሁዳዊት ሴት ማግባት ይችላል ነገር ግን ልጆቻቸው በሸሪኣ ሕግ መሠረት ሙስሊሞች ናቸው፡፡ ያ ቤተሰብ የሙስሊም ቤተሰብ ነው፡፡ ዚሚ ከሙስሊም ሴት ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት ሊኖረው አይችልም፡፡ ይህንን ተግባር መፈፀም እስከ ሞት የሚደርስ ቅጣት ያስከትላል፡፡
  • ወደ እስልምና የሚቀየር ማንኛውም ሰው በቤተሰቡ ውስጥ ልዩ የውርስ መብት ይኖረዋል – የሚሰልም ወይም የምትሰልም የትዳር አጋር በፍቺ ወቅት ልጆችን የማሳደግ ልዩ መብት ታገኛለች ወይም ያገኛል፡፡
  • ከወረራ በኋላ አዲስ አብያተ ክርስቲያናትን መገንባት የተከለከለ ነው፡፡ ያረጁትንም ማደስ የተከለከለ ነው፡፡
  • ቅዱሳት መጻሕፍቶቻቸውን በማባዛት ማሰራጨት የተከለከለ ነው፡፡
  • የዚሚ ቤቶች ከሙስሊም ቤቶች ያነሱና ዝቅ ያሉ መሆን አለባቸው፡፡ ሲወጡና ሲገቡ እንዲያጎነብሱ የቤታቸው በር ጠባብና አጭር መሆን አለበት፡፡ በጥንቷ እስፔን ውስጥ የሚገኙ አይሁድ ይኖሩባቸው የነበሩ አጫጭር ቤቶች እስከ ዛሬ ድረስ ይታያሉ፡፡
  • ዚሚዎች በተለየ ሁኔታ መልበስና ከሙስሊሞች ያነሱ አልባሳትን መጠቀም ይኖርባቸዋል፡፡
  • እስላማዊ ስሞችን መጠቀም ክልክል ነው፡፡ ይህም በቀላሉ ተጋላጭ እንዲሆኑ የታለመ ነው፡፡
  • ዚሚ የሚቀመጥበትን ቦታና የሚሄድበትን መንገድ ለሙስሊም ሰው የመልቀቅ ግዴታ አለበት፡፡
  • ዚሚ የትህትና አቋቋም ሊኖረው ይገባል፡፡
  • ዚሚ በሙስሊም ሰው ላይ እጁን ማንሳት (መምታት) በሞት ወይንም አካልን በመቆረጥ የሚያስቀጣ በጥብቅ የተከለከለ ድርጊት ነው፡፡ በምንም ምክንያት አንድን ሙስሊም መምታት የተከለከለ ነው፡፡
  • ሙስሊሞችን መስደብ የተከለከለና በሞት የሚያስቀጣ ነው፡፡
  • ዚሚ መሳርያ ሊኖረው ወይንም ሊይዝ አይችልም፡፡ ክርስቲያኖችና አይሁድ ራሳቸውን የሚከላከሉበት ምንም መንገድ መኖር የለበትም ማለት ነው፡፡ (ዛሬ እንኳ በአንዳንድ የሙስሊም አገራት የሚኖሩ ክርስቲያኖች መሳርያ መያዝ ስለማይፈቀድላቸው የቤተ ክርስቲያን ዘበኞች ሙስሊሞች ናቸው፡፡)
  • የሙስሊም ሰው ደም ከዚሚ ሰው ደም ጋር እኩል አይደለም፡፡ ለምሳሌ ያህል አንድን ሙስሊም መግደል በሞት የሚያስቀጣ ቢሆንም የሸሪኣ ሕግ እንደሚናገረው ሙስሊም ያልሆነን ሰው በመግደሉ ምክንያት ማንም ሙስሊም በሞት መቀጣት የለበትም፡፡
  • ዚሚ ሌላውን ዚሚ ከገደለ በኋላ ቢሰልም ከቅጣት ሊያመልጥ ይችላል፤ ወደ እስልምና የሚቀየር ማንኛውም ሰው ከሚጠብቀው የሞት ቅጣት ያመልጣል፡፡
  • ክርስቲያኖችና አይሁድ ሕዝባዊ ሥልጣን ሊኖራቸው አይችልም፤ ወይንም በሥልጣን ከሙስሊሞች በላይ እንዲሆኑ አይፈቀድላቸውም፡፡
  • ሙስሊም ባርያ ሊኖራቸው አይችልም ወይም ከሙስሊም ባርያን መግዛት አይችሉም፡፡
  • በእስላማዊ ሸሪኣ ፍርድ ቤት ዚሚ በሙስሊም ላይ የሚሰጠው ምስክርነት ተቀባይነት የለውም፡፡
  • አንድ ሙስሊም ከፍተኛ ቅጣት በሚያስከትል ክስ አንድን ክርስቲያን ቢከስ የክርስቲያኑ ምስክርነት ራሱን ለመከላከል የሚበቃና ተቀባይነት ያለው አይደለም፡፡ አንድ ሙስሊም ወንድ ክርስቲያን ሴት ቢደፍር ቃሏ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
  • ዚሚዎች ሙስሊም ወታደሮችን የማስጠለልና የመመገብ ግዴታ አለባቸው፡፡ በስምምነቱ መሠረት ጂሃድን ሊደግፉ ይገባል፡፡
  • ዚሚዎች ከሙስሊም ጠላቶች ጋር መወዳጀት፣ እነርሱን መርዳትም ሆነ ከእነርሱ እርዳታን መቀበል የተከለከለ ነው፡፡
  • ዚሚዎች በእስልምና ቁጥጥር ስር ካለ አካባቢ ለቆ መሄድ የተከለከለ ነው፡፡
  • ዚሚዎች በአደባባይ እምነታቸውን በምንም ዓይነት መንገድ እንዲያንፀባርቁ አይፈቀድም፡፡ መስቀል ማሳየት አይችሉም፡፡ በሃይማኖታቸው መሠረት የቀብር ስርኣት መፈፀም አይችሉም፡፡ ደወል ሊኖራቸው አይችልም፡፡ ድምፃቸውን ከፍ አድርገው መዘመርም ሆነ ማስተማር አይችሉም፡፡
  • ዚሚዎች ልጆቻቸውን ስለ እስልምና ከማስተማር ተከልክለዋል፡፡ በሥርኣቱ ስር ተጨቁኖ መሠቃየት እንጂ የሥርኣቱን ምንነት ማወቅ የተከለከለ ነው፡፡
  • እስልምናን፣ መሐመድንና የዚማን ሥርኣት መተቸት በጥብቅ የተከለከለ ነው፡፡
  • ዚሚዎች ፈረስ እንዳይቀመጡ ተከልክለዋል ምክንያቱም በደረጃ ከሙስሊሞች በላይ ከፍ ያደርጋቸዋልና፡፡
  • አህያ እንዲቀመጡ የሚፈቀድላቸው ሲሆን እግራቸውን በማንፈራጠጥ እንስሳው ላይ መቀመጥ አይችሉም፡፡ ሁለቱም እግሮቻቸው ወደ አንድ አቅጣጫ ዞረው በጎን መቀመጥ ይኖርባቸዋል፡፡
  • በብዙ ቦታዎች ዚሚዎች ከሌላው እንዲለዩ በልብሳቸው ላይ የተለየ የቀለም ምልክት እንዲኖራቸው ይጠበቅባቸው ነበር፡፡
  • በብዙ ቦታዎች አንድ ዓይነት ጫማ እንዲጫሙ አይፈቀድላቸውም ነበር፡፡
  • በሕዝባዊ መታጠብያ ቦታዎች ከሙስሊም ተለይተው እንዲታወቁ የአንገት ማነቆዎችን ወይም ቃጭሎችን እንዲያጠልቁ ይገደዱ ነበር፡፡
  • በተለያዩ አካባቢዎች የዚሚን ማሕበረሰቦች የሚያዋርዱ የተለያዩ ተግባራት ጥቅም ላይ ይውሉ ነበር፡፡ ለምሳሌ ያህል የሞሮኮ አይሁድ የቆሻሻ መጣያዎችን እንዲያፀዱ፣ የሞቱ እንስሳትን እንዲያነሱና የሞት ፍርድ በተፈፀመባቸው ወንጀለኞች ጭንቅላት ላይ ጨው እንዲነሰንሱ ይገደዱ ነበር፡፡
  • ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች ርኩሶች እንደሆኑ ከሚናገረው የቁርአን ቃል በመነሳት (928) በ፲፱/19ኛው ክፍለ ዘመን በሐመዳን (ኢራን አገር) ይኖሩ የነበሩ አይሁድ በበረዶና በዝናባማ ቀን ከቤት እንዳይወጡ ይከለከሉ ነበር፡፡ ይህም የተደረገበት ምክንያት ሰውነታቸውን የነካ እርጥበት ኋላ ላይ የሙስሊሞችን እግር በመንካት እንዳያረክሳቸው በሚል ነበር፡፡

በዚህ ኢሰብዓዊ ሕግ መሠረት ከዚሚ ማህበረሰብ መካከል አንድ ሰው የገባውን ቃል ኪዳን በማፍረስ አንዱን ሕግ እንኳ ተላልፎ ቢገኝ ሙስሊሞች መላውን የዚሚ ማሕበረሰብ የመቅጣትና የመግደል መብት አላቸው፡፡ በእስላማዊ አነጋገር ደማቸው ሐላል (የተፈቀደ) ይሆናል ማለት ነው፡፡ ግብሩ እጅግ አስጨናቂ ከመሆኑ የተነሳ አእምሯቸውን የሳቱ፣ መድረሻቸውን ሳያውቁ ጠፍተው በመንከራተት የሞቱ ብዙ ክርስቲያኖችና አይሁድ መኖራቸውን ታሪክ ዘግቧል፡፡

👉 የ፲፰/18ኛው ክፍለ ዘመን ሞሮኮዋዊ ሐታች የነበረው ኢብን አጂባህ ሱራ 9፡29 ላይ አስተያየት ሲሰጥ እንዲህ አለ፡-

ዚሚው ነፍሱን፣ መሻቱንና መልካም ዕድሎቹን ሁሉ በገዛ ፈቃዱ እንዲገድል ይታዘዛል፡፡ ከሁሉም በላይ ለሕይወት፣ ለሥልጣንና ለክብር ያለውን ፍቅር መግደል ይኖርበታል፡፡ ዚሚው የነፍሱን ጥማት መለወጥ አለበት፤ ሙሉ በሙሉ እስኪገዛ ድረስ ነፍሱን መሸከም ከምትችለው በላይ ማስጨነቅ አለበት፡፡ ከዚያ በኋላ መሸከም የማይችለው ነገር አይኖርም፡፡ ለጭቆናና ለኃይል ጥቃት ግዴለሽ ይሆናል፡፡ ድህነት እና ኃብት ለእርሱ አንድ ይሆናሉ፤ ሙገሳና ንቀት አንድ ይሆኑበታል፤ መከልከልና መስጠት አንድ ይሆኑበታል፤ ማግኘትና ማጣት አንድ ይሆኑበታል፡፡ ስለዚህ ሁሉም ነገር አንድ ሲሆንበት ፍፁም በሆነ መገዛት ከእርሱ የሚፈለገውን ነገር ማቅረብ ይችላል፡፡”

👉 ኢብን ከሢር በመጽሐፉ ውስጥ እንዲህ በማለት አስፍሯል፡

አላህ በቁርአኑ ‹የተዋረዱ ሆነው ጂዝያን እስኪከፍሉ ድረስ ተጋደሏቸው› ብሏል፡፡ ሙስሊሞች የዚማን ሕዝቦች ማክበር ወይንም ከሙስሊሞች በላይ ከፍ ማድረግ አልተፈቀደላቸውም፤ ምክንያቱም እነርሱ ዕድለ ቢሶች፣ ቆሌያቸው የተገፈፈና ወራዶች ናቸውና፡፡ ሙስሊም የተሰኘው ዘጋቢ ከአቡ ሁራይራ ሰምቶ እንዳስተላለፈው ነቢዩ እንዲህ ብለዋል፡– ‹አይሁድን ወይንም ክርስቲያኖችን ሰላም አትበሏቸው፤ ማናቸውንም በመንገድ ላይ ብታገኙ ወደ ጠባቡ የመንገዱ ጠርዝ ግፏቸው፡፡› ለዚህ ነው የታማኞች መሪ የነበረው ኡመር አል ከታብ (አላህ ይውደደውና) ሁላችንም የምናውቃቸውን ቅድመ ሁኔታዎቹን ክርስቲያኖች እንዲቀበሉ የጠየቀው፡፡ እነዚህም ቅድመ ሁኔታዎች ውርደታቸው፣ ቅለታቸውና እፍረታቸው ቀጣይነቱ እንዲረጋገጥ ለማድረግ የታለሙ ናቸው፡፡”

ይህ አስጨናቂ ሕግ አውሮፓውያን የሙስሊም አገራትን በቅኝ ገዢነት እስከያዙበት ዘመን ድረስ ቀጥሎ ነበር፡፡ ዛሬም ቢሆን በብዙ ሙስሊም አገራት ውስጥ በተወሰነ መልኩ ተግባራዊ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ሦርያን፣ ግብፅን፣ ኢራንን፣ ኢራቅን፣ ቱርክን፣ ሳውዲ አረቢያን፣ ኳታርን፣ ማውሪታኒያን፣ ኒጀርን፣ ናይጄሪያን፣ ቻድን፣ ኢንዶኔዥያን፣ ፓኪስታንን፣ ባንግላዴሽን፣ አፍጋኒስታንን በመሳሰሉት አገራት ውስጥ እየኖሩ የሚገኙት ክርስቲያኖችና አይሁዶች እነዚህን ኢሰብዓዊ ሕግጋት ተቋቁመው ያለፉ ናቸው፡፡

💭 The Islamic State in Mozambique (ISM) has ordered Christians and Jews to pay a Jizya tax for infidels as a sign of their submission to an Islamic Caliphate, the Barnabas Fund reported Thursday.

Christians and Jews in the region have been threatened with death unless they either convert to Islam, vacate the area, or pay the tax.

“We will escalate the war against you until you submit to Islam,” states a handwritten message from ISM. “Our desire is to kill you or be killed, for we are martyrs before God, so submit or run from us.”

The letter, which menaces Christians and Jews with “endless war” if they do not submit to Islam or pay the tax, also threatens moderate Muslims with death if they do not join the Islamist cause.

The ISM publishes a weekly newsletter, which has also demanded that Jews and Christians either convert to Islam or pay the infidel tax.

In demanding the Jizya, which according to sharia law allows Jews and Christians to remain in the land as second-class “dhimmi,” the ISM is echoing the tactics applied by the Islamic State in Iraq, Syria, and elsewhere.

In 2014, the Islamic State issued a statement demanding that Christians in Mosul either convert to Islam, pay the Jizya, leave the city, or be killed. This led every in the region to leave, ending 2,000 years of Assyrian Christian presence.

In 2015, the Islamic State launched a series of attacks on Christian towns along the Khabour River in northeast Syria, during which the jihadists abducted hundreds of Christian hostages, who were similarly told they must convert to Islam, pay the Jizya, or face death.

The imposition of the Jizya has repeatedly been employed as a means of emptying regions of Christians.

💭 Selected Comments:

☆ Islam is incompatible with human life.

☆ Islam has always used the edge of the sword to evangelize. Muslims do not assimilate. They always try to dominate. The West had better recognize this, or they will be the next Mozambique.

☆ Mozambique has a Christian majority at least 60% mostly from the Portuguese ,

and about 20% Muslim.

☆ Where is the UN? As always, selective response measures to radical Islam.

☆ The UN hates Jews and Christians.

☆ The UN is composed of a Muslim majority voting bloc. The OIC. The organization of Islamic cooperation. The rest are communist that side with them. The UN will do nothing but run interference and cover this up. And attack any that try to speak out about it.

☆ Yet we still give them foreign aid? That is ridiculous.

☆ God bless and protect these Christians in danger for their faith in our Lord and Savior , Jesus Christ.

👉 Courtesy: Breitbart News

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ኢትዮጵያን አዋረዳት | የአፍሪቃዊው ወንድማችን መከራ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 19, 2021

I’m really sorry, Brother! Ethiopia fell into the wrong hands – it’s being hijacked. 😠😠😠

ናይጄሪያዊው ወንድማቸን ከሳምንታት በፊት ለጥቂት ቀናት ጉብኝት ከኤሚራቶች ወደ አዲስ አበባ ባመራበት ጊዜ በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ የሚገኙ ኦሮሞ ፖሊሶች ነጮቹን ከትህትና ጋር በሰከንድ ውስጥ ሲያሳልፉቸው አፍሪቃዊውን ግን ፓስፖርቱን እያመናጨቁ ነጥቀው ከወሰዱበት በኋላ ስነ ምግባር በጎደለበት መልክ መላው ሰውነቱን በመሳሪያዎች እያመናጨቁ ለብዙ ሰዓታት በረበሩት። ከዚያም እያንከበከቡ ወደ መጸዳጃ ቤት ወስደው፤ “ና ወደ ሽንት ቤት ግባ እና ሸክምህን አራግፍ፤ አብረን እንገባለን፤ ከሰውነትህ የሚወጣውን ነገር በዓይናችን ማየት አለብን.…” ኧረ፤ እነዚህ አውሬዎች አገር አዋረዱ፤ ኡ! ኡ! ኡ!

እንግዲህ ያው! ሁሉንም ነገር እያየነው ነው፤ ትግራዋያን የኢትዮጵያ አየር መንገድን የአፍሪቃ አንጋፋው አየር መንገድ እንዲሆንና በመላው ዓለም ተጓዦችም ዘንድ ተወዳጅ እንዲሆን አደረጉት። የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያንም በጣም አሳምረው አስረከቧችሁ፤ በተቃራኒው ኦሮሞዎች ግን ኢትዮጵያ በመላው ዓለም በተለይ በአፍሪቃውያን ዘንድ እንድትጠላ ተግተው እየሠሩ ነው። በጣም ያሳዝናል! የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት “ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም ፤ ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነው” ብለው ነበር። ፻/100% ትክክል ነበሩ! በእውነት ኢትዮጵያ ተጠልፋለች፣ በአረመኔ ጠላቶቿ እጅ ውስጥ ገብታለች። የመላዋ አፍሪቃ እና ጥቁር ሕዝቦች ኩራትና ገነት የነበረችውና ዛሬ የራሷን ዜጎች በጅምላ ጨፍጭፋ በጅምላ የምትቀብረዋ ኢትዮጵያ ያልሆነችው ኢትዮጵያ/ኦሮሚያ ዛሬ “እስላማዊት ኩሽ ኦሮሚያን” እንመሰርታለን በሚሉት የፈረንጆቹ እና የ አረቦች ባሪያዎች የሆኑት ኦሮሞዎችና ኦሮማራ አጋሮቻቸው ወደ ሽንት ቤት ተጥላለች። ቋንቋቸውን በላቲን ለመጻፍ ሲወስኑ እኮ ሁሉም ነገር ግልጽ ነበር። ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርጎ ያጥፋችሁ፤ ወራዶች!

__________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በዚህች አገር ሙስሊም ያልሆኑ ግለሰቦች ሥልጣን ላይ መውጣት አይፈቀድላቸውም | ኢራን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2018

Do Non-Muslims Have the Right to Hold Elected Public Office Or Not?

In Iran, which is 90-95 per cent Shia Muslim, the passing of a date set for a decision over whether a non-Muslim can hold an elected public office is significant for the country’s religious minorities and their rights.

The date, April 5, passed without that decision being made for a Zoroastrian voted onto his city council. After Sepanta Niknam was elected last year in Yazd, an historic city in central Iran with many ancient Zoroastrian sites, a losing Muslim conservative candidate protested, on the grounds that a non-Muslim should not be elected over a Muslim. Niknam, who had already served a four-year term as Councillor, received three times as many votes as Ali Asghar Bargheri, who came 45th.

Following Bagheri’s complaint, in September 2017, a few months after the election, the Guardian Council appointed by Iran’s Supreme Leader Ali Khamenei suspended Niknam’s position on the theological grounds that a non-Muslim should not rule over a Muslim. (The non-elected Guardian Council determines if the laws passed by the Parliament are in line with Sharia).

Sepanta’s suspension from a position he was democratically elected for highlights an emerging battle over the right of Iran’s religious minorities to run for office,” Mansour Borji of Article 18, a London-based advocacy organisation, told World Watch Monitor. “Sepanta was voted for by Muslims and non-Muslims alike and won against a candidate openly backed by the country’s ultra-conservative elite. This vividly illustrates the fact that the majority of Iranians do not share the same discriminatory values as those of the ruling clergy.”

Sepanta Niknam was elected to the City Council of Yazd, an historic city in central Iran with many ancient Zoroastrian sites, for the 4th time. (World Watch Monitor)

Sepanta Niknam was elected to the City Council of Yazd, an historic city in central Iran with many ancient Zoroastrian sites, for the 4th time. (World Watch Monitor)

Iranians – Muslim and non-Muslim – took to social media to express their disdain for the suspension. Then, after the Head of the Parliament and President also expressed their opposition to the suspension, the matter was referred to the Expediency Council, an independent body created by the Supreme Leader to reconcile the Guardian Council and Parliament if they face deadlock.

In October 2017, Niknam had to take six months’ authorised leave of absence, during which the Expediency Council was to deliver its ruling. According to Borji, the Expediency Council is trying to delay until the issue is forgotten.

In April 2017, Ahmad Jannati, a conservative cleric and senior member of the Guardian Council, said religious minorities should not be allowed to stand as candidates at all, since this violated the wishes of the Islamic Republic’s founding father, Ruhollah Khomeini.

In October 1979, at the very beginning of Iran’s Revolution, Khomeini said candidates should “first of all be Muslims… Second, they should believe in our movement. They should be trustworthy and sincere in their faith”.

Jannati said that, as it was against Khomeini’s wishes for non-Muslims to rule, it was “therefore against the tenets of Sharia [Islamic law]”.

Borji says that the reinstatement of Niknam’s position is unlikely. “Today, Sepanta’s fight for reinstatement is a fight against religious discrimination and against the lack of respect for people’s vote and their choices,” he said.

Niknam recently took to Twitter to say that he did not want an exception to be made for him. “I proclaim here that until this issue is resolved for all religious minorities, I will not return to the [City] Council,” he wrote, in Farsi. “I will only go back to the Yazd Council if the law permitting religious minorities to be elected is reaffirmed by the Expediency Council. If this is not going to be principally dealt with, and this issue is only resolved for me personally, and the problem remains for minorities in future elections, I will not attend the Council meetings.”

Source

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

Everyday Racism: ‘Berlin Isn’t as Cosmopolitan as is Often Claimed’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 13, 2018

Whether it is people touching their hair without asking, or bouncers rejecting them from bars, black people in Germany are used to being treated differently based on the colour of their skin.

Saraya Gomis is the daughter of a German mother and a Senegalese father. At the baker, strangers ask her “where I come from”. At a conference, participants persistently speak English with her even though she answers in accent-free German. In the subway, a stranger starts touching her long braids without asking permission.

“I just grabbed that person’s hair too. Strangely enough, she’s completely freaked out,” she says.

The debate about everyday racism in Germany was revived earlier this month when the painter Noah Becker was racially insulted on social media. A commentary on the Twitter account of Alternative for Germany MP Jens Maier described Becker as a “little half negro”. The tweet referred to an interview in which the son of tennis legend Boris Becker and Barbara Becker said that Berlin was a “white city” compared to Paris and London. He himself had been attacked because of his skin colour, he said.

“Noah Becker expressed what many black people in Germany unfortunately have to put up with every day. They are insulted, they are disadvantaged in their job search, they struggle to find a place to live,” says Christine Lüders, head of the federal anti-discrimination office.

Many black Germans have the feeling that they are not treated like full citizens of the country, Lüders concludes. “We must counteract this impression, including by openly addressing discrimination and clearly putting racists in their place.”

Saraya Gomis is an anti-discrimination commissioner for the Berlin Education Department and volunteers against racism. When she goes to the opera with young Arabs, Turks and black people in the bourgeois Berlin-Charlottenburg district, she experiences “little moments of silence”.

“The silence, those glances – you have to endure them,” she says.

When pupils, parents, and in rare cases teachers, who feel discriminated against on the grounds of their sexual orientation, disability or ethnicity, come to see her, she can relate to them. She has experienced enough discrimination herself in Berlin.

Gomis laughs a lot, even when she talks about embarrassing social situations. In connection with her work against racism she often receives hate mail. The basic tenor of these mails is a feared “genocide against the Germans”. The writers often accuse black people of being “oversexualized and less intelligent”.

Berlin, Gomis says, is by no means as cosmopolitan as is often claimed. People with a migrant background often experience being rejected by restaurants, she states. “You’ll realize half the places aren’t for me. I’ll just have the shisha bar.”

The complaints received by the Federal Anti-Discrimination Office also show that ethnic minorities in Germany need to develop a thick skin.

In one case reported to them, a 19-year-old was travelling by bus from Berlin to Leipzig. She reported that the bus driver greeted her with the words “I’m not going to South Africa”. In the end the bus company sent an apology and a free travel voucher.

Flippant comments hurt in the short term. But other cases have a bigger impact on people’s lives. In one instance a dark-skinned woman was rejected for an apprenticeship at an insurance company. The woman contacted the anti-discrimination office after the insurance company had justified its refusal on the grounds that customers would be afraid of her.

Not every racist action is as clear. Often the person’s ethnicity is not openly discussed. Nevertheless, people with African parents often experience that they receive more rejections in their search for accommodation than others, and are often rejected by bouncers or approached by strangers looking for drugs.

Sometime the misunderstandings happen when Germans are too eager to help.

The journalist Mohamed Amjahid, son of former “guest workers” from Morocco, describes in a book how he desperately tried to report on the new “German welcome culture” at Munich central station in summer 2015, as refugees were arriving in the country.

Instead of answering his questions, an “elderly woman in a dirndl” wanted to force a bar of soap on him. “Soaap is goood “, she repeated persistently – despite the fact that he introduced himself to her as a journalist from Berlin.

Source

My Note: Of the 3.5 million living in Berlin, 850,000 are ‘foreigners’. Around one quarter were of Turkish origin (200.000) There were around 3 million people in Germany who held citizenship of an Arabic country, of which 100,000 live in Berlin.

I remeber a friend of mine once telling me that the main reason many people of Ethiopian origin left Berlin for good was because of rough Arab and Turkish intolerance towards the mainly Christian Ethiopians.

Around May, last year, 15 Eritrean newcomers who were working for a Turkish company in Berlin were fired because they refused to remove their Crucifixes hanging around their necks.

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Ethnicity, Genetics & Anthropology, Infos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

Egyptian Lawyer Says It Is a ‘National Duty’ for Men to Rape Girls Who Wear Ripped Jeans

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 1, 2017

An Egyptian lawyer has sparked outrage after telling a national television audience it is his “patriotic and national duty” to harass and rape young girls who wear revealing clothes including ripped jeans.

Nabih al-Wahsh said women wearing clothing should be punished. He warned:

Are you happy when you see a girl walking down the street with half of her behind showing? I say that when a girl walks about like that, it is a patriotic duty to sexually harass her and a national duty to rape her.”

The shock remarks came in a panel show broadcast on Al-Assema during a debate over a draft law on prostitution and sparked outrage across the country. Egypt’s National Council for Women now plans to file a complaint against the lawyer and the TV channel.

The council also urged media outlets not to host controversial figures who make remarks that incite violence against women.

The furore follows last month’s revelation that Cairo is the world’s most dangerous megacity for women, and has become more perilous since the 2011 uprisings.

France 24 reports that Cairo came in last of 19 megacities for its ability to protect women from harassment and rape on its streets.

A study conducted by the Egyptian Centre for Women’s Rights in 2008 found that 83 percent of women said they’d been sexually harassed, many of them daily, and 62 percent of men admitted to harassing women; advocates believe the percentage of women harassed is significantly higher.

Source

Is Inbreeding the Reason for Muslim Insanity? Asks, Alex. Yes! Perhaps, one of the reasons; The main being Islam. Islam is a pseudo-religion which darkens the mind and the soul

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

Antichrists in Action: Gay Coffee Shop Owner Shouts Profanities at Christian Pro-Life Group, Kicks Them Out

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 9, 2017

WARNING! Extreme Profanity + Horrendous Blasphemy

A gay coffee shop owner in Seattle kicked a Christian pro-life group out of his coffee shop because he felt offended by their presence, according to video footage of the incident.

The Washington Times reports that the group, called Abolish Human Abortion, decided to order drinks at Seattle’s Bedlam Coffee after passing out pro-life pamphlets in the area when the owner angrily asked the group to leave.

I’m gay. You have to leave,” owner Ben Borgman said in the Facebook video.

Are you denying us service?” activist Caytie Davis asked.

I am. Yeah,” Borgman replied.

The group had been handing out pamphlets about the Bible, sin, and abortion to Seattle residents and one of the baristas let Borgman know what he was doing, according to the Blaze.

Borgman did not take the news well, and further confronted the group.

This is offensive to me. I own the place. I have the right to be offended,” he said.

The group tried to explain to him that they did not leave any pamphlets in the cafe, but Borgman continued to berate the group.

There’s nothing you can say. This is you and I don’t want these people in this place,” he said.

Borgman then asked activist Jonathan Sutherland whether he would “tolerate” a sex act between two men.

Can you tolerate my presence? Really?” the owner asked. “If I go get my boyfriend and f**k him in the a** right here you’re going to tolerate that? Are you going to tolerate it?”

That would be your choice,” Sutherland replied.

Answer my f***ing question!” Borgman yelled back. “No, you’re going to sit right here and f***ing watch it! Leave, all of you! Tell all your f**king friends don’t come here!”

As the group prepared to leave, one of the women in the group told Borgman, “Just know that Christ can save you from that lifestyle.”

Yeah, I like a**,” the owner spat. “I’m not going to be saved by anything. I’d f**k Christ in the a**. Okay? He’s hot.”

Another woman then told him that she would pray for him.

The group’s Facebook video has gone viral, racking up 447,000 views and nearly 3,000 shares.

Selected Comments:

Liberals aren’t very liberal. The best thing Trump had done for the nation is to draw out all their hatred into public view, so everyone can see how hateful the progressives have become.

They are Not Liberals. They are Leftists. They hate everyone that is not them (similar to the KKK) and will trample on your rights until they get what they want. I think we should organize “Biatch Slap Day” and send these phags back in the closet.

When Christian bakers refused to bake a cake for gays, they were sued and found guilty. When gay coffee shop owner who admits Jesus Christ was hotand that he’d f99k Christ’s a99, chase a group of Christians out of his coffee shop, he becomes an instant ‘hero’. America is becoming anti-Christian

You can bet your last dollar he’d not have thrown out mooozziies — and they kill gays ..funny that aint it ?

Next time they should all show up in turbans with their women in burqas and make his head completely explode.

Freakish minorities dictating again. As for the foul mouthed rant, anyone hearing that would have walked out anyway. Boycott the place.

Another indication of how much the left are filled with hate.

Ever notice, the entire lives of Homo’s revolves around being Homo’s.

Sick fella but the video is gone now. The FB Nazis have taken it down along with a bunch of comments. The FB page will be gone soon.

The Devil’s handmaiden.

That famous tolerance from the proud sodomites is showing again. Please God, help us restore our nation and turn back to you.

Hmm And people still ask the question what’s the problem with today’s society? Things like this serve as exhibit A

Source

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: