Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Cathedral’

Crazed Atheists Violently Disrupt Mass at Cathedral of Our Lady of The Angels

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2022

ሎስ አንጌሌስ | ያበዱ ኢ-አማኒያን በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ካቴድራል ቅዳሴን በኃይል አወኩ።

እንግዲህ፤ ሴቶቻችን ጽንስ የማስወረድ መብት አይነፈጋቸው፤ የተረገዙ ጨቅላዎችን ካልፈለግናቸው የመግደል መብት አለን ፥ ሰውነቴ የእኔ ምርጫ(My Body My Choice!)” ከሚል ሉሲፈራዊ ወኔ በመነሳት ነው ትቃወመናለች!” የሚሏትን ቤተ ክርስቲያን ለማጥቃት የደፈሩት። እንግዲህ ይህ ነው ለሰይጣን መገዛት ማለት። ከእባብ መርዝ የተመረተውን የኮቪድ ክትትትባት ግን፤ ሰውነቴ የእኔ ምርጫ(My Body My Choice!)ብለው ላለመከተተብ ሲታገሉ አላየንም፤ ብዙዎቹ እንደ እንስሳ አንድ በአንድ ተከትበዋል።

በሃገራችንም፤ ላለፉት አራት ዓመታት በወኔ፤ “ጽዮናውያንን ካላጠፋን፣ ገዳማቱንና ዓብያተ ክርስቲያናቱን ካላፈረስን፣ ሴቶችን ካልደፈርን” በማለት ላይ ያሉት የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎቹ አህዛብና ፕሬቴስታንት መናፍቃን እየፈጸሙ ያሉት ልክ ይሄንን ነው። መንፈሱ አንድ ዓይነት ነው፤ ከዲያብሎስ ነው፤ ጥልቅ የሆነ ጥላቻን ያነገበና በመላው ዓለም እንደ ሰደድ እሳት በመቀጣጠል ላይ ያለ እርኩስ መንፈስ ነው። ይህ መንፈስ ነው በተለይ እንደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያና ዩክሬይን ባሉት በጥንታውያኑ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንዲካሄድባቸው ትንቢት መፈጸሚያ የሆኑትን የሰይጣን አርበኞቹን በማነሳሳት ነው ጭፍጨፋ በማካሄድ ላይ ያለው።

💭 የዛሬው መረጂያዬ ሁሉ ከልደታ ጋር ተገጣጥሟል፤ ይገርማል!ሉሲፈራውያኑ የመናገርና ያቀራረብ ችሎታና ብቃት ያላትን ሄሜላ አረጋዊን ከጽዮናውያን በመንጠቅ ወይንም ለዚህ ጊዜ በአቴቴ መንፈስ ተለክፋ ጽዮናውያን ላይ ትነሳ ዘንድ መሆኑ ነው። በዚህች በዛሬዋ ዓለም ብዙ ድምጽ ለሌላቸው ለጽዮናውያን ነበር ድምጽ መሆን የሚገባት፤ ግን አልታደለችምና ነፍሷን ለመሸጥ በቅታለች። በዚህም ዓለም የመጠሪያ ስም በጣም ትልቅ ሚና ነው የሚጫወተው። ፀረ-ሰሜን፣ ፀረ-ጽዮናውያን የሆኑትን አፄ ምንሊክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግሱት ኃይለማርያምና ኃይለማርያም ደሳለኝን ሥልጣን ላይ ያወጧቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዛኛው ክርስቲያን በመሆኑና ፈሪሃ እግዚአብሔር ስላለው በአንድ በኩል ሊደሉልት ሲሉ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ፤ ኢትዮጵያውያን እነዚህን የክርስቲያን ስሞች ጠልቶ ከአምላኩ፣ ሃይማኖቱና ታሪኩ እንዲፋታ ለማድረግ ነው።

  • ኢትዮጵያዊው ምንሊክ የንግሥት ሳባ ልጅ ቀዳማዊ ንጉሡን ተጸይፎ እንዲረሳው ጽዮናውያንን ከፋፍሎ ግዛታቸውን ለጣልያንና ፈረንሳይ የሸጠውን ኦሮሞ “ዳግማዊ ምንሊክን” አመጡት፣
  • ኦሮሞውን ኃይለ ሥላሴን በማምጣት ጽዮናውያን ከሥላሴ አምላካቸው እንዲላቀቂ፣
  • ኦሮሞውን መንግሱት ኃይለ ማርያምንና፣ ወላይታውን ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ሥልጣን ላይ በማውጣት ጽዮናውያን ከእናታቸው ከቅድስት ማርያም እንዲላቀቁ ለማድረግ ነበር።

ልክ መሀመዳውያኑ እናታችን ቅድስት ማርያም የምትለብሰውን ዓይነት አለባበስ ለብሰው አስቀያሚ፣ ነውረኛና ጽንፈኛ ተግባር በመፈጸም የወላዲተ አማልክን ክብር ለመቀነስ እንደሚሠሩት፣ ሸኾቻቸውም የክርስቶስ ቅዱሳንን መሰል ጢም አጎፍረው ጥላቻን፣ ሁከትንና አመፅን በመስበክ የአባቶቻችንን ስዕል በጥቁር ቀለም ለመቀባት እንደሚሹት። እንደ ጥምቀትና መስቀል ያሉት የተዋሕዶ በዓላት ከጥንት ጀምሮ ታቦት እየወጣ በአደባባይ ነው የሚከበረው፤ ይህ ያስቀናቸው የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ከጥቂት ዓመታት ጀምሮ ጣዖታዊ በዓሎቻቸውን በአደባባይ ለማክበር በመወሰን የኦርቶዶክሳውያንን አደባባዮች፣ የጥመቀተ ባሕር ቦታዎቻቸውን በመንጠቅ ኦርቶዶክሳውያኑ ዲያብሎስ ጋኔኑን ባራገፈበት ቦታ ላይ ዳግም እንዳይወጡ፣ ይዞታዎቻቸውን እንዲያጡና ሥርዓታቸውን እንዲቀይሩ ለማድረግ ነው። የአረብ ሙስሊም ሃገራት ታሪክ ይህን ነው የሚያሳየን።

ግብረ ሰዶማውያኑ የማርያም መቀነትን/የኖህ ቀስተ ደመናን ሙሉ በሙሉ ሊነጥቁን ግማሽ መንገድ ሄደዋል። ለክልሎች የሉሲፈርን ባንዲራ የሰጧቸውም ልክ ኢለን መስክ ትዊተርን ለመጠቅለል እንደወሰነው፣ እንርሱም መቀነታችንን ሊያወልቁብን ስላሰቡ ነው።

ሌላው ደግሞ የሂትለር ናዚዎች የሠረቁትስዋስቲካ ነው። የስዋስቲካ ምስል እጅግ በሚያሳዝን መልኩ ጥሩ የሆነ ትርጓሜ ከነበረው በኋላ ግን ለመጥፎ አገልግሎት በመዋሉ ስሙ ከጎደፉ ምስሎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ ይህ ቅርጽ ምንጩ በሕንድ እንደሆነ የሚነገርለት ሲሆን፤ ስሙም በእጅግ ጥንታዊው ሳንስክሪት ቋንቋ ውስጥ ከሚገኝ ‹ስዋስቲ› ከሚል ሥርወቃል የተገኘ ነው – ትርጉሙም፤ ጥሩ፣ መልካም እነሆማለት ነው፡፡ ይህ ምልክትም በዓለም ላይ በብዙ ቦታዎች ላይ የሚገኝ ሲሆን በአጠቃላይ የጥሩ ነገር ምሳሌ ሆኖ ቆይቷል፡፡

ይህ ቅርጽ በክርስትናም ውስጥ አገልግሎት ሰጥቷል፡፡ በክርስትና መንፈሳዊ እንቅስቃሴን – የመንፈስ ቅዱስን መውረድ እና በአጠቃላይ መንፈስ/ መንፈሳዊነትን ይጠቁማል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ባለመንጠቆ መስቀልን ይጠቁማል ፥ የመንጠቆው መኖርም ክርስቶስ በሞት ላይ ድል መቀዳጀቱን የሚያመሰጥር ሲሆን በተለያዩ አብያተክርስቲያናትም ይገኛል፡፡ አንዳንዶች በአስራ ሁለተኛው ክፍለዘመን የተገኙ እና ይህንን መስቀል የያዙ አብያተክርስቲያናቶች መኖራቸውን ይናገራሉ፡፡ በላሊበላም ይህ መስቀል በመስኮቶች ላይ ይታያል፡፡

እኔ በግሌ፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የዳኑት ድነው ሌሎቹ እስካልተጠረጉ ድረስ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የደመራ በዓልን ማክበር አልሻም። አየን አይደል?! ዲያብሎስ አባታቸው ቀጣፊ፣ ገልባጭ፣ አታላይ፣ አስመሳይ፣ ሌባና ገዳይ አይደል።

ከአራት ዓመታት በፊት ‘አህመድ’ የተሰኘውን መጠሪያ የያዘውን ግራኝ አብዮትን ሥልጣን ላይ አውጥተው ወዲያው በብዙዎቹ ዘንድ ተቀባይነት ማግኘቱ ሉሲፈራውያኑን በጣም ነበር ያስደነቃቸው፤ እንዲህ በቀላሉ ይሆናል ብለው አልጠበቁምና። አሁንማ “መሀመድ” የተባለውን ጂኒ ጃዋርን የግራኝ ተተኪ ለማድረግ በመሥራት ላይ ናቸው። ሃቁ ግን፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የሆኑት አህዛብ ሥልጣን ላይ ወጥተው የእምቤታችን እርስት የሆነችውን ኢትዮጵያን ያስተዳድሩ ዘንድ እግዚአብሔር አይፈቀድላቸውም። ይህን “ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ!” የሚል ወገን ሁሉ በድፍረት፣ በራሱ እና በአምላኩ በመተማመን ወንድ ሆኖ ሊናገረው ይገባዋል።

💭 አሁን የጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ ስም ላይ እናተኩር፤ ‘ሄርሜላ’ የእመቤታችን አያትና የቅድስት ሐና እናት ስም ነው፤

😇 ሰባተኛዪቱ እንቦሳ ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃዋ ደግሞ ፀሓይን ስትወልድ አየሁ (ቴክታ)

በቅድስና የሚኖሩ ነገር ግን መካን የነበሩት ቴክታና ጴጥርቃ ነጭ እንቦሳ ከበረታቸው ስትወጣ ፤ እንቦሳይቱ እንቦሳ እየወለደች እስከ ስድስት ስትደርስ ፤ ስድስተኛዪቱ ጨረቃን ጨረቃዋም ፀሐይን ስትወልድ አይተው በሀገራቸው መፈክረ ሕልም (ሕልም ፈች ሊቅ) አለና ሂደው ነገሩት፡፡ ደግ ልጅ ትወልዳላችሁ፤ ጨረቃይቱ ከፍጡራን በላይ የምትሆን ልጅ ትወልዳላችሁ፡፡ የፀሐይ ነገር ግን አልተገለጸልኝም፤ እንደ ነቢይ እንደ ንጉሥ ያለ ይሆናል አላቸው፡፡ እነርሱም ጊዜ ይተርጉመው ብለውት ሄዱ፡፡ ከዚህ በኋላ ልጅ ወለዱ፡፡ ስሟንም ረከብኩ ስእለትዬ፤ ረከብኩ ተምኔትዬ” /የተሳልኩትን አገኘሁ፤ የተመኘሁትን አገኘሁ/ ሲሉ ሄኤሜንአሏት፡፡ ሄኤሜን ዴርዴን፤ ዴርዴ ቶናን፤ ቶና ሲካርን፤ ሲካር ሄርሜላን፤ ሄርሜላ ሐናን ወለደች፡፡ ሐና ለአካለ መጠን ስትደርስ ከቤተ ይሁዳ ለተወለደ ኢያቄም ለሚባል ደግ ሰው አጋቧት፡፡ ከኢያቄምና ከሐናም በጨረቃ የተመሰለች ድንግል ማርያም ተወለደች፡፡

💭 Crazed leftists stormed Sunday mass at the Cathedral of Our Lady of the Angels dressed as handmaid’s tale characters to protest in support of abortion.

The godless pro-abortion group “Ruth Sent Us” planned protests this Mother’s Day at Catholic Churches around the country.

The fact that they chose Mother’s Day for their national protest is even more ghoulish than usual. The protesters attempted to shut down the Catholic service.

Security guards and parishioners forced them out of the cathedral.

❖❖❖ Cathedral of Our Lady of the Angels ❖❖❖

What historically took centuries to construct was accomplished in three years in the building of the 11-story Cathedral of Our Lady of the Angels. This first Roman Catholic Cathedral to be erected in the western United States in 30 years began construction on May 1999 and was completed by the spring of 2002.

Spanish architect, Professor José Rafael Moneo has designed a dynamic, contemporary Cathedral with virtually no right angles. This geometry contributes to the Cathedral’s feeling of mystery and its aura of majesty.

Cathedral Design

The challenge in designing and building a new Cathedral Church was to make certain that it reflected the diversity of all people. Rather than duplicate traditional designs of the Middle Ages in Europe, the Cathedral is a new and vibrant expression of the 21st century Catholic peoples of Los Angeles.

Just as many European Cathedrals are built near rivers, Moneo considered the Hollywood Freeway as Los Angeles’ river of transportation, the connection of people to each other. The site is located between the Civic Center and the Cultural Center of the city.

“I wanted both a public space,” said Moneo, “and something else, what it is that people seek when they go to church.” To the architect, the logic of these two competing interests suggested, first of all, a series of “buffering, intermediating spaces” — plazas, staircases, colonnades, and an unorthodox entry.

Worshippers enter on the south side, rather than the center, of the Cathedral through a monumental set of bronze doors cast by sculptor Robert Graham. The doors are crowned by a completely contemporary statue of Our Lady of the Angels.

A 50 foot concrete cross “lantern” adorns the front of the Cathedral. At night its glass- protected alabaster windows are illuminated and can be seen at a far distance.

The 151 million pound Cathedral rests on 198 base isolators so that it will float up to 27 inches during a magnitude 8 point earthquake. The design is so geometrically complex that none of the concrete forms could vary by more than 1/16th of an inch.

The Cathedral is built with architectural concrete in a color reminiscent of the sun-baked adobe walls of the California Missions and is designed to last 500 years.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Russia’s New Cathedral of Russian Armed Forces Removed Josef Stalin’s Mosaic

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 12, 2022

አዲሱ የሩሲያ ጦር ኃይሎች ካቴድራል የጆሴፍ ስታሊን ሞዛይክን አስወገደ። በሌላ በኩል ግን የስታሊን ርዝራዦች ታሪክን ከልሰው በመጻፍ ጨፍጫፊውን ስታሊንን በድጋሚ በማምለክ ላይ እና የቀድሞዋ ሶቪየት ኅብረት ሐውልቶችን ከማፍረስ ርቀው ለስታሊን አዲስ ሐውልቶችን በተለያዩ ከተሞች በማቆም ላይ ናቸው።

በቀጣዩ ግሩም ጽሁፍ አትኩሮቴን የሳቡት፤ ‘ታሪክ ከላሾች’ ለአምልኮ ስታሊን የሚሰጧቸውን ሰበባ ሰበቦች የያዙት ቃላት ናቸው፤ ጽሁፉ እንዲህ ይላል፦

Stalin is portrayed as a strong and just leader who often intervened on behalf of the “common people” and even saved them from injustice. In one such post (link in Russian) the author describes how Stalin stepped in to help the starving peasants.

“ስታሊን ብዙ ጊዜ “ተራውን ሕዝብ” ወክሎ ጣልቃ የገባ እና ከግፍ ያዳነው እንደ ጠንካራ እና ፍትሃዊ መሪ ሆኖ ነው የሚቀርበው። በእንደዚህ ዓይነት ልጥፍ (በሩሲያኛ አገናኝ) ታሪክ ከላሹ ደራሲ ስታሊን የተራቡትን ገበሬዎች ለመርዳት እንዴት እንደገባ ይገልፃል።”

ቴዲ ‘ርዕዮት’ ከሕወሓት አባሉ ከ አቶ ቢንያም ተወልድ ጋር ባደረገው ቃለ ምልልስ ላይ አቶ ተወልደ፤ “ሕወሓት ለተራበው ገበሬ ምግብ ስለሚያደርስ በተራው ሕዝብ ዘንድ ተወዳጅ ነው።” የሚለው ዓረፍተ ነገር ከዚህ ከስታሊናውያን ታሪክ ከላሾች ቅስቀሳ ጋር ነው ያያዝኩት። (ቪዲዮው ላይ ከ 58:40 ደቂቃ ላይ ይሰማል) በ ‘TDF’ ፈንታ ‘ሕወሓት’ ማለቱን እናስምርበት።

ታዲያ ወዲያው እራሴን የጠየቅኩት፤ ሕወሓት ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ረሃብን እንደ መሳሪያ/ ጦር መሳሪያ እየተጠቀመበት ነውን?” የሚለውን ጥያቄ ነው። ታዲያ ሕወሓቶች አሁን የምግብ እርዳታውን ለምርጫ ወይም ለሬፈረንደም ይገለገሉበት ይሆን? ከፍተኛ ችግር እና ሰቆቃ ላይ ስላለ አማራጭ ያጣውን ሕዝብ ትግራይ እንድትገነጠል ድምጽህን ስጥ፣ ይህን የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ አውለብልብ፣ ከዓብያተ ክርስቲያናቱ እና ገዳማቱ ላይ ጽዮናዊውን የኢትዮጳያ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ቀለማት የምትቀይሯቸው ከሆነ ብቻ ነው ምግብና መድኃኒት የምንሰጣችሁወዘተበማለት ስታሊናዊ/አልባኒያዊ ሕልማቸውን በሥራ ላይ ያውሉት ይሆንን?

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”🔥

ችግሩን (ጦርነት + ረሃብ + በሽታ) ፈጥረውብናል፤ ለዓመት ያህል በባንዲራ እያጀቡ ህሉንም ነገር አስተዋውቀዋል፤ አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው፤ መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ተቀበሉ፤ ሃይማኖቱን፣ ባሕሉን፣ ቋንቋውን፣ ኤኮኖሚውን፣ ምግቡን፣ ክትባቱን ወዘተ

💭እስላማዊቷን የኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት የትግራይ ሕዝብ መስዋዕት እንዲከፍል እየተደረገ ነውን?

ግራኝ አህመድና ዶ/ር ደብረ ጽዮን ደሙን ለዋቄዮአላህሉሲፈር እያስገበሩት ነውን?

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው። በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው(ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ እስከ ትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮአላህሉሲፈር የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂ የሆኑት አራቱ ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

፬ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን ትውልድ

፫ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ

፪ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ

፩ኛ. የአፄ ምኒልክ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

/ 90% በሆነ እርግጠኛነት፤ በእነ ዶ/ር ደብረጽዮን የሚመራውና ዋቄዮአላህሉሲፈርን ለማንገስ በመሥራት ላይ ያለው የሕወሓት አንጃ (የምንሊክ አራተኛ ትውልድ) ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ከግራኝ ኦሮሞዎች ጋር ሆኖ ጀምሮታል። ይህ ከመቶ ሃምሳ ዓመት በፊት ልክ አፄ ምንሊክ እንደነገሱ የረቀቀና ከ ሃምሳ ዓመታት በፊት ዛሬ በምናየው መልክ በሥራ ላይ መዋል የጀመረ ዕቅድ ነው።

👉 ቅደም ተከተሉ በከፊል፤

ሕወሓት አዲስ አበባን እንዲቆጣጠር ተደርጎ ፬ኛው የምንሊክ አገዛዝ በኢህአዴግ ሥር ተቋቋመ

ሕወሓቶች ከሃያ ሰባት ዓመታት በኋላ ሥልጣኑን ለኦሮሞዎች እንዲያስረክቡ ፈረሙ። የባድሜ እና የዛሬው ጽዮናውያንን የማጥፊያና ማዳከሚያ ጦርነት ዕቅድም የተጠነሰሰው በዚህ ወቅት ነበር። ተፈራርመዋል። ዛሬ ለእነ አቡነ መርቆርዮስ፣ ዮሐንስ ቧ ያለው፣ ዳንኤል ክብረት፣ እስክንድር ነጋ፣ ሄርሜላ አረጋዊ እና ሌሎችም እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ሰነዱን አሳይቷቸው ይሆን? ይመስለኛል!

ብዙም ሳይቆይ ኦነግ ለስልት ሲባል ከአገዛዙ ለቅቆ እንዲወጣና ወደ ኤርትራ እንዲሄድ ተደረገ (ልብ እንበል፤ ሁሉም ወደ ኬኒያ ሶማሊያ ወይንም ሱዳን ሳይሆን ወደ ጽዮናውያኑ ኤርትራውያን ነው የተላኩት፤ ኦነግ፣ ግንቦት9፣ ፋኖ ወዘተ ጽዮናውያን የኢትዮጵያ ባለቤቶች ስለሆኑ)

ከስህተታቸው የተማሩት እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ያሉ የ ኢትዮጵያ አቀንቃኞችእንዲገደሉ ተደረገ

ደቡባዊው ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተመረጠ፤ ጊዜው ሲደርስ ሕወሓት ስልጣኑን ሙሉ በሙሉ ለኦሮሞዎች አስረክቦ ወደ መቐለ እንዲመለስ በእነ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ (አምባሳደር ያማሞቶ) ታዘዘ። የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚደንት ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ በኢትዮጵያ የሰፋፊ የእርሻ መሬት ተሰጣቸው። ዳንጎቴ የተባለውም ሙስሊም የናይጄሪያ ባለሃብት በኢትዮጵያ ፋብሪካዎችን እንዲከፍት ተደረገ።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሰዶማውያኑ ጠቅላይ ሚንስትር እንዲሆን ተደረገ። ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ዶ/ር ደብረ ጽዮን በአክሱምና በናዝሬት ተገናኙ፤ እነ አባዱላ ገመዳ ወደ መቐለ ሄዱ፤ በማግስቱ እነ ጄነራል ሰዓረ፣ ጄነራል አሳምነው፣ ዶ/ር አምባቸውና ሌሎችም የጦርነት ተቀናቃኞች ተገደሉ።

ሙቀታቸውን ለመለካት እንደ አቶ ስዩም መስፍን በተለያዩ ሜዲያዎች እየወጡ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡ ተደረጉ። እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን እና አቶ ጌታቸው ረዳ ለቃለ መጠይቅ በሜዲያዎች የቀርቡበት ጊዜ ይኖራልን? ንግግሮችን አሰምተዋል እንጂ ከጋዜጠኞች ጋር ቃለ ምልልስ ሲያደርጉ አላየሁም። ልክ ዛሬ ግራኝ በጭራሽ ቃለ ምልልስ እንድያደርግ በሲ.አይ.ኤ ሞግዚቶቹ እንደተመከረው።

ጦርነቱ ሊጀምር ወራት ሲቀሩት የትግራይን ሕዝብ ሙቀት ለመለካት፤ የግዕዝ ቋንቋ በትምሕርት ቤት በመደበኛነት እንዲሰጥ ታዘዘ፣ ፈንቅል የተባለ እንቅስቃሴ ተጀመረ፣ ምርጫ ተካሄደ።

በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነቱ ተጀመረ፤ ለጦርነቱ የተዘጋጁት የኤሚራቶች ድሮኖች አሰብ እንደሚገኙ ሁሉም ያውቁ ነበር። እንኳንስ እነርሱ እኛም እናውቅ ነበር።

በጦርነቱ መኻል ልክ እንደ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ፤ “ትግራይ ለመገንጠል ብትገደድ እንኳን የኢትዮጵያን ስም እንዲሁም ሰንደቋን ይዛ ነው የምትገነጠለው ብለው ያምኑ የነበሩት ጽዮናውያን ተጋሩዎች እነ አቶ ስዩም መስፍን፣ አቦይ ፀሐዬ፣ ሕወሓትን በመቃወም የሚታወቁትና “ፈንቅል” በመባል የሚታወቀውን የተቃውሞ እንቅስቃሴ በሊቀመንበርነት ሲመሩ የነበሩት አቶ የማነ ንጉሥ፣ የትግራይ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ዳዊት ከበደና ጓደኛው እንዲሁም ሌሎች ተገደሉ። የትግራይን እናቶች ሲደፍሩና በተዋጊ በራሪዎች ሲጨፈጭፉ የነበሩ ኦሮሞ ወታደሮች በ”ምርኮኛ” መልክ መቀሌ እንዲገቡ ተደረጉ፣ ፓይለቶቹ ወደ ደብረ ዘይት ተላኩ።

ከወራት በፊት የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሰአራዊት ከትግራይ እንዲወጣ ተደረገ/ተገደደ።

አሁን ሁሉም አካላት ቀጣዩንና ዛሬ የምናየውን ልክ ሆሎዶሞር ረሃብበዩክሬን ሕዝቦች ላይ ዬሲፍ ስታሌን የፈጸመውን ዓይነት የረሃብ ዕልቂት (ከሶስት ሚሊየን እስከ አስራ አራት ሚሊየን ዩክራናውያን አልቀዋል። ኡ! !) ለመድገም በትግራይም የኛዎቹ የስታሊን ርዝራዦች ሕዝቡን በረሃብ ለመጨረሽ ጥይትአልባ ጦርነቱን ጀመሩ። በነገራችን ላይ፤ ዮሴፍ ስታሊን ሩሲያዊ ሳይሆን ጆርጃዊ (ካውካስ) ነው፤ ልክ የቱርኩ ፕሬዚደንት ኤርዶጋን የቱርክ ሳይሆን የጆርጂያ ዝርያ እንዳለው። ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆነችው ጆርጂያ ያለው ቅጥረኛ መንግስት ዛሬ ፀረሩሲያ፣ ፀረአርሜኒያ አቋም ያለውን ከም ዕራባውያኑ ኤዶማውያንና ከምስራቃውያኑ እስማኤላውያን ጎን የቆመ ነው። ልክ እንደ እኛዎቹ አማራዎች።

ከዘንዶው የናይጄሪያ የዮሩባ ነገድ የተገኙትንና የቀጣዩ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሊያደርጓቸው የሚያስቡትን የሰማኒያ አራት ዓመት አዛውንቱን ኦባሳንጆን ወደ መቐለ እየላኩ የረሃቡን ጊዜ እያረሳሱ በማራዘም ላይ ናቸው።

💭 ታዲያ አሁን እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን የትግራይን ሕዝብ በረሃብ በመቅጣት ላለሙለት ሬፈረንደምና ለሉሲፈር/ቻይና ባንዲራቸው ድጋፍ ይሰጣቸው በማዘጋጀት ላይ ናቸውን? በነገራችን ላይ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን የመሰለ ገጽታ በመያዝ ላይ ናቸው። ሰይጣናዊ ደም የመስጠት ሥነ ስርዓት (Satanic Blood Transfusion) ለማድረግ ይሆን ወደ መቐለ አዘውትረው የሚጓዙት? በዚህ እድሜያቸው እንዴት ብዙ ጊዜ ለመብረር ቻሉ?

😔😔😔 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

💭 Far From Toppling Statues, Former Soviet Union Puts Up New Monuments To Stalin

Many Russian Christian leaders were signatories to a letter to the Bishop of Moscow protesting Stalin’s inclusion in the cathedral mural due to his crimes,

After Cathedral of Russian Armed Forces almost unveiled a mural of late dictator on June 22, Moscow-born former MK Ksenia Svetlova explores a troubling new trend of Stalin worship

The radiant golden domes of the newly constructed Main Cathedral of the Russian Armed Forces loom high over Moscow’s Patriot Park.

Also known as the Cathedral of the Resurrection of Christ, the cathedral was originally scheduled for completion in time for a Victory Day parade on May 9. It was to have been a big celebration, in commemoration of the 75th anniversary of Russia’s triumph over Nazi Germany in World War II.

Due to the ongoing coronavirus crisis, the parade and the cathedral’s inauguration were delayed until June 22 — a day of memory and sorrow marking the Nazi invasion of the Soviet Union and the launch of the Great Patriotic War.

But even prior to its official dedication, the massive structure honoring both Christ’s resurrection and Russia’s routing of the Nazis in the Great Patriotic War (Russian link) had turned into a source of controversy.

By April’s end, photos of the cathedral’s interior were leaked to the press. Its mosaics featured not only saints and ancient Russian war heroes, but also some familiar faces from the 20th and 21st centuries. Along with Russian President Vladimir Putin and Defense Minister Sergei Shoigu, one can easily spot Joseph Stalin, the brutal Soviet leader who killed millions of his own citizens during a sadistic era of repression.

Stalin, a would-be priest who once studied in religious seminary in Tiflis (now Tbilisi, Georgia), was a determined enemy of the church and religion in general.

In 1931, Stalin ordered demolished the Cathedral of Christ the Savior, a majestic Moscow fixture whose construction took 40 years and was initiated by Tsar Alexander I. It was turned into a swimming pool in 1958 by Nikita Khrushchev, and finally rebuilt between 1995 and 2000 following the dissolution of the Soviet Union.

In 1932, Stalin launched a ruthless campaign for the eradication of religion. In 1937, the Great Purge, orchestrated by Stalin and executed by his loyalists, took the lives of millions of Russian, Ukrainian, Jewish, Tatar, Latvian, and Estonian men, women, and children, along with many others, including clergy.

Many Russian Christian leaders were signatories to a letter to the Bishop of Moscow protesting Stalin’s inclusion in the cathedral mural due to his crimes, but for some time the decision was defended by both the Russian Orthodox Church and the military.

By mid-May the images of both Putin and Stalin had disappeared from the mosaics. Some segments of the Russian public approved of the move, while many others expressed outrage. At the same time, the capitals of two pro-Russian entities — the self-proclaimed republics of Donetsk and South Ossetia — changed the names of their respective capitals, Donetsk and Tskhinvali, to Stalino and Stalinir.

Despite Stalin being one of the darkest figures in Russian history, according to a 2018 poll, half of Russian youth up to age 24 had never heard of the atrocities committed under his regime. So why is he currently trending among millions of Russians?

And equally troubling: Why is the Kremlin promoting his image today, and how will this propaganda continue to affect and shape modern Russia?

Brutal tyrant or ‘effective manager’?

During the years of the perestroika from 1985 to 1991, when I was growing up in Moscow, it seemed that not a day went by without the release of a new memoir, interview or book about the repression, hunger, torture, and extermination of human beings under Stalin.

It felt like everyone had read Aleksandr Solzhenitsyin’s “The Gulag Archipelago” and the painful memoirs of Lev Razgon. Suddenly, things hardly whispered about for decades sprang to life. It became safe to speak about relatives who disappeared during the horrible purges of 1937, when people were arrested in the dead of night so as to avoid witnesses. After interrogations, torture, and speedy trials, some were executed, while others were sent to gulags — notorious forced labor camps in the Urals, Siberia, and other remote areas.

As the flow of this information increased, statues of Lenin and Stalin were toppled and broken, and people began to talk, reopening old wounds and reaching for forbidden memories.

This is how I learned about the fate of my own grandfather Constantin, my father’s father, who was arrested in 1937 and executed in 1938, as well as the “Doctors’ Plot” of 1951 to 1953. The latter was a vicious, anti-Semitic campaign in which thousands of Jewish doctors — including my grandmother Victoria — were accused of plotting to poison Stalin. They lost their jobs and were preparing to be sent to Siberia, until a few weeks after Stalin’s death the new Soviet leadership declared the plot a fabrication.

My family’s story is shared by thousands, even millions, of other Soviet families. It is not unique — and this is what makes it even more terrifying.

Three decades after the perestroika, everything has changed. That era’s heroes are now seen as naive intellectuals or opportunists who destroyed what was left of the Soviet empire, while Stalin’s legacy regains its old popularity.

According to a 2019 poll conducted by Russia’s nonprofit Levada center, a record 70 percent of Russians approved of Stalin’s role in Soviet and Russian history. In 2016, that number stood at 54%.

“By 2010 we already felt the influence of pro-Stalinists on our society, and we sort of understood what was going on,” said Irina Sherbakova, a Russian historian, author, and founding member of human rights organization Memorial, which has been following the rise of Stalinism in Russia for years.

“One of the participants in some discussions that we held was a girl whose grandfather was once forcefully exiled by Stalin from Lithuania to Siberia,” Sherbakova said. “She mentioned that in her opinion, Stalin was an ‘effective manager.’ This was at a time when Putin used to speak a lot about the need for a strong state with an effective manager — and Stalin quickly became a symbol of such a state, a leader whose authority was unlimited.”

There has been talk of strong figures since the time of Russian president Boris Yeltsin, Sherbakova said, but even Peter the Great or Ivan the Terrible didn’t resonate like Stalin. This is because Stalin is able to represent strong anti-Western and anti-liberal sentiments without alienating older people who, frustrated by economic decline and corruption, still support a left wing Leninist ideology, she said.

“Even the church adopted Stalin as a ‘powerful state’ symbol, hence the decision to include him in the cathedral, and the icons that bear his image as if he were a saint,” Sherbakova said.

Each year on October 29, the official day commemorating the victims of Soviet repression, members of Sherbakova’s Memorial organization gather near Lyubyanka — the imposing building in Moscow that once served as KGB headquarters — and read names of the victims out loud.

“We need to gather permits from 12 different offices, and each year it becomes more and more difficult, but we come back there and read the names of those who were starved, tortured, incarcerated, and murdered,” said Sherbakova.

The poignant ceremony draws a growing crowd each year. At the same time, more and more flowers appear every day by Stalin’s grave near the Kremlin walls.

A different spin

“I have a theory about this kind of Stalinism – when people wear t-shirts with Stalin’s image and say that under his rule we were a great empire,” Olga Bychkova, an influential Russian journalist and host on the Echo of Moscow radio station, told The Times of Israel.

“I believe that it’s not necessarily real fascination with Stalinism, but rather a dissatisfaction with today’s reality,” Bychkova said.

“My family had no warm feelings for Stalin,” Bychkova said. “My grandfather Matvei Glikshtein was a military doctor. He was recruited and sent to war in 1939 during the war with Finland, participated in the liberation of Bucharest and Budapest, and returned home only in May, 1945. His whole family was murdered by the Nazis in the city of Rostov in 1942.”

Bychkova said that during the Doctors’ Plot in 1952, all of her family’s friends were fired from their jobs and some were arrested. Despite her grandfather’s medals and wartime bravery, he was also fired and never regained his former status.

Bychkova’s great-uncle was arrested in 1937 for telling a joke about Stalin. The family still doesn’t know what the joke was, she said. He was only released from the camps in 1953, after Stalin’s death. It was there at the camps that he met his wife, who was sent to the gulags at age 17.

“There are not enough words to describe what they did to her there,” Bychkova said.

What they don’t know still hurts them

The 2018 poll by the VCIOM public opinion research center that found that nearly half of young Russians had never heard of Stalin’s purges, can partly explain the late despot’s growing approval rate.

Some had never met a relative who lived through that terrible time; many never learned about the repression, intentional starvation of peasants, persecution of prisoners of war who were arrested for “being spies” when they returned home after the end of WWII, horrific anti-Semitic campaigns, and the regime of fear that ruled the country for so long.

By 2010 many Russian universities were using a textbook that excused the Soviet repression as a “necessary measure” and included a false quote attributed to Winston Churchill: “Stalin received Russia with a plow and left it armed with a nuclear weapon.”

After a public outcry this book was removed from the curriculum, but many others depicting Stalin as an “effective manager” with some anger issues remained.

“My daughter went to school in the 2000s and her textbooks claimed that the victory in WWII was achieved only due to Stalin’s talent and stamina. The kids who read those textbooks are now 25 or 30 today, and if no one told them better, that’s the knowledge they have,” said Bychkova.

Sherbakova agreed. “There is a problem with how they teach history. If the narrative is ‘reforms that coincided with repressions,’ there is a problem,” she said.

If textbooks used in schools and universities imply that the atrocities perpetrated by Stalin paled in comparison to such achievements as creating “the most beautiful metro in the world,” and victory in the Great Patriotic War, how will young Russians be able to learn about their country’s dark past, especially in an age of fake news and alternative facts?

Facts are still under wraps and even the official numbers of gulag prisoners and people who were summarily executed are unavailable.

Some historians believe that 5.5 million Soviet citizens went through the conveyor belt of speedy trials, gulags, and executions; others claim that if one were to include all those forcibly deported and exiled, starved to death, interned in psychiatric hospitals, and maimed, that number would be closer to a stunning 100 million people.

In Facebook groups such as “Reading Stalin,” however, there are no trace of these numbers. In thousands of posts, Stalin is portrayed as a strong and just leader who often intervened on behalf of the “common people” and even saved them from injustice.

In one such post (link in Russian) the author describes how Stalin stepped in to help the starving peasants after receiving a complaint from renowned writer Mikhail Sholokhov.

This is historical revisionism mixed with longing for a mythical, strong-but-just brother-leader who wasn’t corrupt like the current leadership. A simple web search will lead the reader to the horrific details described by Sholokhov — babies who died from the cold, people blamed for hiding flour and forced to die of hunger, and the brutal policies spearheaded by Stalin that led to all this suffering.

Perhaps it was exactly this sort of curiosity that drove Russian YouTube star Yuri Dud to explore the connection between Stalin, repression, and gulags. In his powerful 2019 documentary, “Kolyma: The Birthplace of Our Fear,” Dud says: “I wanted to understand — where does the older generation’s fear come from? Why are they convinced that acts of courage, no matter how small, are bound to be punished?”

The documentary was viewed by millions on YouTube and was soon at the center of a vivid discussion on Russia’s past.

Steps to bridge knowledge gap

Dud’s generation might know little, but they want to know more, said Sergei Bondarenko, a historian at Memorial who researches the circumstances of arrests and executions during the Stalinist repression of the 1930s.

“What we witness today is an attempt to normalize this past and to make a label out of Stalin. Dud’s generation, very young people, naturally protest against authority — any authority. If this symbol is fed to them, they want to know why and what he’s all about. That’s why this documentary was born,” said Bondarenko.

Another recent series, “Zuleikha Opens Her Eyes,” aired on the state-run Channel 1, tells the story of uprooted Tatar woman who was exiled to Siberia. It also puts Stalin’s brutality on display and has added more fuel to an already heated discussion.

Normalized brutality?

In the 30 years since I left Russia, many things have changed. Old, forgotten symbols were resurrected from the ashes of once-powerful forces. Today I wonder: Will Stalin, the brutal dictator who built a sophisticated machine of death, torture, and forced labor to promote his nationalist agenda, be normalized and accepted by the Russian people and establishment?

Sherbakova doesn’t believe so. “[The authorities] cannot go on like this for long. They cannot offer real ideology, because in order to mobilize people one needs power and faith, and we have none today. They also cannot recreate Stalin’s system of repression — again, due to lack of massive support and faith. I believe that the surge of Stalin’s appeal is past us already,” she said.

Perhaps. While working on this feature, I asked my Facebook friends to send me their personal accounts from Stalin’s time. Within an hour I received hundreds of stories that included chilling details about arrests and gulags, fearing for loved ones, and broken lives and families.

For the sake of all of Stalin’s victims and their families, for the sake of my own grandfather — who will forever remain a 40-year-old and whose grave is unknown — I do hope that Sherbakova is right. I fervently hope that nostalgia for the “glorious past” and the narrative of an “efficient manager” will not be able to silence the truth.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

In 1931, Stalin Demolished The Cathedral of Christ The Savior | Today Orthodoxy is Life in Russia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2022

💭በኢትዮጵያ፤ ፀረ-ጽዮን የጥፋት ኃይሎች የስታሊንን ፈለግ ተክትለዋል

✞ የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሞስኮ፤ ሩሲያ

ዮሴፍ ስታሊን 1931ዓ.ም ላይ አፈረሰው ፥ በ 1994 እንደገና ተነሳ

በሩሲያ ኅብረተሰብ ውስጥ ሰፊ ተቀባይነት ያላት የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ-ክርስቲያን ፸፪/72 ዓመታት በእነ ቭላዲሚር ሊኒን እና ዮሴፍ ስታሊን ኢ-አማንያን ኮሚኒስቶች ብርቱ ጭቆና ደርሶባት ብትንገላትም፣ የሶቭየት ኅብረት ኮሙዩኒስታዊ አገዛዝ ከተወገደ ወዲህ በ ፲፰/18 ዓመታት ገደማ ውስጥ እጅግ አንሠራርታ፣ የአብያተ-ክርስቲያኑ ቁጥር ተበራክቶ፣ ፴ሺ/30,000 መድረሱ፣ የገዳማቱም ቍጥር ከ ፲፰/18 ወደ ፯፻/700 ከፍ ማለታቸው ታውቋል። የቤተ ክርቲያኒቱ አባላት ቁጥርም፣ በሩሲያ ፌደሬሽን ብቻ፣ ከ ፸እስከ ፹ሚሊዮን/70-80 ሚልዮን እንደሚደርስ ነው የሚነገረው። ቤተ ክርስቲያኒቱ፣ ለመንፍሳዊ ልጆቿ፣ መንፍሳዊ አግልግሎት ብቻ ሳይሆን ፣ በትምህርት፣ በጤና አጠባበቅና ፣ በማኅበራዊ ኑሮ ሰፊ ግልጋሎት ትሰጣለች።

የሶቭየት አገዛዝ ካከተመ ወዲህ፣ በሩሲያ ፌደሬሽን ውስጥ፣ በመንግሥትና በቤተ ክርስቲያን መካከል ያለው ግንኙነት ያማረ-የሠመረ መሆኑ ይነገራል።

ወደኛ ሃገር ስንመለስ፤ በአክሱም ጽዮን ላይ ኢ-አማንያኑ ኮሙኒስቶች፣ መሀመዳውያኑ፣ መናፍቃኑ እና ዋቀፌታዎች በአክሱም ጽዮን ላይ ተመሳሳይ የጂሃድ ዘመቻ በማካሄድ ላይ ናቸው። በተለይ በትግራይ ጽዮናውያን ላይ ከደረሰው ከዚህ ሁሉ ግፍና ሰቆቃ በኋላ ዛሬም አልመለስና አልማርባዮቹ ኢ-አማንያኑ ሕወሓቶችና የግራኝ ኦሮሞዎች የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ጽዮናውያንን፣ ገዳማቱን፣ ዓብያተክርስቲያኑትን ቅርሶቻቸውን ለማጥፋት በሕብረት እየተንቀሳቀሱ ያሉ ሆኖ ነው በጥልቁ የሚሰማኝ። ሰሞኑን የትግራይ ቅርሶች በአማዞን እና በኢቤይ ለሽያጭ መቅረባቸውን ስንሰማ ይህ የበረዶ ግግር ጫፍ መሆኑን ልንረዳ ይገባል፤ ገና ብዙ በጋራ የደበቋቸው ጉዶች አሉ። የትግራይ ዓብያተ ክርስቲያናትና ገዳማት ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ላለፉት ስምንት ወራት ምንም ዓይነት መረጃ ሲቀርብ ለማየት አልቻልንም። የጽዮናውያንን ሕዝብ ስብጥር ለመለወጥና ለእስረኞችና ሕዝብ ልውውጥ ፖለቲካቸው ያዘጋጇቸውን “ምርኮኞችን” ብቻ ነው ሁሌ ደግመው ደጋግመው የሚያሳዩን። በአክሱም ጽዮን ላይ ባለፈው በእናታችን ጽዮን ማርያም ክብረ በዓል ዕለት የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ የቤተ ክርስቲያኑ ሕንጻ ላይ በድፍረት ለመስቀል መወስናቸውና ዶ/ር ደብረጽዮን ከጥቂት ወራት በፊት፤ “ማንኛውም ትግራዋይ ሕወሓትን ከአክሱማውያኑ ታሪክ ጋር በገድልና በዝና ማክበርና ማድነቅ አለበት” ማለታቸው ዳግማዊ ስታሊን ለመሆን የሚቃጡ ፀረ-ጽዮን ጂሃዳውያን ሊሆኑ እንደሚችሉ ነው እስከዛሬ ድረስ የሚከነክነኝ። ዶ/ር ደብረጽዮንን ለትግራይ ሕዝብ ምናልባትም ከስታሊን፣ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ከኢሳያስ አፈወርቂ የከፉ አምባገነን ለማድረግ የተዘጋጀ ኃይል ያለ ሆኖ ነው የሚሰማኝ። ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመት ያጠፋቸውን የኤርትራ ጽዮናውያን ተጋሩ ያህል ተጋሩዎች በአለፈው አንድ ዓመት ብቻ በትግራይ መጥፋታቸው ብዙ ሊያሳስበን ይገባል። እነዚህ ኃይሎች ብዙ የሚደቡቃቸው ነገሮች አሉ፤ “በጦርንትና በሰላም ድርድር” በኩል ጊዜ እየገዙ ብዙ ማስረጃዎችንና መረጃዎችን በመደበቅ ላይ የሚገኙ ይመስላል።

ሌኒን እና ስታሊን ከዘጠና ዓመታት በፊት በሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ላይ ያደረጉትን ግፍ ነው ሕወሓቶችና ብልጽግናዎች በጽዮናውያን ላይ እየፈጸሙና ለመፈጸም በመዘጋጀት ላይ ያሉት። ዋይ! ዋይ! ዋይ!

❖ የሞስኮውን የመድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ታሪክን አስታወሰን ሁኔታዎችን እናነጻጽር፤

በ1931፣ ዮሴፍ ስታሊን ይህን ድንቅና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን እንዲፈርስ አዘዘ (ቪዲዮው ላይ ጉልላቱን ሲያፈርሱት ይታያል) በ 1994 እንደገና የታነጸው የቤተ ክርስቲያኑ ሕንፃ፤

፩. በዓለም ላይ ካሉት ሁሉ ረጅሙ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ቤተክርስቲያን። ቁመቱ ፻፫/103 ሜትር ነው.

፪. በሩሲያ ውስጥ ትልቁ የኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ነው

፫. በአቅም፤ እስከ አስር ሺህ ምዕመናንን በአንዴ ማስተናገድ ይችላል።

፬. ድንቅ ሠዓሊያን እና መሐንዲሶች ቤተ ክርስቲያንን መልሰው አቋቋሙት።

፭. አስደናቂ የፓኖራሚክ እይታ አለው።

፭. ግርማ ሞገስ ያለው፣ አስደናቂ፣ ማራኪ እና በጣም ውብ የሆነ ቤተክርስቲያን ነው።

❖ The Cathedral of Christ the Saviour in Moscow is:

1. The tallest Orthodox Christian Church in the world. Height of it is 103 metres.

2. It is the biggest Orthodox Church in Russia

3. A capacity is 10,000 people

4. Outstanding painters and architects reconstituted the church

5. Breathtaking panoramic view

6. It’s a majestic, impressing, picturesque and very beautiful church

The original Christ the Savior Cathedral was consecrated 130 years ago, on June 8, 1883. Since then, it has been blown to bits, replaced by a swimming pool, rebuilt and, most recently, at the epicenter of the controversial performance by activist punk rockers Pussy Riot. Here is that story told through archival footage.

Built as a result of Napoleon’s retreat from Moscow, the Cathedral was a thanksgiving for Russia & the victorious Russian Army. Construction lasted for 40 years & resulted in the largest Orthodox Cathedral in the World. Following the Russian Revolution, Stalin had the Catherdral blown up to make way for the Palace of Soviets, a “skyscraper” to Socialism & the memory of Lenin. Only the foundations were built by the time Hitler invaded Russia in 1941. Work ceased & following victory in 1945, the foundations were turned into an open-air pool. I actually swam there in 1966…… In 1994, the pool was closed and the Cathedral of Christ the Saviour rose again. This time taking a mere fraction of the time to build.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከ ፳፭/25 ዓመታት በፊት የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎቹ የሩዋንዳ ሁቱዎች በቱሲዎች ላይ ለመዝመት ልክ እንደ አቴቴ አቤቤ ሲፎክሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 5, 2021

👉 Rwanda/ሩዋንዳ ፥ ጽዮናውያን ልብ እንበል

የጽዮን ልጅ ለተሰንበት ግደይ ሩጫዋን ከመጀመሯ በፊት ይህን ልበል፦ ከዚህ በፊት ሶማሌውን መሀመድ ፋራን (ሞ ፋራ) ለኢትዮጵያውያን እንዳዘጋጁት በቶክዮ ኦሎምፒክስም የዋቄዮአላህ ባሪያዋንና ከሃዲዋን ሲፋን ሃሰንን በሚገባለጽዮን ልጆች አዘጋጅትዋታል። ቁንጥንጥ ሁኔታዋን በሚገባ እንከታተለው!

💭 የሩዋንዳ ብሔሮች

ሁቱ (85%)

ቱትሲ (14%)

እንደ ትግራይ ልጆቻቸውን በብዛት የገበሩት ቱትሲዎች እስከ ዛሬ ድረስ ሁሉንም ጸጥ ለጥ

አድርገው እስከ ኮንጎ ድረስ በመግዛት ላይ ናቸው፤ ለሩዋንዳም ሰላምንና ብልጽግና አምጥተውላታል።

አዎ! ያለፈው ታሪክ የወደፊቱ መስተዋት ሲሆን የዛሬው ታሪክ ደግሞ ያለፈው ታሪክ መስተዋት ነው። ኢትዮጵያን ኢትዮጵያ ያደረጓት ጽዮናውያን ለብዙ ሺህ ዓመታት ልጆቻቸውን ለኢትዮጵያ ደህንነት፣ ነጻነትና ሰላም ደማቸውን እያፈሰሱ፣ እየተራቡና እየተሰደዱ ሲታገሉ ጠላቶቿ የሆኑት መጤዎቹ ኦሮሞዎች ደግሞ ጽዮናውያን በሰጧቸው ግዛት ሰፍረውሃያ ሰባት ነገዶችን አጥፍተው፣ ዛሬም ኢትዮጵያውያንን እየገደሉና እያፈናቀሉ እነርሱ ግን ልክ እንደ ሩዋንዳ እና ቡሩንዲ ሁቱዎች ህገወጥ በሆነ መልክ ከሦስት አራት ሴቶች አማሌቃውያን ልጆቻቸውን ፈልፍለው ዛሬ ለምንሰማውና ለምናየ የ “እኛ እንበዛለን! ሁሉም ኬኛ” ጥጋበኛ እና እብሪተኛ ማንነታቸው በቅተዋል። አዎ! ዛሬም ጽዮናውያን አዲስ አበባ ድረስ ገብተው በእነ ጃዋር መሀመድ በኩል አዲስ አበባን ያስረክቡናል ብለው ተስፋ በማድረግ ላይ ናቸው፤ ለማጭበርበሪያ ደግሞ ላለፉት ስድስት ወራት፤ “የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር የተባለው ቡድን በወለጋ እየተዋጋ ነው ለአዲስ አበባ ሰላሳ ኪሊሜትር ቀርቶናል” ሲሉ ከርመዋል። ግብዞች!

👉 አይይ! ‘ብሔር ብሔረሰብ‘!

የጽዮንን ልጆች የጨፈጨፉት ኦሮሞ ምርኮኞች (ሁቱዎች)

💭 ..1994 .ም የሁቱዎች የመጨረሻ ክተት ውድቀት

(27 Jun 1994) As the Tutsi-dominated rebel Rwanda Patriotic Front (RPF) intensified its drive to take control of Kigali on Monday (27/6), the Hutu-dominated government army was training more men to combat

ኦሮሞዎች የሚመሩት አረመኔ የዋቄዮአላህ ሰአራዊት መደምሰሱ በጎ ነው፣ ተገቢም ነው፤ ገና እስከ አዲስ አበባ፣ ሐረርና ነቀምት የሚዘልቁትን የእነ አብርሃ ወአጽበሐ ግዛቶች ከእነዚህ የትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ጠላቶች ነፃ ማውጣት የጽዮን ልጆች ኃላፊነት ነው፤ አለዚያ የኑክሌር ቦምብ እስኪያገኙ ድረስ እድል ሊሰጣቸው አይገባም።

ጽዮናውያን በትግራይ ላይ ከደረሰው ግፍ በኋላ ከቱሲዎቹ እና ፕሬዚደንቷ ከእነ ፖል ካጋሜ ልምድ ወስደው የሚቻል ከሆነ እንደተለመደው በፍትህ ሁሉንም የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች የመግዛት ግዴታ አለባቸው፤ በድጋሚ የሚያመጹ ከሆነ ግን በትግራይ ላይ የደረሰውን ጭፍጨፋ እዲቀምሷት ማድረግ ወደ ኬኒያና ሶማሊያ እንዲሰደዱ ማድረግ ስለሚኖርባችው በደንብ መዘጋጀት አለባቸው። በተለይ ሶማሌ፣ ኦሮሞ እና አማራ የተባሉት ክልሎች ባፋጣኝ ፈራርሰው ኢትዮጵያ በሰሜን፣ ደቡብ፣ ምስራቅ እና ምዕራብ ግዛቶች ተከፋፍላ መተዳደር አለባት። እያንዳንዱ ግዛት የአክሱማውያን/ኢትዮጵያውያን ግዛት ነው። እግዚአብሔር የሚያውቀውና ኃላፊነቱንም ያስረከባቸው ለሰሜን ሰዎች ብቻ ነው።

ከዘመቻ አሉላ አባ ነጋ ቀጥሎ መጠራት ያለበት የአክሱማውያን ዘመቻ፤ “ዘመቻ አብርሃ ወ አጽበሃ” ነው። ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት በኢትዮጵያ ተንሰራፍቶ የነበረውና የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ደቡባውያን የበላይነት አብቅቷልና አሁን ለሁሉም የኢትዮጵያ ነዋሪዎች ሰላም፣ ደህነነት፣ ብልጽግና እና መንፈሳዊ እድገት ሲባል “የብሔር ብሔረሰቦች እኩለነት” የሚባለውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለም ወደ ቆሻሻ ቅርጫት ጥለን የአክሱም ኢትዮጵያውያንን የበላይነት ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በግድም በውድም ማንገስ ይኖርብናል። አክሱማውያን ይህን ሁሉ መስዋዕት ዛሬም ለዘመናትም ሲከፍሉ የነበሩት አንዲት ትንሽ መንደር ውስጥ ታጭቀው ይኖሩ ዘንድ አይደለም።

ከሰላሳ ዓመታት በፊት ወደ አዲስ አበባ በማምራት አረመኔውን የደርግ መንግስት ያስወገዱት

አብረሃ ወ አጽበሃ፣ አፄ ዮሐንስ እና እራስ አሉላ ቢሆኑ ኖሮ ዛሬ በመላው ዓለም የምትፈራዋና የምትከበረዋ ታሪካዊቷና ታላቋ ኢትዮጵያ እነ ኤርትራን + ጂቡቲን + ሶማሊያን + ሱዳንን + ኬኒያን + ሩዋንዳን የተመለሱትና እግዚአብሔር የሚያውቃት ግዛቶቿ ታደርጋቸው ነበር።

👉 The RPF offensive / RPF ጥቃት።

💭 እ.አ.አ 1994 ዓ.ም የሁቱዎች የመጨረሻ ክተት ውድቀት

(27 ጁን 1994) ቱትሲዎች የሚበዙበት አማ rebel የሩዋንዳ አርበኞች ግንባር (አርፒኤፍ) ሰኞ (27/6) ኪጋሊ ን ለመቆጣጠር ያደረገው ጥረት ሲፋፋ ፣ ሁቱየበላይ የሆነው የመንግስት ጦር ብዙ ወንዶችን ለመዋጋት ሥልጠና እየሰጠ ነበር።

(27 Jun 1994) As the Tutsi-dominated rebel Rwanda Patriotic Front (RPF) intensified its drive to take control of Kigali on Monday (27/6), the Hutu-dominated government army was training more men to combat.

________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

7/ ፯ሺ ዜጎቿን በኮሮና ባጣችው ጀርመን ዓብያተ ክርስቲያናት ተከፈቱ | በ ኢትዮጵያስ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 6, 2020

ቪዲዮው የሚያሳያው በዓለም ድንቅ ከሆኑት ካቴድራሎች መካከል አንዱ በሆነው በኮሎኝ ከተማ ካቴድራል ቅዳሴ ሲካሄድ ነው። ምዕመናን ቀስበቀስ ወደ ቤተ ክርስቲያን መግባት ጀምረዋል።

👉 ጀርመን

  • 👉 170,000 በቫይረሱ ተጠቅተዋል
  • 👉 130,000 ከፋይረሱ አገግመዋል
  • 👉 7,000 በቫይረሱ ሞተዋል

ጀርመናውያን በብዛት “ክርስቲያኖችን” ቢሆኑም ለበዓላት ካልሆነ ወደ ቤተ ክርስቲያን እምብዛም አይሄዱም። እንደዛም ሆኖ፤ ለሰንበትና ለበዓላት የገባያ ቦታዎች ዝግ ናቸው።

👉 ኢትዮጵያ

በአውሮፕላን ያስገቡት ካልሆነ በቀር ኮሮና የሚባል ቫይረስ በኢትዮጵያ የለም፤ በሌላ ነገር እንጅ በኮሮና የሞተ ሰውም የለም። ቤተ ክርስቲያን የሚያዘወተረው የአማኞች ቍጥር በዓለም ከፍተኛው እንደሆነ በሚነገርባት ክርስቲያን ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን ዘግተዋል። ታሪክ የማይረሳው ትልቅ ቅሌት!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እኅተ ማርያም “ካቴድራል” አትበሉ ማለቷ ያለምክኒያት አይደለም | ኢማሙ ያለ ምንም ፈቃድ እንግሊዝ ካቴድራል ውስጥ ገብቶ ጋኔን ጠራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 19, 2018

Blackburn IS Burning

ወቸውጉድ ያሰኛል…„ካቴድራል” ወዴት እየተለወጠ እንደሆነ እንመልከት

አቤት ጉዳችሁ ዓብያተክርስቲያናቱን ካቴድራል እያላችሁ ለምትሰይሙ!

ብዙ ሙስሊሞች በሚኖሩባት በአስቀያሚዋ የእንግሊዝ ከተማ በ ብላክበርን አንድ ካቴድራል ውስጥ የካቴድራሉ ኦርኬስትራ በሚለማመድበት ወቅት ኢማሙ ያለፈቃድ ገብቶ ዲያብሎሳዊውን የአዛን ጩኸት ለቀቀው።

ይህ ምን ያህል መንፈስን የሚያውክ አስቀያሚ ጩኸት እንደሆነ የቅዱስ መንፈስ ልጆች ያውቁታል፤ በዚህ የማይረበሽ ክርስቲያን ግን እራሱን ለቡና፣ ጫትና ጥምባሆ አሳልፎ የሰጠ መሆን አለበት።

ታላቋ ብሪታንያ እያነሰችና እየተዋረደች ነው። ለ10 ዓመታት ያህል በሙስሊሟ ፓኪስታን እስር ቤት ስትማቅቅ የነበረችውና አሁንም ከሙስሊሞች ጥላቻና የግድያ ዛቻ ተደብቃ የምትኖረው ጀግና ፓኪስታናዊት ክርስቲያን አስያ ቢቢ በእንግሊዝ ጥገኝነት እንደማታገኝ በብሪታንያ መንግስት ተነግሯታል። ንጹኋን ክርስቲያን ገበሬ ካልተገደለች ካላረድናት እያሉ የሚደነፉት ኢማሞችና ሸሆች ግን በብሪታኒያ ካቴድራሎች ውስጥ ሰተት ብለው በመግባት ጋኔን እንዲጠሩ ይፈቀድላቸዋል። ምን ዓይነት የመተሰቃቀለበት ግብዝ ዓለም ነው፡ ጃል!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Act of God? Crucifixion Cross for Jesus Christ Blown Down on Exeter Cathedral Green

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 2, 2015

Crucifixion crossIt may have been a divine act, or perhaps the result of soft ground.

A wooden cross installed on Exeter’s Cathedral Green for a re-enactment of Jesus Christ’s crucifixion has been blown over.

The central cross of three erected on the grass for the Good Friday Passion play came down in gale-force conditions on Monday night.

The concrete footing of the structure also cracked as it tumbled to the ground.

Adrian Jackson, 40, who is directing the Walk of Witness, said the cast and crew were looking forward to “sharing the Easter story” – despite having a few problems to solve beforehand.

It’s been quite intense this year, but also fun,” he said.

Hundreds of people are expected to watch the annual dramatisation of Christ’s death and resurrection.

Mr Jackson said: “It’s a good opportunity to tell the complete story in a public place. Many people don’t fully understand that story, so it’s a good chance for them to realise why we celebrate Easter.”

A ‘service of unity’ will take place in Exeter Cathedral at 10am – enabling people to worship and hear a Christian message – before the Biblical scenes unfold outside.

The main action will take place on the green and a procession will go down the High Street.

Hot cross buns will be handed-out after the play.

Members of various interdenominational churches in the city are working together to stage the play.

Source

__

Posted in Curiosity, Faith | Tagged: , , , | Leave a Comment »

Quake-Proof Cathedral Made of Cardboard

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2013

QuakeProofCathedralYou’ll never look the same way at what lies at the centre of a toilet roll. Last week a $6 million “cardboard cathedral” was formally unveiled in Christchurch, New Zealand, replacing the building destroyed by the devastating 2011 earthquake.

Made from 98 giant cardboard tubes, the new Transitional Cathedral will hold 700 worshippers and is designed to last for up to 50 years – until a more permanent replacement can be built. The tubes are coated with three layers of waterproof polyurethane and most are sheltered by the polycarbonate roof, which is translucent and so glows when the cathedral is lit at night.

The cathedral was designed by Shigeru Ban, a Japanese architect who has been building with cardboard since 1986. Since then, Ban has designed everything from an art museum in Metz, France, to emergency accommodation following the Japanese earthquake and tsunami.

He says the new cathedral is earthquake-proof, fireproof and won’t get soggy in the rain. “The strength of the materials is unrelated to the strength of the building,” he told the Japan Times. “The first time I used paper was for an interior, but I realised it was strong enough to be used as a structural element – to actually hold up the building.” He says wood and paper can withstand quakes that would destroy concrete structures.

Continue reading…

__

Posted in Curiosity, Faith, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: