Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Catastrophic Flood’

የመጨረሻ ሰዓት ጥሪ ለመሀመዳውያን፤ ክርስቶስን ተቀበሉ | መካ እና መዲና በ ጎርፍ ተጥለቀለቁ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2018

ኢትዮጵያ ውስጥ ተቀምሞ የተላከው ጥቁር ደመና በባቢሎኗ ሳዑዲ ኃይለኛ ዝናብና በረዶ አወረደ። የዓለም መስጊዶች ሁሉ እናት በሆነችው የመካዋ መስክጊድ ላይ ታይቶ የማይታወቅ በረዶ ወረደ፣ ህንጻዎቻቸውና መኪናዎቻቸውም ከካርቶን እንደተሠራ ሳጥን ጥርግርግ ብለው በጎርፍ ተወሰዱ። ጎርፉ እስካሁን 50 የሚሆኑ ሰዎችን ህይወት ቀጥፏል።

አልዋሽም፤ ሰው ከሚመስሉት አረቦች ይበልጥ የሚያሳዝኑኝ ግመሎቹና እንስሳቱ ናቸው።

በተለይ ልባቸውን አደንድነው ክርስቶስን ለካዱት ሞኝ ወገኖቻችን፤ ሰዓቱ ደርሶባችኋል፤ እድሉ እያመለጣችሁ ነው! ቀላል አይምሰልን፤ በተለይ በኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ላይ ከፍተኛ ፍርድ ይፈረዳል፤ ሰላማዊ መሆን ብቻ በቂ አይደለም፤ በእስያ እና በየአረብ አገራቱ ያሉት ሙስሊሞች ምናልባት ወንጌልን ለመስማት እድሉ ላይኖራቸው ይችላል፤ የኢትዮጵያውያኖቹ ግን ምንም ምክኒያት ሊኖራችሁ አይችልም፤ ስለዚህ፡

ከሌሎች አገሮች ሙስሊሞች የበለጠ በእግዚአብሔር አገር በኢትዮጵያ ወንጌልን ለዘመናት ሰምታችኋል፣ የእግዚአብሔር ፍቅር ምን እንደሚመስል ተዋሕዷውያን አሳይተዋችኋል፤ በኋላ አልሰማሁም፣ አላየሁም ማለት አትችሉምና ዛሬውኑ በሲዖል እየተቃጠለ ያለውን መሀመድ አብዱአላህን ትታችሁ ወደ መድሀኔ ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ኑ እና ተፈወሱ፣ ዳኑ!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የመሀመድ ባሪያዎች ለፍጥረታት ያላቸው ጭካኔ VS. የተክልዬ ልጆች ለፍጥረታት ያላቸው ፍቅር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018

* በ ባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ ጨካኞቹ አረቦች አገልጋይ ግመሎቻቸውን ለጎርፍ አደጋ አሳክፈው ሰጧቸው

በርሃ = ሲዖል

+ በቅድስት ኢትዮጵያ (አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን) የተክልዬ ልጆች ውሻዋን ከጎርፍ አደጋ አዳኗት

ለምለም = ገነት

____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ልክ እንደ እህቶቻችን ፥ ጨካኞቹ አረቦች አገልጋይ ግመሎቻቸውንም ለኃይለኛው ጎርፍ አጋለጧቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018

ከፍተኛ የጎርፍ መጥለቅለቅ በ ባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ

እነዚህን ወራዳ የባቢሎን ልጆች እግዚአብሔር ይበቀላቸው!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፯]

በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን።

በአኻያ ዛፎችዋ ላይ መሰንቆቻችንን ሰቀልን።

የማረኩን በዚያ የዝማሬን ቃል ፈለጉብን፥ የወሰዱንም። የጽዮንን ዝማሬ ዘምሩልን አሉን።

የእግዚአብሔርን ዝማሬ በባዕድ ምድር እንዴት እንዘምራለን?

ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ብረሳሽ፥ ቀኜ ትርሳኝ።

ባላስብሽ፥ ምላሴ በጕሮሮዬ ይጣበቅ፤ ከደስታዬ ሁሉ በላይ ኢየሩሳሌምን ባልወድድ።

አቤቱ፥ በኢየሩሳሌም ቀን የኤዶምን ልጆች አስብ። እስከ መሠረትዋ ድረስ አፍርሱ አፍርሱ ያሉአትን።

አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።

ሕፃናቶችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

እሰይ! | ባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ ከፍተኛ የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ ደረሰባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 3, 2018

ህንጻዎቻቸውና መኪናዎቻቸው ከካርቶን እንደተሠራ ሳጥን ጥርግርግ ብለው ሲወሰዱ የእነዚህን ጥጋበኞች ከንቱነት ያሳየናል።

እንግዲህ፡ ተይ! ተብላለች ባቢሎን፤ በቃችሁ! ተብለዋል ከርሷ ጋር የሚሸረምጡትገና ምን አይው! በቅርቡ እሳት ከላይ ይወርድባቸዋል!

የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፯

፳፮ ይህንም ቃሌን ሰምቶ የማያደርገው ሰው ሁሉ ቤቱን በአሸዋ ላይ የሠራ ሰነፍ ሰውን ይመስላል።

፳፯ ዝናብም ወረደ ጎርፍም መጣ ነፋስም ነፈሰ ያንም ቤት መታው፥ ወደቀም፥ አወዳደቁም ታላቅ ሆነ።

______

Posted in Curiosity, Faith | Tagged: , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: