Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘CERN’

Invasion of an Evil “Alien”/Demonic Force vía Covid/ mRNA Vax?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 2, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በኮቪድ/ mRNA ክትባት በኩል የክፋት “መጻተኛ”/የአጋንንት ኃይል ወረራ?

😲 ይህን ቪዲዮ የቀረፀው አንድ ዶክተር ነው። ቀጭንዝልግልግ/የተዘገዘ ተባይ አካል ያለበትን ፍጡር በ፲፩/11አመ ህጻን አይን ላይ ማየት እንደሚቻል አረጋግጧል። ይህ የሆነው የኮቪድ ክትባት ተወግቶ የነበረው ሕፃን ሕይወት ካለፈ በኋላ ነው። ተከትቦ በነበረው ሕፃን ዓይኖች ውስጥ ብዙ ተጨማሪ ጥገኛ ተውሳኮች ተገኝተዋል

ይህ መረጃ እውነት ባይሆን እመኛለሁ፤ ሆኖም፤ የአውሬዎቹ ሉሲፈራውያን ተልዕኮ የእግዚአብሔርን ፍጥረታትን መለወጥ፣ የሉሲፈር የሆኑትን ሰዎች ቁጥር ማብዛት ስለሆነ በኮቪድም ሆነ በሌሎች ዘመናዊ ክትባቶች አማካኝነት ተፈጥሯዊው የሆነውን የሰው ልጅ ወደ ሰውሠራሽነት መቀየር ነው። እንግዲህ ሰዎች በዮሐንስ ራዕይ ፱ ላይ ለተጠቀሱት ወደ ጥልቁ ጉድጓድ ለወደቁት መላእክት መኖሪያነት ያገለግላሉ ማለት ነው።

ክትባት የእግዚአብሔርን መኖር ከህይወታችሁ እና ከሰውነታችሁ ያስወግዳል፣ ምክንያቱም የ“666ቱ በራሂ ወይንም ዝርያዎች/genes” የሆነው የmRNA ቅመም እግዚአብሔር የሰጣችሁን የእናንተን ሙሉ ሰረት ወይንም ዘረመል/ genome በእነዚያ ሰይጣናዊ በሆኑት666 ዝርያዎች ስለሚነጥቅ/ስለሚተካ ነው። ከዚያም በኋላ አጋንንት ወደ ተከተቡት አካላት መጥተው !!!

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

💭 ባለፈው የመስቀል ደመራ በዓል ላይ ከአዲስ አበባ የሚተላለፈውን የቀጥታ ሥርጭት እየተከታተልኩ፤ የክብረ በዓሉ አስተዋዋቂው ሰውዬ‘ “ጤንነታችሁን ጠብቁ፤ ሂዱና ተከተቡ!” ልክ ሲሉ ከወንበሬ ላይ ልወድቅ ትንሽ ነበር የቀረኝ። እግዚኦ ነበር ያልኩት። የሚያሳዝነው ደግሞ ይህን እኵይ መልዕክት አስተውሎ ሊያርም የበቃ አንድም ወገን እስካሁን አለመስማቴ ነው።

ክትባቱ በአክሱም ጽዮን ላይ ለሚዘምቱትና በዘመቻውም ለሚተባበሩት ከሆነ፤ ዘራቸው ቢያልቅ የራሳቸው ጉዳይ ነው፤ ፈጠነም ዘገየም በተለይ ሰሜናውያን ክርስቲያኖችን ከኢትዮጵያ ምድር አጥፍተው ለብቻቸው ሊኖሩ ያቀዱት ጋላኦሮሞዎች ፍርዱን በቅርቡ ያገኙታል። እሳቱ ሲወርድባቸው፣ ወረርሽኙ ሲቆላቸው እናያለን! በሌላ በኩል ግን ይህን የአውሬ ክትባት የሚያስተዋውቁት እንደ እኝህና እምደ ዶ/ር ዘበነ ለማ ያሉ የደቡባውያኑ ኢትዮጵያ ዘስጋ ተወካዮች የሚሠሩትን ያውቃሉን? ! ወዮላቸው!

😲 A doctor recorded this video after verifying that it was possible to see a creature with tentacles through the eyes of an 11-year-old boy, who died after being jabbed …. And many more parasites spotted in the eyes of the vaxxed. Madre mía!

  • 😲 Wow! If you go to google translate, and check this in LATIN: cor ona virus = Heart Attack Virus
  • 😲ጉድ ነው! ወደ ጎግል ተርጓሚ ከሄዱ እና ይህንን በላቲን ውስጥ ይመልከቱ፡ cor ona virus = የልብ ህመም ቫይረስ

✞✞✞ ለፅንስትከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ አስቀድሞ በማኅፀን ለተፀነስከው ፅንስትህና በታኅሣስ ፳፬/24 ቀን ለተውለድከው መወለድም ሰላም እላለሁ።

ለዝክረ ስምከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ የስምህ የመነሻ ፌደሉ ትዕምርተ መስቀል ለሆነው ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ። እሱም ገናና የከበረ ስም ነው።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከአረጋዊ ተክል የተገኘህ አዲስ የተክል አበባ ነህ። የሌዊና የይሑዳ ካህናት ይህ ሰማያዊ መልአክ ነውን ወይስ ምድራዊ ሰው እያሉ ስለ አንተ ይደነቃሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ስግደትህ በማዕረገ መላእክት ደረጃ ነውና አከናውነህ የሠራሃት ጸሎትህ ባለ ዘመናችን ሁሉ ከጦርነትና ከጽኑ መከራ ሁሉ ጠባቂ ትሁነን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ መሥዋዕትን የምታሣርግ ታላቅ ካህን የእግዚአብሔር ባለሟል ነህና ቀንዶቹ ዓሥር ከሆኑ ከእባብ መተናኮልና አንደበቱ ሁለት ከሆነ ሰው ፀብ በክንፈ ረድኤትህ ሠውረህ አድነኝ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት በማስተማር ዓዋጅ ነጋሪነትህ ፍጹም ድንቅ ነው። እባቡን በእርግጫ አንበሳውን በጡጫ ብለው የሚያልፉ የሴትና የወንድ ደቀ መዛሙርት በጸጋ ወልድሃልና።

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን፣ የሚበክሉንን የእግዚአብሔር እና የክርስቶስ ቤተሰብ ጠላቶች የሆኑት ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

World Health Organization Publishes Video Calling COVID Jab Skeptics a ‘Major Killing Force’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 17, 2022

💭 “በእውነቱ ፀረ-ሳይንስ ጥቃት ነው የምለው የፀረ-ክትባት እንቅስቃሴ አሁን በአለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ገዳይ ሃይል ሆኗል።” ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም የሚመሩት የዓለም ጤና ድርጅት (WHO)

💭 “Anti-Vaccine Activism, Which I Actually Call Anti-Science Aggression, Has Now Become A Major Killing Force Globally.„ WHO

ዋ! ዶ/ር ቴዎድሮስ፤ ብለናል! ይህን ተቋም ይመሩ ዘንድ የባቢሎን/ጴርጋሞን ጄኔቫ ከተማ ሉሲፈራውያኑ ከአክሱም ጽዮን እርስዎን የመረጡበት ምክኒያት መለኮታዊ መዘዝ ያለው ነው።

💭 የስዊዘርላንዷ ጄኔቫ ከተማ የሚከተሉትን ቁልፍ ዓለም አቀፋዊ ተቋማት ታስተናግዳለች፤

  • ☆ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN)
  • ☆ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO)
  • ☆ የዓለም ጤና ድርጅት (WTO)
  • ☆ በአውሬው ቢል ጌትስ ድጋፍ የተቋቋመው ‘የክትባት ጥምረት’ ተቋም (GAVI) (Gates)
  • ☆ አጋንንትን ለማስፈታት ታልሞ የተሰራው ሰርን (CERN) የተሰኘው ስውር የምርምር ጣብያ

የዚህ የሰርን (CERN) ተቋም ዋናው አላማ ሉሲፈራውያኑ በፈጠሩት የኑክሌር አፋጣኝ(Nuclear accelerator) አማካኝነት ለ፸/70 ትውልድ ታስረው የነበሩ አጋንንትን ለማስፈታት ታልሞ እየተሰራ ያለ ዋነኛ ፕሮጀክት ነው። CERN የሚለው ቃል cernunos ከሚባል የኬልቶች/ celtic አማልክት ስም የተወሰደ ሲሆን ትርጉሙም እንደ ባፎሜት ያለ ‘ቀንዳም አምላክ’ ማለት ነው። እንግዲህ በቀንዱ ላይ ቀለበት ያደርጋል እሱም የሞት እና ውልደት ምልክት መሆኑ ነው። ሉሲፈራውያኑ የእርሱን ቀለበት በሚመስል መልኩ በፈረንሳይ እና ስዊዘርላንድን ያቀፈ ከመሬት በታች ሶስት መቶ ጫማ ጥልቀት እና ሃያ ሰባት ኪሎሜትር እርዝመት ያለው ‘ሃድሮን ግጭት/ hadron collider’ ገንብተዋል። ይሄም collider አራት ትሪሊየን ኤሌክትሮን በመጠቀም ‘የአምላክ ቅንጣት/ god particle’ የተባለ ‘ጥቁር ቁስ አካል/dark matter’ ከብርሃን ፍጥነት ባልተናነሰ ድግግሞሽ እንዲዘዋወር ያደርጋል፤ ይኸም በ D ሞገድ/wave ኮምፒውተር ነው የሚታዘዘው። የመጨረሻ ግባቸውም አጋንንትን አምጥቶ ምድርን ለመቆጣጠርና ለማስገዛት ነው። እንግዲህ አገራችንን ጨምሮ ተግባራቸውን በመላው ዓለም እያየን ነው።

💭 ከሦስት ዓመታት በፊት ልክ በዚህ ሰሞን “ኮቪድ ወረርሽኝ ጋኔን ነው፤ 5ጂ ቴክኖሎጂም ማሰራጭያ ንዝረቱ ነው” በማለት አውስቼ ነበር።

👉 አይሁዱ ተመራማሪ | ለኮሮና መድኃኒቱ እጣን መሆኑን ብሉይ ኪዳን ጠቁሞናል፤ ቫይረሱ ጋኔን መሆኑን አረጋገጠልን!

______________

Posted in Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Gotthard Tunnel, Muhammad Ali & The Antichrist

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2016

— Muhammad Ali Is Dead

— CERN, Stargates, and the Opening of Hell’s Gate

Muhammad Ali, ‘The Greatest of All Time’, Dead at 74

Sorry for his death. He might have been an exceptional boxer, but his traits as a human being seem to be a far cry from excellent, in truth, if he ever was a Christian, then, he had betrayed Jesus Christ – and that’s a deadly crime. Satan worshipers will be judged like everyone else that reject Christ.

6bba0aa28aThe one who rejects me and does not receive my words has a judge; the word that I have spoken will judge him on the last day.” (John 12:48)

Cassius Clay (his real name) converted to Islam and changed his name to Muhammad Ali. Cassius Clay was his real name, he said it was a slave name so the ignorant takes an Arab Muslim name. It was the Arab Muslims who first bought millions of black Africans from the voodoo warlords and sold them into slavery.

Muhammad Ali was a member of the satanic “Nation of Islam” organization which was purposefully formed to take African-Americans away from Jesus. This organization is supported by the elites. The “Ramadan” (666) timing of Muhammad’s death is no coincidence. We witness everywhere that there is a long term planning of major events and rituals. Of course, the media will now glorify him 24/7 for the coming weeks.

cern-logo-mark-of-beast

I hope he had the chance to repent, and renounced his Islamic beliefs before he went.

Now, let’s look at some of the phrases used with Muhammad’s death if there’s a powerful mantra; “Muhammad” in Arabic means The Most Praised One, (MP1) derived from (Hamid) “to praise”. By saying Muhammad is dead, people are stating. The most High, praised one is dead. Muslims blasphemously insist that Muhammad is a prophet on par with Jesus Christ. How? Jesus was risen from death, but Muhammad is dead.

Followers of Muhammad say “Allahu wa’akbar!” which doesn’t mean “Allah is great!”, but “Allah is the greatest!”. Muhammad Ali is called, “The Greatest Of All Time” (G.O.A.T) = Baphomet. Muhammad was The Goat, and the Baphomet goat is dead – Islam is dead, yet they still worship their prophet Muhammad like he is GOD.

The Antichrist forces have been doing things like this for years including “Je Suit Charlie = Jesus Christ is Lie.” They were even encouraging millions to baptize themselves in the name of ISIS = Ice Bucket Challenge.

Nothing is really hidden anymore, if it’s, not for so long. It is easy, nowadays, to track which are goat nations and which are sheep nations by simply looking up religion in any nation. If they are Islamist or if they have completely fallen away from Christianity you can rest assure they are goats.

A BBC presenter has signed off ‘Inshallah’ or ‘If Allah Wills It’ at the end of one of the organisation’s flagship, nationally televised debating programmes

Switzerland Showcased “The Gates of Hell” During Opening Ritual of Gotthard Base Tunnel near CERN

Footage of CERNS satanic ritual at the new Swiss tunnel opening

The barbaric ritual that took place to open the longest rail tunnel in the world, The Gotthard Rail tunnel, showcased the gates of hell, satanic connections, ritual magic, and so much more.

The ritual ceremony marking the opening of the new tunnel took place in Erstfeld Switzerland according to the DailyMail. This location has a very dark and old history, which dates back to the Iron Age. All of which is important for understanding what actually took place during this ritual.

The entire ceremony was dedicated to the “demons of the alps.”

The real question is, what lies beneath this tunnel? Many demons and creatures of old are thought to still reside in the Alps, which is why the rituals are still practiced there. The rituals date back to the pre-Chr istian era when those that resided in the Alps fell into the deception of pagan and Celtic beliefs.

All of these strange occurrences throughout the past point to the possibility that the tunnel itself is not only just a tunnel to travel through the mountain but potentially under it as well.

It is no coincidence that Angela Merkel (Who just warned against Brenner pass closure), François Hollande and Matteo Renzi have found the time to join Swiss president Johann Schneider-Ammann for Wednesday’s satanic voyage. By accident that the goat-loving rapefugees from Arabia prefer to use the Gotthard and Brenner Passes in the Alps?

Goat man: One dancer performs as a mountain goat — a goat headed baphomet screaming and cackling demonically.

34D21C9500000578-3620446-image-a-4_1464806809460

__


 


Posted in Conspiracies, Curiosity, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

End of The World ‘prophet’ Predicts HORROR Earthquake to Hit America in TWO DAYS

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2015

A DOOM-prophesying video has claimed the position of the planets and a Nostradamus prediction mean a horrifically strong earthquake will hit America TOMORROW.

The clip which first appeared on YouTube and has been shared across social media sites claims there will be a monstrous earthquake in Los Angeles and San Francisco on Thursday at about 4pm local time.

The disastrous prophecy claims the quake will measure 9.8 on the Richter Scale – two points higher than the devastating Nepal earthquake last month.

The video made by Ditrianum Media, is narrated by a man from the Netherlands called Frank who claims to have warned of the Nepal earthquake five days before it struck.

It includes a 3D moving map of the solar system showing the alignment of the planets on May 28, claiming it will disrupt geological processes on Earth.

But astronomer Phil Plait, who writes for New Scientist, said: “I’m seeing some buzz on social media that a planetary alignment on May 28 will cause a huge magnitude 9.8 earthquake.

“Let me be clear: No, it won’t. It can’t. Worse, there’s not even an alignment on that date, at least not with the Earth. It’s all baloney.

“This all stems from a video by someone who I believe is sincere but also profoundly wrong on essentially every level. It’s been picked up by various credulous places online, then spread around by people who haven’t been properly sceptical about it.”

Frank, who claims he was first warned about the event by spirits in August 2013, said next Thursday May 28 would be a “key earth date”.

In the video, he said: “This is a very, very important update.

“If the prophecy is correct Los Angeles will go into the sea and Japan will be affected by terrible tsunamis.

“On August 12 2013 I received a message directly from spirits that a very, very large earthquake would happen on the west coast of America.

“Now I believe I know when it is exactly going to be. I hope I am wrong.”

Continue reading…

Are we all going to die next Wednesday?

The “Goat” and the Cathedral: Cologne mascot Hennes projected onto Hoover Dam

George Bush and the Pet Goat

…ነጠብጣቦችን ለማገናኘት…

ይህችን ፍዬል አርማዋ ያደረገችው የኮሎኝ ከተማ የእግርኳስ ቡድን ናት። በዚህችው ከተማ መንትያ ግንቦች ያሏት ታሪካዊ፣ ድንቅና ጎበኝዎችን በመሳብ በጀርመን የመጀመሪያውን ቦታ የዛች ካቴድራል ትገኛለች። ሳንፍራንሲስኮ የአሜሪካ ሰዶማውያን ዋና ከተማ እንደሆነች፡ ኮሎኝም የጀርመን ሰዶማውያን ዋና ከተማ እየሆነች ነው። በነገራችን ላይ አጥባቂ ካቶሊክ ናት የምትባለዋ አየርላንድ የሰዶማውያንን ጋብቻአሁን በሕግ ማጽደቋ ያለምክኒያት አይደለም። መቅሰፍቱን በቅርቡ እንደምናይ አያጠራጥርም።

ColognCathedral

ባለፈው ሚያዚያ የጀርመን ዊንግስአየር መንገድ በደቡብ ፈረንሳይ ተከስክሶ ህይወታቸውን ላጡት መንገደኞች የጸሎት ስነሥርዓትን ያስተናገደቸው ይህችው የኮሎኟ ካቴድራል ነበረች። ብዙ ያልተወራለት ነገር፡ አውሮፕላኗንን ከስክሷል፡ የመንገደኞቹን አጥፍቷል ተብሎ የተወነጀለው ረዳት አብራሪ ሰዶማዊ መሆኑን ነው። ይህንም ምስጢር ለመደበቅ ብዙ ተሞክሯል። ሰዶማውያን፡ በእንግሊዝኛው Fag’gotsየሚል መጠሪያ አላቸው። የእነዚህ ሰዶማውያን አፈቀላጤ የሆኑት ድርጅቶች፡ ባለፍፈው ሳምንት ባወጡት ሠንጠረዥ፡ ኢትዮጵያና ኡጋንዳን — ከእነ ሳዑዲ አረቢይ በፊት — በዓለም ቀዳሚዎቹ / ቀንደኛ ጸረ-ሰዶማውያን አገሮች ናቸው ብለዋል። ተመስገን! በተደጋጋሚ የምናገረው ነገር ነው፤ ምንም እንኳን ልጓሙን ከበስተጀርባ የያዙት ሌሎች ቢሆኑም፡ ዓለማችንን በአሁኑ ሰዓት በይበልጥ ለማበጣበጥና ለማወክ በድፍረት የተነሳሱት ሁለት ቡድኖች፡ ሰዶማውያንና እስላሞች ናቸው። ይህን ቀስበቀስ ሁሉም የሚያየው ነው። እነዚህ ሁለት ቡድኖች አንዳንዴ ተጻራሪ መስለው ለመታየት ቢሞክሩም፡ መንፈሳቸው ግን አንድ ነው፤ ጸረክርስቶሳዊ፡ ጸረክርሲያናዊ ነው። አካሄዳቸውም በጣም ተመሳሳይነት አለው፤ ተበቃዮች ናቸው፥ ይገድላሉ፡ እራሳቸውንም አጥፍተው ያጠፋሉ፣ ጆሮአቸው ተደፍኗል፣ አያዳምጡም፣ በጣም ይጮሃሉ፣ ከእነርሱ በቀር ሌላው ተናጋሪ፣ ወቃሽ ወይም ተበዳይ እንዲሆን አይሹም፡ ባጠቃላይ፡ ቀንዳሟ ፍየል (ባፎሜት) ትመቻቸዋለች።

በአዲስ ዓመት፡ በ መስከረም አንድ ዕለት በኒውዮርክ ከተማ መንትያዎቹ ግንቦች በአውሮፕላን ሲመቱ፡ የወቅቱ ፕሬዚደንት፡ የ ቅል እና አጽሞቹጆርጅ ቡሽ በአንድ የፍሎሪዳ ትምህርት ቤት ክፍል ውስጥ ከጥቁር አሜሪካውያን ህፃናት ጋር ግልገሏ ፍየል” ( “The Pet Goat”) የተባለውን መጽሐፍ ያነቡ ነበር። ቪዲዮው ላይ የሚታየው ነገር በጣም የሚደንቅ ነው። በክፍሉ ውስጥ አምልኮታዊ የመሰለ ስነሥርዓት ይታያል፥ በጆሯቸው ሹክ የሚለው ግለሰብ ከመምጣቱ በፊትም ጆርጅ ቡሽ ምናልባት ሰለ ሽብር ጥቃቱ የሚያውቁት ነገር ያለ ይመስላል። እኛ የኢትዮጵያ ልጆችም ለአምላካችን እነስግዳልን፡ ነገር ግን ህጻናቱ Kite Hit Steel Plane Mustበጩኸት ካሉ በኋላ መጻህፍቱን ከእግራቸው ሥር ለማንሳት አብረው ዝቅ ሲሉ ልክ እንደ እስላሞች በአንድ ላይ ድፍት የሚሉ ነው የሚመስሉት። ድንቅ ነው፡ የሚገርም ነው: ወቸውጉድ! የሚያሰኝ ነው!!

  1. —  የነፈስ አዳኞቹ ዘመቻ

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: