Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Black Genocide’

ዶ/ር አብይ የኢትዮጵያን ሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ካቀደው ከኢሉሚናቲው ቢል ጌትስ ጋር ተገናኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 29, 2019

በዚህ ቪዲዮ ቢል ጌትስ የኢትዮጵያን መሪዎች እያፈራረቀ፡ ለምን እና እንዴት እንደሚያጫውታቸው እናያለን፦

ቢል ጌትስ

ከ ጠ/አብይ አህመድ ጋር ሲገናኝ፤ እርሱም በሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች ያለምክኒያት አለመመረጡን

ቢል ጌትስ

ከ ጠ/ደሳለኝ ኃ/ማርያም ጋር ሲገናኝ፤ እርሱም በሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች ያለምክኒያት አለመመረጡን

ቢል ጌትስ

ከ ዶ/ቴዎድሮስ አድሃኖም፤ ከአለም ጤና ድርጅት መሪ ጋር ሲገናኝ፤ እርሱም በሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች ያለምክኒያት አለመመረጡንሚስጥራዊው የዓለም ጤና ድርጅት አለቃ፡ ዶ/ር አድሃኖም ሳይሆኑ፡ ቢል ጌትስ ነው። ዶ/ር አድሃኖምን የመረጡት የእነ ቢል ጌትስን የኃጢአት ተራራ እንዲሸከሙላቸው ነውUseful Idiot/ ጠቃሚ ቂል

ቤል ጌትስ

በ ጠ/መለስ ዜናዊ ቀብር ላይ ያለመክኒያት አለመገኘቱን፤ አቶ መለስም በሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች በምክኒያት መገደሉን

በግልጽ እናያለን።

በምንጠቀምበት የማይክሮሶፍት ዊንዶውስ ሶፍትዌር (የመስኮቶች ለስላሳ ዕቃ) ባለ ኃብት ለመሆን የበቃው ቢል ጌትስ በአገራችን የድር መስኮት በኩል እየተለሳለሰ ገብቷል።

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስደንጋጭ አዲስ መረጃ | የአሜሪካ እና የእንግሊዝ የስለላ ተቋማት በጥቁር አፍሪቃውያን ላይ “ኤድስ” አሰራጭተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 29, 2019

የቀድሞው የተባብሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊን፤ የስዊድናዊውን ዲፕሎማት ሃመርስጆልድ አሟሟት አስመልክቶ አንድ በዴንማርካዊ ፊልም ሠሪ የተሠራ ጥናታዊ ፊልም በ “ሳንዳንስ ፊልም ፊስቲቫል” ላይ ባለፈው ቅዳሜ ቀርቧል።

በዚህ Cold Case Hammarskjold,’ በተሰኘው ፊልም፤ እ..አ በ 1961 .ም የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊን የገደሉት በእንግሊዝና አሜሪካ የስለላ ድርጅቶች የሚደገፉት ነጭ የደቡብ አፍሪቃ ቅጥረኞች እንደነበሩ ተጠቁሟል።

በዚህ አያበቃም፤ ከእነዚህ እርኩስ ቅጥረኞች ያፈነገጠው ግለሰብ አሁን በተጨማሪ እንደጠቆመው ከሆነ እነዚሁ የሲ.አይ.ኤና አባሮቹ ቅጥረኞች የደቡብ አፍሪቃን ጥቁር ሕዝቦች ለመጨረስ ኤች.አይ.ቪ ቫይረስ የሚያሰራጭ መርፌ ሆንብለው ይወጓቸው ነበር።

በእነዚህ ሉሲፈራውያን እየተሠራ ያለው ሥራ ለጆሮ የሚቀፍ ነው፤ ህሊና ላለው ተቀባይነት የማይኖረው ዲያብሎሳዊ ተግባር ነው። በአገራችንም እህቶቻችንን እና ሕፃናቶቻችንን በመከተብና በመመረዝ ላይ ናቸው።

እስኪ ይታየን፤ ሰው አገር ሄደው፣ እነርሱ አምላክ ሆነው በእግዚአብሔር አምሳያ የተፈጠርውን ፍጥረት ለማጥፋት ይህን ያህል ሲተጉ፤ ምን ዓየነት እርኩሶች ቢሆኑ ነው እነ ሲ.አይ.. ኤፍ..አይ እና ኤም.አይ.ፋይቭ????!!! ልክ እንደ መሀመዳውያኑ፡ ይህች ዓለም ለእነርሱ ብቻ ናት፤ ብቻቸውን ሊኖሩባት ይሻሉ።

የፍትሕ ጩኸት ጽዋ በእግዚአብሔር ፊት ሞልቶ ፈሷል፤ ሁሉን ነገር አንድ በአንድ በቪዲዮው የሚቀዳው የአብርሃም፣ ይስሃቅና፣ ያዕቆብ አምላክ ፈጥኖ ለውርደት ያብቃቸው። ይኽ ሰይጣናዊ እኩይነት፣ በእግዚአብሔር ላይ የታወጀ፣ ሆኖም ሊያሸንፉት የማይችሉት ጦርነት ነው። እግዚአብሔር አይቻለሁ ብሎ በፍርድ ተንስቷል!

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፩፥፰]

ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፥፩፤፪]

መበለቶችም ቅሚያቸው እንዲሆኑ፥ ድሀ አደጎችንም ብዝበዛቸው እንዲያደርጉ፥ የድሀውን ፍርድ ያጣምሙ ዘንድ፥ የችግረኛውንም ሕዝቤን ፍርድ ያጐድሉ ዘንድ የግፍን ትእዛዛት ለሚያዝዙ፥ ክፉንም ጽሕፈት ለሚጽፉ ወዮላቸው!


CIA-backed’ Mercenaries Spread HIV in S. Africa, ex-Member Claims


A Sundance documentary ostensibly about the 1961 plane crash which killed then UN Secretary-General, Dag Hammarskjold, contains explosive claims of a conspiracy to spread HIV among South Africa’s black population.

Directed by controversial Danish journalist, filmmaker, and provocateur Mads Brügger, ‘Cold Case Hammarskjold,’ debuted Saturday at the Sundance Film Festival.

It details an investigation into the largely unsolved death of Swedish diplomat and former UN Secretary-General Dag Hammarskjold, whose DC-6 plane crashed near Ndola, Northern Rhodesia (modern Zambia). Initial investigations identified the cause as pilot error or mere mechanical fault, though doubts have persisted in the 50+ years since the crash.

Throughout the course of the new documentary, Brügger and his team investigate a white militia, the South African Institute for Maritime Research (SAIMR). According to documents the filmmakers uncovered, the group operated with support from the CIA and British Intelligence and orchestrated the 1961 plane crash which killed Hammarskjold. The documentarians eventually encounter and interview a man named Alexander Jones who is allegedly a former member of the group.

Jones, who is not related to Alex Jones of InfoWars, claims the mercenary group used phony vaccinations to spread HIV with a view to wiping out the black population of South Africa, in addition to carrying out the Hammarskjold assassination.

We were at war,” Jones says, as cited by The New York Times. “Black people in South Africa were the enemy.”

However, medical experts have already dismissed Jones’ claims as medically dubious and unscientific in the extreme.

The probability that they were able to do this is close to zero,” said Dr. Salim S Abdool Karim, the director of Caprisa, an AIDS research center in South Africa, citing the immense resources that would be required to conduct such a far-fetched attempt at genocide.

Notwithstanding the technological limitations of the 1990s, including facilities to rival that of the Centers for disease control and prevention in the US in addition to millions of dollars in funding, HIV is extraordinarily difficult to isolate, transport and grow in a laboratory environment, let alone distribute en masse in a clandestine operation, Dr Abdool explains.

However, Jones claims he visited a research facility in the 1990s that was used for “for sinister experimentation” and that he was certain its intent was“to eradicate black people.”

Many have criticized the filmmakers for helping to sow distrust of the medical establishment in a country that already has one of the highest HIV infection rates in the world while reviving dangerous conspiracy theories that have persisted since the Cold War.

The filmmaker, who has previously been described as a ‘fabulist’ and ‘provocateur’, according to the Hollywood Reporter, admits he has been unable to corroborate Jones’ ever-evolving story; As the documentary makers continued to question Jones, his accounts became more and more dubious as he professed firsthand knowledge of people that had seemingly been brought to his attention by the documentarians themselves.

ምንጭ

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ben Carson: Planned Parenthood Put Abortion Clinics in Black Neighborhoods for Population Control

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 14, 2015

CauseOfBlackDeath

Republican presidential candidate Ben Carson took on the Planned parenthood abortion business in a new FoxNews interview — saying that the abortion giant caught selling aborted babies and aborted baby body parts also has a racist agenda.

Well, maybe I’m not objective when it comes to Planned Parenthood,” Carson said during an interview on Fox News’s “Your World with Neil Cavuto.”

But you know, I know who Margaret Sanger is, and I know that she believed in eugenics, and that she was not particularly enamored with black people,” the doctor added. “And one of the reasons you find most of their clinics in black neighborhoods is so that you can find ways to control that population.”

And I think people should go back and read about Margaret Sanger who founded this place — a woman who, by the way, Hillary Clinton says she admires,” Carson added. “Look up and see what many people in Nazi Germany thought about her — a great person.”

Carson also said he supports efforts to de-fund the Planned Parenthood abortion company.

Well, certainly women’s health is an important issue,” he said. “There are a lot of women’s health organizations that don’t engage in abortion, by the way, so by no means is it a do-or-die situation.”

Keep up with the latest pro-life news and information on Twitter.

I believe that abortion and paying for abortion with federal funding when so many people are against it is just not the right thing to do,” he said.

Source

Blacks Killed by Abortion Since 1990 = 4.4 Million; 11% of U.S. Black Population

__

Posted in Curiosity, Infos, Life | Tagged: , , , , , | 1 Comment »

Ethnic Cleansing in Libya – የሊቢያ በደል በጥቁር ሕዝብ ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 14, 2011

ሊቢያ ውስጥ ጠቆር ባሉ ሕዝቦች ላይ የሚፈፀመው በደል አሁን አልጀመረም። በቀድሞው የሊቢያው ፕሬዚደንት በኮሎኔል ጋዳፊም ጊዜ በጥቁር አፍሪቃያን ላይ አድሎ ይፈጸም ነበር። ኮሎኔሉ የአውሮፓውያን መንግሥታት ለማስደሰት ሲል ወደ አውሮፓ ለመግባት የሚመኙትን አፍሪቃውያን ስደተኞች በየካምፑና እስር ቤቱ እያጎረ ያሰቃያቸው ነበር።

አሁን ደግሞ በአውሮፓውያን እርዳታ ጋዳፊን የፈነቀሉት ሀይሎች የሰሜን አትላንቲኩ ውል ድርጅት አለቃዎቻቸው እያዩ “ጥቁር” አፍሪቃውያንን መንጥረው መጨፍጨፉን ቀጥለውበታል።

NATO እንደነ ቢቢሲ፡ ሲኤንኤን እና አልጀዚራ በመሳሰሉት ቀጣፊ የዜና ማሰራጫዎች አማካይነት ጸረ ጥቁርአፍሪቃ የሆነ ፕሮፓጋንዳ በመንዛት አፍሪቃውያኑ የኮሎኔል ቀጣፊ ቅጥሮች እንደሆኑ ስማቸው እንዲጠፋ አስተዋጽኦ አድረጓል። የአፍሪቃ አገሮች የጋዳፊ ደጋፊዎች እንደሆኑ፡ ኮሎኔሉም በአፍሪቃውያን ዘንድ ተወዳጅ እንደሆነ አድርገው ነው የዜና ማሰራጫዎቹ እስካሁን ደግመው ደጋግመው የሚቀባጥሩት።

በጥቁሮች ላይ እየተካሄደ ስላለው አሰቃቂ ጭፍጨፋ የሚናገሩ ብዙ ቪዲዮች ዩቲውብ ላይ ማየት በምንችልበት ወቅት፡ እነ ኦባማ፡ ሳርኮዚና ካሜሮን እንዲሁም የ “ሰብዓዊ መብት” ተሟጋች ነን የሚሉት ድርጅቶች ሁሉ የተቃውሞ ድምጻቸውን እስካሁን አላሰሙንም፡ ሊቢያ ውስጥ የሊቢያ ተወላጅ የሆኑ ጥቁር ሊቢያውያን እንዳሉ መናገርም አይፈልጉም። እንዲያውም ሊቢያ የአፍሪቃ ክፍለ ዓለም ውስጥ እንደማትገኝ አድርገው ነው ዜና ማሰራጫዎቻቸው የሚለፍፉት።

በሊቢያ የተካሄደው የአውሮፓውያኑ ዘመቻ በጥንቃቄና በፕላን ታቅዶ የተዘጋጀ ዘመቻ ነው። ሁለት ወፍ ባንድ ድንጋይ ለመግደል በማቀድና አፍሪቃውያኑ ስደተኞችም በሊቢያ በኩል አድርገው ወደ አውሮፓ እንዳይገቡ “የጋዳፊ ቅጥረኞች” የሚል ስም በመስጠት ገና ሊቢያ እያሉ በሰፊው እንዲገደሉ እየተደረገ ነው። “ውሻውን መጥፎ ስም ሰጥተህ ግደለው” እንዲሉ። ስርሰደድ የሆነው የአረብዘረኝነት በሽታ በጣም አመቺ እንደሆነ የተረዱት “ብልጥ” አውሮፓውያን ድንበራቸውን ኢሰብዓዊ በሆነ መልክ ድንበሮቻቸውን “ለመከላከል” ወስነዋል። አፍሪቃውያን ሞቱ አልሞቱ ግድ እንደማይሰጣቸው ዲያብሎሳዊ ድርጊቶቻቸው ሁሉ በግልጽ ይናገራሉ።

ምንም እንኳን ደቡብ አፍሪቃ እና ናይጀሪያ የኔቶን ወረራ መጀመሪያ ላይ በመደገፍ አሳፋሪ የሆነ ድርጊት ለመፈጸም ቢበቁም፡ ይህ የአውሮፓውያን የባርነት እና አዲስ የቅኝ ገዥነት መንፈስ ወደ አፍሪቃ እየመጣ እንደሆነ የአፍሪቃው ህብረት ገና ከመጀመሪያው ተገንዝቦት ነበር። ድምጹ አልተሰማም እንጂ!

የሊቢያ ሕገ መንግሥት በእስልምና ላይ የተመሠረተ እንደሚሆን የአዲሱ ሊቢያ መስተዳደር መሪዎች በግልጽ ተናግረዋል። ታዲያ እነዚህ በሙስሊምነታቸው እንደሚኮሩ የሚናገሩት ሊቢያውያን ልክ ሱዳን በዳርፉር ጥቁር ሙስሊሞች ላይ እንዳካሄደችው ዓይነት ጭፈጨፋ አሁንም ጎረቤት በሆነችው ሊቢያ በጥቁር ሙስሊሞች በጥቁር አፍሪቃውያን ሙስሊሞች ላይ የሚዘገንን የግድያ ዘመቻ እያካሄዱ ነው፡ የዓለም ማሕበረሰብም እንዳላየና እንዳልሰማ ዝም ማለቱን መርጧል።

 

____________________________________________

Posted in Ethiopia, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: