Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Coffee’

የኢቫንካ ትራምፕ ጉብኝት የሚያሳየን ባቢሎን አሜሪካ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ/ ቡና የተነሳ ትወድቃለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 15, 2019

አሜሪካ በሁለቱ “በ” ዎች ሱስ ተጠምዳለች፤ ሰክራለች፦ ቡና እና ቤንዚን/ ነዳጅ ዘይት። የዮሐንስ ራዕይ “ወይን ጠጅ” የሚለን ቤንዚን/ የነዳጅ ዘይትና ቡና መሆናቸው ነው። እንዲያውም ቡና ነው በይበልጥ ደምና መቅኒ ውስጥ የሚገባው ኃይለኛ ዝሙት አስያዥ እና ነፍስ ገዳይ መጠጥ። ቀስ ብሎ የሚገባ

እኔ የፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊ ነኝ፤ ቃለ የገባለትን ተግባራዊ ለማድረግ ስለሚፈጨረጨሩ፤ ሞኟ ልጁ ግን በተንኮለኛው ባሏ ግፊት የሉሲፈራውያን አምባሳደር ሆናለች፤ ታሳዝናለች፤ ግን በአሁኑ ሰዓት በኢትዮጵያ ላይ በእነ ጃዋር በኩል እየፈጸሙት ባሉት – በአሜሪካንህንዶች ላይ የተፈጸመው ዓይነት – ጭፍጨፋ ሳቢያ ባቢሎን አሜሪካ ትወድቃለች። አዎ! ባቢሎን አሜሪካ ከዘረኞች፣ ወራሪዎችና ጨፍጫፊዎች ጋር ብቻ ነው በመላው ዓለም ተመሳጥራ እየሠራች ያለችው።

የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፰

ከዚህ በኋላ ታላቅ ስልጣን ያለው ሌላ መልአክ ከሰማይ ሲወርድ አየሁ፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር በራች

በብርቱም ድምፅ። ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች፥ ወደቀች፥ የአጋንንትም ማደሪያ ሆነች፥ የርኵሳንም መናፍስት ሁሉ መጠጊያ የርኵሳንና የተጠሉም ወፎች ሁሉ መጠጊያ ሆነች

አሕዛብ ሁሉ ከዝሙትዋ ቍጣ ወይን ጠጅ የተነሳ ወድቀዋልና፥ የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ የምድርም ነጋዴዎች ከቅምጥልነትዋ ኃይል የተነሳ ባለ ጠጋዎች ሆኑ ብሎ ጮኸ

_______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢቫንካ ትራምፕ የኢትዮጵያ ጉብኝቷን በቡና ስነ ሥርዓት / 666 መስዋዕት ጀመረች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 14, 2019

ለአውሬው ፍየል መሆኑ ነው፤ ዋው! የቡናው ቤት ውስጥ ካልዲን እና ፍየሉን ለማስተዋወቅ ተሞክሯል። “ታሪኩ እንዲህ ይላል፦ አንድ ካልዲ የሚባል የፍየል እረኛ የሚጠብቃቸው ፍየሎች የሆነ ዛፍ ፍሬን በልተው ያልተገባ ባህርይ ማሳየት ጀመሩ”። የምል ጽሑፍ ግርግዳው ላይ ይነበባል።

አንዷ ፍየል ብቻ መስላኝ? ለማንኛውም በጉ ከፍየሎች የሚለይበት ዘመን ላይ ደርሰናልና ህዝበ ክርስቲያኑን አድነዝዞ ለእነ ዶ/ር አህመድ እንዲሰግድ ያደረገውን ቡናን አንጠጣ፤ ግድ የለም፤ ለፍየሎች እንተውላቸው።

ድርሳነ ጽዮን ማርያም” :- ተአምር 1 ላይ የተጻፈው በሙሉ ይህ ነው:-

ሰማያዊት የሆነች የእናታችን የጽዮን ተአምር ይህ ነው : ጸሎቷና በረከቷ ህዝበ ክርስቲያን ከምንሆን ከሁላችን ጋር ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን::

ህዝበ ክርስቲያን ሆይ ልንገራቹ ሁላችሁም ስሙ የተጻፈ መጽሃፍ ሁሉ እኛ ልንመክርበት ተጽፏል እንዳለ ጳውሎስ ሮሜ 13:4 :ከአዳም ልጆች ወገን ሴሩህ የሚባል ሰው ነበር ለሴሩህ ስሙ ብኑ የሚባል ልጅ ተወልዶ በህጻንነቱ ሞተበት በብኑ ስም በተቀረጸው ጣኦት መመለክ ተጀምሯል በመቃብሩም ላይ ሰይጣን የሚወዳት ከሱስ የተነሳ ጾምን የምታሽር የከፋች ዕጽ በቀለች ይህውም በስንዴ መካከል እንክርዳድ የዘራ ጠላት ዲያብሎስ ካለችበት አምጥቶ ዘራት ማቴ ፲፫: ፳፰::

በብኑ ስም ቡን ተብላለች ቡና ማለት ነው: ማክሰኞ ከተፈጠሩት ዕፅዋት መልካምና ክፉ አሉ መልካም ዛፍ መልካም ፍሬን ክፉም ዛፍ ክፉ ፍሬ ያፈራል እንዳለ ማቴ ፯:፲፪

እስማኤላውያን የሚያመልኳቸው የጣኦታቸው መስዋዕት ሆነች የተንባላት አለቃ የሚሆን እስከ መሃመድም ትደርሳለች ተንባላትም ያለ እርሷ ሌላ አይሰውም ተንባላት ማለት የመሃመድ ተከታዮች ናቸው: ጣኦት የሚያመልኩ ባለዛሮችም ይህችኑ ይሰዋሉ የቡና ሱስ ያዘን ብለው ጾምን የሚሽሩ በበዓል የሚወቅጡ ራሳችንን አመመን በማለት በውስጣቸው ላደረ ለሱስ ጋኔን የሚገብሩ ብዙዎች ናቸው ወደ ቅዳሴም እንዳይሄዱ በጥዋት እሷን እየጠጡ ይህችም ዕጽ ክፉ ሁና ሰውን ስታሳስት ትኖራለች::

ተአምር ፪፦

ሌላም የሚያስረዳና ልቡናን የሚያጸና ስሙ ልንገራችሁ የተንባላት መምህር የነበረ ስሙ መሀመድ የሚባል አንድ ሰው ከመካዱ የተነሳ ከአጋንንት ጋር ይውላል ከዕለታት አንድ ቀን ሲሰግድ በልጅነቱ ያመው የነበረው የራስ ምታት በሽታ ይነሳበታል በዚህ በሽታ እየተሰቃየ ሳለ ከዕለታት በአንዱ ቀን ዲያቢሎስ በተንኮሉ ያስተው ዘንድ ወደ እርሱ መጥቶ ወዳጄ መሀመድ ሆይ ምን ሆንክ ይለዋል የራስ ምታት በሽታ የሆነበት እርሱ ዲያቢሎስ ነው፡፡

መሀመድ መልሶ ከፍተኛ የራስ ምታት ነበረብኝ በዚህ ደዌ እጨነቃለው ይለዋል ዲያቢሎስም የራስ ምታት መድሀኒት ብነግርህ ታደርገዋለህን የልቦናዬን ፈቃድ ትፈጽመሀልን? ይለዋል መሀመድም ካዳንከኝ አዎ ያልከኝን ሁሉ አደርገዋለሁ ብሎ የመልስለታል፡፡

ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ

  • ዕጸ ጌት የተባለች ጫትን፣

  • ዕፀ ኩስራ የተባለችውን ቡናንና

  • ዕፀ ስጥራጢስ የተባለጭውን ጥንባሆን

እነዚህን ሶስቱን ዕፅዋት ከአሉበት አምጥቶ መድሀኒት ናቸው ብሎ ይሰጠዋል፡፡ይህንንም ቡና ከጠጣህ ፈጥነህ ትድናለህ ለልጅ ልጅ ዘመን በመካ መዲና መስዋዕት አድርገህ ሰዋ ብሎ ቆልቶ ያሰየዋል፡፡

መሀመድም ብረት ምጣድ አግሎ ያሳየዋል እንደመልኬ ከሰል አስመስልህ አጥቁረህ ትቆላለህ ይለዋል እንዳለው አድርጎ ከሰል አስመስሎ ይቆላል ሁል ጊዜም እንደዚሁ ካላከሰልክ መድሀኒት አይሆንህም ይለዋል ራስ ምታቱም ለጊዜው የተወው ይመስለዋል ኋላ ግን ሰዓት እየጠበቀ ይነሳበታል።

በመሓመድ ሥርዓትና ሕግ የሚጓዙ አወል ፤ ቶና ፤ በረካ የሚባሉ ሦስት ሰዎች ለንግድ የመጡ መስለው ከአምስት ተከታዬቻቸው ጋር እነዚህን ዕፅዋት ይዘው ይመጣሉ እነዚህም «ጫት፤ ቡና ፤ ጥንባሆ» ናቸው አህዛብ ለሰይጣን የሚያቀርቡዋቸው የጣኦት መስዋዕት ናቸው። የእግዚአብሔር መስዋእት ግን፤ 

  • ስንዴ
  • ዘቢብ
  • እጣን

ናቸው።

አርብ እና እሮብ ብዙ ሰዎችን እያዛጋ ከቅዳሴ የሚያስቀረው እኮ ቡና ነው። በፆም ሰዓት ብዙ ሰዎችን በራስ ምታት የሚቀውር ቡና ነው። ቡና ካልጠጡ ደስታቸውን የሚያጡ፣ የሚነጫነጩ፣ የሚሳደቡ፣ የሚደብራቸው ቤቱ ይቁጠራቸው። ቡና ቁጭ ተብሎ የሰው ሥጋ በሃሜት የሚበላበት ወሬ እንቶ ፈንቶ የሚሰለቅበት ነው። ሥራ ፈቶች እስከ 3ኛ የሚያንቃርሩት ቡና ቤተክርስትያን እስከምታወግዘው መጠበቅ የለብንም። እግዚአብሔር የሰጠንን አእምሮ መጠቀም ብቻ በቂ ነው።

ወስብሐት ለእግዚአብሔር

___________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የነነዌ ጾም መልዕክት | ዲያቢሎስ ጫትን፣ ቡናንና ጥንባሆን ለመሀመድ ሰጠው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 28, 2018

ቸሩ እግዚአብሔር፡ አምላኬ ሆይ፡ ለዚህ ዕለት ብቻ “ዮናስ” እንድሆን ፍቀድልኝ።

የቡና ጉዳይ ለብዙ ዓመታት ሲያሳስበኝ የነበረ ጉዳይ ነው። እስካሁንም ስለ “ድርሳነ ጽዮን” ምንም ዓይነት እውቀት አልነበረኝም፡ ይህ ድንቅ ድርሳን፡ ሳስብባቸው ከነበሩት ነገሮች ጋር ሙሉ በሙሉ ይጣጣማል፤ የሚገርም ነው። አሁን 100% እርግጠኛ ነኝ፡ መንፈስ ቅዱስ የተሞላባቸው ክርስቲያኖች፤ እንኳን ጫት፣ ሲጋራና ሺሻ (አጋንንት መሳብ ነው)፤ ቡና እንኳን መጠጣት የለብንም።

በሚገባ ተምረን ቢሆን ኖሮ፡ እነዚህን ሱስ አስያዥ ነገሮች በመላው ዓለም ለማሰራጨት የበቁት መሀመዳውያኑ አረቦችና ቱርኮች መሆናቸው ብቻ በቂ ምክንያት ሊሆነን ይገባ ነበር።

ከፋ” የሚለው ቃልም “ኩፋር / ካፊር” ከሚለው የአረብኛ ቃል የመጣ ነው። እነዚህ ክፉ ሰዎች በዲያብሎስ አባታቸው እየተመሩ ወደ ከፋ አምጥተው ተክለውት ይሆን?

ድርሳነ ጽዮን ማርያም” :- ተአምር 1 ላይ የተጻፈው እንዲህ ይላል:-

ሰማያዊት የሆነች የእናታችን የጽዮን ተአምር ይህ ነው : ጸሎቷና በረከቷ ህዝበ ክርስቲያን ከምንሆን ከሁላችን ጋር ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለሙ አሜን::

ህዝበ ክርስቲያን ሆይ ልንገራቹ ሁላችሁም ስሙ የተጻፈ መጽሃፍ ሁሉ እኛ ልንመክርበት ተጽፏል እንዳለ ጳውሎስ ሮሜ 13:4 : ከአዳም ልጆች ወገን ሴሩህ የሚባል ሰው ነበር ለሴሩህ ስሙ ብኑ የሚባል ልጅ ተወልዶ በህጻንነቱ ሞተበት በብኑ ስም በተቀረጸው ጣኦት መመለክ ተጀምሯል በመቃብሩም ላይ ሰይጣን የሚወዳት ከሱስ የተነሳ ጾምን የምታሽር የከፋች ዕጽ በቀለች ይህውም በስንዴ መካከል እንክርዳድ የዘራ ጠላት ዲያብሎስ ካለችበት አምጥቶ ዘራት ማቴ 13: 28::

ብኑ ስም ቡን ተብላለች ቡና ማለት ነው: ማክሰኞ ከተፈጠሩት ዕፅዋት መልካምና ክፉ አሉ መልካም ዛፍ መልካም ፍሬን ክፉም ዛፍ ክፉ ፍሬ ያፈራል እንዳለ ማቴ 7:12

እስማኤላውያን የሚያመልኳቸው የጣኦታቸው መስዋዕት ሆነች የተንባላት አለቃ የሚሆን እስከ መሃመድም ትደርሳለች ተንባላትም ያለ እርሷ ሌላ አይሰውም ተንባላት ማለት የመሃመድ ተከታዮች ናቸው: ጣኦት የሚያመልኩ ባለዛሮችም ይህችኑ ይሰዋሉ የቡና ሱስ ያዘን ብለው ጾምን የሚሽሩ በበዓል የሚወቅጡ ራሳችንን አመመን በማለት በውስጣቸው ላደረ ለሱስ ጋኔን የሚገብሩ ብዙዎች ናቸው ወደ ቅዳሴም እንዳይሄዱ በጥዋት እሷን እየጠጡ ይህችም ዕጽ ክፉ ሁና ሰውን ስታሳስት ትኖራለች

በሰለሞን ምሳሌያት ትርጉም 13:10 ክፉን ሰው ወንድሜ እንደዚህ ያለ ነገር ለምን ታደርጋለህ ቢሉት እንደፈለግሁ ልሁን ለራስህ እወቅ እያለ ይነቅፋል ይላል እኛስ መንቀፍ ትተን ከቶ ብንተው ምን ይጎዳናል: “ትርጓሜ ወንጌልም የማያሰክር ቡን አልጠጣም መንፈስቅዱስ አድሮበታል እና ይላል አንድምታ ሉቃ 1:15 እኛም በአርባ ቀን መንፈስቅዱስን ተቀብለን የለምን ? የመንፈስቅዱስ ማደርያ አካላችን የሱስ ጋኔን መደርያ ለምን ይሆናል::„

ተአምር 2

ሌላም የሚያስረዳና ልቡናን የሚያጸና ስሙ ልንገራችሁ የተንባላት መምህር የነበረ ስሙ መሀመድ የሚባል አንድ ሰው ከመካዱ የተነሳ ከአጋንንት ጋር ይውላል ከዕለታት አንድ ቀን ሲሰግድ በልጅነቱ ያመው የነበረው የራስ ምታት በሽታ ይነሳበታል በዚህ በሽታ እየተሰቃየ ሳለ ከዕለታት በአንዱ ቀን ዲያቢሎስ በተንኮሉ ያስተው ዘንድ ወደ እርሱ መጥቶ ወዳጄ መሀመድ ሆይ ምን ሆንክ ይለዋል የራስ ምታት በሽታ የሆነበት እርሱ ዲያቢሎስ ነው፡፡

መሀመድ መልሶ ከፍተኛ የራስ ምታት ነበረብኝ በዚህ ደዌ እጨነቃለው ይለዋል ዲያቢሎስም የራስ ምታት መድሀኒት ብነግርህ ታደርገዋለህን የልቦናዬን ፈቃድ ትፈጽመሀልን? ይለዋል መሀመድም ካዳንከኝ አዎ ያልከኝን ሁሉ አደርገዋለሁ ብሎ የመልስለታል፡፡

ከዚህ በኋላ ዲያቢሎስ

  • ዕጸ ጌት የተባለች ጫትን፣

  • ዕፀ ኩስራ የተባለችውን ቡናንና

  • ዕፀ ስጥራጢስ የተባለጭውን ጥንባሆ

እነዚህን ሶስቱን ዕፅዋት ከአሉበት አምጥቶ መድሀኒት ናቸው ብሎ ይሰጠዋል፡፡ይህንንም ቡና ከጠጣህ ፈጥነህ ትድናለህ ለልጅ ልጅ ዘመን በመካ መዲና መስዋዕት አድርገህ ሰዋ ብሎ ቆልቶ ያሰየዋል፡፡

መሀመድም ብረት ምጣድ አግሎ ያሳየዋል እንደመልኬ ከሰል አስመስልህ አጥቁረህ ትቆላለህ ይለዋል እንዳለው አድርጎ ከሰል አስመስሎ ይቆላል ሁል ጊዜም እንደዚሁ ካላከሰልክ መድሀኒት አይሆንህም ይለዋል ራስ ምታቱም ለጊዜው የተወው ይመስለዋል ኋላ ግን ሰዓት እየጠበቀ ይነሳበታል።”

አይን አይደል፡ ምን ዓይነት ከባድ ወጥመድ ውስጥ ኢትዮጵያውያን እንደገባን?!

ቡና ኢትዮጵያ ነው የተገኘው በማለት ብሔራዊ መጠጥ እንዲሆን በማድረግ ዲያብሎስ ኢትዮጵያን ከጽዮን ለማራቅ መሞከሩ ይሆን? ልክ፡ የመጀመሪያዋ ሴት “ሉሲ” ናት በማለት ሙዚየም ሳይቀር እንዲሠራና የዓለማቱ መሪዎች ሁሉ እየመጡ እንዲሳለሟት እንደተደረገው? የሚገርም ነው!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Source For 70 Per Cent Of The World’s Coffee Consumption Could Be Extinct By The End Of This Century

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2017

A study conducted by scientists in Ethiopia and London, U.K. reports that wild Arabica coffee could be extinct in 70 years due to the effects of climate change

Savoured by coffee drinkers around the world, Coffea arabica is a species of coffee indigenous to the highlands of Ethiopia. It is the source for  70 per cent of global coffee consumption. A new study reports that its very existence is under threat due to the effects of climate change.

Scientists at London’s Kew Gardens, in collaboration with colleagues in Ethiopia, report a grim forecast for the bean if action isn’t taken. In a new study, they say that wild Arabica (Coffea arabica) could be extinct by 2080.

In Ethiopia and all over the world really, if we do nothing there will be less coffee, it will probably taste worse and will cost more,” Dr. Aaron Davis, one of the report’s authors and coffee researcher, told the BBC.

The East African nation is home to many unique varieties of wild coffee. It’s this genetic diversity that is critical to the sustainability of the industry, according to a statement from Kew. The researchers emphasize that the situation is avoidable, recommending actions such as forest conservation and replanting, and the relocation of coffee-producing areas.

There is the potential to mitigate some of the negatives and actually increase the coffee-growing area by four-and-a-half-times compared with maintaining the status quo,” Dr. Davis told the BBC.

Coffee is essential to the livelihoods of 16 per cent of Ethiopia’s population. Parts of the country are already experiencing the effects of climate change; an extended drought in the east that has resulted in crop failure and millions of people requiring emergency food assistance.

A ‘business as usual’ approach would be disastrous for the Ethiopian coffee economy in the long-term,” Kew’s Justin Moat, another of the paper’s authors, told the BBC.

Source

My Note: Covfefe is in the air – and The tribe of SAUD is changing the climate – everything related to the Arabs will be extinct by the end of this Century. So, why not rename the so-called ‘Coffee Arabica’ into Coffee Ethiopica!? Dosen’t it make sense?

— Coffee = ካፊር? | እስካሁን በተለምዶ የምናውቀውን የቡና አመጣጥ ታሪክ ከልሰን በጭንቅላቱ መገልበጥ ሊኖርብን ነው

Heat, Fire, Smoke & Death – It’s Ramadan in SAUD

___

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , | Leave a Comment »

Coffee = ካፊር? | እስካሁን በተለምዶ የምናውቀውን የቡና አመጣጥ ታሪክ ከልሰን በጭንቅላቱ መገልበጥ ሊኖርብን ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2017

ክፉ = ከፋ = ክቫ = ካፊር?

እጅግ በጣም አስገራሚ ግኝት ነው! – የዚህ ቡና ምስል፡ ልክ፡ 834 × 666 ነው። ጉድ ነው፡ እንደዚሁ ነው ያገኘሁት!

የሚያስገርም UPDATE!! 31. May

መላው ዓለም “ኮፊ/ካፌ/ክቫ…„ ብሎ የሚጠራው ቡና፡ በኢትዮጵያኛ “ቡን” ወይም “ቡና ተበሎ ነው የሚጠራው። ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ? የሚል ጥያቄ ሁልጊዜ በጭንቅላቴ ይብላላ ነበር። ታዲያ አሁን በዚህ ቪዲዮ ላይ የሚሰማው አሜሪካዊው አስገራሚ አገላለጽ ትክክል ይሆን? ሰምቼ አላውቅም፣ ግን የሚያስኬድ ነው።

ብዙዎቻችን ባናውቀውም፣ አንዳንድ አባቶች እንደሚያስተምሩን፦

2ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ባህታዊያንና መናኞች በጎጃም ክፍለ ሀገር በዘጌ አውራጃ ሲፀልዩ በነበረበት ጊዜ “መንፈስ ቅዱስ ይህን ቅጠል ሸምጥጣችሁ ጠጡት ለጸሎት እንድትነቁ ይረዳችኋል” ተብሎ እንደነበርና ከዚያን ጊዜ ጀምሮም በኢትዮጵያ ቡና መጠጣት እንደተጀመረ መነገሩን ነው።

10ኛው መቶ ዘመን የዘጌ ሦስት ቅዱሳን ምን እንብላ ብለው ሱባዔ ቢገቡ መልአክ እግዚአብሔር ለጸሎት እንድትተጉ ቡና ጠጡ ብሎ ጥቅሙን ክነአሰራሩ ነገራቸው። ከዚያ በኋላ በየሀገሩ መጠጣት ተጀምሯል።

ነገር ግን ተላላዎቹና ግድየለሾቹ የኢትዮጵያ ልጆች እስካሁን የምናውቀው ታሪክ የሚከተለው ነው፦

11ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ደግሞ በ ከፋ ክፍለሃገር ብዙ ቡና ይጠጣ ስለነበርና የዐረብ ነጋዴዎችን የእስልምና ሃይማኖት ሰባኪዎች በዚያ ክፍለ ሀገር በብዛት ስለገቡ ወደ አረብ ሀገር ከአውራጃው ስም ጋራ ይወስዱታል! በዚህ ምክንያት በብዙ ቋንቋ ካፌ፣ ኮፊ ይባላል።

ለመሆኑ ይህ የ ከፋ ክፍለሃገር፡ እስልምና ከመፈጠሩ በፊት፡ ማለትም ከ666 .ም በፊት ምን ተብሎ ይሆን ሲጠራ የነበረው?

አትኩሮት ልንሰጣቸው የሚገቡንን እነዚህን ነገሮች ለመድገም፡

1. በቀደሙ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያን አባቶች ዘንድ ቡና በባህታዊያንና መናኞች ዓማካኝነት በ2ኛው ክፍለዘመን መገኘቱን

2. ይህን በመቃረን አዲስ ትውፊት በሙስሊሞች አማካኝነት መፈጠሩን፡ ማለተም፦

በድሮ ጊዜ ከፋ ከሚባል የኢትዮጵያ ግዛቶች ውስጥ አንድ ካልዲ የሚባል የፍየል እረኛ ነበር አሉ። ከለታት ባንድ ቀን ታድያ ካልዲ ከሚጠብቃቸው ፍየሎች ውስጥ አንዷ የሆነ ዛፍ ፍሬን (ወይም ቅጠልን ከሁለት አንዱን) በልታ ያልተገባ ባህርይ ማሳየት ትጀምራለች አንደመጨፈር፣ አንደመዝለል አይነት። በዚህ ጊዜ ካልዲ የዛን ዛፍ ቅጠል ወይም ፍሬ እቤቱ ወስዶ ሲቆላው እጅግ በጣም ደስ የሚል እና ልዩ ስሜት የሚሰጥ ሽታ ይሸተዋል። ከዛን ቀን በኋላ ካልዲ ቡናን በተለያየ መልክ መጠቀም ጀመረ፤ ለአለምም አስፋፋው። እነሆ አለምም ከዛ ወዲህ የቡና ወዳጅ ብሎም ሱሰኛ ሆነች። ከዚህ በተጨማሪ የእንግሊዝኛው ስም የመጣው ቡና ከተገኘበት ቦታ እንደሆነ ይነገራል። ምክንያቱም ከፋ የሚለው ስም Coffee ከሚለው ስም ጋር ስለሚመሳሰል።

አሃሃ! ፍየል ገባችበት፡ “ከፊር” የሚለውም ቃል ወጣ፡ ተሸፈነ። ፍየል የአጋንንት ምሳሌ ናት።

3. ከፋ ባሁን ሰዓት ለኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች አስቸጋሪ ነው ከሚባሉት ክልሎች መካከል ቀደምተኛ ቦታ መያዙ።

አንዳንድ ሰዎች ቡናን በጸሎት ወቅት መጠጣት ቢጀመሩም በኋላ ላይ ግን ቡና ይከለከል እደነበር የሚናገሩም አሉ።

ሌሎች ደግሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ቡና አትጠጡ ብላ የምታስተምረው መሰረቱ ከመናኞች የመጣ በመሆኑ ነው። የቤተ ክርስቲያን አባቶች የሚሉት “ቡናውን ስትቆሉ መልኩ አይጥቆር ቡናው ተቆልቶ ሲወጣና ሲሸትትም ሆነ ሲጠጣ የእግዚአብሔር ስም ይጠራበት” ከማለት በቀር አንዳንዶች እንደሚሉት ቡና አትጠጡ ብላ ለምዕመናኗ አታስተምርም።

እዚህ ላይ የማክለው አንድ ምስጢር፦

ጣልያኖች “Espresso” / ስፕሬሶ የሚሉት አጭር ቡና ጥቁር እስኪል ሁለት ጊዜ ተደጋግሞ ከሚቆላው የቡና ፍሬ የሚገኝ ነው። እንደ እኔ፦ ኤስፕሬሶ ለስጋዊውም ሆነ ለመንፈሳዊ ጤንነት በጣም አደገኛ ሳይሆን አይቀርም። ኤስፕሬሶ በተደጋጋሚ የሚያዘወትሩ ሰዎች “ልቤን! ልቤ መታ!“ ሲሉ ይሰማሉ።

ለማንኛውም፡ እኔ፡ ከፋ የሚለው የቦታ ስም ከመቼ ጀምሮ እንደሚታወቅ እስካልታወቀ ድረስ፤ ይህ አሜሪካዊ ያቀረበው ትርጉም ትክክል ሆኖ ነው ያገኘሁት። ኮፊ/ክቫ የሚለው መጠሪያ “ከፋ ወይም ክፉ” (ቡና ክፉ /የከፋ ነው!) ከሚለው የኢትዮጵያኛ ቃል ሌቦቹ ዓረቦች ሰምተው “ከፊር” የሚለውን ቃል ለእኛ ለክርስቲያኖች እና አይሁዶች ሰጥተውናል። ቡና ብዙ ምስጢር ያለው አትክልት ነው፤ በአረቦች ዘንድ እስከ ዛሬ ድረስ ሻይ ከቡና ይመረጣል። በአገራችን ቡና ሲጠጣ ብዙ ጊዜ እጣን ይጬሳል፡ እጣንም እንደዚሁ ብዙ ምስጢር ያለው ክቡር ነገር ነው።

አሁን አሁን፡ አባቶቻችን ሲሉን እንደነበረው፡ “ቡናውን ስትቆሉ መልኩ አይጥቆር ቡናው ተቆልቶ ሲወጣና ሲሸትትም ሆነ ሲጠጣ የእግዚአብሔር ስም ይጠራበት ሳይሆን አብዛኛው ተለምዷዊውን የቡና ሥነስርዓት የሚያካሂደው፡ እንዲያውም በተቃራኒው ክርስቲያን ካልሆኑ ሰዎች ጋር በመደባለቅ፤ እጣኑም ውስጥ አደገኛ የአረብና የህንድ ኬሚካል በመጨመር ሆኗል። ማታማታ ሳይቀር ቡና እያፈሉ ከሙስሊሞች ጋር ተደበላልቀው አብረው የሚጠጡ በየጎረቤቱ ይታያል። (ጋኔን ለመሳብ!)

ዛሬ በገጠሪቱ ኢትዮጵያ ቡና የሚጠጣው ጀንፈል የሚሉት የቡናው መሸፈኛ ቅርፊት ሲሆን ከቡና ይልቅ ጀንፈል አምሮቱን ያረካል ይባላል።

ጊዜ ወስዳችሁ አዳምጡት፤ ብዙ ጠቃሚ ትምህርት ያዘለ ቪዲዮ ነው

___

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | 3 Comments »

Ethiopian Shade Coffee Is World’s Most Bird Friendly

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 10, 2015

88324_990x742-cb1423067953 Birds such as the blue-breasted bee-eater can be found on Ethiopia’s shade coffee farms

A new study found high biodiversity on traditional coffee farms

Shady coffee plantations in Ethiopia, where coffee has been grown for at least a thousand years, hold relatively more forest bird species than any other coffee farms in the world, new research shows.

The research suggests that traditional cultivation practices there support local forest bird biodiversity better than any other coffee farms in the world.

In Ethiopia, coffee is traditionally grown on plantations shaded by native trees. These farms boasted more than 2.5 times as many bird species as adjacent mountain forest, according to a study slated for publication February 11 in the journal Biological Conservation.

“That was a surprise,” says study co-author Cagan H. Sekercioglu, a biologist at the University of Utah and a National Geographic Society grant recipient. Further, “all 19 understory bird species we sampled in the forest were present in the coffee farms too, and that just doesn’t happen elsewhere.”

Other studies have shown that shade coffee farms provide better bird habitat than full-sun plantations, but the effect may be more prominent in Ethiopia because farmers there tend to use native trees instead of the exotic species popular elsewhere. 88323_990x742-cb1423067995 Coffee cherries, the fruit that contains the coffee beans, are seen up close on the plant in Ethiopia.

Source

__

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , | Leave a Comment »

Ethiopia Named Best Coffee Growing Country

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2014

The Top 10 Coffee-growing countries are:

1. Ethiopia

2. Kenya

3. Colombia

4. Guatemala

5. Costa Rica and Honduras

7. Indonesia

8. Rwanda, Panama and the United States

EthioCoffee

Ethiopia has been ranked number one in a list of the top ten coffee-growing nations throughout the world.

This is according to Thrillist, which asked leading figures from the global coffee industry to rate different countries with regard to the quality and success of their bean cultivation, with Ethiopia coming out on top with 25 points.

In 2013, the nation produced around 6.6 million bags of beans to be shipped overseas to traders like us at DRWakefield, allowing us to share the country’s quality coffee with roasters and other lovers of the aromatic beverage.

One of the poll’s judges, director of education at Cuvee Coffee and vice-chair of the Barista Guild of America Lorenzo Perkins, commented: “With sweet fruit notes and delicate floral aromas, it’s hard to imagine a coffee that tastes better than a finely washed Yirgacheffe or a big, sweet, naturally processed Sidama.

“Every time I drink coffee from Ethiopia, I can’t help but feel that this is how coffee is supposed to taste and everything else is an imitation.”

The East African nation stormed ahead of the rest of the top ten, with 13 more points than the country which took second place – Kenya.

Kenya won points for its “exquisite” coffee, as well as the “amazing quality” of the cups it produces.

Interestingly, just one of the 11 judges did not feature Ethiopia anywhere in their personal top three, showing the country’s prestige among experts.

Third place went to Colombia, which won itself a respectable ten points, while Guatemala came in fourth.

Joint fifth was awarded to Costa Rica and Honduras, which took three points apiece, indicating a somewhat significant leap between the quality of cups produced in these coffee-growing countries and those in the top three.

Seventh place went to Indonesia, while the remaining three nations – Rwanda, Panama and the United States – shared the number eight spot between them, with just one point each.

Source

Coffee & The Black Madonna of Częstochowa Probably Saved Europe From The Ottoman Turks

My Note: Ethiopian New Year’s Day – September 11 / 12, 1683 – Battle of Vienna: In an open battle before Vienna, the Ottoman army was defeated, and the city escaped pillage and destruction. There is probably no book on the general history of Europe that does not record these events. The following article mentions that the word “Coffee” comes from the Turkish kahve, and ultimately from the Arabic qahwa. This is wrong, as it comes the name of the Ethiopian region, “Kaffa”. It’s a pity that neither the Turks nor the Arabs remember to properly pronounce the name “Kaffa”.

Coffee & Croissant

CoffeeCroissant6All coffee comes originally from Ethiopia where the coffee tree grows wild. From here it was imported into Yemen and drunk by Sufi mystics as a part of their religious practices. By the fourteenth-century the tree was cultivated by the Arabs and the bean exported to the rest of the Arab world from the port-city of Mocha. But it was once the Ottomans occupied the Arabian peninsula in the first part of the sixteenth-century that the habit of coffee drinking really took off. The first coffee-shop opened in Istanbul in 1554, and before long sipping coffee, eating cakes and socializing became a fashionable past-time. In 1583, the German botanist Leonhard Rauwulf mentioned the beverage – “black as ink, useful against numerous illnesses” – in an account from Aleppo in Syria. From the Ottoman empire the coffee-drinking habit was exported to Europe, together with the word itself. The first coffeehouses opened in Venice in 1645, in England in 1650 and in France in 1672. “Coffee” comes from the Turkish kahve, and ultimately from the Arabic qahwa.

Vienna, Austria, has its own and quite distinct café tradition. The Viennese drink their coffee with hot foamed milk and, just as in Turkey, it is served with a glass of cold water. In a Viennese Kaffeehaus it is possible to linger for hours, reading newspapers and eating pastries such as Apfelstrudel, an oblong piece of pastry filled with cooked apples. The first coffeehouse in Vienna was opened by a man called Jerzy Franciszek Kulczycki, a Polish officer in the Habsburg army that had helped liberate the city from the Ottoman siege of 1683. In recognition for his services, goes the story, Kulczycki was given a sack of coffee beans which the Ottomans had left behind. Since Kulczycki had spent two years as a Turkish prisoner of war, he was well acquainted with the habit and was quick to spot a business opportunity. Every year, coffeehouses in Vienna, such as Café Central and Café Prückel, used to put portraits of Kulczycki in their windows in recognition of his achievement.

There is a legend that the croissant – the flaky, crescent-shaped, pastry that French people in particular like to eat for breakfast – first was invented during the siege of Vienna. According to one account, the Ottomans were trying to tunnel into the city at night, but a group of bakers who were up early preparing their goods for the coming day, heard them and sounded the alarm. The croissant, invoking the crescent-shape so popular in Muslim countries, was invented as a way to celebrate the victory. Unfortunately, however, this story cannot be true. Baked goods in a crescent-shape – known as kipferl in German – were popular in Austria already in the thirteenth-century, and introduced to the French when a Viennese artillery officer, August Zang, opened a bakery in Paris in 1839. The kipferl was renamed croissant, “crescent,” because of its shape, and this is the name by which it has become famous around the world. The croissant has a Viennese connection, in other words, but no connection to the Ottoman siege. This has not stopped the story from spreading. In August, 2013, the Arabic newspaper Asharq al-Awsat reported that fundamentalist Islamic forces in the rebel-held city of Aleppo, Syria, had issued a fatwa, a religious ban, against the eating of croissants since the baked good celebrates the European victory over Muslims.

Source

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

5 Reasons Why Everyone is Suddenly Putting Butter In Their Coffee

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 18, 2014

 

My Note: There is nothing new under the sun, huh! Blending butter with coffee has always been a typical preparation among the Gurage ethnic group of Ethiopia. Well, like coffee (so-called ‘Arabica’) and mighty-grain, ‘Teff’, another reason for Ethiopians to claim exclusive rights to the use and distribution (copyrights) of this particular coffee preparation.

There’s a new trend going around that may forever change the way you drink coffee. Instead of the usual cream and sugar, many people are now adding butter to their coffee and it’s just about the greatest thing ever.

To most people, putting butter in their coffee sounds skeptical if not borderline dangerous, but not all butters are bad for you. In this case, there is only one kind of butter you should put in your coffee: grass-fed butter. Kerrygold unsalted brand is probably the most common that you can find in stores. But why grass-fed butter?

Most cows are corn or soy fed. It’s cheap and filling, but cows aren’t actually meant to eat that- they can’t even digest it properly- and their milk produces the kinds of fats you don’t want in your body. Grass-fed cows on the other hand commonly produce the best milk and beef, and the butter made from those cows is just as good. Here are five reasons why you should be putting this kind of butter in your coffee (and just using it in general from now on):

  1. Only grass-fed butter has the right fats that regulate cholesterol, not add to it. Grass-fed butter has the best ratio of omega-6 to omega-3 fatty acids (which reduces body fat) and is a good source of vitamin K, both of which according to a studies reduce the risk of heart disease.
  2. It provides healthy fats for your brain and body to create cell walls (membranes) and hormones. The short-chain fatty acid Butyrate, once thought to be bad for you, has been linked to preventing neurodegenerative diseases, increased energy expenditure, and is also anti-inflammatory, further preventing heart disease.
  3. Drinking it each morning puts your body in the routine to burn fat all day, helping you trim down overall. CLA (conjugated linoleic acid), found in grass-fed butter, has been shown to reduce body fat mass especially in overweight individuals.
  4. Bulletproof” coffee will give you energy as well as increase cognitive function that you can literally feel when it kicks in for about six hours- and without the crash. Mixed with more healthy fats from coconut oil, this amped up drink will help produce ketones, which are created when your body creates energy from fat rather than carbohydrates.
  5. Two tablespoons of butter in your coffee is all you need to replace a breakfast meal altogether, making this a quick alternative for people on the go. Providing your body with essential fats and calories is a higher performance blend than a carbohydrate source like oatmeal.

When you blend it with coffee, what you get is the most pleasantly creamy drink that you can actually feel energizing your body. But why stop there? If you are going to put the best butter in your coffee, you should have the best of everything. According to bio-hacker and entrepreneur Dave Asprey, who formulated this popular blend, the quality of your coffee beans can make a noticeable difference and adding MCT oil will absolutely boost your brain’s focus in the morning. If your coffee isn’t doing it for you anymore, this is one recipe you’ll want to try. Watch the video below to try it or check out Trainer Kim‘s great blog post on it:.

Source

__

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

This Is How Your Brain Becomes Addicted to Caffeine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 1, 2013

CaffeeADWithin 24 hours of quitting the drug, your withdrawal symptoms begin. Initially, they’re subtle: The first thing you notice is that you feel mentally foggy, and lack alertness. Your muscles are fatigued, even when you haven’t done anything strenuous, and you suspect that you’re more irritable than usual.

Over time, an unmistakable throbbing headache sets in, making it difficult to concentrate on anything. Eventually, as your body protests having the drug taken away, you might even feel dull muscle pains, nausea and other flu-like symptoms.

This isn’t heroin, tobacco or even alcohol withdrawl. We’re talking about quitting caffeine, a substance consumed so widely (the FDA reports that more than 80 percent of American adults drink it daily) and in such mundane settings (say, at an office meeting or in your car) that we often forget it’s a drug—and by far the world’s most popular psychoactive one.

Like many drugs, caffeine is chemically addictive, a fact that scientists established back in 1994. This past May, with the publication of the 5th edition of the Diagnostic and Statistical Manual of Mental Disorders (DSM), caffeine withdrawal was finally included as a mental disorder for the first time—even though its merits for inclusion are symptoms that regular coffee-drinkers have long known well from the times they’ve gone off it for a day or more.

Why, exactly, is caffeine addictive? The reason stems from the way the drug affects the human brain, producing the alert feeling that caffeine drinkers crave.

Continue reading…

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Life | Tagged: , , , | Leave a Comment »

Nestlé Scandal in Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 10, 2013

EthioCup2In 2002, Nestlé, the world’s largest coffee company demanded that the birthplace of coffee, Ethiopia repay $6 million of debt to the company. Ethiopia was suffering a severe famine at the time.

Nestlé claimed that the Ethiopian government in the 1970’s had withheld assets from them, causing the company to lose around $6 million. However, Nestlé later was forced into a humiliating u-turn to withdraw from this lawsuit after they received 40,000 letters of people expressing their anger for the company. The company agreed to re-invest any money it received from Ethiopia back into the country.

Nestlé is a Swiss business that makes some of the most recognized chocolate around the world. Kit-Kat’s, Smarties, Coffee Crisps, all of the delicious chocolate that is frequently given to kids on Halloween. Well, it wasn’t all sunshine and rainbows for this extremely popular company after a lawsuit they had filed against the Ethiopian government was released to the public.

On another occasion, Nestlé was undergoing a diabolic experiment with Ethiopian mothers by shamelessly attacking breast feeding and mother milk to promote its own manufactured baby milks. In Ethiopia, Nestlé tested out this, and dispersed Carnation baby formula, as it says, “to help starving mothers feed their babies.” Mind you, as Ethiopian food is very spicy, these babies that were raised on the Carnation are later forced not to eat their own healthy traditional foods. Their palate, through a lack of exposure to the traditional foods through breast feeding, was accommodated to a much sweeter fare more along the lines of what Western babies would eat but alas, the kids are Ethiopians and live in Ethiopia…

Canada Charges Nestle, Mars With Price Fixing

The accused in a chocolate price-fixing case could face a bitter fate if convicted — millions of dollars in fines for the companies and potential jail time for the individuals.

Canada’s Competition Bureau said it is laying criminal charges against Nestle SA’s Canada arm, Mars Inc.’s Canada division and ITWAL Ltd., a network of independent wholesale distributors.

Nestlé, The Company

Market Capitalization $233.52 B As of May 2013

At a Glance

  • Industry: Food Processing

  • Founded: 1866

  • Country: Switzerland

  • CEO: Paul Bulcke

  • Website: www.nestle.com

  • Employees: 339,000

  • Sales: $100.64 B

Forbes Lists

#32 Global 2000

#33 World’s Most Powerful Brands

Source

__

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , | 2 Comments »

 
%d bloggers like this: