በአሜሪካዋ ፖርትላንድ የአውሮፕላን ማረፊያ፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አውሮፕላን (*Ethiopian Cargo 777)
መሬቱን ሳም አድርጎ በረረ። የሚገርም ነው፡ ባለፈው ጥር ላይ ይኽው አውሮፕላን (*Ethiopian Cargo 777) በኢንዶኔዢያ አየር ክልል አታልፍም ተብሎ በተዋጊ አውሮፕላኖች መሬት ላይ እንዲያርፍ ተገድዶ ነበር።
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2019
በአሜሪካዋ ፖርትላንድ የአውሮፕላን ማረፊያ፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጭነት አውሮፕላን (*Ethiopian Cargo 777)
መሬቱን ሳም አድርጎ በረረ። የሚገርም ነው፡ ባለፈው ጥር ላይ ይኽው አውሮፕላን (*Ethiopian Cargo 777) በኢንዶኔዢያ አየር ክልል አታልፍም ተብሎ በተዋጊ አውሮፕላኖች መሬት ላይ እንዲያርፍ ተገድዶ ነበር።
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: ማረፍ, ብሪቲሽ ኤርዌይስ, አውሮፕላን, የብሪታኒያ አውሮፕላን, የኢትዮጵያ አየር መንገድ, British Airways, Ethiopian Airlines, Landing | Leave a Comment »