❖ የተዋሕዶ አባት፤ እንደ ግራኝ በጽዮን ልጆች ድል ተደናግጦ በስተግራ በመውደቅ ላይ ለነበረው አረመኔ መንግስቱ ኃይለ ማርያም፦
☆ “እርስዎ ከኢትዮጵያ አይበልጡምና ለሃገር አንድነት ሲባል ሥልጣኑን አስረክበው ጡረታ ይውጡ!”
__________________________________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 8, 2021
❖ የተዋሕዶ አባት፤ እንደ ግራኝ በጽዮን ልጆች ድል ተደናግጦ በስተግራ በመውደቅ ላይ ለነበረው አረመኔ መንግስቱ ኃይለ ማርያም፦
☆ “እርስዎ ከኢትዮጵያ አይበልጡምና ለሃገር አንድነት ሲባል ሥልጣኑን አስረክበው ጡረታ ይውጡ!”
__________________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, ሐቅ, መንግስቱ ኃይለማርያም, መድፈር, መጨረሻ, ምንሊክ, ረሃብ, ስልጣን, ትግራይ, ኖቤል ሽልማት, አረመኔነት, አባት, አብይ አህመድ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤርትራ, ኦሮሞ, ወንጀል, የጦር ወንጀል, ደርግ, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ጠላት, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺዝም, Derg, Famine, Genocide, Human Rights, Lawlessness, Mengistu Hailemariam, Orthodox Priest, Rape, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2021
💭 ለትሁቱ እና ታታሪው ወንድማችን ለአብራሃ በላይ የከበረ ምስጋና ይድረሰው።
🔥 የዘንዶው ግራኝን አንገት ቆርጠው ወደ መቖለ የሚወስዱት ከሆነ እና ለታላቁ አፄ ዮሐንስና ለሕዝባቸው ከተበቀሉላቸው፤ አዎ! እኔም ዳግማዊ ራስ አሉላ እላቸዋለሁ! እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮንም “አብዮታዊ ዲሞክራሲ፣ አሃዳዊ ፌደራላዊ ቅብርጥሴ” የሚለውን የዲያብሎስ ተረተረት አራግፈው የአፄ ዮሐንስን ዓይነት ሚና ይጫወቱ ዘንድ እመኝላቸዋለሁ። በዚህ ተግባር ንሥሀ ለመግባትና አክሱም ጽዮንንም ለመሳለም ጥሩ ዕድል ይኖራቸው ነበር።
😈 ዘመነ ቃኤል! ዘመነ ዔሳው! ዘመነ ይሑዳ!
አዎ! አብርሃ በላይ ለብዙ ዓመታት ለኢትዮጵያ በመጨነቅና በመጠበብ ኢትዮጵያውያንን አንድ ለማድረግ የሠራ የሚደንቅ ወንድማችን ነው። ዛሬ ግን በተለይ የአማራ ልሂቃን ከድተውታል። ልክ ፺/90% የሚሆነው የአማራ ሕዝብና ፺፭/95% የሆነው የኦሮሞ ሕዝብ ለብዙ ዘመናት እየተረባ እና እየተጠማ፣ እየተገለለና እየተሰደደ፣ እየትደረና እይተጨፈጨፈ በት ዕግስት ተሸክሞ የሕዝብ ቁጥራቸውን ይጨምሩ ዘንድ የረዳቸውን የትግራይን ሕዝብ እንደከዱት ልክ የጭፍጨፋው ጦርነት እንደጀመረ እኔንም ጨምሮ ለትግራይ ድምጽ የመሆን ግዴታችንን የተወጣነውን ኢትዮጵያውያንን ከድተውናል። አዎ! አየነው እኮ በጥምቀት በዓል አክሱም ጽዮን በምትጨፈጨፍበት ዕለት ጎንደር የኤርትራን ባንዲራ እና የዋቄዮ-አላህ ምልክቶችን በየጎዳናዎቹ ይዘው በመውጣት “እልልል!”ሲሉ አይተናል። ይህን የተቃወመ የአማራ ልሂቅ ወይንም ሰው ነበርን? አልነበረም! ሰሞኑን ደግሞ፡ አሁንም ጎንደር፡ የትግራይን ሕዝብ እና የራሳቸው የአማራ ሕዝብ ጨፍጫፊ ለሆነው ለግራኝ አብዮት አህመድ ድጋፋቸውን ለመስጠት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አማራዎች/ኦሮማራዎች የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ ይዘው በመውጣት ሲጮኹና ሲጨፍሩ አይተናል። በፍጻሜ ዘመን ዳንኪራ! እንግዲህ ይታየን፤ ታሪካዊ ጠላት አህዛብ ሱዳን ወደ ጎንደር ተጠግታ አምስት መቶ ኪሎሜትር ስፋት ያለውን “የአማራ ግዛት” በተቆጣጠረችበት ወቅት ነው፤ እንደው ከዚህ የከፋ ግብዝነት፣ ተሸናፊነትና አጎብዳጅነት ይኖር ይሆን?!
😈 በአንድ ጤናማ እና ብልህ በሆነ ማሕበረሰብ መደረግ የነበረበትማ፤ ግራኝ አህመድ በማንነቱ እና በሠራቸው ከፍተኛ ወንጀሎች ተፈርዶበታልና ለፍርድ መቅርብ ሳይገባው፤ በተገኘብት ባፋጣኝ ተይዞ መደፋት ነበር የሚገባው። ይህ የእያንዳንዱ የአክሱም ጽዮን ልጅ ተልዕኮና ግዴታ ነው!በአደባባይ በቪዲዮ ተቀርጾ ካልተቀጣና ለቀጣዮቹ አውሬዎችም ትምህርት ካልሆነ ሌላው በሌላ ጊዜ ተነስቶ የጽዮንን ልጆች በድጋሚ ከማጥፋት አይመለስም። ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን የሆኑት የትግራይ ልጆች ያጠፉት አንዱ ትልቅ ጥፋት ሕዝባችንን በረሃብ፣ በበሽታ፣ በደፈራና በጭፍጨፋ ሲያንገላቱ፣ ሲጨርሱና ሲያዋርዱ የነበሩትን የኦሮማራ መሪዎችና ጭፍሮቻቸው አንድ በአንድ ለመድፋት ባለመነሳታቸው ነው። ዛሬ የሕዝባችንን እንባ ለማበስና ስነልቦናውን ለማደስ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተይዞ መሰቀልና መቆራረጥ ይኖርበታል። 😈
____________________________________
Posted in Ethiopia, Faith, Infos, War & Crisis | Tagged: 1985, Abiy Ahmed, Africa, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, መቀሌ, መንግስቱ ኃይለማርያም, ማፈናቀል, ራስ አሉላ, ሰራዊት, ቦምብ, ትግራይ, አረመኔነት, አብራሃ በላይ, አብይ አህመድ, ኤርትራ, ኦሮሞ, የጦር ወንጀል, ደርግ, ጄነራል ፃድቃን, ግራኝ አህመድ, ግብዝነት, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን ማርያም, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺዝም, Derg, Destruction, Eritrea, Genocide, Isaias Afewerki, Mekelle, Mengistu Hailemariam, Oromo Army, Resettlement, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2021
✞✞✞[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፥ ፮፡፯]✞✞✞
“ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል።”
[Deuteronomy 32:6-7]
“Is this the way you repay the LORD, you foolish and unwise people? Is he not your Father, your Creator,who made you and formed you?Remember the days of old, Consider the years of all generations. Ask your father, and he will inform you, Your elders, and they will tell you.”
✞✞✞ [ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፬፡፱፤፲] ✞✞✞
“እግዚአብሔር። ሕዝቡን ወደ እኔ ሰብስብ፥ በምድርም በሕይወት በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ እኔን መፍራት ይማሩ ዘንድ፥ ልጆቻቸውንም ያስተምሩ ዘንድ ቃሌን አሰማቸዋለሁ ብሎ በተናገረኝ ጊዜ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት በኮሬብ በቆምህበት ቀን ዓይኖችህ ያዩትን ነገር እንዳትረሳ፥ በሕይወትህም ዘመን ሁሉ ከልብህ እንዳይወድቅ ተጠንቀቅ፥ ነፍስህንም በትጋት ጠብቅ፤ ለልጆችህም ለልጅ ልጆችህም አስታውቀው።”
[Deuteronomy 4:9-10]
“Only give heed to yourself and keep your soul diligently, so that you do not forget the things which your eyes have seen and they do not depart from your heart all the days of your life; but make them known to your sons and your grandsons.”
💭 History repeats itself:
🔥 Amhara & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Ahmed will do the same now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-
👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)
The Great Ethiopian Famine of 1888-1892
The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menilik’s Reign, Tigray was split into two regions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc. were put under Wello Amhara administration.
👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)
In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Mekelle and Corbetta. Thousands of defenseless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Mekelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9thOctober in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’. Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,
👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )
1979 – 1985 + 1987
Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans starving again.
👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )
2018 – Until today: probably up to 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!
In the past, and at present, the OLF (Oromo Liberation Front/ OLA) works together with Isaias Afewerkis’ ELF, TPLF, PP, ANM, EZEMA etc. So, are they all conspiring together against the ancient Christian people of Tigray so that they could be able to replace Ethiopia and create an Antichrist Islamic ‘Cush’ Caliphate of Oromia?
___________________________________
Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: 1985, Abiy Ahmed, Africa, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, መቀሌ, መንግስቱ ኃይለማርያም, ማፈናቀል, ሰራዊት, ቦምብ, ትግራይ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, ኤርትራ, ኦሮሞ, የጦር ወንጀል, ደርግ, ግራኝ አህመድ, ግብዝነት, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን ማርያም, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺዝም, Derg, Destruction, Eritrea, Genocide, Isaias Afewerki, Mekelle, Mengistu Hailemariam, Oromo Army, Resettlement, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 24, 2018
ይህ ለሩሲያው ድሕረ–ገጽ የቀረበ ሚዛናዊ የሆነ ግሩም ጽሑፍ ነው።
በእንግሊዝኛ ለማንበብ እዚህ ይጫኑ፦
የሚገርም ነገር አይደለም!? አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝን ከመንግስቱ ኃይለማርያም ጋር እንዲገናኝ ወደ ዚምባብዌ ላኩት፤ አይደል! ወቸውጉድ!
የደርግ ስርዓት ከኮሙኒስት ሶቪየት ህብረት ጋር ወዳጅ ነበር። ደርጎች አንድ የኢትዮጽያን ትውልድ ከቀጠፉና በሚሊየን የሚቆጠሩትን ወገኖቻችንን ከገደሉ በኋላ ወደ አንግሎ–አሜሪካዊው የሩሲያ ጠላት ዓለም ኮበለሉ። አሁን በአቶ አብይ አህመድ በኩል ተመልሰው ሥልጣን ላይ ለመውጣትና ኢትዮጵያ ለመጨረሻ ጊዜ ለማጥፋት ይሞክራሉ። ባለፉት 27 ዓመታት ሁኔታዎች አመች በሆነ መልክ ተዘጋጅተዋቸዋልና፤ ኢሃዴጎች፡ በወስላታው ሌኒን አነጋገር፤ “Useful Idiots / ጠቃሚ ጅሎች” ነበሩ ማለት ነው።
ወገኔ ምነው ታወርክ?! ይህን እንዴት ማየት ተሳነህ?!
በኢትዮጵያ የስልጣን ለውጥ ከተካሄደ ከአምስት ወራት ገደማ በኋላ በሀገሪቷ የተለያዩ ክልሎች ውስጥ ብዙ ሕይወት የቀጠፉ የኅብረተሰብ ብጥብጦች ተከስተዋል። ግጭቱ እየጨመረ የመጣው በዚህች የአፍሪቃው ቀንድ አገር ለበርካታ ዓመታት የፖለቲካ መረጋጋት ከሰፈነ በኋላ ነው። ኢትዮጵያ ምናልባት አሁን እስከ መገነጣጠል ድረስ ሊያደርስ የሚችል ጽኑ ብጥብጥ ሊያጋጥማት እንደሚችል ይታሰባል።
ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቀቀ አለመረጋጋት በዩኤስ አሜሪካ በተደገፈ የጂኦፖሊቲካል አመራር አካል ላይ የተመሰረተው ነው። ዓላማው፡ ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ያላትን ግኑኝነት እንድታቆምና በ አረቦች እና አሜሪካ ተፅዕኖ ስር እንድትወድቅ ማድረግ ነው። ይህ በአዲሶቹ ገዢዎች ፍልስፍና ሳቢያ እየተካሄደ ያለው ለውጥ አገር አቀፍ ብሔራዊ የመግባባት ሂደትን አላካሄደም። በአሜሪካና አረቦች ግፊት እርስበርስ የተመሳጠሩ ግለሰቦች ያካሄዱት የመንግስት ግልበጣ ነው።
በዚህ ዓመት በሚያዝያ ወር ላይ የኢትዮጵያ ፓርላማ አዲስ ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲመርጡ አድርጓል። የሽፍት ምርጫው ሂደት ብዙ ፈረስ–ነጋዴን የሚያካትት ይመስላል። ወጣቱ አብይ አህመድ (41) በአዲስ መሪነት ብቅ አለ። በተለይም በምዕራባውያኑ ሚዲያ እና ከአሜሪካ መንግስት በተለይም አዎንታዊ ተፅእኖዎችን በማስተዋወቁ ታላቅ ምስጋናዎችን አግኝቷል። ለምሣሌ በመቶዎች የሚቆጠሩ የፖለቲካ እስረኞችን እንዲፈት አዝዟል። የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታውን አቁሟል፤ እናም ያለፉትን በፀጥታ ኃይሎች የደረሱትን የሰብአዊ መብት ድፍጠጣዎች አውግዟል። በእውነት ጉዳዩ አሳስቦት ሳይሆን የቀድሞውን መንግስት በ “አገር ሽብርተኝነት” ለመኮነን ስላቀደ ነው።
“አቢይ” ብቻ እየተባለ በአብዛኛው የሚጠራው አብይ አህመድ የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር (OFL) ተብሎ ከሚጠራው ተቃዋሚ ሽብረተኛ ቡድን ጋር ውስጣዊ የሰላም ሂደት እንዲካሄደት በማድረግና እና ከዩ.ኤስ እና ከሌሎች ሀገራት ውስጥ የነበሩትን ፖለቲከኞች በ “ይቅርታ” ስም በግዳጅ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ አድርጓል።
በአለም አቀፍ ደረጃ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከአጎራባች ኤርትራ ጋር ነገሮችን በፍጥነት በማስተባበር ከሶስት ዓመታት የድንበር ጦርነት በኋላ (ከ 1998 እስከ 2001) ለ 20 ዓመታት የቆየ መረጋጋት ማስፈብ ችሏል። ሁለቱ ሀገራት ይህን ባለፈው ወር ላይ በይፋ አሳውቀዋል።
ይሁን እንጂ እነዚህ ግልጽ መሻሻል ያላቸው የሚመስሉ ለውጦች በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሁኔታ ላይ የሚረብሽ መዘዝ ያላቸው ናቸው። የምዕራቡ ዓለም መገናኛ ብዙሃን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይን ዴሞክራሲያዊ ለዘብተኛ አድርገው ሲገልጹ ይታያሉ፡ ነገር ግን እየተካሄደ ካለው በስተጀርባ አንድ ጨለማ የሆነ ነገር አለ።
ባለፉት ሳምንታት ላይ ዶ/ር አብይ ከሳውዲ እና ኢሚሪቲ ባሕረ ሰላጤ አገሮች ለመጡ ከፍተኛ ባለስልጣናትን ሞቅ ያለ አቀባበል አድርጎላቸዋል። የሳውዲው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዴል አል–ጁቤር ቀደም ሲል ኤርትራ ውስጥ ከአምባገነኑ የኤርትራ ፕሬዚደንት ኢሳያስ አፈወርቅ ጋር ከተገናኘ በኋላ ነበር በዚያው ቀን ወደ ኢትዮጵያ ያመራው። የባሕረ ሰላጤው አረብ ገዥዎች የኤርትራ የረጅም ጊዜ ድጋፍ ሰጪዎች ናቸው። ታዲያ አሁን ኢትዮጵያ ከእነዚህ አስጨናቂ አረብ አምባገነኖች ጋር ድንገተኛ ግንኙነት መፍጠሯ በርካታ ኢትዮጵያውያንን በሀገሪቱ ውስጥ እጅግ አሳስቧል፤ አገሪቷ የምትጓዝበት ክፉኛ አቅጣጫ ብዙዎችን አስጨንቋቸዋል።
አሁን እየተተገበረ ያለው ነገር ኢትዮጵያን ከቻይና ተፅዕኖ ሥር አውጥቶ ወደ ዩናይትድ ስቴትስ እና፡ ሳዑዲ ዓረቢያን ጨምሮ፡ የሱኒ እስላሙ መካከለኛው ምስራቅ ደንበኛ የማድረግ ጂኦፖሊቲካዊ ጨዋታን ያሳያል። ይህም ኢትዮጵያ ከቻይና ጋር ለምታደርገው የስትራቴጂያዊ እና ኢኮኖሚያዊ ትብብር፡ እንዲሁም ለሀገሪቱ ውስጣዊ ውጥረት መንስኤ ይሆናል።
በቅርቡ በምስራቅ ኢትዮጵያ የተከሰተው ግጭትና ብጥብጥ በጣም የተወሳሰበ ሲሆን ይህም ኢትዮጵያ 100 ሚሊዮን ህዝብና 84 ብሔረሰቦችን የያዘች አገር መሆኗን ይጠቁመናል። በአብዛኛው የክርስትያን ኦርቶዶክስ ሀገርም በርካታ ሙስሊም ህዝቦችም የሚኖሩባት አገር ናት። እነዚህ ብጥብጦች አገሪቱን ወደ ሰፊ ዓመፅ ሊወስዳት ይችላል።
ባለፈው ሳምንት በአገሪቱ ምስራቃዊ ድንበር ሶማሊያ በርካታ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል፣ በርካታ ቄሶች ተገድለዋል። ይህን መሰሉ ጥቃት በክርስቲያኑ ላይ በመከሰቱ ወደፊት ጉዳዩ ምናልባት ወደ ሃይማኖታዊ ጦርነት ሊያመራ ይችላል። አገሪቱ በአሻሚ ጫፍ ላይ እየተንከባለለች ስለሆነ ብዙ ነዋሪዎቿ ከስጋት ጋር አብረው እንዲኖሩ እየተገደዱ ነው።
በደቡባዊ፣ ምእራብ እና ምዕራባዊ ክልሎች ሌሎች ብዙ ሰዎች የተገደሉባቸው ግጭቶች ነበሩ። በተለይ የምዕራባውያን የመገናኛ ብዙሃን “ለውጥ አምጭው” አቢይ አህመድን የማይመለከታቸው እንደሆነ አድርገው ነገሮችን ለመሸፋፈን ቢሞክሩም፡ ይሁን እንጂ እንደታየው ከሆነ በእርግጠኝነት ድርጊቱ ጠቅላይ ሚኒስትሩን ተጠያቂ ያደርገዋል።
በምስራቁ የሶማሌ ክልል የተፈጸመው ግድያ መንስኤ አሁንም ግልጽ አይደለም። በዋና ከተማዋ በአዲስ አበባ ቁጥጥር ስር የሚገኘው ባለሥልጣን የሶማሌ አካባቢ የሕዝባዊ ወታደሮች በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ጥቃቶችን እንደፈጸሙ አድርጎ ተናግሮ ነበር፤ የምዕራቡ ዓለም የመገናኛ ብዙሃንም ይህንን ተቀብለው የተሳሳተ ፕሮፓጋንዳ ሲነዙ ተሰምተዋል፥ ነገር ግን በአዲስ አበባ ባለስልጣናት ይህን ግጭት በማነሳሳትና በክልሉ ላይ ማዕከላዊ ቁጥጥር በማካሄድ የግድያ ድርጊቶች ሊፈጸሙ እንደሚችሉ ጥርጣሬ አለ።
ጥርጣሬን የሚያስነሳው በዚያ ቦታ ላይ በ ክርስቲያኖች ላይ እንዲህ ያለ ጥቃት መፈጸሙ ነው። የሶማሌ ክልል አገረ ገዢ አብዲ ኢልሊ በአሁኑ ጊዜ በአዲስ አበባ ማዕከላዊ መንግስት ቁጥጥር ሥር እንደሆነ ይታመናል። ይሁን እንጂ አብዲ ኢሌል እራሱ ሙስሊም ቢሆንም ለዓመታት በርካታ አብያተ ክርስቲያናትን አሠርቶ ነበር፤ በአካባቢያቸው ካሉ ክርስቲያኖችም ጋር መልካም ግንኙነት ነበረው። ምናልባትም ይህ የወቅቱ ገዢ የቀድሞው ገዥው ፓርቲ መንግስት ደጋፊ ስለሆነ ይሆናል። ምናልባትም አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር በሚያዝያ ወር ከተመረጠ በኋላ ፀረ–ቀድሞ መስተዳደር አቋም እንዳለው ያሳይ ነበር።
በአዲስ አበባ የሚገኙት ማዕከላዊ ባለስልጣናት በትግራይ ህዝቦች ነጻነት ግንባር (ወያኔ) ቁጥጥር ሥር ነበሩ። በኤርትራ ድንበር ላይ ከሚገኘው ሰሜናዊው የኢትዮጵያ ክፍል በመነሳት በ 1990-91 ያለውን አስከፊውን የደርግ አገዛዝ ለመገልበጥ ዋና ሚና የተጫወቱ ወያኔዎች ነበሩ። በአዲስ አበባ ያለው አዲሱ አመራር አሁን የተያያዘው የደርግ ስርዓትን መልሶ ማቋቋም ነው። በያዝነው ወር ላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዩኤስ ወር ላይ አንድ ሳምንት የፈጀ ረዥም ጉብኝት ሲያደርጉ፡ ከደርግ አባላት ጋር በአንድ መድረክ ላይ ሆነው በግልጽ ታይተዋል። እነዚህን የደርግ ርዥራዦች ይዘው ወደ አገራቸው ስለተመለሱ፡ የምዕራቡ ዓለም የመገናኛ ብዙኃን እንደሚገልጹት ሳይሆን ብዙ ኢትዮጵያውያኖች እንደታዘቡት ይህ “የለውጥ ማሻሻያ” እንደሆነ ተደርጎ እንደማይቆጠር፤ እንዲያውም አገሪቷን ወደቀድሞው አስከፊ ሁኔታ በመመለስ እንደገና ሊበጠብጣት እንደሚችል ይናገራሉ።
ኢትዮጵያውያን በተለይም በሰሜናዊ ትግራይ ክልል ውስጥ አቢይ የክፍፍል ሁኔታዎችን በመፍጠር ለኦሮሞ ብሔረሰብ የበላይነት ቅድሚያ የመስጠት አጀንዳ ይኖረዋል ብለው ይፈራሉ። የሙስሊም ዝርያ ያለው አቢይ ከአረቦች ጋር እየፈጠረ ባለው ጥብቅ የወዳጅነት ግኑኝነት በክርስቲያኖች ላይ የዓመፅ ብጥብጦችን ልያስነሳ ይችላል። ነገሮችን በደንብ ለማየት የሚረዳን ቁልፍ ሁኔታ፡ ሳውዲዎች እና ኤምራቶች በኢትዮጵያ እጅግ ጽንፈኛ የሆኑትን መስጊዶቻቸውን መገንባት ሲጀምሩ ነው።
እንደ ኢትዮጲያ የፖለቲካ ምንጭ ዘጋቢዎች እንደሚሉት ከሆነ የአቢይ ሥልጣን ላይ መውጣት ከረጅም ጊዜ በፊት በአሜሪካ እና አረብ ወዳጆቿ አስቀድሞ የታቀደ ነው። የአፍሪካ ቀንድን ከቻይና ኢኮኖሚ ጫና የማራቁ ፍላጎት የረጅም ጊዜ ዕቅድ አካል እንደሆነ ይታመናል። ባለፉት ሁለት አሥርት ዓመታት ቻይና የኢትዮጵያን ልማት ለመላው አፍሪቃ እንደ ሞዴል አድርጋ ወስዳዋለች። በወያኔ የሚተዳደረው መንግስት ከቻይና ጋር ከፍተኛ አጋርነት ነበረው። ይህ አሰላለፍ አሁን በጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ በመሸርሸር ላይ የሆነ ይመስላል። ለምሳሌ ያህል፡ ቻይና ቁልፍ ሚና የተጫወተችበትን የወያኔን እና አንዳንድ የአገሪቱን ታላላቅ የልማት ፕሮጀክቶች በመውቀስ አንዳንድ አስተያየቶችን ሲሰጥ ተሰምቷል።
የኤምራት አረቦች በዚህ ወር መጀመሪያ በኤርትራ ቀይ ባህር በኩል ከአሰብ ወደ አዲስ አበባ ለመዘርጋት ያቀዱትን የነዳጅ ባንቧ ዕቅድ አስመልክተው መናገራቸው ትልቅ ግምት የሚሰጠው ነው። በቅርቡ ኢትዮጵያ በምስራቃዊው ክልል ውስጥ ከፍተኛ የነዳጅ ዘይት ክምችቶችን አግኝታለች።
በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል የተደረገው “ድንገተኛ” የሰላም ግኑኝነት በሳውዲዎች፣ ኤምራቶችን እና አሜሪካ ግፊት ነው። ሁሉም ነገር የተደረገው አቶ አቢይ ቢሮ ከወሰደ ከጥቂት ሳምንታት በኋላ መሆኑ ነው።
ኢትዮጵያን ከቻይና ስልታዊ አጋርነት ለማራቅ፣ የቻይናን ልማታዊ ካፒታል ያገኘውን የኢሃዴግን መንግስት ለሚቃወሙት ኦሮሞዎች ሲባል፡ አንድ ኦሮሞ የፖለቲካ መሪ አድርጎ መሾም አስፈላጊ ነበር። የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር (ኦነግ) ኢትዮጵያን በሚወጋበት ወቅት ኤርትራ ከጎናቸው ተሰልፋ ነበር። ይህም የኦነግ አመራሮች ከኢትዮጵያ እንዲወጡ፣ እንዲሰደዱና አንዳንድ መሪዎቻቸውም እንዲታሠሩ ካደረጓቸው ምክንያቶች ውስጥ አንዱ ነበር። የጦረኛው ቡድን ቀደም ሲል በወያኔ–አመራር አስተዳደር የ “አሸባሪ ድርጅት” ተብሎ ይጠራ ነበር። የኦነግ ማዕከል አሁንም በ ኤርትራ ዋና ከተማ፡ በአስመራ ውስጥ ይገኛል። እንግዲህ እነዚህን ነው አቶ አቢይ ወደ አዲሱ የኢትዮጵያ የፖለቲካ መዋቅር በወንድማማችነትን ስልት “ይቅርታ” ብሎ በመደመር ላይ ያለው።
በዚህም ምክንያት ኢትዮጵያን ከቻይና አላቅቆ ወደ አሜሪካ እና አረብ ተፅዕኖ በማዘዋወር – እግረመንገዱን ለአሜሪካ የካፒታል ትርፋማነት ያመጣላታል – የኦሮሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኢትዮጵያን በዘር እና በሃይማኖት ዙሪያ ረብሻና ብጥብጥ ለመቀስቀስ አስተዋፅኦ ያበረክታል።
የክርስቲያን እና የሙስሊም ግጭት ሊፈጠር ወይም በኦሮሞና ትግራይ ጎሳዎች መካከል የእርስ በርስ ጦርነት ሊቀሰስ እንደሚችል ፍርሃት አለ። አቢይ አህመድ ከአሜሪካ ጉብኝት ሲመልስ ይዟቸው የመጣው አንዳንድ የኦሮሞ ተቃዋሚዎች በትግሬዎች ላይ የበቀል እርምጃ እንዲወስዱ በይፋ በመቀስቀስ የሚታወቁ የጥላቻ ጥሩምባዎ ናቸው። በሳዑዲ እና በኤሚራቲ ዋሃቢ ገዢዎች ድጋፍ የሚያገኙ ክብሪት ጫሪዎችም አጋጣሚውን ተጠቅመው የጅሃድ እሳት ይቀሰቅሱ ይሆናል።
ኢትዮጵያ ወደ አደገኛ ሁኔታ በሚያመራው ቢላዋ ጫፍ ላይ ናት። አንድ ነገር ግን በእርግጠኝነት የምዕራቡ ዓለም፡ በአዲሱ የኢትዮጵያ አመራር ዲሞክራሲን እያመጣ ነው በማለት የሚያሞካሹት አቶ አቢይ አህመድ በተቃራኒው አደገኛ ሁኔታ በመፈጠር ላይ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያን ጥቅሞች ወይም የፖለቲካ ፍላጎቶች ለማስተናግድ ሳይሆን የአሜሪካ እና አረብ ደንበኞቿን ጥቅም ለማስከበር ነው ስልጣን ላይ ያወጡት፤ እንዲያውም የሃገሩን መረጋጋት አደጋ ላይ የሚጥል “ትሮጃን ፈረስ” ይመስላል።
በአጠቃላይ የምዕራቡ ዓለም መገናኛ ብዙሃን ያለአግባብ እንደሚናገረው አዲሱ መንግስት በኢትዮጵያ “ዴሞክራሲ” እና “እድገት” እየሰፈነ ሳይሆን ያለው፤ የኢትዮጵያን አለም አቀፋዊ ነፃነት እና ማንነቷን ለማጥፋት፡ በመፈንቅለ መንግስት፡ ወንበሩን የያዘ መንግስት ነው።
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: መንግስት, መፈንቅለ መንግስት, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ, ኢትዮጵያ ጎሳዎች, እስልምና, ክርስትና, የሃይማኖት ጦርነት, የብሔር ግጭት, የአሜሪካ ሴራ, የአረብ ሴራ, Coup, Derg, Saudi, US | 1 Comment »