Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Dictatorship’

A Day Before NZ PM, Jacinda Ardern Announced Her Resignation, This Was Posted on PT: By coincidence?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 24, 2023

💭 በኮቪድ ወረርሽኝ ሳቢያ ኒው ዚላንድ አምባገነናዊ ሥርዓት ለማራመድ ስትታገል የቆየችው ወስላታዋ የኒው ዚላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ‘ጄሲንዳ ‘ኤልዛቤል’ አርደን’ ከሥልጣኗ እንደምትወርድ ካሳወቀች አንድ ቀን በፊት ይህ አስገራሚ መረጃ ወጥቶ ነበር፤ እንደው በአጋጣሚ?

🛑 ምዕራባውያን ሕዝቡን አምባገነናዊ በሆነ መልክ ተቆጣጥረው ለማስተዳደር ይችሉ ዘንድ ኒውዚላንድ የቤታ ሙከራ ናትን?

አዎ፤ እንዴታ! ኢትዮጵያም ለዚህ ቤተ ሙከራ በሉሲፈራውያኑ ከተመረጡት ጥቂት ሃገራት መካከል ዋናው ናት። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጦርነት ይህን ነው የሚጠቁመን!

በነገራችን ላይ፤ ብልጦቹ ምዕራባውያን ከማህበረሰቡ በኩል የሚወጣው ሙቀት እየጨመረ ሲመጣ፤ “ቻው!” ብለው ከስልጣናቸው ገሸሽ ይላሉ፤ (በብሪታኒያ ቦሪስ ጆንሰንን በኒው ዚላንድ ደግሞ ጃሲንዳ አርደንን አየን) የእኛዎቹ አረመኔዎች ግን ከሚሊየን በላይ ዜጎችን ጨርሰውና አስጨርሰው ዛሬም ሱፋቸውን ለብሰውና በከረባት ታንቀው ወይንም እንደ ሕወሓቶች ያረጀውን አስቀያሚ የቡድናቸውን መለዮ አጥልቀውና የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራን እያውለበለቡ ለሺህ ዓመት ሥልጣን ላይ ሙጭጭ ብለው ለመቆየት ይሻሉ። ወራዶች!

💭 Is New Zealand A Beta Test For Western Governments Micromanaging The Populace?

👉 by Planet Today – Wednesday, January 18, 2023

In the wake of the covid pandemic lockdowns and mandates, many western nations and states in the US witnessed a new eye opening level of government intrusion into the daily lives of citizens. Some, however, dealt with worse scenarios than others.

New Zealand in particular has popped up time and time again over the past couple of years with some of the most draconian restrictions on the public, and sadly the trend has not stopped just because the pandemic lockdowns stopped. The island nation seems to be intent on setting the standard for authoritarian policies and government micromanagement, and a series of recent laws are driving home the reality that they do not intend to relent.

Flashback: In 2018, New Zealand banned all offshore oil drilling exploration in the name of instituting a “carbon neutral future”, meaning tight energy restrictions are forthcoming in NZ as the decade progresses.

In 2019, NZ banned all semi-automatic weapons after the Christchurch mosque shootings, punishing millions of law abiding citizens for the crimes of one man. Video evidence of the Christchurch shootings is suspiciously illegal in NZ, and anyone caught viewing or downloading the event can be prosecuted. The gun bans were enforced just in time for the pandemic lockdowns.

In 2020, the government introduced internet censorship legislation which would give them the power to selectively filter “dangerous content.” Most of the provisions were ultimately scrapped after a public backlash, but future censorship remains a priority for the government.

In 2021, New Zealand Prime Minister and associate of the World Economic Forum, Jacinda Ardern, openly admitted to constructing a two tier society in which the vaccinated enjoy normal access to the economy, travel and social interaction while the unvaccinated would be deliberately choked with restrictions until they “chose” to comply and accept the mRNA jab.

It should be noted that the Ardern and the New Zealand government were made aware on multiple occasions in 2021 by medical professionals of the risks of Myocarditis for people 30 years old and under associated with the vaccines.  They ignored the warnings and pushed forward with mass vaccination campaigns anyway, including attempts to introduce vaccine passports. 

This was not necessarily unique, though, as many western countries made similar dismissals of vaccine concerns and tried to promote passports.  That said, New Zealand was one of the few in the west that built actual covid camps designed to incarcerate people with the virus in forced quarantine.  The camps, referred to as “compulsory quarantine facilities”, were administrated by the NZ military, leaving no doubt that these were prisons rather than resorts.

The Primer Minister was finally forced to scrap a large number of covid mandates last year as evidence mounted that lockdowns and masks were mostly useless in preventing the spread of the virus, and that the vaccines do not necessarily stop covid contraction and transmission.  The fact that  the vaccinated now make up the majority of covid deaths is proof enough that the vaccines do not function as officials originally promised. The process of centralizing power has not stopped, though – The tactics have simply changed. 

NZ has introduced a multitude of oppressive laws post-covid that add up to a freedom suffocating atmosphere for the public.

In November, the government implemented a law which forces large financial institutions to disclose climate related risks associated with their investments.  The implications are far reaching, and ostensibly this puts pressure on banks and lenders to avoid financing businesses that are a “carbon emissions risk.”  Meaning, if you want a loan from a bank and the government determines you are a “carbon polluter,” then you likely will not get the loan.  This could include anything from large manufacturers to dairy farms.

Speaking of farms, NZ has banned the use of caged chicken farming across the country, creating a massive egg shortage which has led to high prices (This is taking place coincidentally right after the US government culled over 50 million chickens in 2022 due to “avian flu”, also causing high prices in America).

Feeling stressed about this mess and want to smoke a cigarette?  Those are getting banned in NZ, too.  In an unprecedented move, the government has passed a law which blocks any person under the age of 18 as of 2023 from buying cigarettes for their entire lives.  Meaning, cigarettes will be slowly phased out as the younger generation grows older. Are cigarettes a health risk?  Yes.  But, governments claim that costs to socialized medicine give them a rationale to control people’s personal habits.  Today it’s cigarettes; tomorrow it could be anything bureaucrats deem unhealthy regardless of actual science.

And that brings us to NZ’s latest authoritarian measure, the Therapeutic Products Bill, which if passed will give the government far reaching authority to manage and restrict the manufacture or sale of natural health supplements.  Want to avoid big pharma and their untested products by taking care of your own body?  You’re not allowed.  Alternatives will be erased leaving only drugs and jabs.

This is not only the end result of the western fall into socialism, New Zealand seems to represent a test case for increasing violations of individual liberties and individual choice. New Zealand could yield a vision of the future for many other nations should western populations respond passively.

👉 Courtesy: Planet Today

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

World Cup Could be Targeted by Iran | የዓለም ዋንጫ በኢራን ኢላማ ሊሆን ይችላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2022

💭 The head of Israeli Defense Forces Intelligence said Iran could attack the World Cup in Qatar

A top Israeli military intelligence official said on Monday that Iran could be mounting an attack on the World Cup, but may hesitate due to uncertainty over how the host Qataris would react.

Major General Aharon Haliva, head of Israeli Defense Forces Intelligence, attended an Institute for National Security Studies (INSS) conference in Tel Aviv on Monday, and spoke about protests taking over the country and how they could impact the World Cup, soccer’s biggest international tournament.

“Iran is considering disrupting the World Cup 2022 in Qatar,” Haliva said.

“However, the only thing preventing them – what will be the Qatari reaction?”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

World War III | Kurdish Forces Fire Rocket at Turkey: 3 Killed, 6 Injured

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2022

💭 ሦስተኛው የዓለም ጦርነት | የኩርድ ሃይሎች በቱርክ ላይ ሮኬት ተኮሱ ፡ ፫ ተገድለዋል ፮ ቆስለዋል።

💭 Turkey said a Kurdish militia killed three people in rocket attacks from northern Syria on Monday, in an escalation of cross-border retaliation following Turkish air operations at the weekend and a bomb attack in Istanbul a week ago.

The five rockets hit a school, two houses and a truck in the Karkamis district, near a border gate in Gaziantep province, the governor Davut Gul said, adding six had been wounded. Interior Minister Suleyman Soylu later said three had died.

Broadcaster CNN Turk said the rockets were fired from the Kobani area of Syria, controlled by the YPG militia.

In response to the attack, Turkey’s armed forces were retaliating, the defence ministry said in a statement.

Turkish warplanes had already carried out air strikes on Kurdish militant bases in Syria and Iraq on Sunday, destroying 89 targets, authorities in Ankara said.

Speaking to reporters on his return from a trip to Qatar, President Tayyip Erdogan said the operations would not be limited to just an air campaign and that discussions would be held on the involvement of ground forces.

“It is not limited to just an air campaign,” Erdogan was quoted by Turkish media as saying.

“Our defence ministry and our general staff decide together how much of the land forces should take part. We make our consultations, and then we take our steps accordingly.”

RETALIATION

The defence ministry said the weekend operation was in retaliation for a bomb attack in Istanbul last week that killed six people. Authorities have blamed the attack on the outlawed Kurdistan Workers’ Party (PKK).

The PKK and Kurdish-led Syrian Democratic Forces (SDF), which includes the YPG, have denied involvement in the bombing on Nov. 13.

As part of the weekend operations, Ankara said eight security personnel had been wounded in rocket attacks by the YPG from Syria’s Tal Rifat on a police post near a border gate in Turkey’s Kilis province.

The PKK launched an insurgency against the Turkish state in 1984. It is considered a terrorist organisation by Turkey, the United States and the European Union.

Washington has allied with the YPG in the fight against Islamic State in Syria, causing a rift with NATO ally Turkey.

ጽላተ ሙሴን /የቃል ኪዳኑን ታቦት መንካት መድፈር በልዑል እግዚአብሔር እጅ ሞትን ያስከትላል።

እ.ኤ.አ. ህዳር 28 ቀን 2020 በኢራን ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፣ በቱርክ ፣ በሳዑዲ አረቢያ ፣ በቻይና ፣ በሩሲያ ፣ በዩክሬን ፣ በአሜሪካ እና በአውሮፓ እርዳታ የታጠቁ እና የሚደገፉ የኢትዮጵያ ፣ የኤርትራ እና የሶማሊያ ሙስሊም ወታደሮች በቅድስት ከተማ አክሱም ላይ ዘምተው ሺህ የሚሆኑ የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎችን ለሰማትነት አብቅተዋቸዋል። በ፳፬/24 ሰአታት ውስጥ የሙስሊም ወታደሮቹ ከቤት ወደ ቤት እየሄዱ ያልታጠቁ ወጣቶችን እና ወንዶች ልጆችን በጥይት እየመቱ ገድለዋቸዋል።

ከተጎጂዎቹ መካከል አንዳንዶቹ ዕድሜያቸው ፲፫/13 ዓመት የሆኑ ናቸው። ነዋሪዎች የተገደሉትን ዘመዶቻቸውን እና ጎረቤቶቻቸውን እንዳይቀብሩ ሙስሊሞቹ ወታደሮች በመከልከላቸው አስከሬኑ በጎዳና ላይ ለቀናት በስብሶ ቆይቷል። የሟቾችን ሬሳ ለመመገብ ጅቦች በሌሊት እንደሚመጡ መስማታቸውን የዓይን እማኞች ገልጸው ነበር።

ዛሬም በእነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ‘ፈቃድ’ መሀመዳውያኑ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን ለመፈጸም ጥሩ አጋጣሚ አግኝተዋል። ወዮላቸው! ወዮላቸው!

💭 በዛሬው ሕልሜ አረመኔዎቹን ግራኝ አብዮት አህመድን + ኢሳያስ አፈወርቂን እንዲሁም ጭፍሮቻቸውን አሳድዶ ሊደፋቸው የተዘጋጀ የማይቻል ኃይል እየመጣ መሆኑ ታይቶኛል። አቤት እነዚህ እርኩሶች የሚጠብቃቸው እሳት!

💭 Ethiopia | The Luciferians Want War & The Ezekiel 38/Psalm 83 Prophecies Fulfilled

End Time Revelation: The end times are unfolding before our very eyes. The Ezekiel 38/Psalm 83 Prophecies: Russia, Iran and Muslim Nations against spiritual Israel which is Christianity – Orthodox Christianity.

☆ ሉሲፈራውያኑ የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟሉ ዘንድ ሁኔታዎችን በጥድፊያ በመግፋት ላይ ናቸው፤ በተለይ በኢትዮጵያ።

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ጦርነት ይሻሉ። ለዚህ ደግሞ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ጥሩ እረዳቶች ሆነው አግኝተዋቸዋል። ጂኒዋን አቴቴ አበቤን ዛሬ በአዲስ አበባ አየናት፤ በአረብኛ የተጻፉ መፈክሮች ተውለበለቡ፣ የክርስቶስ ተቃዋሚ አገር መሪ ኤርዶጋንን ምስሎች ከሩሲያው እና ቻይናው መሪዎች ምስሎች ጎን በሃገረ ኢትዮጵያ ለማሳየት ደፈሩ፣ ልክ በእስማኤላውያን ዓለም በተደጋጋሚ እንደምናየው የአሜሪካ ባንዲራ እንዲቃጠል ተደረገ፤። ፍልስጤማውያኑ እና ደጋፊዎቻቸው የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ፣ የሙአመር ጋዳፊ፣ የሳዳም ሁሴን እና የኢራን አያቶላዎች ደጋፊዎች የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ። በኦሮሞው ደርግ አገዛዝ ዘመን የነበረው የፀረ-አሜሪካ ዘመቻ ዛሬ ከሰላሳ ዓመታት በኋል በኦሮሞው ግራኝ አብዮት አህመድ ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ ተደገመ። ዋው! በኢትዮጵያ ኢትዮጵያን (ትግራይን + ኤርትራን) አጥፍተው ኩሽን(እስላማዊት ኦሮሚያ)ከመሠረቱ በኋላ ኩሽ ከሩሲያ እና እስማኤላውያኑ ዓለም ጋር አጋር እና በአርማጌዶኑ ተሳታፊ ሆና የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟላል ማለት ነው። ይህን የፕሮቴአፍጋኒስታንቱ መናፍቃን ዓለም እና የመሀመዳውያኑ አህዛብ ዓለም በጣምና እጅግ በጣም ይመኙታል።

ከጽላተ ሙሴ ጋር ትልቅ ጉዳይ ስላላቸው፤ በትግራይ እና ቤተ እስራኤል ደም ውስጥ ይገኛል የሚል እምነት ስላላቸው በትግራይ ላይ ከፍተኛ ትኩረት አላቸው። ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል መውሰድ የጀመሩትና ዛሬም የትግራይ ስደተኞች በሚገኙባቸው የሱዳን የስደተኛ ካምፖች ውስጥ ተጠናክረው ለመሥራት የሚሹትም ለዚህ ይመስላል። እስራኤልም እስራኤል ዘስጋ መሆኗን እና በእስራኤል ዘነፍስ (በኢትዮጵያ) ላይ በጣም ጥገኛ እንደሆነች እንገንዘብ።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Iran: The Mullah Regime Carries Out Brutal Massacre: 450 Protesters Killed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 22, 2022

😈 Barbaric acts to silence people in Iran. Security forces of the Islamic Republic of Iran firing live rounds against protesters at a train station in Tehran. Around 450 people have been killed. Bodies in the streets. People chanting in public places infuriates the regime.

The unrepentant Ayatollahs have jailed over 15,000 protesters, and it is believed that their executions have been ordered.

💭 My Note: Daring to touch The Biblical Ark of The Covenant will result in death at the hands of The Almighty God Egziabher.

On 28th November 2020 Muslim soldiers of Ethiopia, Eritrea and Somalia, armed and supported by Iran, UAE, Turkey, Saudi Arabia, China, Russia, Ukraine, USA, and Europe, went on the rampage in Axum, a Holy City in Ethiopia’s northern Tigray region, whose main church is believed by Ethiopian Orthodox Christians to hold The Biblical Ark of Covenant. Over the course of 24 hours, the Muslim soldiers went door to door summarily shooting unarmed young men and boys.

Some of the victims were as young as 13. The soldiers forbade residents from burying slain relatives and neighbors so the bodies lay rotting in the streets for days. Witnesses later described hearing hyenas come at night to feed on the dead.

💭 Iran Players Stay Silent For Anthem in Apparent Support For Protests

😈 አውሬው የኢራን እስላማዊ አገዛዝ አሰቃቂ ግድያ ፈጽሟል፤ ብዙ ተቃዋሚዎች ተገድለዋል

ኢራን ውስጥ ዜጐችን ዝም ለማሰኘት አረመኔያዊ ድርጊት እየተፈጸመ ነው። የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ የጸጥታ ሃይሎች ቴህራን በሚገኘው የባቡር ጣቢያ ተቃዋሚዎች ላይ ቀጥታ ተኩስ ከፍተዋል። ወደ ፬፻፶/ 450 የሚጠጉ ሰዎች ተገድለዋል። በጎዳናዎች ላይ የሞቱ አካላት ይታያሉ። በአደባባይ የሚጮሁ ሰዎች አገዛዙን አስቆጥተውታል።

ንስሃ ያልገቡትና የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሞግዚቶች የሆኑት አረመኔዎቹ አያቶላዎች ከአስራ አምስት ሺህ የሚበልጡ ተቃዋሚዎችን ወደ እስር ቤት አስገብተዋል፤ እንዲረሸኑም ታዝዟል ተብሎ ይታመናል። ግራኝም እኮ በአገራችን ይህንና ከዚህ የከፋ ግፍና ወንጀል ነው እየፈጸመ ያለው። የዛሬው ሐበሻ ግን ለብዙ ወራት በማመጽ ላይ እንዳሉት ጀግኖቹ ኢራናውያን ዓይነት ወኔ እና ጥንካሬ የለውም። ይህ ልፍስፍስ ትውልድ ሩቡን ያህል እንኳን የለውም! በሐበሻ አያቶላዎች በእነ ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ደብረ ጽዮን እና ግራኝ አህመድ ዳግማዊ ዝም ብሎ ይረገጣል፣ ይጨፈጨፋል። “ታላቁ ሩጫ” በተሰኘው የሩጫ መድረክ ላይ ጋላ-ኦሮሞዎቹ እና ኦሮማራዎቹ በብዙ ሺሆች ወጥተው ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ዛሬም መስለለፋቸውን አረጋግጠዋል። እንግዲህ የሚመጣባቸውን መዓት ሁሉ እንዲህ በሩጫ ይወጡት እንደሆነ እናያለን።

❖ ጽላተ ሙሴን /የቃል ኪዳኑን ታቦት ለመንካት መድፈር በልዑል እግዚአብሔር እጅ ሞትን ያስከትላል።

እ.ኤ.አ. ህዳር 28 ቀን 2020 በኢራን ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች ፣ በቱርክ ፣ በሳዑዲ አረቢያ ፣ በቻይና ፣ በሩሲያ ፣ በዩክሬን ፣ በአሜሪካ እና በአውሮፓ እርዳታ የታጠቁ እና የሚደገፉ የኢትዮጵያ ፣ የኤርትራ እና የሶማሊያ ሙስሊም ወታደሮች በቅድስት ከተማ አክሱም ላይ ዘምተው ሺህ የሚሆኑ የጽላተ ሙሴ ጠባቂዎችን ለሰማትነት አብቅተዋቸዋል። በ፳፬/24 ሰአታት ውስጥ የሙስሊም ወታደሮቹ ከቤት ወደ ቤት እየሄዱ ያልታጠቁ ወጣቶችን እና ወንዶች ልጆችን በጥይት እየመቱ ገድለዋቸዋል።

ከተጎጂዎቹ መካከል አንዳንዶቹ ዕድሜያቸው ፲፫/13 ዓመት የሆኑ ናቸው። ነዋሪዎች የተገደሉትን ዘመዶቻቸውን እና ጎረቤቶቻቸውን እንዳይቀብሩ ሙስሊሞቹ ወታደሮች በመከልከላቸው አስከሬኑ በጎዳና ላይ ለቀናት በስብሶ ቆይቷል። የሟቾችን ሬሳ ለመመገብ ጅቦች በሌሊት እንደሚመጡ መስማታቸውን የዓይን እማኞች ገልጸው ነበር።

ዛሬም በእነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ‘ፈቃድ’ መሀመዳውያኑ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን ለመፈጸም ጥሩ አጋጣሚ አግኝተዋል። ወዮላቸው! ወዮላቸው!

💭 በዛሬው ሕልሜ አረመኔዎቹን ግራኝ አብዮት አህመድን + ኢሳያስ አፈወርቂን እንዲሁም ጭፍሮቻቸውን አሳድዶ ሊደፋቸው የተዘጋጀ የማይቻል ኃይል እየመጣ መሆኑ ታይቶኛል። አቤት እነዚህ እርኩሶች የሚጠብቃቸው እሳት!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Is Dr. Debretsion, Isaias Afewerki II? | ዶ/ር ደብረጽዮን፤ ዳግማዊ ኢሳያስ አፈወርቂ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 3, 2022

💭 አቶ ጌታቸው ረዳ ከዓመት በፊት፤

  • ዶ/ር ደብረጽዮንን ዳግማዊ አፈወርቂ ለማድረግና ጽዮናውያንንም ለዚህ ለማለማመድ የተነገረ፤
  • ፍትሕን ትሻላችሁ ግን አታገኟትም!
  • ነፃነትን ትሻላችሁ ግን አታገኟትም!
  • እናዳክማችኋለን፣ እንሰልባችኋለን፣ እንደ ኤርትራውያን እንበትናችኋለን

💭 ወገኔ፤ ምን ዓይነት 😈አውሬ ገጠመን?

አምና ላይ ጸሎት በማደርስበት ወቅት ዶ/ር ደብረጽዮንን አስመልክቶ አንድ የሆነ ነገር ታይቶኝ እንደነበረ በጦማሬ እንዲህ በማለት አውስቼ ነበር፤

አንዳንዴ ሳስበው ዶ/ር ደብረ ጽዮንን ሁለተኛ ኢሳያስ አፈወርቂ የማድረግ ዕቅድ አለ፤ ትግራይ እንደ ሃገር ከተመሠረተች የትግራይ ወጣቶች ሁሉ ልክ እንደ ኤርትራውያኑ በብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት እየተገደዱ ወይም ተሰድደው እንዲያልቁ የሚያደርግ ዕቅድ ያለ ይመስለኛል።

በትግራይ ሕዝብ ላይ የተካሄደውን አስከፊ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በዚህ ጉብኝት ወቅት ከዶ/ር ደብረ ጽዮን ጋር አብረው አቅደውታልን? ከዚህ በግራኝ ጉብኝት ማግስት እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው እና ዶ/ር አምባቸው፤ በዚህ ጦርነት ወቅትም የኢትዮጵያዊነት ፖለቲካ አራማጆቹ እነ አቶ ስዩም መስፍን የተገደሉት የዚህ ጦርነት ተቃዋሚዎች ስለነበሩ ነውን? የሚያውቁት ምስጢር ስለነበረ ነውን?

ይህን በጽዮናውያን አባቶቼና እናቶቼ፤ ወንድሞቼ እና እኅቶቼ ላይ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ግፍና ሰቆቃ ያመጣውን ጦርነት አብረው አቅደውት ከሆነ የትግራይ ጦር እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ የዘለቀበትም ምክኒያት በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ ሲዖል የሚገኙትን ተጋሩዎች ወደ ማጎሪያ ካምፕ አስገብቶ፤ በትግራይ ከሚገኙት “ምርኮኞች”ጋር“ የምርኮኞች ልውውጥ በማድረግ ተጋሩን ከመላው ኢትዮጵያ አስወጥቶ በትግራይ ለማጎር አብረው ያቀዱት ከሆነም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮንን የሲዖል እሳት እንደሚጠብቃቸው ከወዲሁ እናሳውቃለን። ገና ከጅምሩ ስለው እንደነበረው ዛሬም እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከትግራይ ሕዝብ ቍ. ፩ ጠላት ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙ ጋር ተናብበው ነው የሚሠሩት። የስልክ ግኑኝነት እንዳላቸው ከሦስት ወራት በፊት ጠቁመውናል።

ዛሬ ምንም በጎ ነገር ለሕዝባችን እንዳላመጡና ሁሉም ወንጀለኞች ተናብበው እንደሚሠሩ በግልጽ እያየነው ነው። እነዚህ ተናብበው በመሥራት ሕዝቤን በመጨረስ ላይ ያሉት ሰዎች ለጽዮናውያን ከፍተኛ ጥላቻ እንዳላቸው ሆኖ ነው የሚሰማኝ።

😈 መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሳያስ አፈወርቂ + /ር ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ ወዘተ ሁሉም የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸው።

👉 ከ፫ ዓመታት በፊት የቀረበ

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

💭 ዶ/ር ደብረ ጽዮን ከሦስት ዓመታት በፊት በናዝሬት ከተማ ፤ ፀረ-ጽዮናውያን ጦርነቱን ከኦሮሞዎች ጋር ተናብበው አቅደውታልን?

💭 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ከሦስት ዓመታት በፊት ወደ አክሱም ለምን ሄደ? ለጂሃድ?

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፯፥፳፰ ]

እግዚአብሔር ፍርዱን ይወድዳልና፥ ቅዱሳኑንም አይጥላቸውምና፤ ለዘላለምም ይጠብቃቸዋል ለንጹሓንም ይበቀልላቸዋል፤ የኅጥኣን ዘር ግን ይጠፋል።”

[Psalm 37:28]

“For the LORD loves justice and will not forsake His saints. They are preserved forever, but the offspring of the wicked will be cut off.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: