Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Demons of Racism’

ኮሮና ዘረኞችን አጋለጠቻቸው | Yellow hates Black but loves White hates Yellow + Black loves Yellow + White

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 22, 2020

ነጭቢጫንጥቁርን

እዚህ ይመልከቱ፦ https://www.bitchute.com/video/r15Aw4y681ma/

ኮሮና ጋኔን ናት ፥ ዘረኝነት ደግሞ የጋኔን አንዱ መገለጫ ነው፦

  • 👉 ቢጫ ጥቁርን ይጠላል ነጭን ይወዳል
  • 👉 ነጭ ቢጫን እና ጥቁርን ይጠላል
  • 👉 ጥቁር ነጭን + ቢጫን ይወዳል

ሰሞኑን በጀርመን አገር ያሉ ምግብ ቤቶች የመንግስት የኮሮና ቫይረስ ክልከላዎችን አብቅተው እፎይ በማለት እንደገና እንዲከፈቱ ሲፈቀድላቸው፤ የአንድ ታዋቂ ምግብ ቤት ፈረንሳዊ ኮከብ ምግብ አዘጋጅ፡ “ቻይናዎችን እዚህ አንፈልግም!” በማለት ቢጫ ሰዎችን ወደ ሬስቶራንቱ እንዳይገቡ በመከልከሉና ብዙዎችን በማስቆጣቱ ከማዕረጉ ላይ አንድ ኮከብ ቀነሰ።

ቀደም ሲል በቻይና ብዙ ጥቁሮች የዘረኝነት አድሎና ጥቃት እየደረሰባቸው ነበር። በአን ወቅት አንዲት ቻይና የቆየች ኢትዮጵያዊት ዲፕሎማት ወደ ገበያ ማዕከል መግባት ስትከለከል አብራት የነበረችዋ ነጯ ሴት ግን መግባት ተፈቅዶላት እንደነበር አይተናል። ብዙም ሳይቆይ በዘመነ ኦሪት እግዚአብሔር አምላክ በኢትዮጵያዊቷ ሲፖራ ምክኒያት የነብዩ ሙሴንና አሮንን እህት ማርያምን በዘረኝነቷ ገጽሶ ለምጻም እንዳደረጋት በዘመነ ኮሮናም ቻይናውያን ኢትዮጵያዊቷን ዲፕሎማት በማግለላቸው ይመስላል ሁለት ቻይናውያን ዶክተሮቻቸው ከእንቅልፋቸው ሲነቁ ጠቁረው ተገኙ ፤ ኮሮና ሁሉንም ፩ ገጽታ ሰጠቻቸው ማለት ነው።

ኮሮና ሁሉንም ፩ አደረገቻቸው| ዘረኞቹ ቢጫ ቻይናውያን ጥቁሮች ሆነው ከእንቅልፋቸው ነቁ

በኮሮና ተጠቅተው የነበሩት ሁለት የቻይና ዶክተሮች ከማገገሚያ አልጋቸው ሲነቁ ቢጫው ቆዳቸው ሙሉ በሙሉ ጠቁሮባቸው ተገኘ።

እንግዲህ የእነዚህ ሁለት ዶክተሮች መጥቆር ሰሞኑን ቻይናውያን በጥቁር ሰዎች ላይ እያራገፉት ያለውን የዘረኝነትን ጋኔን “ዋ! ! ! !” እያሉ እራሳቸውን በመስተዋት እንዲያዩት ረድቷቸው ይሆናል።

በጣም የሚገርም ዘመን እኮ ነው፡ ጃል! ግን የዘረኝነትን ውጤቶች እያየን ነው? ነጮቹ ቻይናን በኮሮና ቫይረስ ከበከሏት በኋላ ሌት ተቀን ይኮንኗታል ፥ ቻይና ግን በሚሊየን ለሚቆጠሩ ቻይናውያን የአገሮቻቸውን በሮች ብርግድ አድርገው በከፈቱላት ጥቁር አፍሪቃውያን ላይ የዘረኝነትን መርዝ ትተፋለች። ለነገሩማ የምዕራብ እና ምስራቅ ኢአማንያን ሁሉም አብረው በአንድነት እየሠሩ ነው። ሁሉም ጥቁር አፍሪቃውያንን ከአህጉራቸው አስወግደው በአፍሪቃ ወይ ነጭንና ቢጫን ብቻ ለማስፈር ይሠራሉ ወይም ደግሞ አፍሪቃ የዱር አራዊቶችና ማዕድኖች መኖሪያ ብቻ እንድትሆን ይሻሉ። የተገለባበጠባት እርኩስ ዓለም።

እግዚአብሐር አምላክ ከሦስት ሺህ ሦስት መቶ ዓመታት በፊት ያስተማረን ይህን ነበር፤ የሰው ልጅ ግን ተምሮ ለመለወጥ ሰንፏል።

[ኦሪት ዘኍልቍ ምዕራፍ ፲፪፥]

  • ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቶአልና ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በእርሱ ላይ ተናገሩ።
  • እነርሱም። በውኑ እግዚአብሔር በሙሴ ብቻ ተናግሮአልን? በእኛስ ደግሞ የተናገረ አይደለምን? አሉ፤ እግዚአብሔርም ሰማ።
  • ሙሴም በምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ትሑት ሰው ነበረ።
  • እግዚአብሔርም ወዲያው ሙሴንና አሮንን ማርያምንም። ሦስታችሁ ወደ መገኛኛው ድንኳን ውጡ ብሎ ተናገረ፤ ሦስቱም ወጡ።
  • እግዚአብሔርም በደመና ዓምድ ወረደ፥ በድንኳኑም ደጃፍ ቆመ፤ አሮንንና ማርያምን ጠራ፥ ሁለቱም ወጡ።
  • እርሱም። ቃሌን ስሙ፤ በመካከላችሁ ነቢይ ቢኖር፥ እኔ እግዚአብሔር በራእይ እገለጥለታለሁ፥ ወይም በሕልም እናገረዋለሁ።
  • ባሪያዬ ሙሴ ግን እንዲህ አይደለም፤ እርሱ በቤቴ ሁሉ የታመነ ነው።
  • እኔ አፍ ለአፍ በግልጥ እናገረዋለሁ፥ በምሳሌ አይደለም፤ የእግዚአብሔርንም መልክ ያያል፤ በባሪያዬ በሙሴ ላይ ትናገሩ ዘንድ ስለ ምን አልፈራችሁም? አለ።
  • እግዚአብሔርም ተቈጥቶባቸው ሄደ።
  • ደመናውም ከድንኳኑ ተነሣ፤ እነሆም፥ ማርያም ለምጻም ሆነች፥ እንደ አመዳይም ነጭ ሆነች፤ አሮንም ማርያምን ተመለከተ፥ እነሆም፥ ለምጻም ሆና ነበር።

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኮሮና ሁሉንም ፩ አደረገች | ዘረኞቹ ቢጫ ቻይናውያን ጥቁሮች ሆነው ከእንቅልፋቸው ነቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 21, 2020

በኮሮና ተጠቅተው የነበሩት ሁለት የቻይና ዶክተሮች ከማገገሚያ አልጋቸው ሲነቁ ቢጫው ቆዳቸው ሙሉ በሙሉ ጠቁሮባቸው ተገኘ።

ኮሮና ጋኔን ናት ፥ ዘረኝነት የጋኔን አንዱ መገለጫ ነው!

እንግዲህ የእነዚህ ሁለት ዶክተሮች መጥቆር ሰሞኑን ቻይናውያን በጥቁር ሰዎች ላይ እያራገፉት ያለውን የዘረኝነትን ጋኔን “ዋ! ! ! !” እያሉ እራሳቸውን በመስተዋት እንዲያዩት ይረዳቸው ይሆናል።

በጣም የሚገርም ዘመን እኮ ነው፡ ጃል! ግን የዘረኝነትን ውጤቶች እያየን ነው? ነጮቹ ቻይናን በኮሮና ቫይረስ ከበከሏት በኋላ ሌት ተቀን ይኮንኗታል ፥ ቻይና ግን በሚሊየን ለሚቆጠሩ ቻይናውያን የአገሮቻቸውን በሮች ብርግድ አድርገው የከፈቱትን ጥቁሮችን ታጠቃለች። ታዲያ የምዕራብ እና ምስራቅ ኢአህማንያን ሁሉም አብረው በአንድነት እየሠሩ እንደሆነ አይነግረንምን? የተገለባበጠባት ዓለም።

እግዚአብሐር አምላክ ከሦስት ሺህ ሦስት መቶ ዓመታት በፊት ያስተማረን ይህን ነበር፤ የሰው ልጅ ግን ተምሮ ለመለወጥ ሰንፏል።

[ኦሪት ዘኍልቍ ምዕራፍ ፲፪፥]

ሙሴም ኢትዮጵያይቱን አግብቶአልና ባገባት በኢትዮጵያይቱ ምክንያት ማርያምና አሮን በእርሱ ላይ ተናገሩ።

እነርሱም። በውኑ እግዚአብሔር በሙሴ ብቻ ተናግሮአልን? በእኛስ ደግሞ የተናገረ አይደለምን? አሉ፤ እግዚአብሔርም ሰማ።

ሙሴም በምድር ላይ ካሉት ሰዎች ሁሉ ይልቅ እጅግ ትሑት ሰው ነበረ።

እግዚአብሔርም ወዲያው ሙሴንና አሮንን ማርያምንም። ሦስታችሁ ወደ መገኛኛው ድንኳን ውጡ ብሎ ተናገረ፤ ሦስቱም ወጡ።

እግዚአብሔርም በደመና ዓምድ ወረደ፥ በድንኳኑም ደጃፍ ቆመ፤ አሮንንና ማርያምን ጠራ፥ ሁለቱም ወጡ።

እርሱም። ቃሌን ስሙ፤ በመካከላችሁ ነቢይ ቢኖር፥ እኔ እግዚአብሔር በራእይ እገለጥለታለሁ፥ ወይም በሕልም እናገረዋለሁ።

ባሪያዬ ሙሴ ግን እንዲህ አይደለም፤ እርሱ በቤቴ ሁሉ የታመነ ነው።

እኔ አፍ ለአፍ በግልጥ እናገረዋለሁ፥ በምሳሌ አይደለም፤ የእግዚአብሔርንም መልክ ያያል፤ በባሪያዬ በሙሴ ላይ ትናገሩ ዘንድ ስለ ምን አልፈራችሁም? አለ።

እግዚአብሔርም ተቈጥቶባቸው ሄደ።

ደመናውም ከድንኳኑ ተነሣ፤ እነሆም፥ ማርያም ለምጻም ሆነች፥ እንደ አመዳይም ነጭ ሆነች፤ አሮንም ማርያምን ተመለከተ፥ እነሆም፥ ለምጻም ሆና ነበር።

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

White Supremacy Angers Jesus, Says Russell Moore, Calls It ‘terrorism, Satanism And Devil Worship’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 18, 2017

Leading US evangelical and Southern Baptist Russell Moore has offered blistering critique of white supremacy following the events at Charlottesville, calling the ideology ‘terrorism, Satanism and devil worship.’

‘White supremacy angers Jesus of Nazareth. The question is: Does it anger his church?’ Moore asked yesterday, writing for the Washington Post, after incendiary white supremacist protests in Charlottesville, Virginia saw one person killed at the weekend.

Moore, the president of the Ethics and Religious Liberty Commission of the Southern Baptist Convention, noted that the New Testament sees Christ often calm in times of crisis, except for very particular occasions – such as his famous clearing of the money lenders from the Jewish Temple.

The Temple story, Moore said, illustrates Jesus’ ultimate desire for ‘a house of prayer for all nations’, radically challenging a racial ideology that limits the blessings of God to only one ethnicity.

Christ reserved his strongest criticism for those who claimed to represent God, Moore said. He wrote: ‘The Scriptures show us two things that make Jesus visibly angry: religious hypocrisy and racial supremacist ideology.’

Moore said this was crucial because ‘many of those advocating for white supremacy claim to do so in the name of Jesus Christ. Some of them speak of “Christendom” — by which they mean white European cultural domination — and not of Christianity. But many others are members of churches bearing the name of Jesus Christ. Nothing could be further from the gospel.’

Moore, who has been unafraid to condemn the racist rhetoric of the Charlottesville demonstrations, concluded: ‘The church should call white supremacy what it is: terrorism, but more than terrorism. White supremacy is Satanism. Even worse, white supremacy is a devil-worship that often pretends that it is speaking for God.

‘This sort of ethnic nationalism and racial superiority ought to matter to every Christian, regardless of national, ethnic or racial background. After all, we are not our own but are part of a church — a church made up of all nations, all ethnicities, united not by blood and soil but by the shed blood and broken body of Jesus Christ.’

Source

______

Posted in Conspiracies, Ethnicity, Genetics & Anthropology, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: