Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Caspian Sea’

Turkey Illegally Seized German-Run School in Ethiopia, Says Manager | በኢትዮጵያ ጀርመን-መራሽ ትምህርት ቤቶችን ቱርክ በሕገ-ወጥ መንገድ ወረሰች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 17, 2021

💭 በኢትዮጵያ ጀርመንመራሽ ትምህርት ቤቶችን ቱርክ በሕገወጥ መንገድ ወረሰች

👉 ጀርመናዊው የትምህርት ቤቶቹ ሐላፊ፤ ኖርበርት ሄልሙት ዲንሴ፤

💭 ጠንካራ የሕግ የበላይነት ሥርዓት ባለበት እና የአፍሪካ ህብረት ዋና ጽህፈት ቤት ፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽንን እና በርካታ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰቦችን በማስተናገድ ባለበት ሀገር ውስጥ የህግ የበላይነት ካልተጠየቀ የውጭ ኢንቬስትሜንት በኃይል ይወሰዳል ብሎ ማመን አይቻልም

💭 “What has happened to our investment is odd for any listener,” Dinse wrote in English. “In a country with a strong system of the rule of law and hosting the Head Office of African Union, United Nations Economic Commission for Africa and many diplomatic communities, it is unbelievable that foreign investment can be taken forcefully without recourse Rule of Law.

Ethiopia has illegally transferred a school run by German investors to Turkey’s state-run Maarif Foundation, according to the manager of the school.

Turkish authorities claim the school was affiliated with the Gülen movement, a faith-based group inspired by Turkish Muslim cleric Fethullah Gülen.

Maarif, which was established prior to a coup attempt on July 15, 2016 through legislation in the Turkish parliament, has targeted the closure of Gülen-linked educational institutions since the abortive putsch as part of the foreign policy of Turkey’s ruling Justice and Development Party (AKP), which labels the movement as a terrorist organization and accuses it of orchestrating the failed coup. Gülen and the members of his group strongly deny any involvement in the abortive putsch or any terrorist activity.

The school was run by the STEM Education Private Limited Company, founded by German investors in Addis Ababa. It is the second such school the Maarif Foundation has taken over in Ethiopia, after assuming control of another school in Harar in July 2019.

A letter from by Dr. Norbert Helmut Dinse, the general manager of the company, addressed to the German Embassy in Ethiopia, the Ethiopian prime minister and other federal and local authorities, was shared on Twitter by journalist Oktay Yaman.

Etiyopya’da Maarif Vakfı’na devredilen okullar hakkında:
Berlin’e ulaşan bilgiye göre, okulları Alman yatırımcılar işletiyormuş. Almanya Dışişleri Bakanlığı, Etiyopya’daki Alman Büyükelçiliği’yle irtibata geçti.
Dr. Norbert Helmut Dinse’nin mektubu yetkilileri harekete geçirdi. pic.twitter.com/doVUeX99ER

— Oktay Yaman (@JournalistYaman) July 15, 2021

What has happened to our investment is odd for any listener,” Dinse wrote in English. “In a country with a strong system of the rule of law and hosting the Head Office of African Union, United Nations Economic Commission for Africa and many diplomatic communities, it is unbelievable that foreign investment can be taken forcefully without recourse Rule of Law.

“Our Investment, STEM Education Plc. which operates in the trade name of ‘Intellectual
Kindergarten, Primary and Secondary School’, is wholly foreign-owned in Ethiopia engaged in educational services,” Dinse wrote, “Initially, the company was established by Turkish Investors. Through time, the three German investors acquired the investment following all procedures required under the law. German investors stepped in and took over the parent company again in full compliance with the requirements of the laws of the land.”

Dinse claims that the problems surrounding the school had started in September 2019 when the local authorities decided to close it.

“We have made every effort to get administrative remedies from different offices,” Dinse said.

“Fortunate enough, the Federal Ministry of Education understood our side, proved the legality of our status, and gave us a school license at the beginning of this academic year (2020-21). But a month later, the school’s commencement, Oromia and Sebeta Education Bureau came to the school with gunned police and expelled all the staff and children from the school Friday, January 29, 2021, while the teaching is going on.”

Dinse went on to say that a committee comprising the offices of the Ethiopian Attorney General, Ethiopia Investment Agency, ministers of education and foreign affairs and Oromia Education Bureau was formed to tackle the issue.

“Unfortunately, on July 14, 2021, staff from the Sebeta Education bureau and the Turkish staff of Maarif Foundation trespassed our compound and took photos and left out. Our Security Company could not stop them from the entrance. Today, the same people came, broke keys of our buildings, destroyed the security system and took all illegal actions,” Dinse said.

Turkish authorities claim the school was taken over after a legal battle that spanned several years.

“Official handover of the school will soon follow after the conclusion of the asset transfer,” Levent Şahin, the Maarif’s Ethiopia representative, told the Anadolu news agency.

“We strongly believe that our investment is well protected by the Ethiopian Investment Laws, International Investment Treaties adopted by Ethiopia and the Bilateral Investment Treaty between Ethiopia and Germany,” Dinse wrote, requesting “all concerned stakeholders to stop the outrageous conduct of Oromia and Sebeta Education Bureau and Maarif Foundation from illegally seizing our investment.”

According to Birol Akgün, chairman of the Maarif Foundation, they have taken over 216 schools affiliated with the Gülen movement in 44 countries.

President Recep Tayyip Erdoğan’s AKP has jailed some 96,000 people while investigating a total of 622,646 and detaining 301,932 over alleged links to the movement as part of a massive purge launched under the pretext of an anti-coup fight, according to the latest official figures.

Source

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

እኔ ኢትዮጵያን የሚጠላው ሰይጣን ብሆን ኖሮ ልክ አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ እየሠራውን ያለውን ሥራ ሁሉ ነበር የምሠራው። የዚህ ቆሻሻ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መደቆስና ማፈራረስ፣ ኢትዮጵያውያን ማዋረድና ለባርነት ማጋለጥ ነው። ከአልሲሲ ጋር በሶቺ ሲገናኝ ሩሲያ የአደራዳሪ ፍላጎት እንዳላት ፕሬዚደንት ፑቲን ፈቃደኝነታቸውን አሳይተው ነበር፤ ነገር በማግስቱ ፊቱን ወደ አሜሪካ አዙሮ ኢትዮጵያ ከሩሲያም ከአሜሪካም ድጋፍ እንዳታገኝ አደረጋት። ተመሳሳይ ክስተት በእህት ክርስቲያን አገር በአርሜኒያም እያየን ነው፤ የአርሜኒያው መሪ ልክ እንደ አብዮት አህመድ አሊ የባለሀብቱ ጆርጅ ሶሮስ ምልምል ስለሆነ አርሜኒያን ከሩሲያ በማራቅ ወደ አሜሪካ መጠጋቱን መረጠ፤ በዚህም ሩሲያን አስኮረፈ። አሁን ከአዘርበጃን ጋር ጦርነቱ ሲቀሰቀስ አርሜኒያ የሩሲያንንም የአሜሪካንንም ድጋፍ ለማግኘት አልተቻላትም። አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦“ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

በሉሲፈራውያኑ ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ እንዲሁም በአረቦች ድጋፍ የሚንቀሳቀሱት አብይ አህመድ እና ጀዋር መሀመድ ሁሉንም አብረው እንደሚያንቀሳቅሱና ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተል እያዘጋጁ እንደሆነ ሚነሶታን ጠይቁ። የተዋሕዶ ልጆች ሆይ፡ በእነ ጀማል እና መሀመድ የሚመራው ሠራዊት አሁን ወደ ኦሮሚያ ወደተሰኘው ክልል ወታደሮች እልካለሁ ቢል አትመኑት፣ “ቤተክርስቲያንን እራሳችንን እንጠብቃለን!” ብለን መነሳሳት ስንጀምር ደንግጠው ነው፣ ማዘናጊያ ነው፤ በደሉ ሁሉ ለአንድ ዓመት ያህል ያለማቋረጠ ተፈጽሟል፤ ሠራዊቱን ሊያጠነክሩት የሚችሎትን ጄነራሎች አንድ ባንድ ገድሏል፤ ስለዚህ ዐቢይ አህመድና የጂሃድ ቡድኑ ከስልጣን መወገድ ይኖርበታል። አለቀ!

👉 ዘመነ ክህደት፤ ዘመነ ባንዳ!

.አይ.ኤ ስልጣን ላይ ያወጣሃል፣ ተቃዋሚ ይፈጥርሃል ከስልጣን ያወርድሃል ፣ ይገድልሃል

አበበ ገላው፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ፕሮፈሰር አልማርያም፣ ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አይሻ መሀመድ፣ ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል፣ ደመቀ መኮንን፣ ጀዋር መሀመድ፣ ለማ መገርሳ፣ አብይ አህመድ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ሁሉም ታሪካዊቷን መንፈሳዊት ኢትዮጵያን ለምጉዳት ነፍሳቸውን የሸጡና የ666ቺፕሱን ያስቀበሩ ስጋውያን የሲ.አይ./ CIA ቅጥረኞች ናቸው! ሌሎችም አሉ! አዎ! “ኢሳት” “ኢትዮ360” ወዘተ ከመጀመሪያቸው ጀምሮ በእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና በሲ.አይ.ኤ የሚደገፉ ከእንሽላሊቱ ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ ድጎማ የሚያገኙ ሜዲያዎች ናቸው። ሌሎችም ብዙዎች ተቋማት፣ ሜዲያዎችና ግለሰቦች አሉ!

👉 “The Coming Armenian & Ethiopian Genocide | የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ ነግሷል”

👉 “እንደ ጥንቸል ፈርቶ የፋፋውን ግራኝን እና የወራሪ ሉባ ጦሩን ይህች የአርሜኒያ አይጥ በቅርቡ እንዲህ አንቃ ትገድላቸዋለች”

________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግዙፍ ፍንዳታ በባኩ | ይህ የኢትዮጵያ ካርታ ከቀናት በፊት ታይቶኝ ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 4, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 በክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ ጭፍራ በአዘርበጃን ባኩ ከተማ ባሕረ ካስፒያን ላይ መንስኤው ያልታወቅ ግዙፍ ፍንዳታ ከሰዓት በፊት ተከስቷል።

💭 በኡራኤል ዕለት ደመናው ላይ ልክ ይህ ካርታ ታይቶኝ ነበር ፤ በቪዲዮ ተቀርጿልና ነገ ለማቅረብ እሞክራለሁ።

🔥 የ፯/7 ጊዜ የF1 ጥቁሩ ቻምፒየን ኦባማ የኢትዮጵያን መስቀል በኪሱ አድርጎ እንደሚሄድ አሳየኝ

🚗 F1 የሞተር ስፖርት ውድድሩ በትናንትናው ዕለት በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ በአዘርበጃን ባኩ ተካሄደ።

🔥 የእኅት አገር አርሜኒያ ክርስቲያን ሰራዊት ጠቅላዩን ከስልጣን እንዲወርድ ጠየቀ|“የኢትዮጵያም” ሰራዊት ገና ዱሮ እንዲህ ማድረግ የነበረበት

አለመታደል ሆኖ ልፍስፍስ፣ አሳፋሪና ቅሌታም ትውልድ በአገራችን በቅሎ ነው እንጂ በአረመኔው በግራኝ አብዮት አህመድ ላይ አመጽ መቀስቀስና ይህን አውሬውም የሚጠርግ “ኢትዮጵያዊ” ሠራዊት ልክ ገና እነ ኢንጂነር ስመኘውን እንደገደላቸው መነሳሳት ነበረበት።

በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ የሚደርሰው በክርስቲያን ኢትዮጵያም ላይ ይደርሳል

በሁለቱ እህታማሞች እና ጥንታውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት፤ በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!

ባለፈው መስከረም የሃገራችን አዲስ ዓመት መግቢያ ላይ በክርስቶስ ተቃዋሚዋ የምትመራዋ ሙስሊም አዘርበጃን በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ ጦርነት ከፈተች። አርሜኒያ የቱርኮችን ድሮኖች በመጠቀም በናጎርኖ ካራባኽ የሚገኙትን ጥንታውያኑን ክርስቲያኖች ጨፈጨፈች፤ ዓብያተ ክርስቲያናቱንና ገዳማቱን አፈራረሰች።

የባለሃብቱ ጆርጅ ሶሮስ ወኪል የሆነው የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺንያን በአርሜኒያ እና አዘርበጃን መካከል በተፈጠረው ጦርነት ልክ እንደ ግራኝ ክህደት የተሞላበት “የሰላም ስምምነት” በመፈረሙ አገሪቷ ላለፉት ሳምንታት በከፍተኛ የተቃውሞ ማዕበል ላይ ትገኛለች። አርሜኒያውን፤ ጀግኖች!

ኢትዮጵያውያን ኢንጂነር ስመኘው ሲገደል፣ እነ ጄነራል አሳምነው ሲገደሉ፣ በኦሮሚያ ሲዖል ኢትዮጵያውያን ሲታገቱ፣ ሲጨፈጨፉና ሲፈናቀሉ አራት ኪሎ ያለውን ቤተ ፒኮክ እና ፓርላማ እንዲህ መውረር ነበረባቸው። ይህን ሳያደርጉ ስለቀሩ ነው አሁን እባቡ ዐቢይ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ላይ ለጀመረው ጥቃት የእሳት ማገዶ እያደረጋቸው ያለው። ግራኝ የሰበሰባቸው ወታደሮች በብዛት ወደ ሱዳን እየሸሹ እንደሆነ ዜናዎች እየወጡ ነው። በዘመነ ኮሮና እንደገና ስደት? አሳዛኝ ነው! የዚህ ጦርነትቀስቃሽ በእብሪት የተወጠረውና ለድርድር አልቀመጥም ያለው ግራኝ መሆኑን አንርሳው።

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

እኔ ኢትዮጵያን የሚጠላው ሰይጣን ብሆን ኖሮ ልክ አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ እየሠራውን ያለውን ሥራ ሁሉ ነበር የምሠራው። የዚህ ቆሻሻ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መደቆስና ማፈራረስ፣ ኢትዮጵያውያን ማዋረድና ለባርነት ማጋለጥ ነው። ከአልሲሲ ጋር በሶቺ ሲገናኝ ሩሲያ የአደራዳሪ ፍላጎት እንዳላት ፕሬዚደንት ፑቲን ፈቃደኝነታቸውን አሳይተው ነበር፤ ነገር በማግስቱ ፊቱን ወደ አሜሪካ አዙሮ ኢትዮጵያ ከሩሲያም ከአሜሪካም ድጋፍ እንዳታገኝ አደረጋት። ተመሳሳይ ክስተት በእህት ክርስቲያን አገር በአርሜኒያም እያየን ነው፤ የአርሜኒያው መሪ ልክ እንደ አብዮት አህመድ አሊ የባለሀብቱ ጆርጅ ሶሮስ ምልምል ስለሆነ አርሜኒያን ከሩሲያ በማራቅ ወደ አሜሪካ መጠጋቱን መረጠ፤ በዚህም ሩሲያን አስኮረፈ። አሁን ከአዘርበጃን ጋር ጦርነቱ ሲቀሰቀስ አርሜኒያ የሩሲያንንም የአሜሪካንንም ድጋፍ ለማግኘት አልተቻላትም። አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦“ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

በሉሲፈራውያኑ ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ እንዲሁም በአረቦች ድጋፍ የሚንቀሳቀሱት አብይ አህመድ እና ጀዋር መሀመድ ሁሉንም አብረው እንደሚያንቀሳቅሱና ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተል እያዘጋጁ እንደሆነ ሚነሶታን ጠይቁ። የተዋሕዶ ልጆች ሆይ፡ በእነ ጀማል እና መሀመድ የሚመራው ሠራዊት አሁን ወደ ኦሮሚያ ወደተሰኘው ክልል ወታደሮች እልካለሁ ቢል አትመኑት፣ “ቤተክርስቲያንን እራሳችንን እንጠብቃለን!” ብለን መነሳሳት ስንጀምር ደንግጠው ነው፣ ማዘናጊያ ነው፤ በደሉ ሁሉ ለአንድ ዓመት ያህል ያለማቋረጠ ተፈጽሟል፤ ሠራዊቱን ሊያጠነክሩት የሚችሎትን ጄነራሎች አንድ ባንድ ገድሏል፤ ስለዚህ ዐቢይ አህመድና የጂሃድ ቡድኑ ከስልጣን መወገድ ይኖርበታል። አለቀ!

👉 ዘመነ ክህደት፤ ዘመነ ባንዳ!

.አይ.ኤ ስልጣን ላይ ያወጣሃል፣ ተቃዋሚ ይፈጥርሃል ከስልጣን ያወርድሃል ፣ ይገድልሃል

አበበ ገላው፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ፕሮፈሰር አልማርያም፣ ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አይሻ መሀመድ፣ ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል፣ ደመቀ መኮንን፣ ጀዋር መሀመድ፣ ለማ መገርሳ፣ አብይ አህመድ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ሁሉም ታሪካዊቷን መንፈሳዊት ኢትዮጵያን ለምጉዳት ነፍሳቸውን የሸጡና የ666ቺፕሱን ያስቀበሩ ስጋውያን የሲ.አይ./ CIA ቅጥረኞች ናቸው! ሌሎችም አሉ! አዎ! “ኢሳት” “ኢትዮ360” ወዘተ ከመጀመሪያቸው ጀምሮ በእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና በሲ.አይ.ኤ የሚደገፉ ከእንሽላሊቱ ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ ድጎማ የሚያገኙ ሜዲያዎች ናቸው። ሌሎችም ብዙዎች ተቋማት፣ ሜዲያዎችና ግለሰቦች አሉ!

👉 “The Coming Armenian & Ethiopian Genocide | የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ ነግሷል”

👉 “እንደ ጥንቸል ፈርቶ የፋፋውን ግራኝን እና የወራሪ ሉባ ጦሩን ይህች የአርሜኒያ አይጥ በቅርቡ እንዲህ አንቃ ትገድላቸዋለች”

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Europe Losing Its Vision

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 26, 2012

Ed’s note: The continental news Chanel,“Euronews” is broadcasting in 11 languages: English, French, German, Spanish, Italian, Portuguese, Russian, Ukrainian, Arabic, Turkish and Persian. What have Arabic, Turkish and Persian to do with Europe? Why aren’t Hebrew and Greek included? you might ask, Greece is the cradle of Europe, and Israel is closer to Europe in many aspects than Turkey, Arabia or Iran. Well, may be there is some conspiracy against Greece and Israel? Europeans are getting tough and less friendly to these nations. According to the Book of Daniel those apostate western nations who betrayed Christianity will create a temporary alliance of convenience with the Muslim orient. These western nations are assisting Islamic movements in North Africa and the Middle East who are now grabbing power everywhere – these “democratic” nations fight alongside terrorist groups in Syria to topple a secular government while remaining silent when millions of Christians are persecuted and forced to leave their homelands – they are even willing to stage a music show in one of the most undemocratic, intolerant and despotic nations on the planet – Azerbaijan.

May these charming Orthodox grannies baptize the participants in the Holy Spirit, this Pentecost!

Europe’s version of ‘American Idol’ a joke

Normally, its viewers don’t associate “Eurovision” with global politics. The annual singing show is a camp retread of the cultural wasteland of the 1970s — all crashing ballads, gaudy europop and singing penguins. Britain has signaled its contempt for the contest by sending 76-year-old Engelbert Humperdinck as its representative, a man once regarded as a stud but who now looks eerily like one of those Mexican mummies. The crooner was born two decades before Eurovision even started, and it’s touch and go whether he’ll survive the weekend.

However, this year the contest, which holds its finals Saturday, has taken on an unexpected degree of controversy. It is being held in the oil-rich tyranny of Azerbaijan, and while contestants were warming up their acts this week, pro-democracy demonstrators were getting beaten in the streets of Baku. The annual singing contest draws an audience of 125 million across Europe, so the dictatorial regime of Ilham Aliyev had hoped to use it as an opportunity to sell his country to the world. Instead it has been a public relations disaster.

Explainer: What is Eurovision?

Arguably, the outrages in Azerbaijan have exposed a hidden dimension of Eurovision. It is and always has been a very political event. That’s more obvious this year than most because the politics of Europe are so blatantly and unavoidably polarized.

The most obvious problem is one of definition. What on Earth, you might ask, is a central Asian country like Azerbaijan doing in a contest called Eurovision? Nothing about contemporary Azerbaijan marks it out as distinctly European — it’s Islamic, undemocratic and many, many miles away from the continent.

It’s in the contest by an accident of history: Azerbaijan used to be part of the Soviet Union. Its leaders desperately wish to claim some European identity because they want to participate in capital and labor markets — something that should, theoretically, encourage democracy. But Ilham Aliyev also wants to retain the integrity of a classic Asian despotism. As the European Union engages farther eastward, through Turkey, it has to deal with nations and cultures like these that don’t precisely fit its Western, liberal template.

There are plenty of divides within continental Europe itself. Voting has always been political. Britain’s 1997 victory was widely interpreted as a “thumbs up” for having elected the popular liberal leader, Tony Blair; its defeat in 2003 was punishment for the Iraq War. Likewise, Eurovision has traditionally operated a buddy system. Nordic countries often vote for each other and Cyprus typically favors Greece. In a way, that’s a good thing, because it means that no matter how awful an entry is, someone is duty bound to vote for it. Britain has been bailed out by faithful little Malta several times.

Continue reading…

________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , | 10 Comments »

 
%d bloggers like this: