Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Demera’

Shadow of War Hangs Over Ethiopia’s Meskel Festival Celebrations

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2022

💭 My Note: We Christians are in sadness these days. And we should be deeply saddened. While we were rejoicing in the victory of distance running stars like Letesenbet Gidey, we should be very sad as well that the suffering mothers and fathers of Letesenbet Gidey and Co. are not able to celebrate the Meskel festival due to the weekly drone fire coming down on them. There is time for everything!

❖ But:

✞✞✞ [Romans 8:18]✞✞✞

For I consider that the sufferings of this present time are not worth comparing with the glory that is to be revealed to us.

በኢትዮጵያ የመስቀል በዓል አከባበር ላይ የጦርነት ጥላ ተንጠልጥሏል።

💭 ማስታወሻዬ፡ በዚህ ዘመን እኛ ክርስቲያኖች በሀዘን ላይ ነን። በእጅጉም ማዘን አለብን። በእነ ለተሰንበት ግደይ ድል ስንደሰት እንደነበር፣ በመሰቃየት ላይ ያሉት የእነ ለተሰንበት ግደይ እናቶችና አባቶች የድሮን እሳት ስለሚወርድባቸው በዓሉን ለማክበር ባለመቻላቸው እጅግ በጣም ልናዝን ይገባናል። ለሁሉም ጊዜ አለውና! ይህ ሀዘን ከዲያብሎስና ከመልእክተኛው ከፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ የመጣ ነው።

❖ ግን፡-

✞✞✞ [ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፰፥፲፰]✞✞✞

ለእኛም ይገለጥ ዘንድ ካለው ክብር ጋር ቢመዛዘን የአሁኑ ዘመን ሥቃይ ምንም እንዳይደለ አስባለሁ።

The shadow of war hung over Ethiopia’s Meskel festival in Addis Ababa on Tuesday, with high security, low turnout and Orthodox Christian priests calling for peace and forgiveness in their sermons.

The event – usually a joyous affair where huge crowds gather around bonfires – marks the moment when the 4th century Roman Empress St Helena found Christ’s cross in Jerusalem.

As they do year after year, hundreds of priests, musicians and singers clad in white robes came together on the vast expanse of the capital’s Meskel Square.

But the mood was much darker and the clergy kept turning to the conflict raging again in the northern region of Tigray.

“Truly speaking, this year, we Ethiopians are not celebrating the festival in full happiness,” said Archbishop Abuna Markos, resplendent in a white robe with gold trim and embroidered silver crosses and blue floral designs.

“Just like the mothers were crying under the cross, our mothers in the North are also crying. They are suffering. This suffering is common to all of us. It’s our own,” he said, holding a gold cross encrusted with red gems.

The war in Tigray, which broke out in November 2020 and has spilt over into other regions, has killed thousands of people, displaced many more and left an estimated 13 million people in desperate need of food aid.

The conflict has pitted Ethiopia’s federal army, its regional allies and the Eritrean military against forces loyal to the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), the party that controls Tigray’s regional government.

The central government and its allies accuse the TPLF, which long dominated Ethiopia’s ruling coalition, of seeking to reassert its dominance, while the TPLF accuses the central government of abusing its powers and oppressing Tigray.

Both dismiss each other’s accusations. After months of relative quiet, fighting flared again in August.

“On this day, my prayer for the new year is that God says ‘enough’, because he is the owner of peace and he declared peace through his cross by denouncing hatred,” said deacon Haileyesus Meleku, holding an ornate silver staff.

Source

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Miracles Worldwide: CROSS Still Stands Following Church Fires | ተአምራት በአለም ዙሪያ፡ የቤተክርስቲያንን እሳት ተከትሎ መስቀሉ ብቻ ቆሟል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 27, 2022

✞✞✞

ክብረ መስቀል በኢትዮጵያ

መስቀል ስንል ሦስት መሠረታዊ ቁም ነገሮችን መጥቀስ ይቻላል፤ የመጀመሪያው ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ከሞተ ነፍስ ለማዳን ሲል የተቀበለው መከራና የከፈለው መሥዋዕትነት መስቀል ይባላል፡፡ ሁለተኛው በክርስእንትና ውስጥ የሚያጋጥም ልዩ ልዩ ዓይነት መከራም መስቀል ነው፡፡ ጌታችን ‹‹እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር ራሱን ይካድ፤ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ›› /ማቴ.፲፮፥፳፬/ በማለት መናገሩም በክርስትና ሕይወት ውስጥ የሚደርሰውን ይህንኑ መከራ መታገሥ ተገቢ መኾኑን ሲያመለክተን ነው፡፡ ሦስተኛው ደግሞ ጌታችን የተሰቀለበት ዕፀ መስቀል ነው፡፡ በሦስቱም ቁም ነገሮች ነገረ መስቀል (የመስቀሉ ነገር) ከክርስትና ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አለው፡፡ ስለ ክርስትና ሕይወት ሲነሣ ነገረ መስቀልም አብሮ ይታወሳል፡፡ ስለ ክርስትና ሲነገር ክርስቶስ የተቀበለው መከራ፣ የተሰቃየበትና ነፍሱን በፈቃዱ አሳልፎ የሰጠበት ዕፀ መስቀል፣ በክርስትና ሕይወት ውስጥ የሚከሠት ፈተና አብረው የሚነሡ ጉዳዮች ናቸው፡፡

ስለ መስቀል ሲነገር ክርስቶስ ሰውን ለማዳን ሲል በሥጋው የተቀበለው ስቃይ፤ ሰማዕታት በሃይማኖታቸው ምክንያት የሚደርስባቸው ስደት፣ መከራና ሞት፤ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በየዘመኑ በአረማውያንም በውስጥ ጠላቶችም የሚያጋጥማት የዘረፋና የቃጠሎ፣ እንደዚሁም የሰላም እጦትና የመልካም አስተዳደር እጥረት፤ በተጨማሪም በክርስትና ሕይወት ውስጥ የሚከሠቱ የኑሮ ውጣ ውረዶች መስቀልና ክርስትና የማይነጣጠሉ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ለመኾናቸው ማስረጃዎች ናቸው፡፡ ከዚሁ ኹሉ ጋርም መስቀል ሲባል ክርስቶስ መከራ የተቀበለበት፣ ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው የለየበት፣ ድንቅ ተአምራትን ያደረገበት፣ ከኹሉም በላይ ለአዳምና ለልጆቹ ነጻነትን ያወጀበት ዕፀ መስቀልም አንዱ የክርስትናችን አካል ነው፡፡

ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በጉልላቷና በሌሎችም ንዋያተ ቅድሳቷ መስቀልን እንደ ምልክት ትጠቀመዋለች፡፡ መሠረቷ፣ የልጆቿ መድኀኒት ክርስቶስ በመስቀል ላይ የከፈለው ዋጋ ነውና ሰንደቅ ዓላማዋ መስቀል ነው፡፡ አባቶች ካህናት ጸሎት ሲያደርጉ ‹‹ከመስቀሉ ዓላማ፣ ከወንጌሉ ከተማ አያውጣን›› እያሉ የሚመርቁትም ስለዚህ ነው፡፡ በእጃቸው ይዘውት የሚንቀሳቀሱት፣ እኛንም የሚባርኩትም በመስቀል ነው፡፡ መስቀል የጠላት ሰይጣን ተንኮል የከሸፈበት፣ የክርስቶስ ቤዛነት የተረጋገጠበት የድኅነት ኃይል ነውና፡፡ በየገዳማቱና በየአብነት ት/ቤቱ፤ እንደዚሁም በክርስቲያኖች መኖሪያ ቤቶች ውስጥ በሚከናወኑ ተግባራት መስቀል ሰፊ ድርሻ አለው፡፡ በቅዳሴ ጊዜ፣ በጠበል ቦታ፣ በጸሎት ጊዜያት፣ ወዘተ ቡራኬ የሚፈጸመው በመስቀል በማማተብ ነው፡፡ የመስቀሉን ምልክት ባዩ ጊዜ አጋንንት ይንቀጠቀጣሉ፤ ካደሩበት ሰው ላይም በፍጥነት ይወጣሉ፡፡ ምእመናን በመስቀሉ ስንዳሰስ ከልዩ ልዩ ደዌ እንፈወሳለን፡፡

ወደ አገራችን ክርስቲያዊ ባህል ስንመለስ በኢትዮጵያ የመድኀኒታችን የክርስቶስ መስቀል በብዙ ተግባራት ላይ በምልክትነት ጥቅም ላይ ሲውል ይታያል፡፡ ለምሳሌ በቡልኮ፣ ጋቢ፣ ነጠላ፣ ቀሚስ ወዘተ የመሳሰሉ የሸማ ልብሶች፤ እንደዚሁም በጆሮ፣ በአንገት፣ በእጅና ሌሎችም ጌጣጌጦች ላይ የመስቀል ምልክት አለ፡፡ ክርስቲያን ልጃገረዶች (በተለይ በሰሜኑ የአገራችን ክፍል) በግንባራቸው፣ በጉንጫቸው፣ በአንገታቸው፣ በደረታቸውና በእጃቸው ላይ በመስቀል ቅርፅ እየተነቀሱ ያጌጡበታል፡፡ ክርስቲያኖች ከዚህ ዓለም በሞት ስንለይም በመቃብር ሣጥናችን ወይም በሐውልቶቻችን ላይ የመስቀል ምልክት ይቀመጣል፡፡ በቤት ውስጥም ስንተኛና ከእንቅልፋችን ስንነቃ ፊታችንንና መላ ሰውነታችንን በትእምርተ መስቀል እናማትባለን፤ አባቶችና እናቶችም ውሃ ሲቀዱ፣ ሊጥ ሲያቦኩ፣ እንጀራ ሲጋግሩ፣ ምግብ ሲቈርሱ፣ ወዘተ በመስቀል አማትበው ነው፡፡ በአጠቃላይ መስቀል ብዙ ነገር ነው፤ መስቀል በክርስትና ሕይወት ውስጥ በሚደረጉ ተግባራት ኹሉ ያለው ድርሻ ጕልህ ነው፡፡ /ለተጨማሪ መረጃ ግሸን ደብረ ከርቤ የቃል ኪዳን አምባ፣ መስከረም ፲፱፻፺፮ ዓ.ም፤ ገጽ ፺፮-፻፪ ይመልከቱ/፡፡

በክርስቶስ ደም የተቀደሰው ይህ ክቡር መስቀል ለበርካታ ዓመታት በአይሁድ ምቀኝነት በጎልጎታ ተቀብሮ ከኖረ በኋላ በንግሥት ዕሌኒና በልጇ ቈስጠንጢኖስ ጥረት ከተቀበረበት ወጥቶ ከፀሐይ ብርሃን በላይ አብርቷል፤ ሙት በማስነሣት፣ ሕሙማንን በመፈወስ ብዙ ተአምራትን አሳይቷል፡፡ በመላው ዓለም በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ደመራ ተደምሮ በዓሉ የሚከበረውም ንግሥት ዕሌኒ መስቀሉ የተቀበረበትን ቦታ ለማግኘት ከእግዚአብሔር መልአክ በተሰጣት አቅጣጫ መሠረት ያነደደችውን ዕጣንና የመስቀሉን መገኛ የጠቆማትን ጢስ ለማስታዎስ ነው፡፡ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይኹን! በንጉሥ ዳዊት በልጃቸው በዘርዐ ያዕቆብ አማካይነት ወደ አገራችን የመጣው የጌታችን መስቀል ቀኝ ክፍል በአገራችን ኢትዮጵያ በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በግሸን ደብረ ከርቤ ይገኛል፡፡ ከቅዱስ መስቀሉና ከገዳሙ በረከት ለመሳተፍ ብዙ ምእመናን በየዓመቱ ቦታው ድረስ በመሔድ በዓለ መስቀልን ያከብራሉ፡፡

በዓለ መስቀል በቤተ ክርስቲያን ብቻ ሳይኾን በየመንደሩና በየቤቱም ምእመናን ደመራ በመደመር፣ ጸበል ጸሪቅ በማዘጋጀት በድምቀት ያከብሩታል፡፡ በተለይ በደቡቡ የአገራችን ክፍል በዓለ መስቀል በደማቅ ሥርዓት ይከበራል፡፡ ይህም የቀደሙ አባቶቻችን ስለ በዓለ መስቀል ይሰጡት የነበረው ትምህርት ቁም ነገር ላይ መዋሉን የሚያስረዳ መንፈሳዊ ትውፊት ነው፡፡ የአከባበሩ ባህል ከቦታ ቦታ ይለያይ እንጂ በዓለ መስቀል በየዓመቱ በመስከረም አጋማሽ በመላው ኢትዮጵያ በልዩ ድምቀትና በመንፈሳዊ ሥርዓት ይከበራል፡፡ በአገራችን መስቀልና ክርስትና እንዲህ ሳይነጣጠሉ ተሳስረው ይኖራሉ፡፡ እኛም አባቶቻችን እንዳስተማሩን ይህንን በክርስቶስ ደም የተቀደሰውን መስቀል በዘወትር ጸሎታችን ‹‹… መስቀል ኃይልነ መስቀል ጽንዕነ መስቀል ቤዛነ መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ አይሁድ ክህዱ ንሕነሰ አመነ ወእለ አመነ በኃይለ መስቀሉ ድኅነ፤ … መስቀል ኀይላችን፣ ጽንዓችን፣ ቤዛችን፣ የነፍሳችን መዳኛ ነው፡፡ አይሁድ ይክዱታል፤ እኛ ግን እናምንበታለን፡፡ ያመነውም እኛ በመስቀሉ ኀይል እንድናለን፤ ድነናልም›› እያልን ለመስቀሉ ያለንን ክብር እንገልጻለን፤ በክርስቶስ መስቀል ኀይል መዳናችንንም ስንመሰክር እንኖራለን፡፡ ልዑል እግዚአብሔር በመስቀሉ ኃይል ኹላችንንም ከልዩ ልዩ ዓይነት መከራ ይጠብቀን፡፡

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Iran Anti-Hijab-Protest London: Iranian & Ethiopian Embassies + Cruel Sahlework & Zinash + ደመራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 26, 2022

✞✞✞ለእኔ ይህ ተዓምረ መስቀል ነው!✞✞✞

🏃‍ ወገን ተነሳ፣ ሂድ ፍረድ፤ አውሬውን 👹 የኦሮሞ አገዛዝ በቶሎ አስወግድ!

🔥 ደመራ/እሳት/መስቀል/ትንቤተ ዳንኤል/ፋርስ (ኢራን)🔥

ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ በማቀርብበት ወቅት ከአዲስ አበባ የመስቀል አደባባይ በቀጥታ የሚተላለፈውን ደመራ ክብረ በዓለን እይተከታተልኩ ነው። ለመታዘብ ያህል ነው የምከታተለው እንጂ በዚህ ወቅት ከአዲስ አበባውያን ጋር ክብረ በዓለም ሆነ ሌላ የቤተ ክርስቲያን ስነ ሥርዓት አብሬ ለማክበር በፍጹም አልሻም፡፤ እርኩሷን አቴቴ ሳህለ ውርቅ ዘውዴን፣ እዳነች እባቤንና የጋላ እርኩሶችን እንዲሁም ጉማሬውን ከሃዲ ብርሃኑ ነጋን ሳያቸው እንዲሁም የቤተ ክህነት አባላት ስለ ኮቪድ ክትባት ቅስቀሳ ሲያደርጉ ስሰማ ደሜ እየፈላ ነው፣ ባጭሩ ቶሎ ይድፋቸው! 😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢 ዛሬስ በጭራሽ አልራራም፤ ይሂዱና ይከተቡ፤ ከሁለት ዓመታት በፊትም፤

ዶ/ር ቴዎድሮስ እና ዶ/ር ሊያ፤ “ምንም ስጋት የለም፤ መከተቡ ይቀጥላል!”| ክትባቱ ስለ ጽዮን ዝም ላሉት?

የሚል ቪዲዮ ልኬ ነበር። ተመድ ቪዲዮውን አስነስቶት ነበር።

🐍 ! /ር ሊያ! ! /ር አድሃኖም! ወደ አክሱም ጽዮን ክትባቱን ታስልኩትና ወዮላችሁ!

“ለሁሉም ጊዜ አለው!” የሚለውን ትዕዛዝ ተከትዬ በዚህ ወቅት የማስበው፤

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መሠረት/እናት በሆነችው በአክሱም ጽዮን ለሁለተኛ ዓመት የመስቀል ክብረ በዓል አይከበረም።

☆ ሳህለ ወርቅና መሰሎቿ የደመራውን ችቦ ለማብራት በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ለኢትዮጵያና ተዋሕዶ ክርስትና እምነቷ ከኢትዮጵያና ተውሕዶ ክርስትና ታሪካዊ ጠላቶች ከሆኑት ጋላ-ኦሮሞዎች፣ ከኤርትራ ቤን አሚርና ራሻይዳ ቅጥረኞች፣ ከሶማሌዎች፣ ከቱርኮች፣ ከአረቦችና ከኢራኖች ጋር እየተራቡና እየተጠሙ በመፋለምና በመዋደቅ ላይ ያሉት አክሱም ጽዮናውያን ወገኖቼ ግን የድሮን እሳት ከላያቸው እየወረደባቸው ነው።

☆ አዲስ አበቤዎች ደመራውን በቀጥታ በኢንተርኔት በማስተላለፍ ላይ ናቸው። በትግራይና በመላዋ ዓለም የሚኖሩ ጽዮናውያን ግን በአርመኔዎቹ በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና በእነ ሳህለ ወርቅ ዘውዴ ዲያብሎሳዊ ተግባር ከቤተሰቦቻቸው ጋር በስልክ እንኳን እንዳይገናኙ ተደርገዋል። 😠😠😠 ዋይ! ዋይ!ዋይ!😢😢😢 🙎‍♀️

👹 ሆኖም የእነዚህ አውሬዎች ጊዜ አጭር ነው፤ የዋቄዮአላህና የማርቲን ሉተር ጭፍሮች ለጊዜው ይደሰቱ፣ ይፈንጩብን፣ ይሳለቁብን፣ የሚጠብቃቸው ግን ከናቡከደንፆር እሳት የሚያይለው ዘላለማዊው የገነም እሳት ነው! 🔥🔥🔥

✞✞✞

❖ ሠለስቱ ደቂቅ፡- ንጉሥ ናቡከደነፆር ከአባታቸው ከይሁዳው ንጉሥ ከኢዮአቄም ጋር የማረካቸው

አናንያ፣ ሚሳኤልና አዛርያ እግዚአብሔር ላቅ ተአምር አድርጎላቸዋል፡፡[ትንቢተ ዳንኤል ፫፡፩፡፴]

❖ “ከፋርስ ነገሥታት ጋራ በዚያ ተውኹት”ትንቢተ [ትንቢተ ዳንኤል ፲፥፲፫]

☆ የተገደለችው ኩርድ ኢራናዊት ማህሳ ከአርመኔው ግራኝ ሚስት ዝናሽና ሴት ልጇ ጋር በጣም ትመሳሰላለች

☆ ይህ የኢራናውያን አስደናቂ አመጽ ኢትዮጵያውያን በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ላይ እንዲያምጹ፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን፣ ሳህለወርቅ ዘውዴንና አጋሮቻቸውን ሁሉ ጠራርገው እንዲያስወግዱ የሚጠቁምን ትልቅ ምልክት ነው። አምላኩ እግዚአብሔርን፣ ሃይማኖቱን፣ አገሩን፣ ቤተሰቦቹንና ልጆቹን የሚወድ ሳይውል ሳያድር ይህን የማድረግ ግዴታ ይኖርበታል። አሊያ ደም ነው የሚያለቅሰው!

☆ በለንደን የኢራን እና ኢትዮጵያ ኤምባሲዎች ጎረቤታማ ናቸው፤ “የኢስላም ሪፐብሊክ ኢራን ትውደም!” እያሉ በአመጽ ድምጻቸውን ያሰሙት ኢራናውያን ለንደን ‘ከኢትዮጵያ ኤምባሲ’ ጎን የሚገኘውን ኤምባሲያቸውን በደም ቀለም እንዲህ ቀብተውታል። (የኢትዮጵያም አልተረፈም)

☆ ከሳምንት በፊት ልክ በሰኞ ዕለት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ፕሬዚደንት ጨካኟ ሳህለ ወርቅ የአውሬዋ እናቷ ንግስት ኤልዛቤጥ የቀብር ስነ ሥርዓት ላይ በለንደን ተገኘት። በንጽሐን ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ደም ለጨቀዩት ለግራኝ ባለሥልጣናት እንዴት ቪዛ ሰጥቷቸው? መልሱ፤ የእነርሱ ዲያብሎሳዊ ሥራ አስፈጻሚዎች ስለሆኑ ነው።

የቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፤ “የአሜሪካ ፕሬዚደንት ‘ከሳህለ ወርቅ’ ጀርባ ቦታ መያዙ ትልቅ ቅሌት ነው፤ ተዋረድን!” ብለዋል

👹 በአዲስ አበባው የመስቀል ደመራ በዓል አከባበር ወቅት ቆሻሻዋ እዳነች እባቤና መርዳሳ ንግግር በሚያሰሙበት ወቅት ሕዝቡ በተቃውሙ ለመጮኽና ለማፏጨት መዘጋጀት ነበረበት። የቤተ ክህነት ሰዎች የተለመደውን በማድረግ ፈንታ ልክ እንደ ኢራናውያኑ ለዚህ የተቃውሞ ምልክት ምዕመናኑን ማዘጋጀት ነበረባቸው። ለእነዚህ ደመራውን (መደመር) ለመስረቅ የሚሹት አውሬዎች እኮ ይህ ያውም በጣም ሲያንሳቸው ነው፤ በጤናማ ማህበረሰብ እንኳን እንዲህ በአንድ በሚጠሉትና በሚታገሉት የኦርቶዶክስ ክርስትና በዓል መድረክ ላይ ተገኝተው ንግግር ሊያሰሙ ገና ዱሮ ሊሰቀሉ የሚገባቸው እርኩሶች ናቸው። ለሁሉም ጊዜ አለው እኮ! አይ አለመታደል!😠😠😠

“የትምህርት ሚንስትር” የተሰኘውን ብርሃኑ ጉማሬ ነጋንና መርዳሳ ቅብርጥሳ የተሰኘው ፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ ፋሺስት አገዛዝ የ”ባሕል” ሚንስትርን የጋበዙት፤ “የመስቀል ደመራ በዓልን የመንፈሳዊ ሳይሆን “የባሕል” በዓል ለማድረግ ካላቸው ዲያብሎሳዊ/ፈርዖናዊ ሕልም የተነሳ ነው። አቤት ድፍረታቸው! አቤት ንቀታቸው! አቤት ክህደታቸው!”ግዕዝ ከግሪክ የፈለሰ ነው።” ብለው ሕፃናቱን ለመበከል የደፈሩ ውዳቂ ከሃዲዎች አይደሉም!? እንግዲህ እየታገሉ ያሉት ከእግዚአብሔር ጋር ነው። በኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ድጋፍ ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶ ክርስትናንና ግዕዝ ቋንቋን ለማጥፋትና በቦታውም የሉሲፈር የሆነው ነገር ሁሉ ለማንገስ ነው የመጡት። እነዚህን የሰይጣን ጭፍሮች ቅዱስ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይቆራርጥልንና አንድበአንድ ወደ ገሃነም እሳት ይጥላቸው ዘንድ የሁልጊዜ ፀሎቴ ነው!

☆ Today and tomorrow Ethiopian Christians celebrate ‘Meskel’. Today’s Meskel celebration includes the burning of a large bonfire, or Demera. Iranians protest in front of their London embassy Iranian & Ethiopian embassies are neighbors. Wow!

☆ President of the fascist Oromo regime of Ethiopia, Sahle Work Zewde was in London for the funeral of Queen Elizabeth II.

This lady is one of the most cruel beings Ethiopa ever has seen. In the past four years, under her presidentship, over a million innocent Ethiopian Christians have been massacred, the whole region of Tigray besieged and starved, over 200.000 women and girls even monks were brutally raped. And this by the evil Oromo regime of Abiy Ahmed Ali she works for. Yet this lady has never spoken about this sad and serious matter. No condolences, no remorse, no regrets, no in fact this callous ‘woman’ made a mockery of her fellow girls and women by continuing to work for the criminal regime. We in Ethiopia are surprised that she was allowed to travel to Britain – then she and her genocider boss Abiy Ahmed Ali must face either the International Court of Justice, or after death they will have to face the divine court of justice over the genocide of Northern Ethiopian Christians.

💭 A “Feminist” Government: And It’s Repulsive Rape Cover-ups.

In 2018, Ethiopia appointed it’s first & Africa’s only serving female head of state. It also got the first female Supreme Court president. A female politician was now a chairperson of National Election Board. It even created a brand new ministry, named it Ministry of Peace & handed the leadership over to a woman. Out of 20 cabinet members, 10 of them were women. A notably male dominated post, the Defense Ministry, was also to be lead by a woman for the first time.

Ethiopians rejoiced, the rest of the world applauded and media covered this change with flying compliments. Representation mattered. This was seen as something that can level the gender field. Having a 50% women led cabinet was impressive by any standard since the global average for female government ministers is 18.3 percent . More than a dozen countries have no women cabinet members at all.

President Sahle-Work Zewde said in her first parliamentarian address vowed to be a voice for women — famously telling MPs that if they thought she was talking too much about women, that she had only just begun. Not only was this move symbolic, many believed it would open the door for gender parity. Who wouldn’t want that?

Mrs. Ashenafi, the Supreme Court President, was the founder and executive director of the Ethiopian Women Lawyers Association. A woman in a high court could do wonders. So this too was welcomed as a much needed step to move Ethiopian women’s agenda forward.

About two years into this gender reform, the country found itself in a political turmoil. The Prime Minister, a 44 year old Nobel Peace Prize recipient who was behind these gender reforms, announced a start of what would be a deadly conflict. This was followed by a complete black out of an entire state, Tigray, where this armed conflict was happening. The state housed over 6 million people. Women, children, elderly were trapped in a a highly secretive war operation. It is a well known fact that women pay dearly during armed conflicts especially a conflict of this kind were absolutely no media was allowed in.


Pressure was mounting on the The Prime Minister to ease up the black out. As the state opened up ever so slightly, horrific stories of war crimes started surfacing. Rape being on the top of the list.

The stories were gruesome to say the list. The Prime Minister defended his “operation” that happened in total darkness. “No women & children” he said “were harmed during this operation”. The families of the people of the state that were attacked begged to differ.

Most accounts detailed rape cases of Ethiopian woman by Ethiopian & a foreign army. Ethiopian Soldiers expressed their concern to Reuters. A soldier who refused to be identified said women were being raped, after the city fell to federal forces. The Prime Minister had allied with the neighboring country to defeat his political rivals. In doing so, he seemed to have no say in controlling the erratic behavior of the soldiers.

On an audio account, a witness told a reporter how “At the beginning of the war, soldiers would have their way with any women they wanted but after they were told to be careful of AIDS, they started raping little girls whom they believed to be safe from this disease”.

Desperate for answers, concerned citizens turned to the gender reformed government & its women “Leaders”. Surely they are here to speak for their sisters, mothers and children. They said so. The world thought so.

Days, weeks, and months passed. The ladies in high places chose the the age old technic of avoiding responsibilities related to rape & women grievance — Silence. There was no direct or indirect addressing of such horrific victims account. There was no urging of an immediate investigation into the matter. There was no expression of absolute outrage. There was no message to families of alleged victims to stay calm or that they are with them.

The last time the Press secretary mentioned rape was back in 2018 – right after she was appointed. The post was of a generic lip-service type she had come to be known for.

Four months into this war, The President decided to travel to the war torn region. Part of her photo-op visit was to include a stop at a hospital were rape victims were also being treated. At the entrance, the President was politely asked by doctors and other stuff members to not go in with military men who accompanied her. The victims were traumatized & the sight of men in uniforms was additional trauma. The president took a personal offense to being morally lectured. So she refused. She demanded that the military men be allowed in with her. The hospital stuff reported that on catching sight of the soldiers, the victims began screaming, crying and shaking with fear. The president had to remove herself from the spot immediately since no amount of comforting or assurance could calm the victims down. She left — leaving the victims a little worse than she found them.

Her office then released statements & pictures. Showing her interacting attentively & kindly with locals. This would surely get her boss the good PR he very much needed. Still no mention of rape allegations. Continued silence. The president warned at the beginning of her term that she will exhaust the men by speaking up for women issues. Two years into her seat & tested with real life challenge, the world could see she has no intention of delivering on that promise.

It has become obvious now that the ladies in position of influence and power in Ethiopia have chosen to politicize the suffering of women. They too have decided to utilize the same weapon of covering up rape allegations just like men in history had. If you don’t talk about it, it has not happened. Some of their supporters believe them. Many more others are left wondering if this gender reform was genuine or if it was implemented merely to strengthen the power of the men behind this reform.

Amidst such horrifying moment, they all found time to stay connected on social media discussing everything but the war and war crimes. The Supreme Court President posted a glossy picture of herself with other women “leaders” of the country in the President’s office. She said she was so proud. Proud of the recognition the president had secured from Forbes as the only African woman to be listed The World’s Most Powerful Women 2020were the likes of

Vice President Kamala Harris, Stacey Abrams, Sheikh Hasina Wajed & Rania Nashar were featured. The picture was clean. The office was modern. The ladies were smiling. On the pictures they share and topics they chose to discuss — Their male colleagues don’t need to be nudged, everything is under control & all is well in the land of the feminists.

Source

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቱርክ ጭፍሮቹ ጋላ-ኦሮሞ የመስቀሉ ጠላቶች ደመራውን ለመበከል ምስኪኑን በሬ ጋኔን ሞልተው ለቀቁት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 25, 2022

🐍 ለዛሬስ ምን ዓይነት ተንኮል አቅደው ይሆን?

🐂 !ያለው ጎንደሬ በሬ እና ወደ እንቁራሪትነት የተለወጠው፤ “በሬ፣ ዝሆን፣ ቄራ፣ ቁራ” የሚሉትን ቃላት መጠቀም የሚወደው የሲዖል እጩው ግራኙ በሬ።

💭 ይህን ልክ በዛሬው የደመራ ዕለት (መስከረም ፳፻፲፪ ዓ.ም) የተከሰተውን በጣም አስገራሚ ክስተት ደግመን ደጋግመን እናስታውሰው ዘንድ ግድ ነው።

  • ፀሐይ ወጣልኝለሰላሳ ዓመት እነግሣለሁ ያለው በሬእንቁራሪት ሆኖ እራሱ ወደ ጥልቁ ገደል ይገባል !

💭 አስገራሚ ድራማ በደመራ | 666ቹ ፖሊሶች በሬውን ወደ መስቀል አደባባይ አስገቡት ፥ በሬው “ኢትዮጵያን አትንኳት!“ አላቸው

ነጠብጣቦቹንእናገናኝ፦

👹 ግራኝ ዐቢይ አህመድ በግራ እጁ በጻፈው እርኩስ መጽሐፉ አስቀድሞ ይህን ብሎን አልነበር፦

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸው

😇 ቅዱሱ መጽሐፍ ደግሞ ይህን ይለናል፦

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭ ፥ ፲፯፡፲፰]

በመልካም የሚያስተዳድሩ ሽማግሌዎች፥ ይልቁንም በመስበክና በማስተማር የሚደክሙት፥ እጥፍ ክብር ይገባቸዋል። መጽሐፍ። የሚያበራየውን በሬ አፉን አትሰር፥ ደግሞ። ለሠራተኛ ደመወዙ ይገባዋል ይላልና።”

👉 ክፍል ፩

🔥 ዕለተ ደመራ

አስራ አንድ ሰዓት አካባቢ ክብረ በዓሉ በመካሄድ ላይ እያለ አንድ ከየት እንደመጣ ያልታወቀ “ባለቤትአልባ በሬ በመስቀል አደባባይ ሲንጎራደድ ይታያል። በዚህ ወቅት በበዓሉ ላይ የተሳተፉት አድባራትና የከበቧቸው ፖሊሶች አደባባዩን ሞልተውታል። በሬው ወዲያና ወዲህ እያለ ይወራጫል፤ በተዋሕዶ ልጆች ላይ አድሎና በደል የሚፈጽሙትን እንዲሁም የኢትዮጵያን ባንዲራ የሚከለክሉትን ጡትነካሽ ፖሊሶችን የሚፈልግ ይመስላል። ብዙም አልቆየም አንዱን ፖሊስ አግኝቶ መሬት ላይ አነጠፈው። ይህ “የፌደራል ፖሊስ” ለተባለው ፀረኢትዮጵያ እና ፀረአዲስ አበባ ሠራዊት የተሰጠ ማስጠንቀቂያ ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል። አዲስ አበባ ከፌደራል ሳይሆን የራሷ ፖሊስ ከራሷ ከተማ ነዋሪዎች መመልመል ይኖርባታልና ነው።

በኦሮሞ ብሔርተኞች በመዋጥ ላይ ያለው የፌደራል ፖሊስ ሠራዊት በአዲስ አበባ ነዋሪዎች ላይ ብዙ በደሎችን በየዕለቱ በመፈጸም ላይ ነው። ይህ የገዳይ አልአብይ ሠራዊት ወደ ደመራ ክብረ በዓል በጥባጭ ቆርቆሮዎቹን ቄሮዎችን መላክ ሰልፈራ ያሰለጠነውን ምስኪን በሬ ወደ መስቀል አደባባይ መላኩን መረጠ።

እነዚህ የኢትዮጵያና የመስቀሉ ጠላቶች ለክፋት ያሰቡትን እግዚአብሔር ለበጎ አድርጎታል።

በሬ የሰውን ልጅ ለዘመናት ሲያገለግል የቆየ አሁንም በማገልገል ላይ ያለ ጠንካራና ጠቃሚ ፍጡር ነው። ያለበሬ ሰብል የለም፤ እህል የለም። አገልጋዩን በሬ እንደ ኢትዮጵያ አድርገን ብንወስደው ይህ በሬ የኢትዮጵያን ጡት የነከሱትንና ከ666ቱ ጋር የተደመሩትን ነበር ሲያሳድድ የነበረው። አዎ! “ጡት አጥብታ ያሳደገቻችሁን፣ የጠበቀቻችሁን፣ ያስተማረቻችሁንና ብዙ ነገር የሰጠቻችሁን ኢትዮጵያን አትንኳት!“ የሚል መልዕክት በሬው ያስተላለፈልን መሰለኝ። በሬው የጎዳቸው የኛዎቹስ? አትደመሩ! የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የኢትዮጵያ ባንዲራ አትያዙ!“ ተብለው አልነበረም!?

👉 ክፍል ፪

ዕለተ መስቀል / ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ / ጠዋት ላይ ✞

ምዕመናን ወደተሰበሰቡበት ቦታ ሳመራ የደመራው በሬ መሬት ላይ ተጋድሞ አገኘሁት፤ አራቱም እግሮቹ ተጠፍረው ታስረዋል፣ አፉ ታስሯል፤ በብዙ ፖሊሶቹም ተከብቧል። የበሬው ስቃይ አሳዘነኝ፤ በዚህ ወቅት ሞባይሌን አወጣሁና ቪዲዮ መቅረጽ እንደጀመርኩ “ተው! አታንሳ!” የሚል ድምጽ ከበስተጎኔ ሰማሁ ፥ እኔም፡ “ምን አገባህ!?” በማለት መለስኩለት። በዚህ ወቅት ሰውየው ወደኔ ጠጋ አለና መታወቂያ ነገር አሳየኝ። መለዮ ያልለበሰ የፌደራል ፖሊስ ነበር።

ለምንድን ነው በሬውን የምትቀርጸው? ሞባይሉን አምጣ!ያነሳኽውን አሳያኝ” አለኝና ሞባይሌን ወሰደው። ቪዲዮውን ከደመሰሰ በኋላ ሞባይሉን መለሰልኝ። “የአዲስ አበባ ሰው ነህ? እዚህ ምን ትሠራለህ?” አለኝ። እኔም “ይህች የእኔ ቤተክርስቲያን ነች፤ እርስዎ እዚህ ምን ይሠራሉ? የተዋሕዶ ማሕተብ አለዎት?” አልኩት በድፍረት። እርሱም፡ “የለኝም!” በማለት መለሰልኝ። እኔም፡ “ስለዚህ እዚህ መገኘት የለብዎትም፤ ይህ የተዋሕዶ ብቻ የሆነ የመስቀል ክብረ በዓል ነው፤ መልካም በዓል” በማለት ተሰናበትኩት።

ከዚያም ከበሬው በመራቅ ወደ እስጢፋኖስ ክብረ በዓል አመራሁ። ክብረ በዓሉ ሲገባደድ የበሬውን ሁኔታ ለማየት ወደነበረበት ቦታ አመራሁ። በኢትዮጵያ ቦታ ያስገባሁትን በሬ ተጋድሞ ክፉኛ ሲንቀጠቀጥ ሳይ እምባየ መጣ ፥ በሬውን ሰዎች ከብበውታል፡ ፖሊሶች ግን በቦታው አልነበሩም። በዚህ ወቅት ካሜራየን አውጥቼ በስተመጨረሻ የሚታየውን ቪድዮ ቀረጽኩ። በቀጣዩ ቀን የበሬው ባለቤት መገኘቱንና በሬውም ከእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ግቢ መውጣቱን ተነገረኝ።

አይ! ይህ በሬ ሊያሳየን የፈለገው አንድ ትልቅ ነገር አለ” የሚለው ሃሳብ እስከ አሁን ድረስ አልለቀቀኝም። ይህን አስመልክቶ ወገኖች የመጣላችሁን ሃሳብ ብታካፈሉን መልካም ነበር።

👉 ለመሆኑ፤

  • 🐂 በሬው የማን ነው?
  • 🐂 በሬውን ማን አመጣው?
  • 🐂 በሬው እንዴት ጥብቅ ፍተሻ ሲደረግበት ወደ ነበረው ወደ መስቀል አደባባይ ሊገባ ቻለ?
  • 🐂 በሬው ወደ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ለምን ተወሰደ?
  • 🐂 በሬው ፌደራል ፖሊሶችን ለምን አሳሰባቸው? በጠዋትስ ለምን በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ተገኙ?

በነገራችን ላይ፤ ኢትዮጵያዊነትን የሚያንጸባርቁት ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የቆሙት ሁሉ (በ፪ሺ፲፭ ዓ.ም እስክንድርን ፍቄዋለሁ)ልክ እንደ መጭው ጥቅምት ፪ የመሳሰሉትን የሰልፍ እና ስብሰባ ጥሪዎች ማድረግ ሲጀምሩ፡ ቀን ሰው ሌሊት አውሬ የሆነው ዐቢይ አህመድና ስልጣን ላይ ያወጡት ሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች መደንገጥ እና መረበሽ ይጀምራሉ። በዚህ ጊዜ የተለመደውን ተንኮላቸውን ይሠራሉ። ይህን ባለፈው ዓመት ላይ በተደጋጋሚ አይተናል፦

  • በመስቀል አደባባዩ ቦንብ ፍንዳታና ግድያ
  • ሆራ ደብረዘይት ለመስዋዕት በተከሰከሰው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን
  • 😢 በባሕር ዳር እና በአዲስ አበባ በተፈጸመው ኢትዮጵያውያን ጄነራሎች ግድያ

አሁንም፡ ይህን የጥቅምት ፪ቱን ሰልፍ ለማጨናገፍ፡ ኢሉሚናቲዎቹ በነገው አርብ ዕለት ለገዳይ ዐቢይ አህመድ ወይ የኖቤል “የሰላም ሽልማት”(ቀደም ሲል ገዳዮቹ ሂንሬ ኪሲንጀርና ባራክ ሁሴን ኦባማም ተሸልመው ነበር) በመስጠትና የማንቂያ አዝራሩን ጠቅ በማድረግ የተደመሩትን ሮቦት ግብረ አበሮቻቸውን ለ “እንኳን ደስ ያለህ” ሰልፍ ወደ መስቀል አደባባይ ግልብጥ ብሎ እንዲወጣ ያደርጓቸው ይሆናል፤ ወይ ይህ ካልሆነ ሌላ የተንኮል ሤራ እንደሚጠነስሱ አንጠራጠር። የነገ ሰው ይበለን!

✞ “የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን”

አላህ የሚለው ስም የጨረቃ አምላክ የግል መጠሪያ ስሙ ነበር።…የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋባ። ሁለቱ በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክትን አስገኙ። እነዚህ ሦስት አማልክትም አልላትአልኡዛ እና አልማናት ይባሉ ነበር።

👉 መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

ከእስልምና መምጣት በፊት ዐረቦች ብዙ ወንድና ሴት አማልክትን ያመልኩ ነበር። እያንዳንዱ ጎሳም የራሱ “አምላክ” ነበረው። በዛን ዘመን “አላህ” የሚታወቀው የጨረቃ አምላክ ተብሎ የነበረ ሲሆን፣ ሕዝቡን ከአላህ ጋር የሚያማልዱ ናቸው ተብለው ይታመኑ የነበሩ ሦስት ልጆች ነበሩት። እነዚህ የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር።

🔥 ለእባብ መርዝ መድኃኒቱ የራሱ የእባቡ መርዝ ነው!

❖❖❖ ፃድቃኑ አባቶቻችን አቡነ/Abune (AB) ተክለ ሐይማኖት እና አቡነ አብዬ /Ab’bye (AB) ይህን የአቴቴ ችግኝ ከሃገረ ኢትዮጵያ በአፋጣኝ ይንቀሉልን!❖❖❖

❖[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፲፰]❖

፱ አምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኵሰት ታደርግ ዘንድ አትማር።

፲ ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በእሳት የሚያሳልፍ፥ ምዋርተኛም፥ ሞራ ገላጭም፥

፲፩ አስማተኛም፥ መተተኛም፥ በድግምት የሚጠነቍልም፥ መናፍስትንም የሚጠራ፥ ጠንቋይም፥ ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ።

፲፪ ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው፤ ስለዚህም ርኵሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል።

፲፫ አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን።

፲፬ የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ፤ አንተ ግን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከልክሎሃል።

በመስቀል አደባባይ መስቀል የለም ፥ የዋቄዮ አላህ ዛፍ ግን ተተክሏል

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እንደ ጥንቸል ፈርቶ የፋፋውን ግራኝን እና የወራሪ ሉባ ጦሩን ይህች የአርሜኒያ አይጥ በቅርቡ እንዲህ አንቃ ትገድላቸዋለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 2, 2020

ቅዱስ ጊዮርጊስን እናስታውስ!

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 ቪዲዮው ውስጥ የቀረቡ ጽሑፎች በቅደም ተከተል፦

አውሬው ተሳለቀብን! ፖሊስ ሆኖ በመምጣት በመስቀል አደባባይ ተንሸራሸረ፣“መስቀሉ እኔ ነኝ” መስቀል አደባባይ ኬኛ!” አለን በኮተቤ ሚካኤል አቅራቢያ ገባያውን በእሳት አጋየው።

ዕለተ ደመራ፤ በራሳቸው አገር፣ በራሳቸው መስቀል አደባባይ ፭ሺ ተዋሕዷውያን ብቻ እንዲያከብሩ ታዘዙ፤ “የኢትዮጵያን ሰንደቅና አርማዎች ትይዙና ዋ!” ተባሉ!” ተባሉ ፥ ግን ደመራውን ለኮሱት፤ ብርሃኑም አበራ፤ በነበልባሉም ላይ ኢየሱስ ክርስቶስ ታየ(ከዲ/ን አባይነህ ካሴ ፌስቡክ ገጽ የተገኘ ምስል)

በማግስቱ አውሬው በድጋሚ ተሳለቀብን፤ “እኔ ነኝ ክርስቶስ” አለን፤ የወታደር ሰልፍ ጠራ፣ የ፳/20ሺ ሰው ሰራዊቱን ወደ መስቀል አደባባይ ላከ፤ ፭/5ሺውን በአራት አባዛው ማለት ነው ፥ እኛ እንደ ጥንቸል እንፈለፍላለን፤ ብዙ ነን፣ ግዙፍ ነን፣ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለንአለን። አዎ! እንደተለመደው አውሬው ተሳለቀብን፤ “ብርሃኑ እኔ ነኝ” አለ፤ ደመራውን ለመተካት እሳቱን አቀጣጠለው፤ ለአቴቴ አደባባዩን አጨለመላት።

ልብ በሉ ይህ ዝግጅት የብዙ ሳምንታት ልምምድ የሚጠይቅ ዝግጅት ነው፤ ስለዚህ በአዲስ ዓመትና በመስቀል በዓል ማግስት እንዲሁም በዲያብሎሳዊው ኢሬቻ ዋዜም ይካሄድ ዘንድ ታስቦበት የተዘጋጀ ነው።

ግን፣ ግን፣ ግንእስኪ ይህችን ድንቅ እንስሳ እንተዋወቃት፤ “የአርሜኒያ አይጥ ወይም ኤርሚን / ስቶት ትባላለች፤ (ልብ እንበል፤ ሰሞኑን በእህት ሃገር አርሜኒያ ቁልፍ የሆነ ክስተት ይታያል)

ይህች ድመትመሰል ትንሽ እንስሳ የንጽሕና እና የክርስቶስ ትንሣኤ ምልክት ሆና ትታያላች፤ በጣም ደፋርና ጥንቸል አዳኝ ናት፤ በሰሜን አሜሪካና ዩሮእስያ የምትገኝ አስገራሚ እንስሳ ናት።

በቀጣዩ ቪዲዮ ይህች የአርሜኒያ አይጥ በመጠን በአስር እጥፍ የሚበልጣትን የፋፋ ግዙፍ ጥንቸል አሳድዳ በማነቅ ስትገድለው ትታያላች።

👉 አዎ! አላጋጩ ግራኝ አብዮት አህመድ የተዋሕዶ ኢትዮጵያውያንን ደም እየጠጣ ሰሞኑን በጣም ፋፍቷል፤ እንደ ጥንቸል በፈለፈላቸው ጋሎች ያፋፋውን የወራሪ ሉባ ጦር በክርስቶስ ልጆች ላይ ለማዝመት ተነሳስቷል ፥ ሆኖም የአርሜኒያ አይጥ በቅርቡ እንደዚህ አንቃ እንደምትገድለው ያውቀው ዘንድ ይህን መልዕክት እናስተላልፍለታለን።

_____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመስቀሉ ጠላት የሆነው የጋላ ፋሺስት አገዛዝ በሬውን ወደ መስቀል አደባባይ አስገባው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 24, 2020

👉 መጀመሪያ ለመስከረም ፬/፪ሺ፲፪ በመስቀል አደባባይ ለተቃውሞ ሰልፍ እንዳትወጡ አሉን፣

👉 ቀጥሎ በደንብ ያሰለጠኑትን በሬ በዓሉን ያውክ ዘንድ ለደመራ በዓል አስገቡት፣

👉 ከዚያም ቦታውን ለማርከስ ሰይጣናዊውን ኢሬቻን አከበሩበት፣

👉 ብዙም ሳይቆዩ “አሃ፤ ለካስ ተንኮላችን እየሠራልን ነው” አሉና አደባብዩን ልናስውበው ነው” በሚል የተለመደ የማታለያ ዘይቤአቸው መስቀል አደባባይን ቆፋፍረው አፈራረሱት።

👉 ለፋሲካ የጌታችንን ስቅለት በየቤተ ክርስቲያኑ ተገኝተን በስግደት እንዳናሰብ ለማድረግ የአውሬውን ሠራዊታቸውን ላኩብን፤ ግን ማስጠንቀቂያ ምልክት ይሆን ዘንድ የማርያም መቀነት ሰማዩን ሸፈነው

👉 አሁን ክቡሩን የጌታችንን መስቀል እንዳናከብር ብዙ መሰናክሎችን በመፍጠር ላይ ናቸው።

…ቀጣዮቹ ልደትና ጥምቀት ናቸው…

👉 ዛሬ የልብ ልብ ብሏቸው ክርስቲያኖችን ቤተክርስቲያን ውስጥ ሳይቀር እየገቡ በመተናኮል፣ በመግደልና በመጨፍጨፍ ላይ ያሉት ጽንፈኛ ተግባራቸውን ያለምንም ተቃውሞ እንዲፈጽሙ ስለፈቅድንላቸው ነው። አዎ! ባለቤቱን ካልናቁ አጥሩን አይነቀንቍ!

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸው…የሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸው… ከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ… ብለህ ተርትባቸው” ብሎናል እኮ አሸባሪው ግራኝ

____________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጌታችን የተገኘበት የ፪ሺ፱ ዓ.ም መስቀል ደመራ በመስቀል ዓደባባይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 23, 2020

_______________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ አቴቴን፣ ከዚያም ቡልዶዘሩን | ዛሬ ይህን ይመስላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 20, 2020

ዛሬ መስቀለ ኢየሱስ ነው ፣ ክቡር መስቀሉ ወደ ኢትዮጵያ የመጣበት እና የእመቤታችን በዓልም፡ “ጴዴኒያ” ነው።

ቪዲዮው የሚያሳየው አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በትናንትናው ዕለት ምን እንደሚመስል ነው። እጅግ በጣም ያሳዝናል! ደም ያፈላል!

የመስቀል ጠላቶች ከእለተ ዓርብ ጀምሮ የምላስ ጦራቸውን ስለው፣ የቅናት እና የምቀኝነት ምላሳቸውን አጠንከረው፣ መስቀልን ከምእመናን ልቡና ለማጥፋት መላ ጊዜያቸውን አጥፍተዋል፤ ሊያጠፉት ግን አልቻሉም ኃይል አለውና።

አዎ! የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን

ባለፈው ዓመት መስቀል አደባባይ እንዲገባ የተደረገውን ያን ምስኪን በሬ እናስታውሳለን? አዎ ያኔ ምስኪኑን በሬ የኢሬቻ ጋኔን ሞልተው ላኩትና ፀረመስቀል ዲያብሎሳዊ ስራቸውን ጀመሩ

በዚያን ወቅት የሚከተለውን ጽፌ ነበር፦

ከደመራ አንድ ሳምንት በፊት በመስቀል አደባባይ፣ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን እና ግዮን (አባይ) ሆቴል አቅራቢያ የሚፈሰውን ወንዝ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ከለሉት፣ ከዚያም የሩጫ ውድድር አካሄዱ፣ የደመራ ችቦ በበራ በሳምንቱ ሰይጣናዊውን የኢሬቻን በዓል በመስቀል አደባባይ በማክበር አጋንንታቸውን በአካባቢው አራገፉ።

በመስቀል አደባባይ ደመራ ዕለት በሬው የተላከውም በቤተ ክርስቲያን እና ክቡር መስቀሉ ላይ ለመሳለቅ ታስቦ ነበር። አንርሳው!

አዎ! ይህ በመስቀል አደባባይ እና ቅዱስ እስጢፋኖስ አካባቢ ያለው ቦታ ከፍተኛ የመንፈሳዊ ውጊያ የሚካሄድበት ቦታ ነው። ነገሮችን ለማባባስ በቤተክርስቲያን እና ቤተክህነቷ ውስጥ ሰርገው የገቡ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ ናቸው።

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸውእያለች አሽካካችብን እኮ የሰዶሟ ፒኮክ።

አውሬው አብዮት አህመድ አሊና የፈለፈለው እንቁላሉ ታከለ ዑማ የቤተ ክህነትን ፈቃድ ሳይጠይቁ የማረሻ ግሬደሮችን ወደ መስቀል አደባባይ ተጣድፈው በመላክ ቁፋሮውን ጀመሩ፤ እነ እስክንድር ነጋ ለመስቀሉ ባላቸው ክብር ተቃውሟቸውን ለማሰማት ወደ መስቀል አደባባይ ሲያመሩ ጦርነት ያወጀባቸው ግራኝ አህመድ ወደ እስር ቤት ወርወራቸው፣ በሽብርተኝነትም ወነጀላቸው። የመስቀል ደመራ ቀናት ሲቃረቡ ግራኝ ውርንጭላውን ታከለ ኡማን ለማዳን ከጉድጓድ ቆፋሪ ከንቲባነቱ አንስቶ የማዕድን ቆፋሪ ሚንስትር አደረገው። አቤት የእነዚህ ሁለት አውሬዎች ወንጀል!

👉 እነ ዘመድኩን በቀለ አብዮት አህመድን እና ታከለ ዑማን በማድነቅ (ንስሐ ግቡ!) ለመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ድጋፋቸውን ሲሰጡና ተዋሕዷውያንን ለማሳመንና ወደ ግራኝ ካምፕ ለማምጣት ካድሪያዊ የሆነ ጽሑፍ ሲያቀርቡ (የዘመድኩን ጽሑፍ ታች ኮሜንት ላይ ይገኛል) በጊዜው ቁፋሮው እንደጀመረ የሚከተለውን ጽፌ ነበር፦

👉 አሁን የዘንዶዋን አቴቴን እንቁላል በመስቀል አደባባይ ሊቀብሩት ነው…

እንግዲህ ያው፤ ይህን ያህል ነው ወራሪዎቹ የዲያብሎስ ልጆች የናቁንና የደፈሩን! ቀስበቀስ…አንድ ባንድ…ነጥብ በነጥብ…

ክረምቱ በመቃረቡና የቁፋሮ ሥራውንም በሰበባ ሰበቡ በማጓታት የሚቀጥለው ታላቅ ክርስቲያናዊ የመስቀል ደመራ ክብረ በዓል በአደባባዩ እንዳይከበር ያደርጋሉ ማለት ነው። ለስቅለት ዕለትና ለትንሣኤ ክብረ በዓል ቤተ ክርስቲያንን ዘጉ፣ አሁን ክቡር መስቀሉ እንዳይከበር ወይ በወረርሽኝ፣ ወይ ደግሞ በዚህ ቁፋሮ መሰናክል ይፈጥራሉ ፥ ቀጥሎ ያለው ትልቁና ለሕዝበ ክርስቲያኑ በጣም አስፈላጊ የሆነው ክብረ በዓል ጥምቀት ነው ፤ አዎ! ለሱም ጃንሜዳን ለአህዛብ ነጋዴዎች በመስጠት ብሎም የሆቴልና ሱቅ ግንባታዎችን በማቀድ ላይ ናቸው።

ወገን፤ ለሃገራችን ኢትዮጵያና ልጆቿ፣ ለቤተ ክርስቲያናችን እንደነ አብይ አህመድ፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ለማ መገርሳና ታከለ ኡማ ክምንዜውም የከፋ ጭካኔ፣ ውድቀትና ውርደት ያመጣ መንጋ የለም።

ግን ለዚህ ሁሉ ሰዶማዊ የፍዬል ድፍረታቸው ተጠያቂዎቹ ቤተ ክህነት፣ የክርስቲያኖችን ወኔ ያስነጠቁት ሰባኪያን እና “አባቶች” እንዲሁም እግዚአብሔርን በውስጣቸው ይዘው ወለም ዘለም በማለት ሁሌ ከላይ ትዕዛዝ የሚጠብቁት የተዋሕዶ ልጆች ናቸው። በአምላክህ ላይ፣ በሃይማኖትህ ላይ፣ በቋንቋና ባሕልህ ላይ፣ በሃገርህ ላይ፣ በአባቶችና እናቶችህ እንዲሁም ልጆችህ ላይ የተነሱትን አማሊቃውያን ጠላቶችህን አንድ ባንድ የመድፋት 100% መብት እያለህ እጅህን አጣጥፈህ ቁጭ የምትለው ለምንድን ነው?

👉 ለፋሲካ ወደ ቤተ ክርስቲያን ለመግባት የወሰኑትን ምዕመናን የ666ቱ አብይ ፖሊሶች እንዴት እንዳሰቃዩአቸው እናስታውሳለን?

👉 የናዝሬትን ሕፃናት የገደሉት ሃይማኖትን ገድለዋታል | ተዋሕዶ በመሆናቸው

እህቴ፤ የእኔ እህት ተዋሕዶ በመሆኗ፣ ማህተብና መስቀል በማጥለቋ በአገሯ ባሰቃቂ መልክ ተገደለች። ወይኔ!

👉 መስቀል አደባባይንና ጃን ሜዳን ለመውረስ ጂሃድ እያካሄዱ ነው

👉 ኡስታዙ፤ ኢየሱስ ጌታ አይደለም ነብይ እንጂ። ጌታ አይወልድም አይወለድምብሎ እንዲያውጅ ተደረገ

👉 በኢሉባቡር ፖሊሶች የተዋሕዶ ልጆችን ማህተብ በምላጭ ሲበጥሱ ነበር፣

👉 በናዝሬት 7 የተዋሕዶ ሕፃናት በትንሣኤ ዕለት ተመርዘው ተገደሉ (የመርዝ ጂሃድ)

[ትን.ኤር.፱፥፳፩፡፳፬]

ሕፃናቱን ከመንገድ ጕልማሶቹንም ከአደባባይ ያጠፉ ዘንድ ሞት ወደ መስኮታችን ደርሶአል ወደ አዳራሻችንም ውስጥ ገብቶአል። የሰውም ሬሳ እንደ ጕድፍ በእርሻ ላይ፥ ማንምም እንደማይሰበስበው ከአጫጆች በኋላ እንደሚቀር ቃርሚያ ይወድቃል። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ጠቢብ በጥበቡ አይመካ፥ ኃያልም በኃይሉ አይመካ፥ ባለ ጠጋም በብልጥግናው አይመካ፤ ነገር ግን የሚመካው። ምሕረትንና ፍርድን ጽድቅንም በምድር ላይ የማደርግ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን በማወቁና በማስተዋሉ በዚህ ይመካ፤ ደስ የሚያሰኙኝ እነዚህ ናቸውና፥ ይላል እግዚአብሔር።

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 30, 2020

ያን የደመራውን ምስኪን በሬ እናስታውሳለን?

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸው

እያለች አሽካካችብን እኮ የሰዶሟ ፒኮክ።

👉 አሁን የዘንዶዋን አቴቴን እንቁላል በመስቀል አደባባይ ሊቀብሩት ነው

እንግዲህ ያው፤ ይህን ያህል ነው ወራሪዎቹ የዲያብሎስ ልጆች የናቁንና የደፈሩን! ቀስበቀስአንድ ባንድነጥብ በነጥብ

ክረምቱ በመቃረቡና የቁፋሮ ሥራውንም በሰበባ ሰበቡ በማጓታት የሚቀጥለው ታላቅ ክርስቲያናዊ የመስቀል ደመራ ክብረ በዓል በአደባባዩ እንዳይከበር ያደርጋሉ ማለት ነው። ለስቅለት ዕለትና ለትንሣኤ ክብረ በዓል ቤተ ክርስቲያንን ዘጉ፣ አሁን ክቡር መስቀሉ እንዳይከበር ወይ በወረርሽኝ፣ ወይ ደግሞ በዚህ ቁፋሮ መሰናክል ይፈጥራሉ ፥ ቀጥሎ ያለው ትልቁና ለሕዝበ ክርስቲያኑ በጣም አስፈላጊ የሆነው ክብረ በዓል ጥምቀት ነው ፤ አዎ! ለሱም ጃንሜዳን ለአህዛብ ነጋዴዎች በመስጠት ብሎም የሆቴልና ሱቅ ግንባታዎችን በማቀድ ላይ ናቸው።

ለዚህ ሁሉ ሰዶማዊ ድፍረታቸው ተጠያቂዎቹ ቤተ ክህነት፣ የክርስቲያኖችን ወኔ ያስነጠቁት ሰባኪያን እና “አባቶች” እንዲሁም እግዚአብሔርን በውስጣቸው ይዘው ወለም ዘለም በማለት ሁሌ ከላይ ትዕዛዝ የሚጠብቁት የተዋሕዶ ልጆች ናቸው። በአምላክህ ላይ፣ በሃገርህ ላይ፣ በአባቶችና እናቶችህ እንዲሁም ልጆችህ ላይ የተነሱትን አማሊቃውያን ጠላቶችህን አንድ ባንድ የመድፋት 100% መብት እያለህ እጅህን አጣጥፈህ ቁጭ የምትለው ለምንድን ነው?

ከስድስት ዓመታት በፊት ሚሊየን ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን አንድ ትልቅ የፀረግብረሰዶማዊነት ሰልፍ ለማካሄድ እንደተዘጋጁ “የለም፡ ለጊዜው ይቅር” ተብሎ የተቃውሞ ሰልፉ እንዳይካሄድ ተደረገ፤

👉 በጊዜው ያቀረብኩት ጽሑፍ፦

ባለፈው ጥቅምት መጨረሻ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆን ኬሪ ወደ ሳዑዲ አረቢያ በመሄድ ሳዑዲዎች በኢትዮጵያውያን ላይ አደኑን እንዲጀምሩ ሁለትመቶ ሺህ የሚጠጉትም ወገኖቻችን እንዲጠረፉ ፊርማቸውን በሪያድ አስቀመጡ። ባለፈው ሣምንትም፡ ለግብጽ መንግሥት 10 አፓቺ ሄሊኮፕተሮችን ለማበርከት ቃል ከገቡ በኋላ፡ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ቅጥረኛ የሆኑት የኢትዮጵያ ጠላቶች ሁከት እንዲፈጥሩ መስኮቱን ከፈቱላቸው። ዕለቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ዕለት መሆኑ፣ ቀደም ሲል በዚሁ ዕለት ሰዶማውያንን የሚቃወም ታላቅ ሰልፍ እንዳይካሄድ መደረጉ ያለምክኒያት አልነበረም። አቶ ጆን ኬሪ፡ ልክ እንደ ጆርጅ ቡሽ ቤተሰቦች፡ የሉሲፈራውያኑ ‘የራስ ቅል እና አጥንቶች” ቡድን አባል ናቸው።”

ሙሉውን ለማንበብየነፈስ አዳኞቹ ዘመቻ https://addisabram.wordpress.com/tag/ጆንኬሪ/

👉 ባለፈው መስከረም የተቃውሞ ሰልፍ ተጠራ ፥ ተሠረዘ

👉 የታገቱት ተማሪዎች ይለቀቁ!” በሚል በአዲስ አበባ ሊደረግ የነበረው ሰላማዊ ሰልፍ ተሠረዘ

👉 ኮሮና” ባልጎበኘቻትና በስቅለት ዕለት ቀስተ ደመና በታየባት ሃገር የፋሲካ በዓል በቤተ ክርስቲያን እንዳይከበር ተደረገ

አሁንም ቢሆን ቤተ ክርስቲያን በጎቿን በአግባቡ እስካልቀሰቀሰች ድረስና ጠላቶቿ የሆኑት የክርስቶስ ተቃዋሚው አብዮት አህመድና የግብረሰዶም ሠራዊቱም በጊዜው ካልተጠረጉ ገና እስከ አክሱም እና ላሊበላ ድረስ ተጉዘው የፒኮክ አቴቴ መስጊድን የመሥራት ህልም አላቸው።

+______________________________+

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ምስኪኑን በሬ የኢሬቻ ጋኔን ሞልተው ላኩት | የቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ምዕመናን እሮሮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 6, 2019

ያን ምስኪን በሬ እናስታውሰዋለን?

በዚያን ወቅት እነዚህን ጥያቄዎች ጠይቄ ነበር፦

ለመሆኑ

  • በሬው የማን ነው?

  • በሬውን ማን አመጣው?

  • በሬው እንዴት ጥብቅ ፍተሻ ሲደረግበት ወደ ነበረው ወደ መስቀል አደባባይ ሊገባ ቻለ?

  • በሬው ወደ ቅ/እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ለምን ተወሰደ?

  • በሬው ፌደራል ፖሊሶችን ለምን አሳሰባቸው? በጠዋትስ ለምን በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ተገኙ?

ከደመራ አንድ ሳምንት በፊት በመስቀል አደባባይ፣ ቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን እና ግዮን(አባይ) ሆቴል አቅራቢያ የሚፈሰውን ወንዝ የዋቄዮአላህ ልጆች ከለሉት፣ ከዚያም የሩጫ ውድድር አካሄዱ፣ የደመራ ችቦ በበራ በሳምንቱ ሰይጣናዊውን የኢሬቻን በዓል በመስቀል አደባባይ በማክበር አጋንንታቸውን በአካባቢው አራገፉ።

አዎ! ይህ በመስቀል አደባባይ እና ቅዱስ እስጢፋኖስ አካባቢ ያለው ቦታ ከፍተኛ የመንፈሳዊ ውጊያ የሚካሄድበት ቦታ ነው። ነገሮችን ለማባባስ በቤተክርስቲያን እና ቤተክህነቷ ውስጥ ሰርገው የገቡ እንደ ኢሬቻ በላይ የመሳሰሉ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማድረግ ላይ ናቸው።

“….ሰዎች ጥቅም ወዳድ ናቸውና በጥቅም ሂድባቸውየሚፈልጉትን እያሳየህ ወደምትፈልገው ስፍራ ውሰድ እና ጣላቸውከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይብለህ ተርትባቸውብሎናል አይደል ግራኝ አብዮት አህመድ።

አዎ! እኔ ሰይጣን ብሆን ኖሮ የማደርገው ልክ አሁን በቤተክርስቲያን ላይ እይተሠራ ያለውን ነገር ነው። ቤተክርስቲያንን በሞቃታማ ጦርነት ብቻ ተዋግቶ ማሸነፍ እንደማይቻል አውቀውታል፣ ስለዚህ በአንድ በኩል ያዘጋጇቸውን አሕዛብንና መንፋፍቃን ለጥፋት ማሰማራት፣ በሌላ በኩል የኤሬቻ ባሪያዎችን ሰርገው እንዲገቡ ማድረግ፤ ከሁሉ በላይ ደግሞ የቤተክርስቲያንን አመራር በጥቅም መያዝ አስፈላጊ ነው። እንግዳችንን በቁንጣን ለማሰቃየት ብዙ ጉርሻ ማጉረስ እንዳለብን ሁሉ ቤተክርስቲያንን ለማፈንና ከተቀዳሚ የመንፈሳዊ መንገዷ ለማሰናከል ለዓብያተ ክርስቲያናቱ ሰፋፊ መሬት መስጠት፣ ከዚያም “ልማት” በተባለ ዘመቻ አብያተክርስቲያናቱ በንግድ ቤቶች፣ በምግብና መጠጥ ቤቶች፣ በጋራጆች ወዘተ እንዲከበቡ ማድረግ፣ “ከዚያም በሬ ሆይ! ሳሩን አየህና ገደሉን ሳታይ…” ተብሎ ይተረትባታል።

ባለፈው መስከረም ላይ አርብ ዕለት ወደምወዳት የቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን አመራሁ፤ ፀሎት ካደረስኩ በኋላ ዘጠኝ ሰዓት አካባቢ ምሳ ለመብላት ቤተክርስቲያን ግቢ ውስጥ ወደ ሚገኙት ምግብ ቤቶች አመራሁ። አሳላፊዋ እንደመጣች፣ “የጾም ምግብ መብላት እፈልግ ነበር፤ ግን ምግቦቻችሁን በጭቃው ዘይት (የዘምባባ ዘይት) የምትሠሩ ከሆነ ይቅርብኝ” አልኳት፡ እርሷም “አይ ሁሉም በጭቃው ዘይት ነው የሚሠራው፣ ሁሉም ሰው ተስማምቶ ይበላዋል” አለችኝ። ብዙ ሰው ነበር፤ ወጣቶች። በጣም በማዘን፤ “ምነው! ምነው! እሺ አምቦ ውሃ አምጭልኝ” አልኳት፣ “እሱም የለም ሚሪንዳና ስፕራይት ወይም ሃይላን ውሃ ብቻ ነው ያለን” አለችኝ። ለስላሳ መጠጥ ስለማልጠጣ ውሃ አዝዤ ቁጭ አልኩ። በዚህ ወቅት ባለቤቱ መሰለኝ በእጁ የያዘውን ገንዘብ እየቆጠረ ወደ እኔ መጣና “ውሃው ተስማማህ?… ኑሮ ውድ ስለሆነብን እኮ ነው የጭቃውን ዘይት የምንጠቀመው ፥ ሁሉ ነገር ተወደደ” አለኝ። እኔም፡ “ቤተክርስቲያን ግቢ ይህን መርዛማ ዘይት ለምዕመናኑ በመቀለባችሁ መቅሰፍት እንደሚመጣባችሁ እውቀቱ፣ ጤናማ የሆነውን ዘይት ተጠቅማችሁ ምግቡን ትንሽ ማስወደደ አይሻለም?” አልኩትና ሂሳቡን ሰጠሁት፡ ከዚያም አንገቱን ደፍቶ ሄደ።

ብዙም አልቆየም አንድ አረጋዊ ካህን አባት ምግብ ቤቱ በር ላይ ቆመው ምግብ ሲያዙ አየኋቸው።

የታሸገ ነገር ተሸክመው መራመድ እንደጀመሩ ተከትያቸው ሄድኩና “እንድምን ዋሉ አባ? አንዴ ላናግርዎት?” አልኳቸው። “ከዚህ ምግብ ቤት ምን ዓይነት ምግብ ገዝተው ይሆን? በመርዛማው ጭቃ ዘይት የተሠራውን ምግብ ገዝተው ይሆን?” ስል ፥ እሳቸውም፡ “አይ ልጄ እንጀራ ነው የገዛሁት፣ ምን ዛሬ እንጀራው ውስጥስ ምን እንደሚያስገቡበት ይታወቃል፣ ሰጋቱራ ምናምን ይባላል” አሉኝ፤ በዚህ ጊዜ ሰዎች ከበቡን፡ እኔም፤ “እንዴ አባ ይህ ቦታ የቤተክርስቲያን ንብረት አይደለምን? ማን ምን እንደሚሸጥ ቁጥጥር መካሄድ የለበትምን?” እንዳልኩ በዚህ ጊዜ የከበበን ሰው ቁጥር ጨመረ። ዘበኛ ነገሩም እንደተለመደው “ምንድን ነው? ምንድን ነው?….. ይህን ጉዳይ ሌላ ቦታ ሄደህ አሳውቅ…ቅብርጥሴ” እያለ መጣ። እኔም “አያገባህም…መንፈስ ቅዱስ ነው የላከኝ፣ በርገር ሁሉ ትሸጣላችሁ…” በማለት ድምጼን “እንደ እብድ” በይበልጥ ከፍ ማድረግ ጀመርኩ። ካህኑም “ተወው ይናገር” በማለት ዘበኛውን ከእኔ አራቁት። አንድ ሌላ ቄስ ወደ እኔ መጥቶ “ኑሮ ውድ ነው፣ በተገኘው ነገር ምግብ ቢሠራ ምን ክፋት አለው? በርገርስ ምግብ አይደለምን?” እንዳሉኝ በይበልጥ ቱግ ብዬ በመጮኽ “ምን ዓይነት መርገም ነው? ቤተክርስቲያን ግቢ እንዴት መርዝ ይሸጣል? በርገር የአሳማ፣ የአህያ ወይም የውሻ ስጋ ሊደባለቅበት እንደሚችል አታውቁምን? ለመሆኑ በጣም ብዙ ምዕመናን ያለው ይህ ድንቅ ቤተክርስቲያን ለምንስ የንግድ ቦታዎች አስፈለጉት? ቤተክርስቲያናችን ሁለት ሺህ ዓመታቱን ሁሉ የዘለቀችው በገንዘብ ነውን? ምግብ ቤቶች መከፈት ካለባቸው እንኳን ባለቤቶቹ ጥንቃቄ የሚያደርጉ የተዋሕዶ ክርስቲያኖች ብቻ መሆን አለባቸው፣ አሊያ ሁሉም መዘጋት ይኖርበታል። ከአህዛብ ሃገር ከማሌዢያ በመጣ በመርዘኛ ዘይት ምግብ ተሠርቶ እየተሸጠ በምን ዓይነት ተዓምር ነው ምዕመናን ከቤተክርስቲያን ተባርከው ሊወጡ የሚችሉት? ቅዳሴው፣ ፀሎቱና ጸበሉ ሁሉ እኮ ኃይላቸውን እየተነጠቁ ነው፣ ቅዱስ እስጢፋኖስን ለሁለተኛ ጊዜ በድንጋይ እይወገራችሁት ነው!” በማለት ስናገር ሁሉም በሃፍረት አንገታቸውን ደፍተው ይታዩ ነበር። (የጉልበቶቻቸውንና ክንዶቻቸውን መገጣጠሚያዎች ስለታመሙ አባቶች መስቀል እንዲያሳርፉባቸው የሚጠይቁ ብዙ ወጣቶች አይቻለሁ፤ ጭቃው ዘይት)

በአንድ በኩል ጉዳዩ በጣም የሚያሳዝንና መፍትሄም ቶሎ የሚሻ ሲሆን፣ በሌላ በኩል ግን በተለይ የቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን ምዕመናን እሮሮ አሁን በዚህ መልክ መሰማት መጀመሩ ለበጎ ነገር ስለሆነ በከፊል አስደስቶኛል። አካባቢው ከፍተኛ መንፈሳዊ ውጊያ የሚካሄድበት ነውና፣ ዲያብሎስ ከሁሉም አቅጣጫ ነው እየተዋጋን ያለው።

የሚቀጥለው ቪዲዮ ስለ አቡነ ሀብተማርያም ገዳም የቅኔ ተማሪዎች እሮሮ ይሆናል

አባታችን አቡነ ሀብተማርያም እግዚአብሔር ለቅድስና ሥራ ስለመረጣቸው በእናተቸው ጀርባ ታዝለው ወደ ቤተክርስቲያን ሄደው በሕጻን አንደበታቸው ከቀዳሹ ካህን ጋር “እግዚኦ ማሐረነ ክርስቶስ” በማለት ይጸልዩ ነበር፡፡ ባደጉም ጊዜ ይህን ጸሎት ደጋግመው ይጸልዩ ነበር፡

ሰላም ለዝክረ ስምክ፡በዃለኛው ዘመን የዚህን ዓለም ረሃብና ጥም የሚያስረሳና ከወይን ዘለላ ይልቅ ለሚወደድ ስም አጠራርህ ሰላምታ ይገባል፡፡ ህጻን የሆነ የማርያም ልጅ ወዳጅ ጻድቁ አባታችን አቡነ ሀብተ ማርያም ሆይ በቦታው ታርፍለት ዘንድ ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት አጥብቆ እንደ ለመነ እኛንም ልጆችህን ከሀዘን ሁሉ ታድነንና በቤታችንም ታርፍ ዘንድ እንለምነሃለን፡፡ እግዚኦ ማሐረነ ክርስቶስ!

የአባታችን የጻድቁ አቡነ ሀብተማርያም ረድኤት፣ በረከት፣ ምልጃና ቃል ኪዳናቸው አይለየን፡

__________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: