Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Dengelat Monastery’

በደንገላት ቅድስት ማርያም ጭፍጨፋውን የፈጸመውን የኦሮሞ ሰአራዊት + ደጋፊዎቹን እግዚአብሔር በቅርቡ ይበቀላቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 29, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

በ ሕዳር ፳፩/21 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ከ፻/100 በላይ ንጹሐን ቀሳውስትና ምዕመናን በኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስታዊ ሠራዊቶች፤ ልክ ጂኒው ብርሃኑ ጁላ እንዳቀደው፤ ልክ በቅድስት ማርያም ዕለት በአሳዛኝ መልክ ተገደሉ። ግን አልሞቱም፤ አራት መቶ ዘጠኝ ሚሊየን በጥይትና በሜንጫ የማይጨፈጨፉ ኃያላን መናፍስት ሆነው በመመለስ ገዳዮቻቸውንና አጋሮቻቸውን የሲዖል በር እስከሚከፍትላቸው ዕለት ድረስ ሰላምና እንቅልፍ እየነሷቸው ነው። እነ ጋኔን ግራኝ አህመድ ላይ ፣ኢሳያስ አፈወርቂ ላይ፣ ጀዋር ላይ፣ ሽመልስ አብዲሳ ላይ፣ ጂኒ ጁላ ላይ፣ እንዲሁም ደጋፊዎቻቸው በሆኑትና እንደ ቃኤል/ፍዬል በሚያቅበዘብዛቸው የኦሮሞ እና ኦሮማራ ሜዲያ ሰዎች ላይ በግልጽ እያየነው ነው! ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

👉 የሰማዕታቱን የስም ዝርዝር በ PDF ለማየት ወደ ጦማሬ ይግቡ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወደ ሲዖል እሳት የሚጣሉት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጂኒዎች ይህን ያስታውሱ | ደንገላት ቅድስት ማርያም ገዳም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

በ ሕዳር ፳፩/21 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ከ፻/100 በላይ ንጹሐን ቀሳውስትና ምዕመናን በኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስታዊ ሠራዊቶች፤ ልክ ጂኒው ብርሃኑ ጁላ እንዳቀደው፤ ልክ በቅድስት ማርያም ዕለት በአሳዛኝ መልክ ተገደሉ። ግን አልሞቱም፤ አራት መቶ ዘጠኝ ሚሊየን በጥይትና በሜንጫ የማይጨፈጨፉ ኃያላን መናፍስት ሆነው በመመለስ ገዳዮቻቸውንና አጋሮቻቸውን የሲዖል በር እስከሚከፍትላቸው ዕለት ድረስ ሰላምና እንቅልፍ እየነሷቸው ነው። ይህን እነ ጋኔን ግራኝ እና ጂኒ ጁላ ላይ እያየነው ነው!

👉 የስም ዝርዝሩን በ PDF ለማየት ወደ ጦማሬ ይግቡ፦ https://wp.me/piMJL-5Bh

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Maryam Dengelat Monastery Before The Massacre | ደንገላት ቅድስት ማርያም ገዳም ከጭፍጨፋው በፊት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

ከአምስት መቶ ዓመታት መዘጋት በኋላ በገመድ እንደዚህ መውጣት ተጀምሮ ነበር።

❖❖❖በጥንታዊው ደንገላት ቅድስት ማርያም ገዳም የተገደሉት ፵፱/49 የዘመኑ ሰማዕታት ስም ዝርዝር❖❖❖

በወረዳ ሳዕሲዕ ❖ ጣብያ በለሶ ❖ በጥንታዊው ደንገላት ቅድስት ማርያም ገዳም❖

በ ሕዳር ፳፩/21 ፪ሺ፲፫ ዓ.ም ፵፱/49 ቀሳውስት እና ምዕመናን በኢሳያስ አፈቆርኪ እና ግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስታዊ ሠራዊቶች ጂኒው ብርሃኑ ጁላ እንዳቀደው ልክ በቅድስት ማርያም ዕለት ተገደሉ፤ ግን አልሞቱም፤ አራት መቶ ዘጠኝ ሚሊየን በጥይትና በሜንጫ የማይመቱ ኃያላን መናፍስት ሆነው በመመለስ ገዳዮቻቸውንና አጋሮቻቸውን የሲዖል በር እስከሚከፍትላቸው ዕለት ድረስ እንቅልፍ ይነሷቸዋል።

👉 የስም ዝርዝሩን በ PDF ለማየት ወደ ጦማሬ ይግቡ፦ https://wp.me/piMJL-5Bh

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: