Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Birhanu Jula’

Sudan Unrest: Easter + Ramadan & Ethiopia’s Fake ‘Field Marshall’ Jinni Jula Connection

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2023

💭 የሱዳን አለመረጋጋት፡ ፋሲካ + ረመዳን እና የኢትዮጵያ የውሸት ‘ፊልድ ማርሻል’ የጂንኒ ጁላ ግንኙነት

😈 ነገረ ጨለማው/ብርሃኑ ጁላ /😈

በወያኔ ተማርኮ የነበረው ጋላ-ኦሮሞ፡ ጂኒ ጁላ በዲያብሎሳዊ የበቀል መንፈስ ተነሳስቶ ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አምላኩ ከአንድ ሚሊየን በላይ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ክርስቲያን ወገኖቼን ደም ገበረ። ለዚህም እርኩስ ሥራው በአክሱማውያን ላይ ለመሳለቅ በፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝና በከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ፈቃደኝነት፡ ‘ፊልድ ማርሻል’ የተሰኘ የቍራ ማዕረግ ተሰጠው።

ሱዳን አሁን የገጠማት ቀውስ ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ዘመዶቿ በአክሱም ጽዮን ላይ የከፈቱት የጸረ-ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጂሃድ አካል በመሆኗ ነው። ሩሲያን በማስጠጋቷ ብቻ አይደለም። ደካሞቹ አማራዎችና የሕወሓት ከሃዲዎች እንቅፋት ሆኑ እንጂ አረመኔዎቹን የኢሳያስ አብደላ-ሃሰንን እና የጋላ-ኦሮሞውን አገዛዞች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለማስወገድ አስመራም አዲስ አበባም ገና ዱሮ ነበር እንደ ካርቱም ተመሳሳይ ከባድ እሳት መሞቅ የነበረባቸው። አሳፋሪና ወራዳ ትውልድ!

ቁራዎቹ ጂኒ ጁላ እና ግራኝ አህመድ አሁን ውጥረት ላይ ከሚገጁት ከእነ ጄነራል አል-ቡርሃን (ቡርሃን + ብርሃኑ)፣ ኮማንደር ሃምዳን ዳ’ጋላ’ኦ እና የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጋር ሆነው ነው በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ጂሃዱን እያምታቱ የጀመሩት። እያንዳንዱ ታች በእንግሊዝኛው የተጠቀሰው ሃገር፣ ተቋም ወይም ግለሰብ አንድ በአንድ እየተመታ መሆኑን ያው እያየነው ነው። ከጽዮን ላይ እጃችሁን አንሱ! ብለናል።.

👉 ቀጣዩ ጽሑፍ በአቻምየለህ ታምሩ የቀረበ ነው፦

ባለጊዜ ስለሆነ ብቻ በጋዜጠኞችና በሚተቹ ግለሰቦች ላይ እየዛተ ያዙል ልቀቁኝ በማለት ሲደነፋ የሚውለው ብርሃኑ ጁላ ራሱን ወታደር ሆኖ ያገኘው ባጋጣሚ ነበር። ብርሃኑ ጁላ ራሱን ጦር ሜዳ ያገኘው ደርግ የገበሬ ልጆችን እያነቀ ወደ ጦር ግንባር ሲያግዝ አብሮ ተግዞ ነበር። ብሬም ወደ ጦር ግንባር የተሰማራው የደርግን ለብ ለብ ወታደራዊ ስልጠና ጨርሶ በሰሜን በኩል የተነሱትን ገንጣይ አስገንጣዮቹን ሻዕብያንና ወያኔን ለመውጋት ነበር።

ሆኖም ግን የተሠጠውን ብሔራዊ ተልዕኮ ሳይፈጽም በ1981 ዓ.ም. ጎብየ በተባለ ቦታ በኢትዮጵያ ሠራዊትና በወያኔ የገበሬ ወታደሮች መካከል በተካሄደው ጦርነት ተሸንፎ “ሜይደይ” ወይም ወያኔዎች 22 እያሉ በሚጠሩት ክፍለ ሠራዊት ተማረከ። የማረኩት የወያኔ የገበሬ ወታደሮች እንዳይገድሉት ስለፈራ “አየር ወለድ ነኝ”፤ “ሐኪም ነኝ”፤ “ከሔሊኮፕተርም እዘላለሁ” በማለት ራሱን አሻሽጦ ሕይዎቱን አተረፈ። ለተወሰነ ወራት ያህል ተሃድስ ከሰጡት በኋላም መለስ ዜናዊና ክንፈ አብርሃ ኦሕዴድን ሲመሰርቱ ብርሃኑን የኦሕዴድ ታጋይ አደረጉት።

ወያኔ በመንግሥትነት ከተሰየመ በኋላ በ1987 ዓ.ም. ሠራዊቱን ሲያደራጅ ምርኮኛው ብርሃኑ ኮሎኔል የሚል ማዕረግ ታድሎት የሜይደይ ወይም 22 የሚባለው የወያኔ ክፍለ ሠራዊት አዛዥ ሆኖ ተመደበ። ይቺ ሜይደይ ወይም 22 የምትባለዋ ብርሃኑ የኮሎኔልነት ማዕረግ በመለስ ዜናዊ ታድሎት በአዛዥነት የተሾመባት ክፍለ ሠራዊት ከስድስት ዓመታት በፊት የማረከችው ክፍለ ሠራዊት ናት።

ወያኔ ከማረከው በኋላ እንደ ብርሃኑ ጁላ መጫወቻ ያደረገው ሌላ ምርኮኛ ያለው አይመስለኝም። ወያኔ በብርሃኑ ጁላ የተጫወተበት ማዕረግ አድሎ የማረከችውን ክፍለ ሠራዊት “እንዲመራ” አዛዥ አድርጎ በመሾም ብቻ አልነበረም። ወያኔ የማረከውን ብርሃኑ ጁላን ኮሎኔል የሚል ማዕረግ አድሎ የማረከችውን ክፍለ ሠራዊት እንዲመራ አዛዥ አድርጎ ከመደበው በኋላ ጎብየ ላይ በ1981 ዓ.ም. የማረከውን የወያኔ ታጋይ ደግሞ ኀምሳ አለቃ የሚል ማዕረግ አድሎ በብርሃኑ ስር መደበው። ይህ ብርሃኑን የማረከው የወያኔ ኀምሳ አለቃ ኮሎኔል ማዕረግ ታድሎት ክፍለ ሠራዊት አዛዥ የሆነውን ብርሃኑን በሚመራው ክፍለ ሠራዊት ፊት የሚጠራው “ሙሩኽ ” ወይም ምርኮኛው በማለት ነበር። ወያኔ ብርሃኑን ኮሎኔል አድርጎ የማረከችው ክፍለ ሠራዊት አዛዥ ካደረገ በኋላ የማረከውን ታጋይ ደግሞ ኀምሳ አለቃ አድርጎ በሥሩ የመደበው ከምርኮኛው ኮሎኔልነት የታጋዩ ኀምሳ አለቅነት እንደሚበልጥ ብርሃኑ ሁልጊዜ እያሰበ እንዲኖር ለማድረግ ነው።

አንድ ቀን ብርሃኑ ጁላ ከአዋሳ ወደ አዲስ አበባ ለመሄድ ፈልጎ ከዕዝ ማዕከሉ ኮብራውን እየነዳ ሲወጣ ያየው የማረከው ኀምሳ አለቃ የጫናቸውን ሰዎች አውርዶ እሱን ብቻ ይዞ ወደ አዲስ አበባ እንዲሄድና የጫናቸውን ሰዎት ተመልሶ እንዲወስድ ቢጠይቀው ብርሃኑ ፍቃደኛ አልሆነም ነበር። በዚህ የተናደደው የማረከውም ኀምሳ አለቃ ብርሃኑን አብረውት በነበሩት ሰዎች ፊት “ምርኮኛ” ብሎ ሰደበው። በዚህ የተናደደው ብሬም አዲስ አበባ ሲደርስ በወቅቱ የወያኔ ኤታማጆር ሹም ወደነበረው ወደ ጻድቃን ገብረ ትንሳይ ቢሮ ሄዶ ኀምሳ አለቃው “ምርኮኛ” በማለት እንደሰደበው አቤት አለ። ጻድቃንም ኀምሳ አለቃው ጠርቶ ከባድ ማስጠንቀቂያ እንደሰጠው በትግርኛ ታሪኩን የጻፋው ቀዳሚው ምስክር ነግሮናል። ጸሐፊው ጨምሮ እንደነገረን ብርሃኑ ጁላ “ምርኮኛ” ብሎ ከሚጠራው ሰው በላይ በምድር ላይ የሚጠላው ሰው የለውም።

ልክ እንደ ብርሃኑ ጁላ ሁሉ ወያኔ ማዕረግ እያደለ የሠራዊት አዛዥ ካደረጋቸው የኦሮሞ ተወላጅ ምርኮኞች መካከል የደቡብ ዕዝ ሎጀስቲክ ኃላፊ ሆኖ የተመደበውና ብርጋዴር ጀነራል ማዕረግ የታደለው ኩመራ ነገሬ [በዐቢይ አሕመድ ዘመን ሜጀር ጀኔራል ሆኗል]፣ የብርጋዴር ጀኔራልነት ማዕረግ ታድሎት የምስራቅ እዝ የብርጌድ አንድ አዛዥ ተደርጎ የተሾመው ማጫ ደበሌ፣ ብርጋዴር ጄነራልነት ታድሎት የወያኔ መከላከያ ሚንስትር የሆነው አባ ዱላ ገመዳና ኮሎኔልነት ታድሎት የስምንተኛው መካናይዝ ኃይል ኮማንደር የተደረገው ገመቹ አያና ዋና ዋናዎቹ ናቸው።

ብርሃኑ ጁላ ወያኔና ሻዕብያ ጥጋባቸውን ማስቻል አቅቷቸው ባድመ ላይ ወርደው ጫማ ሲሰላኩ የማረከችው ክፍለ ሠራዊት አዛዥ ሆኖ በማረከው ኀምሳ አለቃ እየተመራ የካቲት 16 ቀን 1991 ዓ.ም. በባድመ ግንባር ቀኝ ክንፍ በኩል በፍቅያ፣ ገብረ ሽካ፣ ወዲ ኾለላ፣ ሓዱሽ ዓዲ ገብታ እስከ ቡምበት ድረስ ዘምቶ ነበር። እኔ እስከማውቀው ድረስ ዛሬ ራሱን ወደር የማይገኝለት የሠራዊት አዛዥ አድርጎ ቡራ ከረዩ የሚለው ባለ አራት ኮከቡ ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ “የመራው” የጦር ግንባር ቢኖር ይህ የማረከችው ክፍለ ሠራዊት አዛዥ ሆኖ ተመድቦ በማረከው ኀምሳ አለቃ እየተመራ በባድመ ጦርነት በ1991 ዓ.ም. ሓዱሽ ዓዲ ላይ ያደረገው “ውጊያ” ብቻ ነው።

በጋዜጠኞችና በተቺ ግለሰቦች ላይ ሲደነፋ የሚውለው ብርሃኑ ጁላ የሚመራው ወደር የማይገኝለቱ ጦር ግን በመተከልና በወለጋ የታጠቁ ኃይሎች በየቀኑ በግፍ ለሚረሸኗቸው ሴቶች፣ አረጋውያንና ሕጻናት ሲደርስላቸው አላየነውም። ነው ወይስ ወደ የማይገኝለቱ የብርሃኑ ጁላ ጦር ጉልበት የሚያወጣው በግል ጋዜጦና መፅሔቶች፣ በግል ሬዲዮኖችና የቴሌቪዥን ስርጭቶች፣ በሚነበቡና በሚደመጡ ዌብ ሳይቶች፣ በጋዜጠኞች፣በተቺ ምሁራንና በሰብዓዊ መብት ድርጅቶች ላይ ብቻ ነው?

🔥 Gunfire forces Sudan TV broadcast off air as clashes break out on Saturday, 15 April, as clashes erupted between the country’s army and paramilitary Rapid Support Forces in Khartoum.

The anchor starts to reassure viewers that the situation at Sudan TV’s headquarters was “calm” as gunfire is heard in the background, before the picture freezes then cuts to a blue screen.

Footage of the interruption surfaced as it emerged on Sunday that at least 56 civilians have died after the military and a powerful paramilitary group battled for control of the nation for a second day.

On the very same day, across the Sudanese border, Ethiopia chief of staff of the Oromo Army F.M. Birhanu Jula Announces Dissolution Of Regional Special Forces rmy Chief proclaims “End of Special Force”

two look alike, and appeared on the same Saturday!

Birhanu Jula Galaacha was taken prisoner of war during the war (1989) with the other fascist Oromo Derg regime in shire by a female Tigrayan fighter.

👉 27 December 2022

Chief of Staff of Army of Ethiopia – is a CIA + Antichrist Turkey operative – ‘Field Marshal’ Birhanu Jinni Jula pays an official visit to Turkey.

A second visit in six months. This genocider got the ‘Field Marshal’ title

after massacring a million Orthodox Christians of Northern Ethiopia.

🔥 Fire! Fire! Fire is coming to you, genocider Jinni Jula! 🔥

😇 The Holy Fire at the Church of the Holy Sepulcher in Jerusalem, on Holy Saturday,the day before the Orthodox Church celebrates Easter.

🔥 The War in Ukraine Shows Us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities, bodies and individuals are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • 🔥 SUDAN
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

፩ ሚሊየን ጽዮናውያንን በመጨፍጨፉ ‘ፊልድ ማርሻል’ የተባለው ጂኒ ጋላ ጁላ በአክሱማውያን ላይ እንዲህ ተሳለቀ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 13, 2023

የሥራ ባልደረቦቼ፤ “ይህ እውነት ኢትዮጵያዊ ነው? ፊልድ ማርሻልስ ነው? ኢትዮጵያ ምን ነካት?!” እያሉ ተሳለቁ፤ አዘኑ!

💭 ለሥራ ባልደረቦቼ ይህን ቪዲዮ እየተረጎምኩ ሳሳያቸውና ሳሰማቸው ነበር፤ አንዳንዶቹ፤ “ይህ እውነት ኢትዮጵያዊ ነው? ፊልድ ማርሻልስ ነው?” እያሉ ከት ብለው ሲስቁ ሌሎቹ ደግሞ፤ “ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን ምን ነካት? እንዴት?” በማለት ከተፈጸመው የክርስቲያኖች ጭፍጨፋ መረጃ ጋር አያይዘው በጣም ሲያዝኑ ነበር።

ቪዲዮው አጋማሽ ላይ፤ ምርኮኛው የጦር ወንጀለኛ ጂኒ ጁላ፡ በዘር ማጥፋት ዘመቻው መጀመሪያ ላይ፤ “የሕወሓት መሪዎች በገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ስለተደበቁ እዚያም ሄደን ቦምብ መጣል አለብን” ያለው፤ ልክ ከሃዲው ደብረ ጽዮን ከቤተ ክርስቲያን የሚሰማ የቅዳሴ ድምጽ የገባባቸውን የቪዲዮ መልዕክቶች ሆን ብሎ ከበስተጀርባው ማስተላለፍ እንደጀመረ ነበር። ከጁላ መልዕክት ጋር እናያይዘው። ቪዲዮዎቹ በእጃችን ናቸው። ሁሌም ተናብበው ነው የዘር ማጥፋት ወንጀሉን እየፈጸሙ ያሉት። ያኔ “ቲ.ኤም.ኤች” የተሰኘው ወንጀለኛ የዩቲውብ ቻነል ‘ስታሊን’ በተሰኘው ነውረኛ አማካኝነት አንዳንድ ጥቆማዎችን ሳያስበው ያደርግ ነበር። ስታሊን በአንድ ዝግቱ ላይ፤ “የብርሃኑ ጁላ ረዳት/አስተርጓሚ ነበርኩ፤ በዚህ ጦርነት መኻል እንኳን ከእርሱ ጋር ግኑኝነት አለኝ፣ ስልክ ቁጥሩም አለኝ፤ መልዕክት በየጊዜው እልክለታለሁ…” እንግዲህ ይታየን የጋላው ኦነግ፣ የሻዕቢያና የሶማሌ ወታደሮች በአክሱም ጽዮን ጭፍጨፋውን ባካሄዱ ማግስት ነበር ስታሊን ይህን አምልጦት ያሳወቀው። ታዲያ ይህ እንዴት ሊሆን ቻለ? አዎ! ሁሉም ተናብበው ነው የሚሠሩት!

በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የሚሳለቁትና በኦሮሚያ ሲዖልና በሱዳን የስደተኞች ካምፖች በመሰቃየት ላይ ስላሉት የትግራይ ተወላጆች አንድም ዘገባ እንኳን አቅርበው የማያውቁት እንደ ‘Dimtsi Weyane Television’ ፣ ‘Tigrai Tv’ ወዘተ. ያሉ ከንቱ የሕወሓት ሜዲያዎች በቅዱሱ ግዕዝ ቋንቋ ላይ ጠንክረው በመሥራት ፋንታ ሰሞኑን በአጋንንቱ የጋላ-ኦሮሞ እና አረብኛ ቋንቋዎች ዜናዎችን በማቅረብ ላይ ናቸው። ለማን? በጨፍጫፊዎቹና ደፋሪዎቹ አረመኔዎች ቋንቋ፤ ሶማልኛ፣ ቱርክኛና ፋርስ ቋንቋዎች ይቀሯቸዋል፤ እግዚኦ! አቤት ክህደት! አቤት ቅሌት! አቤት ንቀት!

እንግዲህ ያው ዛሬ ጭንብላቸው ተገልጧል፤ ይህ “በሉሲፈር ጋኔን የተለከፉት እነዚህ ከሃዲ የምንሊክ ብሔር-ብሔረሰብ ተረት ተረት አፍቃሪ የሆኑት ሕወሓቶች አረመኔውን ጋላ-ኦሮሞ ለማንገስ ነው እየሠሩ ያሉት!” ለምንለው ትልቅ ምስክር ነው። ያው እኮ፤ “በትግራይ ውስጥ የሚካሄደው በተጻራሪዎች መካከል የሚደረግ ሳይሆን ሁሉም አካላት ተናብበው የአክሱም ጽዮናውያንን፣ ወኔ፣ ቅስምና ‘ወያኔነት’ በማኮምሸሽ ላይ ነው የተሠማሩት ፥ ‘ጦርነት ገጥመናል፤ አዎት! ገለመሌ’ እያሉ በአንድ በኩል የትግራይን ወጣት ከከተማ ወደከተማ አንከራትተው ለማዳክምና ለመጨረስ ሲሠሩ በሌላ በኩል ደግሞ፤ “ምርኮኛ” በሚል ድራማ ወራሪ ደቡባውያን በትግራይ ለማስፈር በሦስቱም አካላት የተጠነሰሰ ሤራ ነው!” ያልነውንም በጂኒ ጁላ በኩል አሳወቁት። ለእነዚህ ከሃዲዎች፤ ወዮላቸው!

እውነትም እነዚህን አረመኔ ጋላ-ኦሮሞዎችና ጭፍሮቻቸው የኢትዮጵያ ማሕጸን በጭራሽ አልወለደቻቸውም። ፈጠነም ዘገየም ከአጋንንታዊ ባሕላቸው፣ ቋንቋቸውና አምልኳቸው ጋር ከሃገረ ኢትዮጵያ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ተጠራርገው ይወገዱ ዘንድ ግድ ነው። ለዚህ ደግሞ ሳያውቁት እራሳቸው ሁኔታዎችን በማመቻቸት ላይ ናቸው።

እንግዲህ ጂኒ ጁላ ሰሞኑን ብቅ ብሎ ይህን ያህል እንዲቀበጣጥር የተደረገው በጋላ-ኦሮሞዎቹ የብልግና/ኦነግ + ሻዕቢያ + ሕወሓት ፈቃድና ተባባሪነት መሆኑ ለአንዴም አያጠራጥረኝም። የዚህ የዘር ማጥፋት ዋናው ተልዕኮ ክርስቲያን የአክሱም ጽዮናውያንን በከፊል ከምድረ ገጽ ማጥፋት ቀሪውን ደግሞ ሞራሉን፣ ወኔውን ሰብሮ፣ ማንነቱንና ምንነቱን ሰርቆ ባሪያ ማድረግ ነው። ይህ የአራቱ የምንሊክ እርጉም ትውልዶች ዋና ዓላማ መሆኑን ላለፉት አራት ዓመታት በተደጋጋሚ አውስቸዋለሁ።

😈 “የሉሲፈራውያኑ ሤራ የተጀመረው እነ አረመኔው መሀመድ ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ወደ ዛሬዋ ትግራይ “ተሰድደው” እንዲገቡ ከተደረገበት ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ነበር። ከዚያ በደረጃ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በግራኝ ቀዳማዊ፣ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለማርያም + ኢሃዴግ በኩል አሁን ያለንበት ደረጃ ላይ ደርሰናል።

ላለፉት መቶ ሠላሳ ዓመታት እነዚህ መናፍቃን እና የኦሮሙማው ዘንዶ ተልዕኮ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሰሜኑን በደረጃ አዳክሞ ማጥፋት እንደሆነ ዛሬ ብዙዎች እየገባቸው መጥቷል የሚል እምነት አለኝ። በተለይ በኤርትራ ተጋሩዎች ላይ የፈጸሙትን ዓይነት ኢትዮጵያን የመንጠቂያ ዘይቤ በትግራይ ተጋሩዎች ላይ በተለይ ባለፉት አሥር ወራት በመጠቀም ላይ ናቸው። የአህዛብ መናፍቃኑ ዋና ሉሲፈራዊ የጥቃት ዓላማ፤ ተጋሩ ኢትዮጵያውያን በሂደት ከኢትዮጵያዊነታቸው፣ ከሰንደቃቸው እና ከግዕዝ ቋንቋቸው እንዲነጠሉ ማድረግ፤ ይህ ከተሳካላቸው ተዋሕዶ ሃይማኖታቸውን በጨረር፣ በኬሚካል፣ በተበከሉ የእርዳታ ምግቦችና በሜዲያ ቅስቀሳዎች በቀላሉ እንዲተው ማድረግ ይቻላል የሚል እምነት አላቸው፤ በኤርትራም ላለፉት ሰላሳ ዓመታት የታየው ይህ ነው (ከምኒልክ ዲያብሎሳዊ ወንድማማቾችን የመከፋፈል ሤራ እስከ ኃይለ ሥላሴ የእንግሊዝ ተዋጊ አውሮፕላኖች ቦምብ ድብደባ እና ረሃብ በትግራይ እንዲሁም የአሜሪካ ቃኛው ጣቢያ በኤርትራ፣ የመንገስቱ ኃይለ ማርያም እና ግራኝ አብዮት አህመድ ሤራ ድረስ)። በዛሬዋ ኤርትራ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት በፊት የተከሉትን ችግኝ ዛሬ ጎንደር አካባቢ በሰፈሩ መናፍቃን ኦሮማራዎች አማካኝነት ወደ ትግራይ በማስገባት ላይ ናቸው። ጣልያኖች እኮ ያኔ፤ “አንገዛም ባሉት ሀበሾች ዘንድ ለሺህ ዓመት የሚቆይ መርዛማ ችግኝ ተክለናል” ብለው ነበር። ይህን ነው ዛሬ እያየነው ያለነው!

👉 ከዚህም በመነሳት ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ የአህዛብ ባዕድ አምልኮ ጋር በቀጥታ የተያያዙትና ለዚህም ተጠያቂዎቹ የኢትዮጵያ ነቀርሣዎች፤ አራቱ የምንሊክ ብሔር በሔረሰቦች ትውልዶች እነዚህ ናቸው፦

  • ☆፩ኛ. የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ትውልድ
  • ☆፪ኛ. የደርግ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ትውልድ
  • ☆፫ኛ. የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ትውልድ
  • ☆፬ኛ. የአፄ ምኒልክ ፪ኛ/አቴቴ ጣይቱ ትውልድ

ናቸው።

ዛሬ የሚታየውን አሳዛኝ ግን አንዳንዶቻችን ገና ከጅምሩ ስለጠበቅነው ሁኔታ በጥቂቱ ለማውሳት፤ ልክ መቀሌ “ነፃ ወጣች” ይህን ተመኝቼ ነበር፤ “ተጋሩዎች ጦርነቱን ለጊዜው መቀጠል አያስፈልጋቸውም፤ በትግራይ አስፈላጊ የሆኑትን ቦታዎች በመቆጣጠር መጀመሪያ በጅማላ ለታገተው፣ ለሚራበው፣ ለሚጠማውና ለሚታመመው ሕዝባችን ምግብ፣ ውሃና መድኃኒት ባፋጣኝ እንዲገባ ማድረግ፤ ከዚያም የተደረገውን ጭፍጨፋ በሚመለከት ገለልተኛ የዓለም አቀፍ መርማሪ ቡድኖችን አስገብቶ የጦር ወንጀለኞቹን አረመኔዎቹን ኢሳያስን አፈቆርቂንና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ማስያዝ፤ ካስፈልገም ወደ ኤርትራ ገብቶ አስመራን፣ ምጽዋንና አሰብን መቆጣጠር ቀለል የሚለው አካሄድ ነው ወዘተ።”እንግዲህ ይህን ያስብኩት ምናልባት ሕወሓቶች ካለፈው ስህተታቸው ተምረውና በትግራይ በተፈጸመው አስቃቂ የዘር ማጥፋት ወንጀል በእጅጉ ተጸጽተውና በእነ አቶ ስዩም መስፍን መገደል (ምናልባት ተገድለው ከሆነ) የማንቂያ ደወሉን ሰምተው “ሕዝቤ” የሚሉትን የእኔን ሕዝብ ሊከላከሉለት ተነስተዋል እኔ ብሳሳት ይሻላል በሚል የጥርጣሬ መንፈስ ነበር።

እንግዲህ ገና ከጅምሩ፤ ገና ከሰላሳ ዓመታት በፊት፤ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ጠቅላይ ሚንስትሩ መለስ ዜናዊና አቡነ ጳውሎስ በሁሉም ተባባሪነት ከተገደሉበት ከአስር ዓመት አንስቶ፣ በተለይ ደግሞ ካለፉት አራት ዓመታት ጀምሮ ሁሉም ቡድኖች ተናብበው በሕበረት እየሠሩ ነው። ይህን ገና ጦርነቱ ሲጀምር ጠቆምቆም አድርገን ነበር። 👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

ማን? መቼ? እንዴት? አዲስ አበባን መቆጣጠር እንዳለበት የሚወስኑት አሜሪካ እና ሲ.አይ.ኤ ናቸው። የትግራይ ተዋጊዎችን እስከ ደብረ ብርሃን ድረስ ተጉዘው እንዲጠጉ ፈቀዱላቸው። ለምን?

ምክኒያቱ፤

፩ኛ. የዚህ ጦርነት ዋና ዓላማና የሁሉም አካላት ተልዕኮ ጥንታውያኑን የትግራይ ክርስቲያኖችን ማጥፋትና ማዳከም ነው። በአርሜኒያ + ሊባኖስ + ሶሪያ + ኢራቅ + ግብጽ የሚታየውም ይህ ነው!

፪ኛ. ለአንድ ዓመት ያህል የተሠሩት ከፍተኛና በታሪክ ተወዳዳሪ ወንጀሎች መሸፈን፣ ምስክሮችን ማጥፋት አለባቸው። ከቀናት በፊት ይህ ጽሁፍ ወጥቶ ነበር፤

💭 We May Never Know The Full Truth About The Axum Massacre/ ስለ አክሱም ጭፍጨፋ ሙሉ እውነቱን ላናውቅ እንችላለን፤

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Kenya Agrees to Joint Military Operations With The Genocidal Fascist Oromo Army of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 31, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ኬንያ በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ከሆነው የፋሽስት ኦሮሞ ጦር ሰአራዊት ጋር ወታደራዊ ዘመቻ ለማድረግ ተስማማች | ዋው!

😈 የጦር ወንጀለኛ እና የውሸት ‘ሜዳ ማርሻል ጄኔራል’ ብርሃኑ ‘ጂኒ’ ጁላ በኬንያ

😈 War Criminal and fake field marshal general Birhanu ‘Jini’ Jula visits Kenya.

Chief of Ethiopia National Defence Force Field Marshal General Birhanu Jula Galalcha on Wednesday, 30th March 2022 paid a courtesy call on Chief of the Defence Forces General Robert Kibochi at the Defence Headquarters in Nairobi.

Field Marshal General Birhanu inspected a half Guard of Honour mounted by Kenya Air Force troops and later held a closed-door meeting with the CDF and, a delegation of General and Senior Officers from both militaries.

Field Marshal General Birhanu also met the Cabinet Secretary for Defence Hon. Eugene Wamalwa in his office at the Defence Headquarters.

The meetings centred around bilateral defence relations, training and cooperation particularly in regards to support for the East Africa Standby Force (EASF) operations.

EASF is currently holding a Command Post Exercise dubbed, ‘Mashariki Salaam’ in Nairobi with the aim of assessing its structures and member states in planning, preparation and execution of multi-dimensional peace support operations.

The visiting CDF is expected to attend the Exercise’s closing ceremony scheduled for Thursday, 31st March 2022 in Karen, Nairobi.

👉 Let’s remember, Kaari Betty Murungi of Kenya is among three international experts appointed by the president of the UN Human Rights Council to investigate the human-rights situation in Ethiopia, to establish “the facts and circumstances surrounding the many violations, abuses, war crimes and crimes against humanity that had been committed in Tigray by the fascist Oromo Army of Ethiopia lead by the fake field marshal general Birhanu Jula.

💭 ኒውዮርክ – ኢትዮጵያዊው ማራቶን ሯጭ ተሾመ መኮንን በትግራይ የሚፈጸመውን ግፍ ተከትሎ ተቃውሞ አሰማ – የአፍሪካ ወንድሞች ግን ህመሙን ችላ ብለውታል፤ ወስላቶች!

👉 ግዴለሽነት በጣም አጥፊው ኃጢአት ነው!

👉 Indifference is The Most Destructive Sin

💭 An Ethnic Tigrayan Ethiopian marathon runner Teshome Mekonen Marks Third-Place Finish by staging a daring protest against atrocities in Ethiopia’s northern Tigray region when he crossed the line at the New York City half-marathon on Sunday,

💭 መጭዎቹን ቀናት ልብ ብለን እንከታተላቸው! ብዙ ተዓምራትን እናያለን! ጽዮናውያን፤ በአፍሪቃ የሉሲፈራውያኑ መናኽሪያ ለሆነችው ወስላታው ኬኒያ ትኩረት እንስጣት።

  • ኬኒያ የተባበሩት መንግስታት ጸጥታው ምክር ቤት ውስጥ በድጋሚ ገብታለች
  • የትግራይን ጉዳይ አስመልክቶ የማታለየውና ጊዜ መግዢያው “ድርድር ቅብርጥሴ” በኬኒያ ነው የሚካሄደው
  • ሙሰኛው የኬኒያው ፕሬዚደንት ኡሁሩ ኬኒያታ እንደ ናይጄሪያው ፕሬዚደንት ኦሉሴጉን ኦባሳንጆ ለጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን ምንም በጎ ነገር የሌላቸው የኤዶማውያኑ ቅኝ ገዥዎቻቸው ጭፍሮች ናቸው።
  • በትግራይ የዘር ማጥፋት ጦርነት የተፈጸሙ ጥሰቶችን የሚያጣራው ኮሚሽን አባላት ሆነው ከተሾሙት ሦስት ሰዎች መካከል ኬኒያዊቷ ጠበቃና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ካሪ ቤቲ ሙሩንጊ አንዷ ናት
  • ኬኒያ የወንጀለኛውን የዩናይትድ ስቴትስ መድሃኒት አምራች ፋብሪካ የ “ሞደርና” ክክክክትባትን የማምረቻ ፋብሪካ ለመገንባት ተሰማማች፤ በአፍሪቃ አንጋፋው “መርዛማ” ክክክትባቶችን አምራች ፋብሪካ ይሆናል።

በአክሱም ስጽዮን ላይ የዘመትሽ ትውልድ ወዮልሽ! ንሠሐ ለመግባት አሻፈረኝ ስላልሽ ትውልድ አልባ የምትሆኝበት መንገድ እየተመቻቸልሽ ነው!

___________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጦር ምርኮኛው ጂኒ ጁላ ለዋቄዮ-አላህ የ ፪ ሚሊየን ሰሜን ክርስቲያኖችን ደም በመገበሩ’ፊልድ ማርሻል’ ሆነ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 9, 2022

ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እንዳደረጉት፤ የሰሜን ኢትዮጵያውያንን ክርስቲያን ሕዝብ ቍጥር ለመቀነስ፣ የተረፉትንም በጤና፣ በመንፈስና በምጣኔ ኃብት ለማዳከምና ስነ ልቦናቸውንም በመስበር “ከፍተኛ ድል ተቀዳጅተናል! ዋቄዮ-አላህን የበላይ አድርገነዋል” የሚሉት ኦሮሞዎች ዛሬ የካቲካላ ጠርሙስ ቆርኪ እየከፈቱ በመሳከርና ጮቤ በመርገጥ ላይ ናቸው። ግን ለፈጸሙት ግፍና ወንጀል እግዚአብሔርና ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ እስኪበቀሏቸው ድረስ ለጊዜው ይፈንጩ!

ኢትዮጵያን ያፈርስላቸው ዘንድ ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ከአሥር ዓመታት በፊት ቺፕ ሞልተው የላኩት (ጠ/ሚ መለስ እና አቡነ ጳውሎስ ሲገደሉ)መዶሻ ጂኒው አብዮት አህመድ አሊ እንደ ክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ መሀመዳውያኑ አባቶቹ የ “መ” እና “ጀ” ፊደላት ያላቸውን ቃላት ደጋግሞ መጠቀም ይወዳል። በተልይ አጋንንታዊውን “ጀ ጁ ጂ ጃ ጄ ጅ ጆ”ን፤ ጅጅጋ + ጅማ + ጃዋር + ጂራ + ጂጂ + ጃራ + ጂሽታ + ጃማ + ጃኖ + ጃሉድ + ጃል መሮ + ጃንጃዊድ + ጀዝባ+ ጅል + ጀነት + ጅሃድ + ጅብሪል + ጅኒ + ጀበና + ጀማል + ጃራ + ጆሞ + ጁማ +ጁነዲን + ጁንታ + ጁላ )

💭“ጄነራል ሰዓረ እንደ አፄ ዮሐንስ ለአማራ ተሰው፥ ጋላማራዎች ግን ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ከዷቸው”

👉 ፕሮጀክት “ታሪካዊቷን ኢትዮጵያን የማጥፋት ዘመቻ”

ጄነራል ሰዓረ እንደ አፄ ዮሐንስ ለአማራ ተሰው፥ ጋላማራዎች ትግሬ ኢትዮጵያውያንን ከዷቸው

ውጊያው በሰሜን እና በደቡብ፣ በኢትዮጵያውያን እና በፀረኢትዮጵያ ኃይሎች መካከል ነው ፥ ውጊያው መንፈሳዊ ነው፤ ጦርነቱ የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎች እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ባላቸው የክርስቶስ ልጆች መካከል ነው! ከየትኛው ወገን ናችሁ?

በወቅቱ ኢታማጆር ሹም የነበሩት ጄነራል ሰዓረ ግራኝ አብዮ አህመድ አማራ በተባለው ክልል ላቀደው መፈንቅለ ኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት እንዲልኩ ሲያዛቸው፤ የለም! በወገኔ ላይ የሚዘምት ሰራዊት አልክም! በሠራዊታችን ውስጥ የሃገራችን ታሪካዊ ጠላቶች የሆኑት አረቦች እንዲይደርጉ የተፈቀደላቸውን ጣልቃ ገብነት አሳስቦኛል ይህ መቆም አለበት!” ባሉ በማግስቱ ተገደሉ ፥ በተመሳሳይ ወቅት ግራኝ አብዮት አህመድ የጋላ ሠራዊቱን ወደ አማራ ክልል በመላክ በእነ ዶ/ር አምባቸውና ጄነራል አሳምነው ላይ ግድያ አካሄደ፤ በዚህም የጋላን ሥርዓት ለማስፈን መፈንቅለ መንግስት፣ መፈንቅለ ሥርዓት፣ መፈንቅለ ኢትዮጵያ አካሂዶ የክልሉን አገዛዝ የጋላማራ ጁንታው፤ እንዲቆጣጠረው አደረገ።

👉 France24 | አብዮት አህመድ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን እንደ አፄ ኃይለ ሥላሴ በርሃብ ሊቀጣ ነው

😈 “የግራኝ ሠራዊት ጄነራል | አክሱም ጽዮንን ነጥለን እንመታታለን”

ጄነራል” አሉት ቁራውን?! ፀረኢትዮጵያው እና የክርስቶስ ተቃዋሚው የጋላ ሠራዊት ጄነራል ጂኒ ጁላ አራት ቁልፍ ነገሮች ላይ እንዲናዘዘ እፉን ይከፈት ዘንድ ግድ ነበር፤ ገና አንጎሉ ይሰነጣጠቃል!

🐦ቁራው እንዲህ ይለናል፦

👉 ፩ኛ. እኛ የጋላ ሠራዊት ነን

👉 ፪ኛ. እኛ ደርግ 2.0 ነን

👉 ፫ኛ. እኛ ግራኝ አህመድ 2.0 ነን

👉 ፬ኛ. እኛ አክሱም ጽዮንን ልናጠፋ የመጣን የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ነን

ዓለም ከኮሮና ወረርሽኝ በምትፋለምበት በዚህ ዘመን የግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ፋሺስታዊ የጋላ ሠራዊት በጋላማራ ውዳቂዎቹ እና በመሀመዳውያኑ አረቦች እየተደገፈ የኢትዮጵያን ሥልጣኔ ማዕከል፣ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን የጀርባ አጥንት፣ የጽላታትን ሁሉ ማረፊያ አክሱም ጽዮንን ለማጥፋት ዘምቷል። በደርግ፣ በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እና በክርስቶስ ተቃዋሚው አውሬ ስም የጽዮንን ልጆች ክትግራይ ተጠራርገው እንዲወጡና አፋቸውን ከፍተው በጉጉት ለሚጠብቋቸው ለ፪ሺ፳ ዓ.ም የሰላም ኖቤል ተሸላሚ ለሉሲፈራዊው ተቋም የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የምግብ ፐሮግራም (World Food Program) ለሱዳን የአቴቴ መተት ዋሻዎች አሳልፎ በመስጠት ላይ ነው። መንፈሳቸውን በምግቡም፣ በመርፌውም በመተቱም በማድከም “ጽዮንን አጠፋን” ብለው ያስባሉ። እናስታውሳለን ቤተ እስራኤሎችንም” ምናልባት የሙሴው ጽላት በደማቸው ውስጥ ሊገኝ ይችላል በሚል ሰበብ ነበር ወደ እስራኤል እንዲወሰዱ የተደረጉት። አብዛኛዎቹ በሱዳን በኩል። አሁንም ተመሳሳይ ድርጊት እየተፈጸመ ነው። ሰሞኑን እንኳን እስራኤል “፪ሺ ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል ለማምጣት ወስኛለሁ” የሚል ዜና አውጥታለች። https://www.bbc.com/news/world-middle-east-54501546

ይህን ሁሉ እጅግ በጣም አሳዛኝ የሆነ ድራማ በጥልቁ ማየት ያልቻለ ወገን ለብዙ ሺህ ዓመታት ጽዮንን ጠብቀው ባቆዩለት በትግሬ ኢትዮጵያውያን ላይ ካለው ጥላቻ የተነሳ ኢትዮጵያዊ የሆነውን የመንፈስ ማንነቱን እና ምንነቱን የተጠነቀው ወገን ብቻ ነው። ሀቁ ይህ ነው!“ኢትዮጵያዊ ነኝ!”፣ “ክርስቲያን ነኝ”፣ “የተዋሕዶ ልጅ ነኝ!” የሚል ሁሉ የአራት ሺህ ዓመታት የአባቶቹ እና የእናቶቹ እርስት ክፉኛ እየተደፈረበት እንደሆነ ህሊናው እስኪናጋ ድርስ ሊገባው ይገባል፤ ትግሬ ወገኖቻችንን ከዚያች ምድር ለማጥፋት ከተነሳው የጋላ ሠራዊት ጎን ተሰልፎ አክሱም ጽዮንን ለመውረስ የቋመጠ ሁሉ ጽዮንን የካደ የዲያብሎስ ልጅ ነው፤ በዚህም በሥጋዊው ዓለም : በወዲያኛውም በመንፈሳዊው ዓለም በሁለቱም ዓለማት ውስጥ ነፍሱ ረክሳ እና ተዋርዳ የምትኖርበት ተስፋቢስ ነው።

ለመሆኑ በኢትዮጵያ ሃገራችን ዛሬ የሚታየው እያንዳንዱ ችግር ባብዛኛው ከጋሎች ጋር የተያያዘ እንደሆነ እያየነው ነውን?

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Sultan A. Ahmed & His Defeated Army General Tear Up After Losing The Tigray War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2021

ባካችሁ ከትግራይ ጋር አስታርቁን!😭

Please Reconcile us with Tigray!😭

_____________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: