Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Demonstration’

Muslims Say፡ Whoopee, Orthodox Christians are Killing Each other | ሙስሊሞች፤ „ኦርቶዶክሶች ተባሉልን፤ እልልል!” አሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2022

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

💭 እኛ የጂሃድ ሥራቸውን እየሠራንላቸው ባለንበት ወቅት፣ መሀመዳውያኑ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጂሃድ ግንባር ጸጥ ማለታቸውብዙም አያስደንቅም። ጮቤ እየረገጡ ነው።

እንግዲህ ይህ የኩሬይኑ ጦርነት ሙስሊሞች ልክ እንደ አሊ ባባ የሌላውን ነገር ሁሉ መስረቅ ለምደዋልና የእኛ አላህ ነው የሚቀጣቸው፣ ቁርአን ላይ ተተንብዩአል… ቅብርጥሴእያሉ ቢቀባጥሩም፤ ያሳዝናል ፤ በሩሲያና ዩክሬይን መካክል ግጭቱ ለመቀስቀሱ ዋናው ምክኒያት ግን ሩሲያ እና ዩክሬን የዘር ማጥፋት ወንጀል በሰሜን ኢትዮጵያ በመፈጸም ላይ ያለውን የፋሺስቱን የእስልምናፕሮቴስታንት ኦሮሞን የአቢይ አህመድ አሊ አገዛዝን በመደገፍ ለፈጸሙት ወንጀል መበቀል ነው።

. በሩሲያ እና በዩክሬን የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል ጦርነት።

😈 ቀስቃሾቹ፡ የምዕራብ ኤዶማውያን እና የምስራቅ እስማኤላውያን። የሚገርመው ደግሞ በዩክሬን ግጭት ውስጥ ያሉት ሁለቱም ወገኖች በጦር ሜዳ ላይ ጂሃዲስቶችን መጠቀማቸው ነው።

. ጦርነት በትግራይ፣ ኤርትራ እና አማራ የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል።

😈 አነሳሾቹ፡ የምዕራብ ኤዶማውያን እና የምስራቅ እስማኤላውያን እና የኦሮሞ ተላላኪዎቻቸው።

፫. የኢትዮጵያ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ በኦርቶዶክስ ክርስትያን ትግራይ ላይ ለ ፬ ዓመታት የዘለቀ የዘር ማጥፋት ጦርነት እንዲያካሂድ ሁለቱም የሩስያ እና የዩክሬን ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ድጋፍ አድርገዋል። አእምሮን ይሰብራል አይደል!? ዓለም ተገልብጦ!

❖❖❖[Proverbs 6:16-19]❖❖❖

“There are six things which the Lord hates Yes seven which are an abomination to Him:..And one who spreads strife among brothers.„

💭 As we are doing their job for them making their jihad job easier – no wonder they are quite lately on the Jihad front. Yea! Islamists are always a bowl full of happiness.

Muslims, like Ali Baba, are accustomed to stealing everything else and say, “our Allah is punishing the infidel!”. As a matter of fact, sadly, the clash between Russia and Ukraine is a retribution for the crimes of supporting the genocidal Islamo-Protestant Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali.

  1. War among Orthodox Brothers of Russia & Ukraine. The instigators: Edomites of The West & Ishmaelites of The East. Both sides in the Ukraine conflict are using jihadists on the battlefield.
  2. War Among Orthodox Brothers of Tigray, Eritrea & Amhara. The instigators: Edomites of The West & Ishmaelites of The East and their Oromo agents.
  3. Both Orthodox Brothers of Russia & Ukraine offered political and military support to help the fascist Oromo regime of Ethiopia wage a 4 year long Genocidal War on Orthodox Christian Tigray. Mind boggling, isn’t it!? The world upside down! 🙃

“What is happening today, the direct bloody war between the Orthodox crusaders – Russia and Ukraine – is but one example of God’s punishment for them, as described in the Qu’ran,” the author of the editorial said, referring to the combatant states’ predominant faith.

“Whether long or short, this Russian-Ukrainian war is but the beginning of the next wars between the Crusader countries, and the images of destruction and death we see are but a small scene of the situation in which the great wars begin,”

💭 Islamic State Celebrates Ukraine War as ‘Divine Punishment Against Infidels’

US-backed Syrian Democratic Forces (SDF) fighters celebrate after fighting Islamic State (IS) group jihadists near the village of Baghouz in the eastern Syrian province of Deir Ezzor, on March 15, 2019. – Hundreds of men, women and children trudged out of the Islamic State group’s last sliver of …

Members of the Islamic State terrorist group have celebrated the ongoing conflict between the Russian Federation and Ukraine, expressing hope the war will spread to other European countries.

The Islamic State magazine Al Naba is said to have published an editorial regarding the Russian invasion of Ukraine, labelling the conflict a “divine punishment” and going on to state that it “will have significant consequences that will change many of the laws of peace and war between those countries.”

The writers of the editorial, which is said to have been distributed on the encrypted messaging app Telegram, also called on supporters of the Islamic State to take advantage of potential chaos, claiming the conflict is “only the beginning” of a wider battle, Il Giornale reports.

“What is happening today, the direct bloody war between the Orthodox crusaders – Russia and Ukraine – is but one example of God’s punishment for them, as described in the Qu’ran,” the author of the editorial said, referring to the combatant states’ predominant faith.

“Whether long or short, this Russian-Ukrainian war is but the beginning of the next wars between the Crusader countries, and the images of destruction and death we see are but a small scene of the situation in which the great wars begin,” the Islamic extremists stated, going on to condemn foreigners fighting for Ukraine as “infidel militias.”

A prior report from the Middle East Media Research Institute (MEMRI) claimed that Islamic State chat servers have urged supporters in both Russia and Ukraine to carry out attacks in retaliation for the countries’ roles in defeating the group in the Middle East.

“To the brothers, supporters of the Islamic State in Russia and Ukraine: Seize the opportunity, brothers, and collect weapons – for weapons have been widely distributed to civilians – then attack the crusaders,” a member of the terrorist group wrote.

Another Telegram channel said to be linked to a sympathiser to al-Qaeda from Jordan commented on the conflict saying: “Let Muslims see this war as a Divine gift to the Muslims there [in Ukraine], in Russia, and in the entire world. For those who contemplate it, there are indications that it will change the face of the world, and if the Muslims take advantage of it, it will be a large building block that will advance them towards the renewal of their glory.”

“[We] will restore order there anyway, destroy these bandits. Why does Zelensky allow such a beautiful state, such beautiful places to be destroyed?” said the Chechen leader. “Such beautiful girls there, especially in Kharkov… it’s a shame.”

Indeed so. And, BTW, both sides in the Ukraine conflict are using jihadists on the battlefield. The Ukrainians recruited a lot for their militias, and the Russians have now employed Chechen troops to fight them. And inevitably, some of those from both sides will end up in the EU and the UK.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukrainians Blocking Africans From Getting on Trains | ዩክሬናውያን አፍሪካውያንን በባቡር እንዳይሳፈሩ አገዷቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 1, 2022

💭 በባቡሮች እንዳይጓዙ ተነጥለው የተከለከሉት አፍሪካውያን በመኪና የሚሄዱበት ወቅት ምንም መውጫ እንደሌላቸው ተነግሯቸዋል። መሄጂያ የሌላቸው አፍሪካውያኑ ወደ ጅምላ መጠለያ አዳራሾች እየተወሰዱ ነው። አብዛኛዎቹ ሴቶች እና ሕፃናት በአገሪቷ ድንበሮች ላይ ይገኛሉ። እንደ ተመድ መረጃ ከሆነ እስከ ግማሽ ሚሊየን የሚጠጉ ዩክሬናውያን ወደተቀሩት የምስራቅ አውሮፓ ሃገራት በመሰደድና ወደ ምዕራብ አውሮፓም በማምራት ላይ ይገኛሉ።

😈 ዘመነ ብሔርተኝነት – ዘመነ ዘረኝነት

አዎ! ከጦርነቱ ዓላማዎች መካከል አንዱ ይሄ ነው። በጦርነቱ አማካኝነት እስከ አስርና ሃያ ሚሊየን ዩክሬናውያንን ወደ ምዕራብ አውሮፓ እንዲሰደዱ በማድረግ በምዕራብ አውሮፓም በየአገሩ አክራሪ ብሔርተኝነት ተንሰራፍቶ አመጽ እንዲቀሰቀስ፤ በዚህም፤ በኮቪድ ሰው ሰራሽ ወረርሽኝ አማካኝነት አብዛኛውን ሕዝብ ከላይ እስከታች ለመቆጣጠር እንደቻሉት፤ አሁን ወደሚቀጥለው ደረጃ በመውጣት ወደቀጣዩ “የአዲሱን ዓለም ለመመስረት” ይርዳል ወደሚሉት ዲያብሎሳዊ ተግባራቸው ይሸጋገራሉ፤ ሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች። ላለፉት አስር ዓመታት እነ ኦባማ፣ ባይደንና ጆርጅ ሶሮስ በዚህ ጉዳይ ላይ በደንብ ሲዘጋጁበት ነበር። ከጥቂት ወራት በፊት እኮ ለሙከራ ከቱርክ የተላኩትን የሶሪያ እና አፍጋኒስታን ስደተኞችን በዩክሬን፣ ቤላሩስና ፖላንድ ጠረፎች አካባቢ እየወሰዱ ጫካ ውስጥ አስፍረዋቸው ነበር

ይህ የሙቀት መለኪያ ነበር።

አፍሪቃውያን ስደተኞችን ግን በየድንበሩ እንዳያልፉ ወንፊቶቹን ከአውሮፓ ርቀው በሚገኙ ሃገራት ላይ አሰናድተውላቸዋል። በሰሜን አፍሪቃ ሜዲተራንያን ባሕር፣ በቀይ ባሕር፣ በቱርክ፣ በየመን፣ ወዘተ። የትግራይ ስደተኞች በሱዳን በኩል እንዳያልፉ እንኳን ሃላፊነቱን ለግራኝ፣ ለኢሳያስ አፈወርቂ እና ለፋኖ ከሃዲዎች አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል። በሱዳንም ለእነርሱ የሚታዘዝ መንግስት ለማስቀመጥ የተለያዩ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራዎችን በማድረግ ላይ ናቸው። ተጋሩ ምዕራብ ትግራይን እንደገና በመቆጣጠር በሱዳን በኩል እርዳታ ሊመጣ ይችላል የሚለውን ተስፋቸውን መቅበር አለባቸው። ይህ ፈጽሞ አይሆንም፤ ያላቸው አማራጭ ሕወሓቶችን አስወግዶ በአስመራ እና በአዲስ አበባ ያሉትን አረመኔ አገዛዞች መገርሰስ ብቻ ነው። ሉሲፈርንና ባለ ዓምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን ባንዲርዋን ለማንገስ ሲሉ ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት በጋራ የጀመሩት ሕወሓቶች፤ “Their Controlled Opposition/ የሚቆጣጠሯቸውን ተቃዋሚዎቻቸውን” እነ ኢሳያስ እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እንዲወገዱባቸው አይፈልጉምና!

በዘመነ ሂትለር የናዚ አመራር ወቅት እንደተለመደው ዛሬ በምዕራቡ ዓለም የምናያቸው ሜዲያዎችም ቀስበቀስ፤ በጀርመንኛው፤ ወደ “Gleichgeschaltete Medien“ / forced into line/ Synchronized Medias – ወደ መስመር የተገደዱ/ የተመሳሰሉ ሚዲያ ተቋማት እየተለወጡ ነው። ሁሉም አንድ ዓይነት መረጃ የሚያቀርቡና ይፋ የሆነው የመንግስታዊ ትረካ ተቀብለው የሚያሰራጩ ሜዲያዎች ሆነው እያየናቸው ነው።

ላለፉት ሁለት ዓመታት ሁሉም ሜዲያዎች ያለማቋረጥ በሰፊው ሲለፍፉበት የነበረውን የኮቪድ ወረረሽኝ ቅስቀሳ ባንድ ጊዜ አቁመው (ተረተረታቸው ስለተነቃባቸው፣ ሕዝቦች ተቃውሞ ማሰማት ስለጀመሩ) አሁን ስለ ዩክሬይን ሁኔታ 24/7 ፕሮፓጋንዳ “ኡ! ኡ!” በሚያሰኝ መልክ ሲነዙ በመታዘብ ላይ ነን። ወራዳዎች!

በትግራይ ለአስራ አምስት ወራት ያህል ያ ሁሉ ወንጀል፣ ግፍና ዕልቂት ሲፈጸም ዝም ያሉበት ምክኒያት ክርስቲያኖችና ጥቁሮች እንዲያልቁ ስለሚሹ መሆኑን አሁን በግልጽ እያየነው ነው። አውሮፓውያኑ ለገዳዮቻችን ለእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ለዳንኤል በቀለ ሽልማቶችን የሰጧቸውም ለዚህ መሆኑ አሁን ግልጽ ነው። የእነርሱስ ለአንዳንዶቻችን ሁሌም ግልጽ ነበር፤ እኔን የሚከነክነኝ፣ የሚያሳዝነኝና እያንገፈገፈ የሚያስቆጣኝ፤ “ሕዝብ ቁጥራችን ከፍ ብሏል፣ የወሊድ መከላከያ ተጠቅመን ቁጥሩን መቀነስ አለብን” የሚለውን ቆሻሻውን ግራኝ አብዮት አህመድን እስካሁን ሥልጣን ላይ አስቀምጦ እንደ እንቁራሪቷ እራሱን ቀቅሎ ለማጥፋት የወሰነ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ክርስቲያን ነኝ!” ባይ ዜጋ ዛሬም መገኘቱ ነው።

👉 በተጨማሪ በቪዲዮው፤

የሩሲያ ሠራዊት ዛሬ ያወጣው የዩክሬን ካርታ በሩሲያ ሠራዊት የተደረገው የማሪፖል ከተማ ከበባ የምንሊክን ትግራይካርታ ሠርቷል

የግብረሰዶማውያኑ ጠበቃ የዩክሬኑ ፕሬዚደንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ልክ እንደ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ኢማኑኤል ማክሮን (ፈረንሳይ)፣ ጀስቲን ትሩዶ (ካናዳ)፣ ጃሲንዳ አርደርን (ኒውዚላንድ)፣ ፔድሮ ሳንቸስ (ስፔይን) እና ሌሎችም የሉሲፈራውያኑ የእነ ጆርጅ ሶሮስ ምልምል ነው። ልብ እንበል ሁሉም ፥ ግራኝ አብዮት አህመድ ፵፬/44 ፥ ዜሊንስኪ ፵፬/44 ፥ ማክሮን ፵፬/44 ፥ ጃሲንዳ አርደርን ፵፩/41 ፣ ትሩዶ 50፣ ሳንቸስ 50 ዕድሜ ያላቸው ሶሻሊስቶች ናቸው። ሁሉም በወጣትነታቸው የተመለመሉና ነባርና ታሪካዊ የሆነውን(ክርስቲያናዊ)ማሕበረሰብን ያጠፉ ዘንድ በሉሲፈራውያን የተቀቡ ላጲሶች ናቸው።

💭 Stranded on trains Africans making their way by car told there’s no exit for them. Many Africans are taking shelter after being left stranded. Most of them are women and children.

Similar actions and stories of blocking, detention and maltreatment filtering out from “undesired” potential African asylum-seekers are widespread in North Africa, Turkey, Yemen, and now even at the Ethiopia-Sudan border, blocking Tigrayans fleeing the #TigrayGenocide.

👉 U.N.: Half a Million People Have Fled Ukraine Since Russian Invasion

An estimated 500,000 people have fled Ukraine to the eastern edge of the European Union (E.U.) since Russia invaded Ukraine last Thursday, U.N. High Commissioner of Refugees (UNHCR) Filippo Grandi said on Monday.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አህያው በጎቹን ከተኩላዎች ይጠብቃል ፥ ቃኤላውያኑ ግን ተኩላዎችን ወደ በጎቹ አሰልጥነው ይልካሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 ግን፤

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲፮]❖

“እነሆ፥ እኔ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።”

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፱፥፴፮]❖

“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”

❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፯፥፲፮፡፲፯]❖

“ከእንግዲህ ወዲህ አይራቡም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አይጠሙም፥ ፀሐይም ትኵሳትም ሁሉ ከቶ አይወርድባቸውም፤ በዙፋኑ መካከል ያለው በጉ እረኛቸው ይሆናልና፥ ወደ ሕይወትም ውኃ ምንጭ ይመራቸዋልና፤ እግዚአብሔርም እንባዎችን ሁሉ ከዓይናቸው ያብሳል።”

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬስ ምነው እንዲህ ያለ ሰልፍ መጥራት አቃታችሁ? ከተዋሕዶ ትግራዋይ፤ ሙስሊም አማራ በልጦባችሁ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

➡ አዲስ አበባ ከዘጠኝ ዓመታት በፊት፤ ከመለስ ዜናዊ ግድያ በዓመቱ፤ እሁድ፤ ግንቦት ፳፭/25 ፥ ፳፻፭/ 2005 ዓ.ም

ሰማያዊ ፓርቲ ለሙስሊሞች ድጋፍ ለመስጠት በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች ተገኝተው ነበር።

➡ Peaceful demonstration organized by Semayawi (Blue) Party in Addis Ababa , Ethiopia. June 2 , 2013

👉 ያኔ የተቃውሞ ሰልፍ እንዲህ ይፈቀድ ነበርን? ዋው!

👉 ያኔ ከዛሬው በጣም የተሻለ ነፃነትና ሰላም ነበር ማለት ነው?

👉 ሕወሓቶች ያኔ ለተጋሩ ብቻ ነበርን ነፃነቱን፣ እድገቱንና ብልጽግናውን ነፍገዋቸው የነበረው?

💭 ታዲያ፤ የምናከብርዎ ኢንጂነር ይልቃልና ሌሎቻችሁ “ኢትዮጵያውያን” ሆይ፤ ዛሬ አገራችን አይታው የማታውቀው ዓይነት ግፍና ወንጀል ለ፲፭ ወራት ያህል በትግራይ ሲፈጸም፤ እንዴት ነው አንዴም ይህን መሰል ሰልፍ መጥራት የተሳናችሁ? እንዲያውም ከፍተኛ አመጽ መቀስቀስና የአራት ኪሎውን ፒኮክ ማቃጠል እኮ ነበረባችሁ! እውነት ከተዋሕዶ ትግራዋይ ሙስሊም አማራ በልጦባችሁ? ወይንስ የማናውቀው ሌላ ምስጢር አለ?

_____________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

1 Dead As Soldiers Fire on Protest in Tigray Capital

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 9, 2021

በትግራይ ዋና ከተማ በተነሳው ተቃውሞ ወታደሮች ንጹሐን ላይ ተኩሰው ፩/1 ሰው ሲገድሉ ብዙዎችን አቁስለዋል።

One person was shot dead Tuesday when soldiers opened fire on an anti-government protest in the capital of Ethiopia’s conflict-hit northern Tigray region, a medical official said.

The protest in the city of Mekele was timed to coincide with a visit by religious leaders from the national capital Addis Ababa, part of an effort by the federal government to show that life is returning to normal in Tigray three months after fighting began.

Groups of young men used stones and burning tyres to block roads in central Mekele, and soldiers used live rounds in at least one location, several witnesses told AFP.

“One dead body already arrived” with gunshot wounds, said a doctor at Ayder Referral Hospital, adding that the victim was “a young man.”

There could be more casualties, said the doctor, who spoke on condition of anonymity for fear of reprisals.

“The head of our transport division was injured. He was beaten by soldiers along with his son and he’s getting treatment in the hospital,” the doctor said.

“He told the physicians that there are lots of injured in the street but nobody is bringing them to the hospital.”

Source

______________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ክርስቲያን ኢትዮጵያ ከሊባኖስ ክርስቲያኖች ተማሪ፤ “ፖለቲከኞቻችን አጋንንት ናቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 9, 2020

ትክክል፤ በተዘዋዋሪ የእነ ዐቢይ አህመድ አሊን ማንነትና ምንነት እየጠቆሙን እኮ ነው። ይገርማል! ጂኒ ዐቢይ የሃዘን መልዕክቱን ያስተላለፈ የመጀመሪያው መሪ ነበር፤ አጋንንቱ ቀስቅሰውታልና አረቦቹ እንኳን አልቀደሙትም። ልክ እንደ ግብረሰዶማዊው ሞግዚቱ እንደ ፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን፤ ማክሮንንም ቤይሩትን ለመጎብኘት ማንም የቀደመው መሪ አልነበረም። አጋንንቱ እየተናበቡ በመላው ዓለም ይበናሉ።

ከፍንዳታው በኋላ የሊባኖስ ክርስቲያኖች ሊባኖስን አናወጧት። ያ ፍንዳታ ማንኛውም ዓይነት ፍንዳታ አልነበረም። ብዙ የቀሰቀሰው ነገር አለ!

ከቤይሩት ፍንዳታ በኋላ አሁን በብዛት ሆነው በማመጽ ላይ ያሉት የሊባኖስ ክርስቲያኖች ናቸው። ሥልጣኑን የተቆጣጠሩ ፖለቲከኞቹ በብዛት የአጋንንቱ ሂዝቡላ ሽብር ፈጣሪ ቡድን አባላት ናቸው፤ ልክ በሃገራችንም የጂኒ ዐቢይ አጋንንት ቄሮ አባላት እንደሆኑ። ወጣቷን ሴት እናዳምጣት፤ “መሪዎቻችንን ቤተ መንግስት ውስጥ ገብተን እንገድላቸዋለን!” ትለናለች። ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንም ተመሳሳይ ቁጣ የተሞላበት ጠንካራ አመጽ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤ ግዴታቸው ነው! ፖለቲከኞች ይህ ዓይነት ቋንቋ ብቻ ነው የሚገባቸው፤ “ለምንድን ነው ህዝቡ ወደ አራት ኪሎ ቤተመንግስት በማምራት ግንቡ እስኪነቃነቅ ድረስ የማይጮኸው? ምን እየጠበቀ ነው?” በማለት ስጠይቅ ዓመት አልፎኛል። በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለው በደል በሊባኖስ ክርስቲያኖች ላይ ከሚደርሰው በደል እጅግ በጣም የበዛ ነው።

የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።

[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

SHOKING VIDEO: Turkey Erdogan’s Bodyguards Brutally Attack Armenian Christian Protesters in Washington DC

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2017

Let the world see and learn how savage and barbaric the Turks are. If they do this, as guests, in a free country, imagine how they treat Christians and Kurds in their savage country.

A demonstration outside the Turkish Embassy in northwest Washington led to nine people being injured, and two arrested. UNBELIEVABLE!

This is MINGBOGGLING, INSANE! Turkish Bodyguards with guns attacking people in Washington DC! Just SHOKING! And the police is watching how they beat unarmed people. OUTRAGEOUS!

The Antichrist beast believes the world belongs to it. The inbreed Turks are attacking Armenians and Kurds, kicking and hitting women and innocent protesters – as if they are still in Turkey. Only cowards attack older men and women, only cowards attack in a number 50 vs 10.

COWARD Turks

__

Posted in Infos, Photos & Videos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

American Christians Wear Orange in Solidarity With Those Persecuted For Faith

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2015

07coptsB1424815091Obama, Obama, did you see? Christian blood in the sea

Hanna Asaad, front, is among of group of Egyptian Coptic Christians marching toward the White House on Tuesday in remembrance of 21 Egyptian Coptic Christians recently beheaded in Libya by Islamic State.  

A group of Egyptian Coptic Christians, including Amer Sabet, holding a cross, march from the White House toward the U.S. Capitol in remembrance of 21 Egyptian Coptic Christians recently beheaded in Libya by Islamic State.

Hanna Asaad, a network engineer in Fairfax, Va., grew up in the village of Aloor in southern Egypt. He was able to immigrate to the United States several years ago, but his best friend and cousin, Samuel Alham, sought work as a laborer in nearby Libya, like many other Coptic Christians in the impoverished region.

Shortly after Christmas, Alham and 20 of his fellow Coptic laborers were kidnapped by Islamic State militants in Libya. In mid-February, they were marched to a Mediterranean beach in handcuffs and orange prison jumpsuits. Then they were beheaded with knives as a video camera recorded the gruesome scene.

On Tuesday, Asaad, 29, joined 20 protesters who donned orange jumpsuits and stood outside the White House, then knelt with their hands behind their backs. Behind them, other demonstrators held up photographs of the real victims and the blood-red waves where their headless corpses were thrown.

I kept calling my cousin and telling him he had to leave Libya, but there was no safe way out,” Asaad said. “The militants came looking for Christians and then took them away. They murdered my cousin, my nephew and my classmates. Someday soon they will start murdering people in this country.”

About 50 demonstrators, who marched slowly from the White House to Capitol Hill under police escort, demanded that U.S officials take more aggressive action against the Islamic State and other radical Islamist groups, including Boko Haram in Nigeria and the Muslim Brotherhood in Egypt.

Hanna Asaad, front, is among of group of Egyptian Coptic Christians marching toward the White House on Tuesday in remembrance of 21 Egyptian Coptic Christians recently beheaded in Libya by Islamic State.  

Obama, Obama, did you see? Christian blood in the sea,”they chanted. 

For Copts in the Washington area and across the United States — mostly a population of educated, professional émigrés — the seaside slaughter was an especially horrific incident in a history of increasing persecution that the Christian minority group has faced in its native Egypt. Recent attacks included the bombing of a church on New Year’s Day, 2011, in the city of Alexandria, which left 21 worshippers dead and 79 injured.

Meanwhile, as militant Islamist ideology spreads, Christian groups are confronting attacks in other parts of the Middle East and South Asia.

Continue reading…

__

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: