Posts Tagged ‘Dengelat Monastery’
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 29, 2022
👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም
❖ በ ሕዳር ፳፩/21 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ከ፻/100 በላይ ንጹሐን ቀሳውስትና ምዕመናን በኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስታዊ ሠራዊቶች፤ ልክ ጂኒው ብርሃኑ ጁላ እንዳቀደው፤ ልክ በቅድስት ማርያም ዕለት በአሳዛኝ መልክ ተገደሉ። ግን አልሞቱም፤ አራት መቶ ዘጠኝ ሚሊየን በጥይትና በሜንጫ የማይጨፈጨፉ ኃያላን መናፍስት ሆነው በመመለስ ገዳዮቻቸውንና አጋሮቻቸውን የሲዖል በር እስከሚከፍትላቸው ዕለት ድረስ ሰላምና እንቅልፍ እየነሷቸው ነው። እነ ጋኔን ግራኝ አህመድ ላይ ፣ኢሳያስ አፈወርቂ ላይ፣ ጀዋር ላይ፣ ሽመልስ አብዲሳ ላይ፣ ጂኒ ጁላ ላይ፣ እንዲሁም ደጋፊዎቻቸው በሆኑትና እንደ ቃኤል/ፍዬል በሚያቅበዘብዛቸው የኦሮሞ እና ኦሮማራ ሜዲያ ሰዎች ላይ በግልጽ እያየነው ነው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!
👉 የሰማዕታቱን የስም ዝርዝር በ PDF ለማየት ወደ ጦማሬ ይግቡ
_______
_______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Addis Ababa, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, ማርያም ደንገላት, ረሃብ, ቅድስት ማርያም, ትግራይ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤርትራ, ኤዶማውያን, እስማኤላውያን, ኦሮሚያ, ኦሮሞ, ወንጀል, ዘር ማጽዳት, የጦር ወንጀል, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ጽዮን ማርያም, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Dengelat Monastery, Famine, Genocide, Isias Afewerki, Maryam, Massacre, Rape, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022
👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም
በ ሕዳር ፳፩/21 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ከ፻/100 በላይ ንጹሐን ቀሳውስትና ምዕመናን በኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስታዊ ሠራዊቶች፤ ልክ ጂኒው ብርሃኑ ጁላ እንዳቀደው፤ ልክ በቅድስት ማርያም ዕለት በአሳዛኝ መልክ ተገደሉ። ግን አልሞቱም፤ አራት መቶ ዘጠኝ ሚሊየን በጥይትና በሜንጫ የማይጨፈጨፉ ኃያላን መናፍስት ሆነው በመመለስ ገዳዮቻቸውንና አጋሮቻቸውን የሲዖል በር እስከሚከፍትላቸው ዕለት ድረስ ሰላምና እንቅልፍ እየነሷቸው ነው። ይህን እነ ጋኔን ግራኝ እና ጂኒ ጁላ ላይ እያየነው ነው!
👉 የስም ዝርዝሩን በ PDF ለማየት ወደ ጦማሬ ይግቡ፦ https://wp.me/piMJL-5Bh
_______
______
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, ቅድስት ማርያም, ትግራይ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አክሱም, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤርትራ, ዘር ማጽዳት, የጦር ወንጀል, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን ማርያም, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺዝም, CNN, Dengelat Monastery, Genocide, Isias Afewerki, Maryam, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2021
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም
❖ ከአምስት መቶ ዓመታት መዘጋት በኋላ በገመድ እንደዚህ መውጣት ተጀምሮ ነበር።
❖❖❖በጥንታዊው ደንገላት ቅድስት ማርያም ገዳም የተገደሉት ፵፱/49 የዘመኑ ሰማዕታት ስም ዝርዝር❖❖❖
በወረዳ ሳዕሲዕ ❖ ጣብያ በለሶ ❖ በጥንታዊው ደንገላት ቅድስት ማርያም ገዳም❖
በ ሕዳር ፳፩/21 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ፵፱/49 ቀሳውስት እና ምዕመናን በኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስታዊ ሠራዊቶች ጂኒው ብርሃኑ ጁላ እንዳቀደው ልክ በቅድስት ማርያም ዕለት ተገደሉ፤ ግን አልሞቱም፤ አራት መቶ ዘጠኝ ሚሊየን በጥይትና በሜንጫ የማይመቱ ኃያላን መናፍስት ሆነው በመመለስ ገዳዮቻቸውንና አጋሮቻቸውን የሲዖል በር እስከሚከፍትላቸው ዕለት ድረስ እንቅልፍ ይነሷቸዋል።
👉 የስም ዝርዝሩን በ PDF ለማየት ወደ ጦማሬ ይግቡ፦ https://wp.me/piMJL-5Bh
_____________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, ትግራይ, አምነስቲ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤርትራ, ዘር ማጽዳት, የጦር ወንጀል, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ግፍ, ጠላት, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን ማርያም, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺዝም, Dengelat Monastery, Genocide, Isias Afewerki, Maryam, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »