Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Betrayal’

How Orthodox Serbs Did The Biggest Rescue Mission of US Airmen in History

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 የተከዱት ኦርቶዶክስ ሰርቦች ለአማሬካ ወታደሮች በታሪክ ትልቁን የማዳን ተልዕኮ በማድረግ ውለታ ውለውላቸው ነበር። ይህ አስገራሚና ጠቃሚ የታሪክ ትምህርት ነው። አሜሪካ ግን ከዓመታት በኋላ ወደ ባልካን በመመለስ ጠንካራና ‘አስጊ’ የነበረችውን ዩጎዝላቪያን በታተነቻት፤ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ሥልጣኔ ማዕከል የሆነችውን ኮሶቮን ቆርሳ ለሙስሊም አልባኒያውያን ሰጠችባት፣ ( ልክ አላግባብ ‘ኦሮሞ’ የተሰኘውን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ግዛት ቆርሰው ለጋላ-ኦሮሞዎች እንደሰጡት) ፣ ዋና ከተማዋን ቤልግራድንም በኦርቶዶክስ ትንሣኤ በዓል ዕለት በተዋጊ አውሮፕላኖች ደበደበቻት። ዛሬም ከሙስሎሞቹ ቱርኮች፣ አልባኒያውያንና ቦስኒያውያን ጎን በድጋሚ በመሰለፍ ኦርቶዶክስ ሰርቢያን ልታጠቃት ተዘጋጅታለች። ይህ ነው ዛሬ በኢትዮጵያም እያየን ያለነው የሉሲፈራውያኑ ውለታ!

To be an enemy of America can be dangerous, but to be a friend is fatal.”

Henry Kissinger

The Belgrade terror rocked Serbia, almost exactly on Orthodox Easter, when Antichrist NATO bombed Belgrade 24 years ago.

In 2017 Serbia appointed or forced by US + EU to appoint its first female and openly gay prime minister. The appointment of Ana Brnabic came as a surprise and disappointment to many Orthodox Christian Serbs. ‘Serbia must choose between EU and Russia‘, says Germany.

💭 Valuable Video message courtesy of: Shoebat.com

👉 By the way, what popular Tucker Carlson got fired from Fox News (courtesy of Antichrist Zelensky) are such reports:

👉 በነገራችን ላይ ተወዳጁ ተከር ካርልሰን ከፎክስ ኒውስ የተባረረበት (በፀረ ክርስቶስ ዘሌንስኪ ግፊት) ምክኒያት እነዚህ ዘገባዎቹ ናቸው፡

💭 Tucker Carlson accuses America of declaring “a jihad” on Russia because it’s “an orthodox Christian country with traditional values”

💭 Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

💭 ታከር ካርልሰን፤ ለምንድነው ኒዮቦልሼቪኩ የይክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ ክርስትናን በዩክሬን የሚከለክላት?

💭 Tucker: ‘No One Seems To Care That Zelenskyy Is Closing Down Orthodox Churches & Putting Christians in Jail’

💭 ተከር ካርልሰን፤ የዩክሬይኑ ናዚ መሪ ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናትን እየዘጋ ክርስቲያኖችን እያሰረ መሆኑን የሚያሳስበው ቡድን፣ ድርጅት ወይም ፖለቲከኛ ለምን ጠፋ?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axum Ethiopians Should Start Burning That Ugly & Satanic TPLF Flag For Good

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 7, 2022

💭 የአክሱም ኢትዮጵያውያን ያንን አስቀያሚ እና ሰይጣናዊ የወያኔ ባንዲራ ለበጎ ማቃጠል መጀመር አለባቸው

አይይይ ይሄማ እኮ እኵዩ፣ ኋላቀሩና አሰልቺው የሲ.አይ.ኤ ስክሪፕት ነው። ለሻዕቢያ/ህወሓት/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት ቀስቅሰው በጥንታዊው ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እንዲያካሄዱና የሉሲፈራውያኑን የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ሤራ እንዲቀላቀሉ፤ ዲያብሎሳዊ ሥራቸውን ካገባደዱ በኋላ “በእርቅ ስም” ተቃቅፈው በስልጣናቸው ወንበር ላይ እንዲደላድሉ “ስክሪፕቱን” የሰጧቸው እነ ሲ.አይ.ኤ ናቸው።

😈 እነዚህ እርጉሞች ለዩክሬይን የማይሉትን ለትግራይ፤

“All Sides in Tigray War Guilty of Crimes” , There is no Military Solution”

ብላ ብላ እያሉ ሁለት ዓመት ሙሉ ጭፍጨፋውን በሳተላይቶቻቸው እንደ ሬይሊቲ ሾው ከደስታ ጋር እያዩ የዓለም አቀፉን ማህበረሰብ አሳቢ መስለው በኋላ ላይ ላቀዱት ተንኮል ሲያለማምዱትና ሲያታልሉት ነበር።

ሻዕቢያ/ህወሓት/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ ለሉሲፈራውያኑ ትልቅ ባለውለታዎቻቸው ናቸውና አሁን ታረቁ! ማንም አይነካችሁም! እኛ አለንላችሁ ብለው” በሕዝቤ ስቃይና ሰቆቃ ላይ ተሳለቁ። አይይይ!

ላለፉት ሦስት ዓመታት በተደጋጋሚ ስናሳውቅ እንደነበረው፤ ሁሉም እነዚህ የምንሊክ የሜጨረሻው ትውልድ ከሃዲዎች በጽዮናውያን የዘር ማጥፋት ወንጀል ላለመጠየቅ ሲሉ የመጨረሻውን አሳዛኝ ድራማቸውን በመስራት ላይ ናቸው። የጋራ ዓላማቸው የአክሱም ተዋሕዶ ክርስቲያን ጽዮናውያንን ቁጥር መቀነስ ነበር። በሁለት ዓመት ውስጥ ከሚሊየን በላይ ሕዝቤን ጨርሰዋል፣ ይህን አስቀያሚ የሉሲፈር ባንዲራ ደግሞ በብዛት አስተዋውቀዋል፤ ሞኙ ወገኔ አእምሮ ውስጥ ለመቅበር ችለዋል ፤ ስለዚህ አሁን “እርቅ፣ ሰላም፣ ኩምባያ ቅብርጥሴ” በሚል የማታለያ ከረሜላ “የተጣሉ ቡድኖች/ ግለሰቦች ይቅር ተባብለን ታረቀን” እያሉ መተቃቀፍ ጀምረዋል። እህ ህ ህ! እግዚዖ ላቀፋቸው ሕዝብ ያላቸው ንቀትና ጥላቻ! እግዚዖ! እነዚህን አረመኔዎች በምድርም በሰማይም በጭራሽ አንለቃቸውም! በፍጹም!

😇 ኅዳር ጽዮን ተቃርባለች፤ እነዚህ አርመኔዎች በዘንድሮው ክብረ በዓለም የጠነሰሱት ሌላ እኵይ ሤራ ሊኖር ይችላል። ግን አሁን ለቅድስት እናታችን ምስጋና ይድረሳትና በመጨረሻ ጽዮን ማርያም አጋለጠጫቸው! ሌላ ምን አማራጭ የላቸውምና!

❖ “አክሱም ጽዮን ላይ የሉሲፈር/ የቻይና ባንዲራ የተሰቀለ ወቅት የሕወሓት ነገር አብቅቶለታል”

💭 Eritrea 2.0 In The Making:‘It’s Death Either Way’: Desperate Tigrayns Flee Starvation & Forced Conscription

💭 ኤርትራ 2.0 እየመጣች ነው | በየትኛውም መንገድ ሞት ነው | ተስፋ የቆረጡ የትግራይ ተወላጆች ከረሃብና ከውትድርና ግዳጅ ሸሹ

ስጋታዊው ትንቢቴ ያው እውን እየሆነ ነው፤ ሕወሓቶችን ጨምሮ የምንሊክ ፬ኛ ትውልድ መርዛማ ፍሬ የሆኑት ሁሉ ጽዮናውያንን በጣም ነው የሚንቋቸውና የሚጠሏቸው፤ ሁሉም ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን ለማንገስ እየሠሩ ነው። ግን አይሳካላቸውም፤ የሚያሳዝነው እኮ ረሪሃ እግዚአብሔር ያለውን ጽዮናዊ ወጣት በጦርነት ለመፍጀት ከመንደር ወደ መንደር እያዘዋወሩ በአፋርና በአማራ ክልል በድሮን አስጨፈጨፉት፣ የተረፈውን ደግሞ ትግራይን 360 ዲግሪ በመዝጋት በረሃብና በሽታ እንዲያልቅ እያደረጉት ነው። ለኢሳያስ አፈወርቂ ሰላሳ ዓመታት ያህል የፈጀበትን ኤርትራን ከጽዮናውያን “የማጽዳት” ተግባር አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድና ዶ/ር ደብረጽዮን በአንድ ዓመት ውስጥ ብቻ ሊፈጽሙት በቅተዋል።

🔥 “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution”+ Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)

አይይይ! ለማንኛውም እነዚህ አውሬዎች የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ሁሉም ወደ ኤርታ ዓሌ ጥልቅ የመውደቂያቸው ጊዜ ሩቅ አይደለም።

የተሰደድኩት የህወሓት ባለስልጣናት ቀድሞውንም የተራቡትን ነዋሪዎች ለወታደሩ ገንዘብና እህል እንዲያዋጡ በማስፈራራት ላይ ስለሚገኙ ነው። አንዳንዴ የኢትዮጵያን የጦር ምርኮኞች እንድንመግብ በማስገደድ ያንገላቱናል። በጉልበት ይመልምላሉ፣ በዘፈቀደ ያስራሉ እና የፈለጉትን ይወስናሉ። በዚያ ላይ የኢትዮጵያ መንግስት በጣለበት ከበባ የተነሳ ሰዎች በረሃብና በበሽታ ሲሞቱ ታያላችሁ። በየትኛውም መንገድ ሞት ነው” ይላል።

[የዓለም ምግብ ፕሮግራም] የእርዳታ መኪናዎችን አይቻለሁ። ግን እርዳታው አልተከፋፈለም። ባለሥልጣናት ለመገናኛ ብዙኃን የሚያቀርቡት ምክኒያት፤ የነዳጅ እጥረት ነው!” የሚል ነው፤ ነገር ግን የግል መኪናዎች እንኳን ነዳጅ አግኝተው ሥራ ላይ ናቸው፣ መንግሥት ይቅርና” ይላል ተክሌ። “የሚገባው እርዳታ የተራቡትን እየደረሰ አይደለም። ይህ በእንዲህ እንዳለ የህወሓት ባለስልጣናት ካለን ነገር ሁሉ እንድናዋጣ በየቀኑ ያስቸግሩናል። ፍጹም ኃይል አላቸው። ይዘርፋሉ፣ አንዳንዴም በፖለቲካዊ ግንኙነት ላይ ተመስርተው ነው የሚገባውን ትንሽ እርዳታ እንኳን የሚያከፋፍሉት።

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

💭 በሕዝቤ ላይ ቍማር ተጫወቱበት | የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች የእጅ መጨባበጥ/አለመጨባበጥ ድራማ

💭 በጤፍ እንጀራ ፈንታ የቻይና/ሉሲፈር ባንዲራ | እነ ደብረ ጽዮን የጽዮን ልጆች ወይንስ የዋቄዮ–አላህ ጭፍሮች?

💭 ደብረጽዮን እና ግራኝ አህመድ በአንድ ጊዜ ፖሊሶችን አስመረቁ | ተናቦ መሥራት ማለት ይህ ነው

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወስላታው ይሁዳ እስክንድር ነጋ ስንት የደከመለትን ቴዲ ‘ርዕዮት’ን ለምን ከዳው? 🤕

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 18, 2022

💭 ለኢትዮጵያ እንቆረቆራለንሳይገባቸው የጽዮንን ሰንደቅን እያውለበልቡ በስድብ (blasphemously)ኢትዮጵያ! ኢትዮጵያ! ተዋሕዶ! ተዋሕዶየሚሉትንና የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው ያሸነፋቸውን ግብዞችን እናስታውሳቸው።

ከእስክንድር ነጋ ጎን የርዕዮት ሜዲያውን ወንድማችንን ቴዎድሮስ ፀጋዬን የከዱትን ከሃምሳ በላይ የሚሆኑትን ግብዝ የአማራ/ኦሮማራ ለመቁጠር በቅቻለሁ። እንደ ክህደት የምጠላው ነገር ያለ አይመስለኝም! በጣም ነው የምጸየፈው!

እውነት ለመናገር፤ የዘር ማጥፋት ጅሃዱ በአክሱም ጽዮን ላይ ልክ እንደተከፈተ ፤ ገና እስክንድር ታሰረ!” ሲባል፡ ከማንም ቀድሞ ሜዲያ ላይ ወጥቶ ድምጹንና ቁጣውን ከሚያሰማውና የተቃውሞ ሰልፎችን ለእስክንድር ባላደራደጋግሞ እየጠራ ሲደክም ከነበረው ከቴዎድሮስ ፀጋዬ ጎን ፈጥነው ይቆማሉ፣ ለማጽናናትና ለማበረታትም ይሸቀዳደሙበታል ብዬ አስቢያቸው/ጠብቂያቸው ከነበሩትና ከጦርነቱ በፊት የርዕዮት ሜዲያ መደበኛ እንግዶችከሚባሉት አንዳንድ ግብዞች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፤ 🤕

  • 😈 እስክንድር ነጋ
  • 😈 የባልደራስ ከሃዲዎች
  • 😈 አቻምየለህ ታምሩ
  • 😈 ፍጹም አቻምየለህ
  • 😈 ልጅ ተድላ
  • 😈 ሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ
  • 😈 ፕሮፌሰር ሀብታሙ ተገኘ
  • 😈 ማስተዋል ደሳለው
  • 😈 ታማኝ በየነ
  • 😈 ዳንኤል ክብረት
  • 😈 የኢትዮ360 ከሃዲዎች
  • 😈 የአብን ዝባዝንኬዎች (‘አብን’ በምንሊክ ኢሐዴጋውያን/ብልጽግና የተመሠረተ ነው)

ወዘተ.

እንግዲህ ይህ ክህደት የተከሰተው ልክ በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋቱ ጅሃድ በጀመረበት ማግስት መሆኑን ልብ እንበል። ተመሳሳይ ክስተት በእኔም በኩል ሲፈጸምብኝ አስተውያለሁ፤ ብዙዎች ከአክሱም ጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ያልሆኑበጦርነቱ ማግስት ከድተውኛል። እንደ ክህደት የምጠላው ነገር ያለ አይመስለኝም! በጣም ነው የምጸየፈው!ክህደትን በተመለከተ በጣም የሚያሳዝነው ነገር ከቀጥተኛ ጠላቶቻችን አለመሆኑ ነው። ሕይወት ይከዳናል፤ እግዚአብሔር ግን በፍጹም አይከዳንም። ይህ ሁላችንም ለከባድ ፈተና የምንቀርብበት ቍልፍ የሆነ ወቅት እንደሆነ እያየነው ነው።

[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፥፲፫]

ነገር ግን ክብሩ ሲገለጥ ደግሞ ሐሤት እያደረጋችሁ ደስ እንዲላችሁ፥ በክርስቶስ መከራ በምትካፈሉበት ልክ ደስ ይበላችሁ።

ለመሆኑ ይህ ክህደት እንዴት ሊከሰት ቻለ? ብዙ ወገኖቻችንን የዋቄዮአላህአቴቴ (አሕዛብ)መንፈስ + የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው + ቡና፣ ጫትና ጥባሆ ስላሸነፏቸው?…😢😢😢

የእነዚህን ግለሰቦች ምስል በመመልከት ብቻ የእነ ጥላሁን ገሠሰስን አቴቴያዊ የእብሪትና ክህደት አንጸባራቂ ገጽታ ማየት ይቻላል እኮ። በጭራሽ የጽዮናዊነት ገጽታ የላቸውም፤ ተመልከቷቸው! የብዙዎቹ ጽዮናዊያልሆኑ መጠሪያ ስሞችም የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸውን ወገኖችን ዲቃላዊነት ነው የሚጠቁሙት። አብዛኞቹ ግለሰቦች ምናልባት ከደቡብ ጎንደርና ከደቡብ ኢትዮጵያ በመዳቀል የተገኙ ናቸው። ዲቃላየሆኑ ወገኖች ጉድለታቸውን ተገንዝበው ከስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው ለመነጠል ከተጉ ወርቅ የሆኑ ወገኖች ለመሆን እንደሚበቁ እኔ በግሌም የምመሰክረው ነው። ነገር ግን በጣም ከባድ ነው፤ በጣም ጥቂቶች በመሆናቸውም ነው ለዛሬው ውድቀታችን ልንበቃ የተገደድነው።

ደጋግሜ የምለው ነው፤ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ግራኝ ቀዳማዊ መላዋ ኢትዮጵያውያን እየወረረ ባዳከመበት ወቅት፤ ለእርዳታ መጥተው የነበሩት ፖርቱጋሎች በተለይ ሠፍረው የነበሩት ጎንደር አካባቢ ነበር። እነዚህ የፖርቱጋል ወታደሮች ከኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር የወሲብ ግኑኝነት በማድረግ በጊዜው ለኢትዮጵያ ያልተለመዱ እና ባይተዋር የነበሩትን ጨብጥን እና ቂጥኝን አስተላልፈውባቸው ነበር። እነዚህን የአባላዘር በሽታዎችን በግብረ ሥጋ ግንኙነት ፖርቱጋሎች በማስተላለፋቸው እጅግ በጣም የተዳከመው የጎንደር አካባቢ ሕዝብ ማምለጥ የቻለው ወደ ትግራይ አምልጧል(የእነ መለስ ዜናዊን አባቶች ጨምሮ ብዙ ታዋቂ ቤተሰቦች በትግራይ ሰፍረዋል)በጎንደር የቀረውና የተዳከመው ግን ለኦሮሞ/ጋላ ወረራ ሰለባ በመሆን ዛሬ የምናየውን የስጋ ማንነትና ምንነት ያለውን የአዛዝዜል ዲቃላ የኦሮማራ ማሕበረሰብ መፍጠር ችሏል።

ዲቃላዎችና ሞቃታማ ስፍራ ላይ የሚኖሩ ሰዎች በባሕሪያቸው ችኩል፣ ስልቹ፣ ቁጡ፣ ግልፍተኛ፣ ነጭናጫ፣ ግድየለሽ፣ ስግብግበና ግለኛ (ሁሉም ኬኛ!)፣ ፍትህና ፍቅር የማያውቅ፣ ታማኝነት የሌላቸው ከሃዲ፣ ወላዋይ ከመሆናቸው በተጨማሪ ትክክለኛና ተፈጥሯዊ የሕይወት ዓላማና ራዕይ የላቸውም። የኑሯቸው ዓላማም ከስጋ ምኞት የዘለለ አይደለም። ለምኞት ባሪያ ናቸው። ስለሕይወትም ያላቸው አመለካከት አሉታዊ ከመሆኑ የተነሳ “እኔ/ኬኛ” የሚል የአህያ (አገልጋዩና ታማኙ አህያ አይሰደብና!) ራዕይ ብቻ ነው የሚኖራቸው። በየሜዲያው እየወጡ እንዳሰኛቸው ጅዋጅዌ እያሉ የሚቀበጣጥጥሩትን የሐረር ፍዬሎችን ተመልከቱ።

የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ሰዎች በውስጣቸው የተሸከሙትንና እንደ ምቀኝነት፣ ትዕቢት፣ ስንፍና፣ ሆዳምነት፣ ስግብግብነት፣ ምኞት፣ ግድየለሽነት፣ ክህደት፣ ግትርነት፣ ቂም፣ ቁጣ፣ ጥላቻ፣ አመጽ፣ ግድያ የመሳሰሉትን እርግማን አምጪ ስሜቶችን ለማስወገድ በጣም ይከብዳቸዋል። ለዚህም ነው የራሳቸውን ጉድፍ/ስህተት ለማየት የሚሳናቸው። ለዚህም ነው ለይቅርታና ለንስሐ ለመብቃት በጣም የሚቸገሩት።

የዛሬዋ ኢትዮጵያ “አገር” ኢትዮጵያ ዘስጋ፤ በቁማቸው በሞቱ የስጋ ሰዎች ምናባዊ ምስል የተቀረጸችና የተፈጠረች የ”ፈጠራ” አገር ናት። “ኢትዮጵያዊነትም” አሁን አፄ ምኒልክ በፈጠሯት ኢትዮጵያ ውስጥ የሚኖረውንም ህዝብ ማነትና ምንነት አይወክልም፤ አይገልጽምም። ይህች አሁን ያለችዋ፣ ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት ወለም ዘለም እያለች ለ፬/4 ትውልድ ዘልቃ የቆየችው ትክክለኛዋ፣ የእምቤታችን አሥራት አገር የሆነችዋ ኢትዮጵያ ሳትሆን የአፄ ምኒልክ ፪ኛው የስጋ ምኞት ራዕይ የፈጠራት የፈጠራ (ሐሰት) ኢትዮጵያ ናት። በሰሜን ኢትዮጵያውያን ወንድማማች ሕዝብ (የትግራይ/ኤርትራ ኢትዮጵያውያን)መካከል እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ ጠብ ዘርተው በመከፋፈላቸው እግዚአብሔር አምላክን እጅግ በጣም አስቆጥተውታል፤ ([መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ)ይህም እግዚአብሔር የተጸየፈው ተግባራቸው ነው በተለይ “አማራ ነን፣ ምኒልክ እምዬ” በማለት ተታልሎ እና እራሱንም በዋቄዮአላህ የማታላያ መንፈስ አስገዝቶ ነው ዛሬ ለምናየው የትውልድ እርግማን የተጋለጠው። ይህ ከትውልድ ወርዶ የመጣው መርገም ስላሠረው ነው ዛሬ ከታች እስከ ላይ “ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለው “አማራ” ሁሉ (/90%) በስጋ ምኞቱ የዲቃላ እና ቃኤላዊ ማንነትን በመያዝ በትግራይ ሕዝብ ላይ ያልተጠበቀና ዓለምን ሁሉ ያስገረመ ጥላቻ በማሳየት ላይ ያለው። ዛሬ ዓለም ከሚመስለው ሕዝብ ጋር በመቀራረብና በማበር(ፈረንጁ ከፈረንጁ ጋር ሕብረት ፈጥሯል፣ አህዛብ በመላው ዓለም ካሉ መሀመዳውያን ጋር ሕብረትን እየፈጠሩ ነው፣ ምስራቅ እስያውያን በመላው ዓለም ከሚገኙ እስያውያን ጋር አንድነት በመፍጠር ላይ ናቸው)“ከባባድ ጠላቶቼ ናቸው ከሚላቸው ሕዝቦች (ለነጩ/ኤዶማዊ፣ ጥቁሮችና ቢጫዎች ጠላቶቹ ናቸው፣ ለአህዛብ/እስማኤላዊ ክርስቲያኖች ዋና ጠላቶቹ ናቸው፣ ለምስራቅ እስያዊ ነጩ/ኤዶማዊ + ጥቁሩ/አፍሪቃዊ + አህዛብ/እስማኤላዊ ጠላቶቹ ናቸው)ጋር ለመፋለም በወሰነበት በዚህ ዘመን ደጀን የሚሆነውን የትግራይን ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝብ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እንዲሁም እራሱን ከሚጨፈጭፉት ኦሮሞዎች ጋር አብሮ ይጨፈጭፈዋል፣ ያፈናቅለዋል፣ ይደፍረዋል፣ በረሃብ ለመፍጀት፣ የምግብ እርዳታ እንዳያልፍ ያግዳል፣ ድልድይ ያፈርሳል። አማራው ልክ በምኒልክ አቴቴ መንፈስ አታሎ እንዳሰረው እንደ ኦሮሞው ልቡም ህልኒናውም ምን ያህል እንደጨለመበትና የዚህ እርኩስ መንፈስ ሰለባ ሆኖ በጣም ጥልቅ የሆነ ዲያብሎሳዊ አረመኔነት ውስጥ መግባቱን እነዚህ ቀናት በግልጽ እያሳዩን ነው። በጣም በጣም ያሳዝናል። እስኪ መጀመሪያ ከአፄ ምኒልክ ይፋቱ! እሳቸውን ማምለኩን ያቁሙ፤ ልክ መሀመዳውያኑ መሀመድን ከአላሃቸው አብልጠው እንደሚያመልክቱ አማራዎችም ምኒልክን ከክርስቶስ አብልጠው በማምለክ ላይ ናቸው። እንግዲህ ሁሉም እግዚአብሔር አጥብቆ የሚጠላውን ኃጢዓት በመስራታቸው ተጸጽተው ለንስሐ እራሳቸውን ያዘጋጁ!

አፄ ምኒልክ ከእግዚአብሔር በመራቅ፣ ሰሜን ኢትዮጵያውያንንና ለአደዋው ድል ያበቃቸውን አምላካቸውን ክደው የአህዛብን ዕውቅትና ጥበብ ለመቀበል በመወሰናቸው ታሪካዊታዊቷን ኢትዮጵያ ለስደት አበቋት። ምኒልክ እና እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀው አራተኛው፣ የመጨረሻውና ጠፊው ትውልዳቸው አገር ማለት የምድር አፈር ሕግ ማለትም አንድ ማንነትና ምንነት፣ አንድ ስምና ክብር እንደሆነ በጥልቀት አለማወቃቸው ለዚህች ቅድስት ምድር ማለትም ነብዩ ሙሴ አርባ ዓመት ለኖረባት፣ ጌታችን እና ቅድስት እናቱ በቅዱስ ኡራኤል መሪነት የመጡባት፣ እነ ቅዱስ ማቴዎስ ለሰማዕትነት የበቁባት፣ እንደ እነ አቡነ አረጋዊ ያሉ የመላው ዓለም ቅዱሳን ያረፉባት ለትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ማንነትና ምንነት ሞትንና ጥፋትን አስከትሏል፤ አእምሮ የጎደለው ስጋዊ ምኞት ነበርና።

የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ ሲሆን የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ ነው። ምኒልክም የዛሬዋን የአብዛኛውን የዚህ ከንቱ ትውልድ ኢትዮጵያ የመሰረቷት በመቀላቀል ሕግ ነው። ይህን የተቀላቀለ “ዲቃላ” ማንነትና ምንነት ነው ልክ አፄ ዮሐንስ የሰጡንን ሰንደቅ ሠርቀው በመገለባበጥ እንዳቆዩት፣ ኢትዮጵያዊነትንም የዲቃላ ማንነትና ምንነት መገለጫ በማድረግ በከባድ ስህተት፣ በትልቅ ዲያብሎሳዊ ወንጀል ዛሬ “ኢትዮጵያዊ” የምንለውን የማንነትና ምንነት መገለጫ ያለምንም ፍተሻ እንቀበለው ዘንድ የተገደድነውና፣ የስጋ ስምና ክብርም በአገራችን ዛሬ የነገሠው። ስለ ኃይማኖት ማለትም ስለ ሕይወት ሕግና ሥርዓት ብቻ እንጂ ስለ ቁንቋ፣ ስለ ቀለም፣ ስለ ባሕል፣ ስለ ዘር ማለቴ አይደለም። የስጋን ማንነትና ምንነት ከመንፈስ ጋር በማዋሃድና በማጣመር አንድ አገር ለመፍጠር ከተሞከረ መንግስቱ ቀስ በቀስ የፖለቲካውን ሥልጣን ሙሉ በሙሉ ለአጥፊው ማንነትና ምንነት አሳልፎ ለመስጠት ይገደዳል። ቀስ በቀስም ቢሆን የሚነሠውና ሙሉ በሙሉ የመንግስቱን ሥልጣን የሚቆጣጠረው ያ የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ይሆናል።

የምኒልክ ተከታዮች የሆኑት ዲቃላዎቹ ኦሮሞዎች አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም እና አብዮት አህመድ ሰሜኑን በመከፋፈል፣ በሰሜኑ ላይ ጦርነት በማካሄድ (ከ፳፯/27 ጦርነቶች በትግራይ) በማውደም፣ የሕዝቡን መንፈሳዊ ስብጥር ለማናጋት እስከ ሴቶችን አስገድዶ በመድፈር ሕዝቡን በመደቀል የስጋ አካል (ማንነትና ምንነት) ለሳጥናኤል እንዲነግስ ላለፉት ፻፴/130ተሰርቶበታል። የምኒልክ በኦሮሞዎች በኩል የግዛት ማስፋፋት ፖሊሲ ተግባራዊ የተደረገበት የብሔር ብሔረሰብ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት የትክክለኛው ኢትዮጵያዊ መንፈሳዊው ማንነትና ምንነት ለስጋ ሕግ ለዘመናት ባሪያ እንዲሆን አድርጎት አልፏል።

ግዛት አስፋፊው የኦሮሞ ሞጋሳ ሥርዓት ከእስልምናው የአረብ ሻሪያ ኢምፔሪያሊዝም ጋር በጣም የሚቀራረብ ነው!መንፈሳዊ ማንነትና ምንነት የነበራቸው አርቆ አሳቢውና ትክክለኛው ኢትዮጵያዊ አፄ ዮሐንስ ስጋዊ ማንነትና ምንነት ለነበራቸው ለአፄ ምኒልክ የጋልኛ ስም የተሰጣቸውን የቦታ መጠሪያ ስሞችን በመቀየር መንፈሳዊ ሕይወትን አንቀበልም የሚሉትን ጋሎች ቀስበቀስ ከቅድስት ኢትዮጵያ ምድር እንዲያስወጧቸው መክረዋቸው ነበር፤ አፄ ምኒልክ ግን ዲቃላዊ ማንነታቸውና ምንነታቸው ስላሸነፋቸው ይህን ሊያደርጉት አልፈለጉም ነበር፤ ይህን ባለማድረጋቸው ትልቅ ስህተት እንደሆነ አሁን በግልጽ እያየነው ነው!

በተለይ የቤተ ክህተንት አባቶችና መምህራን የፖለቲከኞችን ፈለግ በመከተል ፈንታ ለመንፈሳዊቷ ኢትዮጵያ ዋና ጠላት የሆነውን የጋላን ስጋዊ ማንነትና ምንነት በግልጽ በማሳወቅና እነርሱም የሚድኑበት መንገድ አንድ እና አንድ ብቻ እሱም በክርስቶስ ብቻ መሆኑን ለመላው ኢትዮጵያ ሕዝብ የማስተማር ግዴታ ነበረባቸው፤ በተለይ በዚህ ዘመን።

ታሪክ የዛሬውና የወደፊቱ መስተዋት ነው። የስጋ ማንነት ያላቸው ኦሮሞዎች በጋላስም መጨፍጨፍ የቻሉትን ሰው ሁሉ ከጨፈጨፉ በኋላ ትንሽ ቆየት ብለው ኦሮሞ ነንአሉ፤ አሁን በኦሮሞነታቸው በቂ ሰው ከጨፈጨፉ በኋላ አለፍ ብለው ደግሞ ኦሮማራ ነንብለው ይመጡና የተጠሩበትን የጭፍጨፋ ተልዕኳቸውን ማንነታቸውና ምንነታቸው በሚፈቅድላቸው ተፈጥሯዊ መልክ ይቀጥሉበታል።

ፈረንጆቹ የኦሮሞዎችን ማንነትና ምንነት ገና ከ፬፻/400 ዓመታት በፊት አጠንቅቀው ስላወቁት ነው ለፀረኢትዮጵያና ፀረተዋሕዶ ተልዕኮዎቻቸው የሚጠቀሙባቸው። ሞኙ የምኒልክ ኢትዮጵያዊ ግን ፍልውሃ ላይ ቁጭ ብሎ ሁላችንም አንድ ነን! አዲስ አበባን ፊንፊኔ ብንላት ክፋቱ ምኑ ነው?” እያለ ይጃጃላል። የአክሱም ግዛት የነበረውአማራ ሳይንትበምኒልክ ተንኮል ወሎ ሆኖ በመቅረቱ ዛሬ “ወሎ ኬኛ!” መባልና ከተሞችንም ማቃጠል ተጀምሯል።

በሞጋሳ ሥርዓት ተገድደው ጋላ ለመሆን የበቁትን ወገኖቻችንን ከዚህ አስከፊ የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ነፃ የሚወጡበትን ስልት (በግድም ቢሆን) መፍጠር አለብን። ፸/70% የሚሆኑት ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ጋሎች አይደሉምና!

መንፈሳዊ የሆኑት ኢትዮጵያውያን ዓለማዊ የሆኑ የሕፃናት ስሞቻቸውን ጽዮናዊ/መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማድረግብሎም የክፍለ ሃገራትን፣ የከተማዎችንና የአውራጃ መጠሪያዎችን በቆራጥነት ከአጋንንታዊ የጋልኛ መጠሪያ ስሞቻቸው ወደ ኢትዮጵያኛ መጠሪያ ስሞች መቀየር መጀመር አለባቸው ፥ ምናባዊ በሆነ መልክም ቢሆን።

የሚገርም ነው፤ አብዛኞቹ ፈረንጆች እንኳን የልጆቻቸውን ስም ዛሬም ከመጽሐፍ ቅዱስ ነው የሚወስዱት። ለምሳሌ፤ ‘ሐና ማርያም’

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግራኝ ኢትዮጵያን ለአረብ ሸጧታል | በድጋሚ መታየትና መነበበ ያለበት ከ፫ ዓመታት በፊት ልክ በልደታ ዕለት የቀረበ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2022

💭 የረመዳን ጋኔን በ አሰላ | የተዋሕዶ ልጆችን አባርራችሁ ብቻችሁን ልትኖሩባት? | አይይ! እሳት ይወርድባችኋል እንጂ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2019

“አሰላ”የሚለው ቃል “እስላም” ወይም “አላህ” ከሚባሉት ቃላት ጋር ተመሳስሎባቸዋል…

ለተጠሩበት ጂሃድ የረመዳን ጊዜን መምረጣቸው የአላሃቸው ፍላጎት ነው፣ ግራኝ አህመድ ሲያደርገውም የነበረው ቤተክርስቲያንን ማጥቃት እና ማቃጠል ነው፣ ልደታ ማርያምን ጠብቀው ቅድስት ማርያምን መዳፈራቸው ደግሞ ዲያብሎሳዊ ሤራቸውን የሚያጋልጥ ነው።

የቪዲዮው መጨረሻ ክፍል ላይ የሚታየው ነገር እንደ ትንቢት ተደርጎ ሊወሰድ ይገባዋል። ከፋንም አልከፋንም ይህ ነገር መምጣቱ የማይቀር ነው፤ ፍየሎቹ እግዚአብሔር አምላክን እጅግ በጣም እያስቆጡ ነውና መልሱን በቅርቡ ይሰጣቸዋል።

የዋቄዮ አላህ ልጆች በአሰላ ክርስቲያኖች ላይ ከመስከረም ወር አንስቶ ያካሄዱት ጂሃዳዊ እንቅስቃሴ ቅደም ተከተል እንደሚከተለው ነው፦

***መስከረም ፪ሺ፲፩ ዓ.***

ከወደ አሰላ የሚመጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ ለረጅም ጊዜ ተዋልደውና ቤተሰብ መስርተው በሚኖሩ የሌላ ብሄር ተወላጆች ላይ ጥቃት በማድረስ ክልሉን ለቃችሁ ውጡ በሚሉ ኃይሎች፣ ከፍተኛ ጭንቀት በሰዎች ዘንድ ፈጥሯል።

የሃይማኖትማጽዳት ወንጀል በአሰላ አንዣቧል

አሰላ ከተማ በክርስቲያኖችና በሙስሊሞች መካከል ተፈጥሮ ነበረው ከፍተኛ ግጭት በውይይት ተፈታ ነገር ግነ ግጭቱን ያስነሱት የቤተ ክርስቲያን አጥር ላይ የኦነግን ባንዲራ እንሰቅላለን ሲሉ አይቻል ሲባሉ በጉልበት ፤በግድ ለመስቀል ሲሞክሩ ክርስቲያኖች ተቃውመው እነዳይሰቀል ሲሞክሩ ሌላ አለማ ያለቸው አክራሪ እስለሞች ይህንን አጋጣሚ ተጠቅመው ክርስቲያኑን ለማጥቃት ቢሞክሩም አልተሳካለቸውም፤ በሚገርም ሁኔታ በብዛት የተጎደዱት ሙስሊሞች ናቸው በአሁን ሰዓት በአሰላ ከተማ ሰሞኑን ተፈጥሮ የነበረው አለመግባባት በእርቅ መፈታቱ ተገለፀ።

***መጋቢት ፪ሺ፲፩ ዓ.***

በአሰላ ዜጎች ክልሉን ለቃችሁ ካልወጣችሁ እየተባሉ በዛቻ ከፍተኛ ስጋት ላይ እንደወደቁ ሕብረ ራዲዮ ዘገባ። ድርጊቱ እልቂት ከማድረሱ በፊት የክልሉ ሆነ የፌደራል መንግስት ሀላፊነቱን እንዲወጣ የከተማዋ ነዋሪዎች እያሳሰቡ ሲሆን፣ በኦሮሚያ ክልል በአርሲ አሰላ ሰሞኑን የአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ ቤት ላይ ወረቀት እየለጠፉ በተለይ የንግድ ድርጅት ያላቸውን በአስቸኳይ ለቃችሁ ሂዱ የሚል ማስፈራሪያ፣ በተደራጁ ከከተማዋ ዙሪያ በመጡ ጽንፈኛ ቄሮዎች እየተጠናከረ መምጣቱን የህብር ሬዲዮ የአካባቢው ምንጮቹን ገልጾ ዘግቧል።

የወጣቶቹ ድርጊት ለማንም የከተማዋ ነዋሪ ለአካባቢው አስተዳደር የተሰወረ አለመሆኑን የጠቀሱት የሕዝብ ራዲዮ ምንጮች፣ ይህ ዘር ላይ ያነጣጠረው ማስፈራሪያ፣ ዛቻና ወረቀት ለይቶ መለጠፍ፣ ከፍተኛ ስጋት ላይ የጣላቸው ሲሆን ፣ የክልሉ መንግስት ሆነ የፌደራል መንግስቱ ግጭት ተከስቶ ንጹሃን ከመጎታቸው በፊት ሁኔታውን በአስቸኳይ እንዲያስቆም ሲሉ እነዚሁ የአካባቢው የህብር ራዲዮ ምንጮች ገልጸዋል ።

የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና ጋዜጠኞች ወደ አካባቢው በፍጥነት መጥተው ሁኔታውን እንዲያዩ ሲሉ ለአካባቢው የዜና ምንጫችን ስጋት ላይ የወደቁት ወገኖች ጥሪ ማቅረባቸው ሕብረ ራዲዮ የዘገባ ሲሆን፣ “የመከላከያ ሰራዊቱ ዜጎች ከተገደሉ ሴቶች ከተደፈሩ ከተሳደዱና ከተፈናቀሉ በኋላ፣ ሳይሆን አስቀድሞ ሊደርስልን ይገባል። የክልሉ የአካባቢው አስተዳደር ስጋቱን በአግባቡ ተረድቶ ወጣቶቹን ለማስቆም ምንም ፍላጎት አለማሳየቱ፣ ቅስቀሳውን እያደረጉ፣ “ውጡ ፣ ለቃችሁ ሂዱ!” የሚል ወረቀት በአደባባይ በልበ ሙሉነት እየለጠፉ ዝም መባላቸው፣ በተዘዋዋሪ የሚፈልገው ስለመሆኑም አመላካች መሆኑን ነዋሪዎች ይናገራሉ።

ከጥቂት ወራት በፊት የአሰላ ነዋሪዎች የመስቀል በ’አልን እንዳያከብሩ፣ በከነቲባዋ ወ.ሮ ዘይነባ ድጋፍ፣ ከውጭ የመጡ ቄሮዎች ህዝቡን ሲያሸብሩ ነበር።

ክልሉን በአሁኑ ጊዜ የምታስተዳድረው በኦህዴድ/ኦዴፓ ውስጥ ጽንፈኛ አመለካከት አላት የምትባለዋ ወ/ሮ ጠይባ ሁሴን ናት።

***ግንቦት ፩ (ልደታ ማርያም) ፪ሺ፲፩ ዓ.***

አሰላ ላይ ረብሻ እንዳለ የሚጠቁሙ መረጃዎች እየተሰሙ ነው። መረጃዎቹ የሚጠቁሙት አሰላ የማርያም ቤተክርስቲያን ጥምቀት ባህር ወይም የታቦት ማረፊያ ቦታ ላይ መስጊድ መሰራቱን ተከትሎ የማርያም ቤተክርስቲያን ደውል ተደውሎ በትላንትናው ዕለት መስጊዱን አፍርሰውታል። በአሰላ እየተደረገ ያለውን ተግባር በመቃወም ዛሬ ሰልፍ ወጥተው የነበሩት ክርስቲያኖች ጋር አለመግባባት ተከስቶ ከፍተኛ ረብሻ መከሰቱና እንዳልበረደም ተሰምቷል።

መረጃዎቹ የሚጠቁሙት በአሰላ ከተማ 01 ቀበሌ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ (አሁን ፖሊ-ቴክኒክ መሰለኝ) አጠገብ አንዲት የበሬ ግንባር የምታክል መሬት አለች። የከተማዋ ነዋሪዎች እንደተናገሩት የተወሰኑ ሰዎች በዚህ ክፍት ቦታ መስጊድ እንሰራለን ብለው መንቀሳቀስ ይጀምራሉ።

መስጊዱ የሚሰራው በተለምዶ “ማሪያም ሰፈር” ተብሎ በሚታወቀው ሰፈር ነው። የከተማ መስተዳደሩ ለመስጊዱ ግንባታ እውቅና እና ፍቃድ እንዳልሰጠ ታውቋል። ሆኖም ግን በዚህ ምክንያት ዛሬ በአሰላ ከተማ በክርስቲያን እና እስልምና እምነት ተከታዮች መካከል ከፍተኛ ረብሻና ብጥብጥ ተቀስቅሷል።

👉 በኢትዮጵያ የረጅም ዘመናት ታሪክ

💭 አሳፋሪ የታሪክ ወቅትና ምእራፍ | አረቡ ኢትዮጲያዊቷን ከፎቅ ወረወራት | በገዛ አገሯ ፥ በአዲስ አበባ

በአረብ አገር የሚያሰቃዮአቸው እንዳይበቃ…እንግዲህ ይህ ሁሉ መፈናቀል፣ የሽብር ጥቃትና ግድያ ሆን ተብሎ በሉሲፈራውያኑ ቀደም ብሎ በደንብ የተቀነባበረ ነው፤ ከሃዲዎቹ እነ ዶ/ር አብዮት መሣሪያዎቻቸው ናቸው።

ሉሲፈራውያኑ የሕዝባችንን አእምሮ ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ብሎም ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን በዓለም ፊት ለማዋረድ ያስችላቸው ዘንድ የህዝባችንን ሞራል ዛሬም እንደገና በመስበር ላይ ይገኛሉ…ዛሬ ቀዝቃዛ ውሃ ነገ ደግሞ ሙቅ ውሃ እያፈሰሱ የወጣቱን አእምሮ በማጠብ ላይ ናቸው። ዛሬ ማር፣ ነገ እሬት፤ ዛሬ ያፈናቅላሉ፣ ከፎቅ ይወረውራሉ፣ ይገድላሉ፥ ነገ ደግሞ እያለቃቀሱ እርቅና ሰላም ፈጥረናል ይላሉ ፥ ዛሬ“አስደሳች ዜና…” ነገ ደግሞ “አሳዛኝ ዜና…” ቅብጥርሴ እያሉ ተለዋዋጭ የሆነ ፕሮፓጋንዳን በመንዛት ያልጠረጠሩትን ኢትዮጵያውያንን የመርዛማ ጥቃታቸው ሰለባ ያደርጓቸዋል።

➕ በተጨማሪ፤

💭 ለአምስት ሺህ ዓመታት በነፃነት የኖረችዋ ኩሩዋ ኢትዮጵያ ዛሬ ለምዕራባውያኑ እና ለአረቦች የባርነት ቀንበር ተጋልጣለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2018

ግማሾቻችንን ይህ ሊከነክነን ይችላል፤ ሃቁ ግን፡ ከአፄ ምኒሊክ ዘመን አንስቶ መሪዎቻችንን የሚመርጡልን ሉሲፈራውያኑ ናቸው። ቀደም ሲል፡ አገር ወዳዶቹ አፄ ቴዎድሮስ እና አፄ ዮሐንስ ገና በእንጭጩ ሲገደሉ፤ እነ አፄ ምኒልክ፣ ኃይለ ሥላሴ እና ጠ/ ምኒስትር መለስ ደግሞ ከእንቅልፋቸው መንቃት ሲጀምሩና ወደ ተዋሕዶ ክርስትናም ለመመለስ ሲወስኑ ተገድለዋል። ያልተገደሉት መንግስቱ ኃ/ማርያም እና ኃ/ማርያም ደሳለኝ ብቻ ናቸው። ለምን? ለሉሲፈር አስፈላጊውን መስዋዕት ለማቅረብ ስለበቁና ባለውለታቸው ስለሆኑ ነው። አገር ወዳድ የሆነ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን መንግስታዊ ሥልጣኑን መያዝ የለበትም” የሚል መመሪያ ሉሲፈራውያኑ አላቸውና ነው።

የአንዋር መስጊድ በአዲስ አበባ ከተተከለበት ዘመን አንስቶ በኢትዮጵያ የነገሠው መንፈስ እስላማዊው የሉሲፈር መንፈስ ነው። በደርግ ጊዜ ቤተክርስቲያንን ከመስጊድ ጋር እኩል በማድረግ የመጀመሪያውን በር ከፈቱ፣ ላለፉት 27 ዓመታት ደግሞ፡ በአላሙዲን መሪነት ህዝበ ክርስቲያኑን በማድከምና አቅመቢስ በማድረግ ለአገሩና ለቤተሰቡ ያለውን ፍቅር እንዲያጣ፣ እንዲታመም፣ ልጅ–አልባ እንዲሆን፣ የማንነት ቀውስ እንዲገጥመው እና በመሰደድ አገሩን እንዲለቅ ተደረገ። በተቃራኒው ግን፡ የኢትዮጵያ ጠላት ለሆኑት የአረብ ወኪል ሙስሊሞች በፖለቲካ፣ በማህበረሰባዊ፣ በምጣኔ ኃብት እና በሃይማኖት መስኮች ኢትዮጵያን እንዲቆጣጠሩ አጎልብተዋቸዋል።

/ ሚንስትር መለስ በተገደሉበት ማግስት የአላሙዲን ወኪል የሆነው አቶ ደመቀ መኮንን፤ “እኔ ቁርአንን በአረብኛ ሸምድጀዋለሁ፤ አሁንም እቀራዋለሁ” በማለት “የሥራ ማመልከቻውን” አቀረበ፤ አቶ ኃ/ማርያም ደሳለኝንም ለመተካት እጩ ሆነ (በጊዜው “አህመድ” የሚለውን ስም የያዘ ፖለቲከኛ በክርስቲያን ኢትዮጵያ መሪ ይሆን ዘንድ እድል የለውም የሚል እምነት ነበርና። ያቀዱት ጊዜ ሲደርስ ግን በደንብ ያዘጋጁትንና የኢትዮጵያ ሕዝብ መስማት የሚፈልገውን ሊናገር የሚችለውን ግራኝ አብይ አህመድን በመሪነት ለመምረጥ ወሰኑ።

አሁን፡ አቶ አብይ አህመድ እና አቶ ደመቀ መኮንን፡ ከፍተኛ ሥልጣኑ በየቦታው ከተሰጣቸው የሉሲፈራውያን አረብ ወኪሎች ጋር በመሆን፡ በሰይጣናዊው የሻሪያ ህግ የሚተዳደር የእስላም መንግስት ለመመስረት የሽግግሩን ሂደት በማፋጠን ላይ ናቸው። ግን፡ አንድ በአንድ ተፈርፍረው ያልቃሉ እንጂ አይሳካላቸውም!

ነጠብጣቦቹን ስናገናኝ፦

  • + የኢትዮጵያ መንግስት ለ ሉሲፈራውያኑ ምዕራባውያን እና አረቦች ለምን እጁን ለመስጠት እንደሚሻ
  • + በኢትዮጵያ ውስጥ ህወከትና ግድያዎችን ማን፡ ለምን እንደሚፈጥር
  • + የሕዳሴው ግድብ ግንባታ ለምን ለማዘግየት እንደተፈለገ
  • + ኢንጂነር ስመኘው በቀለ፡ ለምን፡ በማን እንደተገደለ
  • + ግራኝ አብይ አህመድ ለምን እህቶቻችንን ለአረብ አገሮች እንደ ዕቃ በርካሽ ለመሸጥ እንደወሰነ
  • + ኢትዮጵያ ውስጥ ሥልጣኑን ለእስላማዊ መንግስት ለማስረከብ እየተዘጋጁ እንደሆነ

💭 ሞኙ ኢትዮጵያዊ በአዲስ አበባ ጉዳይ እርስበርስ ሲባላ የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ በሱዳን እና ሶማሊያ ዳግማዊ ግራኝ አህመድን በመናሳሳት ላይ ነች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 5, 2019

ምንም የሌላቸው ውዳቂዎች ውቂያኖስ አቋርጠው ሌሎች ሃገራትን ለመያዝ ይሞክራሉ፤ ዓለምን የመግዛት ፀጋና ስጦታ ያለን እኛ ኢትዮጵያውያን በዘረኝነት፣ ጐጠኝነት፣ ጠባብነት፣ ብሔርተኝነትና መንደርተኝነት በሽታ እራሳችንን ለማጥፋት ተነሳስተናል።

በሱዳን የተፈጠረውን ውጥንቅጥ ሁኔታ በመጠቀም (እስከ መቶ ሰዎች በዚህ ሰሞን ተገድለዋል) .አይ.ኤና ቱርክ የመለመሉትን ሱዳናዊውን ወታደር መሀመድ ሃምዳን ዳጎሎን፡ “ሄሜቲ” ስልጣን ላይ ለማውጣት እያዘጋጁት ነው፤ ልክ እንድ ኮሎኔል (እንዴት ያገኘው ማዕረግ ነው?) /(ማን የሰጠው ማዕረግ ነው?) አብዮት አህመድ። ሙርሲ= አህመድ = ሄሜቲ።

በአሜሪካ እና ጀርመን እርዳታ ለኢትዮጵያ እንኳን የተረፈ ጨቃጨርቅ ፋብሪካ የገነባቸው እርኩሷ ቱርክ የቀድሞዋን የኦቶማንን/ኦስማን ግዛት መልሳ ለማምጣት ደፋ ቀና በማለት ላይ ነች። ይህ የኦስማን ግዛት ግራኝ አህመድን ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በማነሳሳት ተዋሕዶ ኢትዮጵያን ለማዳከም ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክታለች። ሦስት ሚሊየን አርሜኒያውያን እና አሽሩ ክርስቲያን ወገኖቻችንን የጨፈጨፈችው የአሁኗ ቱርክም የኢትዮጵያውያን ደም አሁንም ጠምጧታል፤ የግራኝ አህመድን መዋረድ ለመበቀል ወደ ኢትዮጵያ እና አካባቢዋ በየዘመኑ ዘልቃ በመግባት አሉ የተባሉትን የኢትዮጵያ መሪዎች ለመግደል በቅታለች። ከመቶ ሠላሳ ዓመታት በፊት የሃገራቸውን ዳር ድንበር ከወራሪ ጠላት ለመከላከል፤ እንደ ተራ ወታደር በጀግንነት ተፋልመው መተማ ላይ አንገታቸውን ለቱርክ ወኪሎች ለነበሩት ለድርቡሽ ሱዳናውያን የሰጡበት ድንቁን አፄ ዮሐንስ ንጉሠ ነገስት ዘኢትዮጵያን እንደምሳሌ መጥቀስ ይቻላል።

ዛሬም ተመሳሳይ ነገር እየታየ ነው፤ በሱዳን እና በሶማሊያ የመሀምዳውያኑ ቱርኮች ቅጥረኞች ተነስተው በኢትዮጵያ ሃገራችን ላይ እንደገና ለመዝመት እየተዘጋጁ ነው። ለጊዜውም ቢሆን አሁን ሁኔታው በጣም አመቺ ሆኖላቸዋል፤ ዳግማዊ ግራኝ አህመድን በዶ/ር አብዮት በኩል ለማምጣት ችለዋል፣ ልክ በግራኝ እና ጣልያን ወረራዎች ጊዜ እንደታየው በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ ሊነሳ የሚችል እስላማዊ ሠራዊት በተለይ “ኦሮሚያ” እና “ሶማሊያ” (እግዚአብሔር ይይላችሁ በተለይ እነዚህ ሁለት ክልሎች እንዲመሠረቱ ፈቃዱን የሰጣችሁ) በተባሉት ክልሎች ወቅቱን እና ትዕዛዙን በመጠባበቅ ላይ ነው።

ከታሪክ ለመማር ፈቃደኞች ብንሆን ነው አሁን ለምንገኝበት አሳፋሪ ሁኔታ አንጋለጥም ነበር። ፍዬሎቹ ጠላቶቻችን እነማን እንደሆኑ አንዴም፣ ሁለቴም፣ ሦስቴም… በተደጋጋሚ ለማየት በቅተናል፤ ግን ከታሪክ ስለማንማር እንደ ቱርኮችና አረቦች ከመሳሰሉት ውዳቂዮች መጫወቻ ሆነናል።

በደርግ ጊዜ መንግስቱ ኃይለማርያም አሉ የሚባሉትንና ልምዱ ያላቸውን ጄነራሎችና የጦር መሪዎች በመረሸን አገሪቱን አድክሞ ስለነበር እንደ ሶማሊያ ያሉ ውዳቂዎች እስከ ጂጂጋ ድረስ ሰተት ብለው ገቡ፤ በዚህ በሚሊየን የሚቆጠሩ ተዋሕዶ ኢትዮጵያውያን ህይወታቸውን አጡ። ዛሬም የዶ/ር አብዮት አህመድ መንግስት ልምዱ ያላቸውን የጦር መሪዎች በጴንጤዎችና ሙስሊሞች እየተካ የኢትዮጵያን ሠራዊት በማድከም ላይ ይገኛል። ቱርኮችና አረቦች በሶማሊያና ሱዳን በኩል በቅርቡ ለሚጀምሩት ወረራ ሕዝባችን ከመቼውም ጊዜ በከፋ ተጋልጦ ይገኛል። ሠራዊቱ ውስጥ የገቡት ጴንጤዎች መሳሪያዎቻቸውን እየወረወሩ ወደ ኬኒያ ያመልጣሉ እንጅ ለኢትዮጵያ ብለው አይሞቱም፥ ሙስሊሞቹም ለቱርክ፣ አረብና ግብጽ “ወንድሞቻቸው” ሲሉ ጡት ያጠባቻቸውን ኢትዮጵያን በመክዳት ከታሪካዊ ጠላቶቿ ጋር ተሰልፈው እንደሚወጓት 100% እርግጠኛ ሆኜ መናገር እደፍራለሁ። ባለፉት አንድ ሺህ ዓመታት ይህን በተደጋጋሚ አይተናል፤ ከሰማይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም!

ባለፈው ዓመት ቱርክ ለኢትዮጵያ ሙስሊሞች ሠላሳ አራት ሺህ በጎችን ለበዓል ሰጥታ ነበር፥ ባለፈው ሳምንት ደግሞ አስራ አምስት ሺህ ወደ አማርኛ የተተረጎሙ እኩስ ቁርአኖችን በአዲስ አበባ መንገዶች ላይ አከፋፍላ ነበር። (መጀመሪያ በጉን፣ ቀጥሎ ቁርአንን፣ ከዚያም ሜንጫውን) ይታየን፤ እኔ በአንካራ ከተማ መንገዶች ላይ መጽሐፍ ቅዱስን ላከፋፍል ሲፈቀድልኝ! ክርስቲያኖች በሚረገጡባት ቱርክ ፈጽሞ የማይቻልና የሚያስገድል ተግባር ነው። የአገራችን በር ግን ለማንም ውዳቂ ክፍት ነው። በጣም ያስቆጣል! ወገን፤ ሰዓቱ ተቃርቧልና ለመጨረሻው ፍልሚያ እራስህን በሚገባ አዘጋጅ!

“… ናፖሊዮ ራሱን ትልቅ አድርጎ ያይ ይሆናል። እኔ ግን ዛሬም ታላቅ ነኝ። እሱ በቅርብ አመታት የተጎናጸፋቸው ድሎች ይሆናል ታላቅ ያደረጉት። የእኔ ግን ታላቅነት ከጥንት… የሚነሳ ታሪክ፤ ገናና ሀገር ያለኝ መሆኔን ሊያውቅ ይገባል።“ [አፄ ቴዎድሮስ]

“… የኢትዮጵያ ልጅ ሆይ ልብ አድርገህ ተመልከት፤ ኢትዮጵያ የተባለችው አንደኛ እናትህ ናት። ሁለተኛ ክብርህ ናት። ሶስተኛም ሚስትህ ናት። አራተኛም ልጅህ ናት። አምስተኛም መቃብርህ ናት። እንግዲህ የእናት ፍቅር፣ የዘውድ ክብር፣ የሚስት ደግነት፣ የልጅ ደስታ፣ የመቃብር ከታቲነት እንዲህ መሆኑን አውቀህ ተነሳ።” [አፄ ዮሐንስ ፬ኛ]

💭 ቤኒ ሻንጉልን እስላም አድርገው ጨርሰዋል፤ አሁን ከሃዲ ዐቢይ አህመድ ግድቡን ለአረብ ሊያስረክብ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 2, 2020

💭 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ኢትዮጵያውያንን በማሳረድ ዛሬም መሪነቱን ይዛለች | የሰው ቄራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 29, 2020

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Muslims Say፡ Whoopee, Orthodox Christians are Killing Each other | ሙስሊሞች፤ „ኦርቶዶክሶች ተባሉልን፤ እልልል!” አሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 7, 2022

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

💭 እኛ የጂሃድ ሥራቸውን እየሠራንላቸው ባለንበት ወቅት፣ መሀመዳውያኑ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በጂሃድ ግንባር ጸጥ ማለታቸውብዙም አያስደንቅም። ጮቤ እየረገጡ ነው።

እንግዲህ ይህ የኩሬይኑ ጦርነት ሙስሊሞች ልክ እንደ አሊ ባባ የሌላውን ነገር ሁሉ መስረቅ ለምደዋልና የእኛ አላህ ነው የሚቀጣቸው፣ ቁርአን ላይ ተተንብዩአል… ቅብርጥሴእያሉ ቢቀባጥሩም፤ ያሳዝናል ፤ በሩሲያና ዩክሬይን መካክል ግጭቱ ለመቀስቀሱ ዋናው ምክኒያት ግን ሩሲያ እና ዩክሬን የዘር ማጥፋት ወንጀል በሰሜን ኢትዮጵያ በመፈጸም ላይ ያለውን የፋሺስቱን የእስልምናፕሮቴስታንት ኦሮሞን የአቢይ አህመድ አሊ አገዛዝን በመደገፍ ለፈጸሙት ወንጀል መበቀል ነው።

. በሩሲያ እና በዩክሬን የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል ጦርነት።

😈 ቀስቃሾቹ፡ የምዕራብ ኤዶማውያን እና የምስራቅ እስማኤላውያን። የሚገርመው ደግሞ በዩክሬን ግጭት ውስጥ ያሉት ሁለቱም ወገኖች በጦር ሜዳ ላይ ጂሃዲስቶችን መጠቀማቸው ነው።

. ጦርነት በትግራይ፣ ኤርትራ እና አማራ የኦርቶዶክስ ወንድሞች መካከል።

😈 አነሳሾቹ፡ የምዕራብ ኤዶማውያን እና የምስራቅ እስማኤላውያን እና የኦሮሞ ተላላኪዎቻቸው።

፫. የኢትዮጵያ ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ በኦርቶዶክስ ክርስትያን ትግራይ ላይ ለ ፬ ዓመታት የዘለቀ የዘር ማጥፋት ጦርነት እንዲያካሂድ ሁለቱም የሩስያ እና የዩክሬን ኦርቶዶክሳውያን ወንድሞች ፖለቲካዊ እና ወታደራዊ ድጋፍ አድርገዋል። አእምሮን ይሰብራል አይደል!? ዓለም ተገልብጦ!

❖❖❖[Proverbs 6:16-19]❖❖❖

“There are six things which the Lord hates Yes seven which are an abomination to Him:..And one who spreads strife among brothers.„

💭 As we are doing their job for them making their jihad job easier – no wonder they are quite lately on the Jihad front. Yea! Islamists are always a bowl full of happiness.

Muslims, like Ali Baba, are accustomed to stealing everything else and say, “our Allah is punishing the infidel!”. As a matter of fact, sadly, the clash between Russia and Ukraine is a retribution for the crimes of supporting the genocidal Islamo-Protestant Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali.

  1. War among Orthodox Brothers of Russia & Ukraine. The instigators: Edomites of The West & Ishmaelites of The East. Both sides in the Ukraine conflict are using jihadists on the battlefield.
  2. War Among Orthodox Brothers of Tigray, Eritrea & Amhara. The instigators: Edomites of The West & Ishmaelites of The East and their Oromo agents.
  3. Both Orthodox Brothers of Russia & Ukraine offered political and military support to help the fascist Oromo regime of Ethiopia wage a 4 year long Genocidal War on Orthodox Christian Tigray. Mind boggling, isn’t it!? The world upside down! 🙃

“What is happening today, the direct bloody war between the Orthodox crusaders – Russia and Ukraine – is but one example of God’s punishment for them, as described in the Qu’ran,” the author of the editorial said, referring to the combatant states’ predominant faith.

“Whether long or short, this Russian-Ukrainian war is but the beginning of the next wars between the Crusader countries, and the images of destruction and death we see are but a small scene of the situation in which the great wars begin,”

💭 Islamic State Celebrates Ukraine War as ‘Divine Punishment Against Infidels’

US-backed Syrian Democratic Forces (SDF) fighters celebrate after fighting Islamic State (IS) group jihadists near the village of Baghouz in the eastern Syrian province of Deir Ezzor, on March 15, 2019. – Hundreds of men, women and children trudged out of the Islamic State group’s last sliver of …

Members of the Islamic State terrorist group have celebrated the ongoing conflict between the Russian Federation and Ukraine, expressing hope the war will spread to other European countries.

The Islamic State magazine Al Naba is said to have published an editorial regarding the Russian invasion of Ukraine, labelling the conflict a “divine punishment” and going on to state that it “will have significant consequences that will change many of the laws of peace and war between those countries.”

The writers of the editorial, which is said to have been distributed on the encrypted messaging app Telegram, also called on supporters of the Islamic State to take advantage of potential chaos, claiming the conflict is “only the beginning” of a wider battle, Il Giornale reports.

“What is happening today, the direct bloody war between the Orthodox crusaders – Russia and Ukraine – is but one example of God’s punishment for them, as described in the Qu’ran,” the author of the editorial said, referring to the combatant states’ predominant faith.

“Whether long or short, this Russian-Ukrainian war is but the beginning of the next wars between the Crusader countries, and the images of destruction and death we see are but a small scene of the situation in which the great wars begin,” the Islamic extremists stated, going on to condemn foreigners fighting for Ukraine as “infidel militias.”

A prior report from the Middle East Media Research Institute (MEMRI) claimed that Islamic State chat servers have urged supporters in both Russia and Ukraine to carry out attacks in retaliation for the countries’ roles in defeating the group in the Middle East.

“To the brothers, supporters of the Islamic State in Russia and Ukraine: Seize the opportunity, brothers, and collect weapons – for weapons have been widely distributed to civilians – then attack the crusaders,” a member of the terrorist group wrote.

Another Telegram channel said to be linked to a sympathiser to al-Qaeda from Jordan commented on the conflict saying: “Let Muslims see this war as a Divine gift to the Muslims there [in Ukraine], in Russia, and in the entire world. For those who contemplate it, there are indications that it will change the face of the world, and if the Muslims take advantage of it, it will be a large building block that will advance them towards the renewal of their glory.”

“[We] will restore order there anyway, destroy these bandits. Why does Zelensky allow such a beautiful state, such beautiful places to be destroyed?” said the Chechen leader. “Such beautiful girls there, especially in Kharkov… it’s a shame.”

Indeed so. And, BTW, both sides in the Ukraine conflict are using jihadists on the battlefield. The Ukrainians recruited a lot for their militias, and the Russians have now employed Chechen troops to fight them. And inevitably, some of those from both sides will end up in the EU and the UK.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukrainians Blocking Africans From Getting on Trains | ዩክሬናውያን አፍሪካውያንን በባቡር እንዳይሳፈሩ አገዷቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 1, 2022

💭 በባቡሮች እንዳይጓዙ ተነጥለው የተከለከሉት አፍሪካውያን በመኪና የሚሄዱበት ወቅት ምንም መውጫ እንደሌላቸው ተነግሯቸዋል። መሄጂያ የሌላቸው አፍሪካውያኑ ወደ ጅምላ መጠለያ አዳራሾች እየተወሰዱ ነው። አብዛኛዎቹ ሴቶች እና ሕፃናት በአገሪቷ ድንበሮች ላይ ይገኛሉ። እንደ ተመድ መረጃ ከሆነ እስከ ግማሽ ሚሊየን የሚጠጉ ዩክሬናውያን ወደተቀሩት የምስራቅ አውሮፓ ሃገራት በመሰደድና ወደ ምዕራብ አውሮፓም በማምራት ላይ ይገኛሉ።

😈 ዘመነ ብሔርተኝነት – ዘመነ ዘረኝነት

አዎ! ከጦርነቱ ዓላማዎች መካከል አንዱ ይሄ ነው። በጦርነቱ አማካኝነት እስከ አስርና ሃያ ሚሊየን ዩክሬናውያንን ወደ ምዕራብ አውሮፓ እንዲሰደዱ በማድረግ በምዕራብ አውሮፓም በየአገሩ አክራሪ ብሔርተኝነት ተንሰራፍቶ አመጽ እንዲቀሰቀስ፤ በዚህም፤ በኮቪድ ሰው ሰራሽ ወረርሽኝ አማካኝነት አብዛኛውን ሕዝብ ከላይ እስከታች ለመቆጣጠር እንደቻሉት፤ አሁን ወደሚቀጥለው ደረጃ በመውጣት ወደቀጣዩ “የአዲሱን ዓለም ለመመስረት” ይርዳል ወደሚሉት ዲያብሎሳዊ ተግባራቸው ይሸጋገራሉ፤ ሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች። ላለፉት አስር ዓመታት እነ ኦባማ፣ ባይደንና ጆርጅ ሶሮስ በዚህ ጉዳይ ላይ በደንብ ሲዘጋጁበት ነበር። ከጥቂት ወራት በፊት እኮ ለሙከራ ከቱርክ የተላኩትን የሶሪያ እና አፍጋኒስታን ስደተኞችን በዩክሬን፣ ቤላሩስና ፖላንድ ጠረፎች አካባቢ እየወሰዱ ጫካ ውስጥ አስፍረዋቸው ነበር

ይህ የሙቀት መለኪያ ነበር።

አፍሪቃውያን ስደተኞችን ግን በየድንበሩ እንዳያልፉ ወንፊቶቹን ከአውሮፓ ርቀው በሚገኙ ሃገራት ላይ አሰናድተውላቸዋል። በሰሜን አፍሪቃ ሜዲተራንያን ባሕር፣ በቀይ ባሕር፣ በቱርክ፣ በየመን፣ ወዘተ። የትግራይ ስደተኞች በሱዳን በኩል እንዳያልፉ እንኳን ሃላፊነቱን ለግራኝ፣ ለኢሳያስ አፈወርቂ እና ለፋኖ ከሃዲዎች አሳልፈው ሰጥተዋቸዋል። በሱዳንም ለእነርሱ የሚታዘዝ መንግስት ለማስቀመጥ የተለያዩ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራዎችን በማድረግ ላይ ናቸው። ተጋሩ ምዕራብ ትግራይን እንደገና በመቆጣጠር በሱዳን በኩል እርዳታ ሊመጣ ይችላል የሚለውን ተስፋቸውን መቅበር አለባቸው። ይህ ፈጽሞ አይሆንም፤ ያላቸው አማራጭ ሕወሓቶችን አስወግዶ በአስመራ እና በአዲስ አበባ ያሉትን አረመኔ አገዛዞች መገርሰስ ብቻ ነው። ሉሲፈርንና ባለ ዓምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን ባንዲርዋን ለማንገስ ሲሉ ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት በጋራ የጀመሩት ሕወሓቶች፤ “Their Controlled Opposition/ የሚቆጣጠሯቸውን ተቃዋሚዎቻቸውን” እነ ኢሳያስ እና ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እንዲወገዱባቸው አይፈልጉምና!

በዘመነ ሂትለር የናዚ አመራር ወቅት እንደተለመደው ዛሬ በምዕራቡ ዓለም የምናያቸው ሜዲያዎችም ቀስበቀስ፤ በጀርመንኛው፤ ወደ “Gleichgeschaltete Medien“ / forced into line/ Synchronized Medias – ወደ መስመር የተገደዱ/ የተመሳሰሉ ሚዲያ ተቋማት እየተለወጡ ነው። ሁሉም አንድ ዓይነት መረጃ የሚያቀርቡና ይፋ የሆነው የመንግስታዊ ትረካ ተቀብለው የሚያሰራጩ ሜዲያዎች ሆነው እያየናቸው ነው።

ላለፉት ሁለት ዓመታት ሁሉም ሜዲያዎች ያለማቋረጥ በሰፊው ሲለፍፉበት የነበረውን የኮቪድ ወረረሽኝ ቅስቀሳ ባንድ ጊዜ አቁመው (ተረተረታቸው ስለተነቃባቸው፣ ሕዝቦች ተቃውሞ ማሰማት ስለጀመሩ) አሁን ስለ ዩክሬይን ሁኔታ 24/7 ፕሮፓጋንዳ “ኡ! ኡ!” በሚያሰኝ መልክ ሲነዙ በመታዘብ ላይ ነን። ወራዳዎች!

በትግራይ ለአስራ አምስት ወራት ያህል ያ ሁሉ ወንጀል፣ ግፍና ዕልቂት ሲፈጸም ዝም ያሉበት ምክኒያት ክርስቲያኖችና ጥቁሮች እንዲያልቁ ስለሚሹ መሆኑን አሁን በግልጽ እያየነው ነው። አውሮፓውያኑ ለገዳዮቻችን ለእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ለዳንኤል በቀለ ሽልማቶችን የሰጧቸውም ለዚህ መሆኑ አሁን ግልጽ ነው። የእነርሱስ ለአንዳንዶቻችን ሁሌም ግልጽ ነበር፤ እኔን የሚከነክነኝ፣ የሚያሳዝነኝና እያንገፈገፈ የሚያስቆጣኝ፤ “ሕዝብ ቁጥራችን ከፍ ብሏል፣ የወሊድ መከላከያ ተጠቅመን ቁጥሩን መቀነስ አለብን” የሚለውን ቆሻሻውን ግራኝ አብዮት አህመድን እስካሁን ሥልጣን ላይ አስቀምጦ እንደ እንቁራሪቷ እራሱን ቀቅሎ ለማጥፋት የወሰነ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ክርስቲያን ነኝ!” ባይ ዜጋ ዛሬም መገኘቱ ነው።

👉 በተጨማሪ በቪዲዮው፤

የሩሲያ ሠራዊት ዛሬ ያወጣው የዩክሬን ካርታ በሩሲያ ሠራዊት የተደረገው የማሪፖል ከተማ ከበባ የምንሊክን ትግራይካርታ ሠርቷል

የግብረሰዶማውያኑ ጠበቃ የዩክሬኑ ፕሬዚደንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ልክ እንደ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ኢማኑኤል ማክሮን (ፈረንሳይ)፣ ጀስቲን ትሩዶ (ካናዳ)፣ ጃሲንዳ አርደርን (ኒውዚላንድ)፣ ፔድሮ ሳንቸስ (ስፔይን) እና ሌሎችም የሉሲፈራውያኑ የእነ ጆርጅ ሶሮስ ምልምል ነው። ልብ እንበል ሁሉም ፥ ግራኝ አብዮት አህመድ ፵፬/44 ፥ ዜሊንስኪ ፵፬/44 ፥ ማክሮን ፵፬/44 ፥ ጃሲንዳ አርደርን ፵፩/41 ፣ ትሩዶ 50፣ ሳንቸስ 50 ዕድሜ ያላቸው ሶሻሊስቶች ናቸው። ሁሉም በወጣትነታቸው የተመለመሉና ነባርና ታሪካዊ የሆነውን(ክርስቲያናዊ)ማሕበረሰብን ያጠፉ ዘንድ በሉሲፈራውያን የተቀቡ ላጲሶች ናቸው።

💭 Stranded on trains Africans making their way by car told there’s no exit for them. Many Africans are taking shelter after being left stranded. Most of them are women and children.

Similar actions and stories of blocking, detention and maltreatment filtering out from “undesired” potential African asylum-seekers are widespread in North Africa, Turkey, Yemen, and now even at the Ethiopia-Sudan border, blocking Tigrayans fleeing the #TigrayGenocide.

👉 U.N.: Half a Million People Have Fled Ukraine Since Russian Invasion

An estimated 500,000 people have fled Ukraine to the eastern edge of the European Union (E.U.) since Russia invaded Ukraine last Thursday, U.N. High Commissioner of Refugees (UNHCR) Filippo Grandi said on Monday.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አህያው በጎቹን ከተኩላዎች ይጠብቃል ፥ ቃኤላውያኑ ግን ተኩላዎችን ወደ በጎቹ አሰልጥነው ይልካሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

👉 ግን፤

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲፮]❖

“እነሆ፥ እኔ እንደ በጎች በተኵላዎች መካከል እልካችኋለሁ፤ ስለዚህ እንደ እባብ ልባሞች እንደ ርግብም የዋሆች ሁኑ።”

❖[የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፱፥፴፮]❖

“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”

❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፯፥፲፮፡፲፯]❖

“ከእንግዲህ ወዲህ አይራቡም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አይጠሙም፥ ፀሐይም ትኵሳትም ሁሉ ከቶ አይወርድባቸውም፤ በዙፋኑ መካከል ያለው በጉ እረኛቸው ይሆናልና፥ ወደ ሕይወትም ውኃ ምንጭ ይመራቸዋልና፤ እግዚአብሔርም እንባዎችን ሁሉ ከዓይናቸው ያብሳል።”

_____________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዛሬስ ምነው እንዲህ ያለ ሰልፍ መጥራት አቃታችሁ? ከተዋሕዶ ትግራዋይ፤ ሙስሊም አማራ በልጦባችሁ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2022

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

➡ አዲስ አበባ ከዘጠኝ ዓመታት በፊት፤ ከመለስ ዜናዊ ግድያ በዓመቱ፤ እሁድ፤ ግንቦት ፳፭/25 ፥ ፳፻፭/ 2005 ዓ.ም

ሰማያዊ ፓርቲ ለሙስሊሞች ድጋፍ ለመስጠት በጠራው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ ተሳታፊዎች ተገኝተው ነበር።

➡ Peaceful demonstration organized by Semayawi (Blue) Party in Addis Ababa , Ethiopia. June 2 , 2013

👉 ያኔ የተቃውሞ ሰልፍ እንዲህ ይፈቀድ ነበርን? ዋው!

👉 ያኔ ከዛሬው በጣም የተሻለ ነፃነትና ሰላም ነበር ማለት ነው?

👉 ሕወሓቶች ያኔ ለተጋሩ ብቻ ነበርን ነፃነቱን፣ እድገቱንና ብልጽግናውን ነፍገዋቸው የነበረው?

💭 ታዲያ፤ የምናከብርዎ ኢንጂነር ይልቃልና ሌሎቻችሁ “ኢትዮጵያውያን” ሆይ፤ ዛሬ አገራችን አይታው የማታውቀው ዓይነት ግፍና ወንጀል ለ፲፭ ወራት ያህል በትግራይ ሲፈጸም፤ እንዴት ነው አንዴም ይህን መሰል ሰልፍ መጥራት የተሳናችሁ? እንዲያውም ከፍተኛ አመጽ መቀስቀስና የአራት ኪሎውን ፒኮክ ማቃጠል እኮ ነበረባችሁ! እውነት ከተዋሕዶ ትግራዋይ ሙስሊም አማራ በልጦባችሁ? ወይንስ የማናውቀው ሌላ ምስጢር አለ?

_____________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysteries of The Ukraine War | Kiev RUSt + Halyna Hutchins + Armenia + Ethiopia + Ark of The Covenant

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022

😇ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 የዩክሬን ጦርነት ምስጢር | የኪየቭ ሩስ + የሐሊና ሃትቺንስ ግድያ + አርሜኒያ + ኢትዮጵያ + ኦርቶዶክስ ክርስትና + የቃል ኪዳኑ ታቦት

Mathias RUST (Kremlin Caper)

The Film ‘RUST’

Alec Baldwin

Halyna Hutchins (UKRAINE)

KIEVAN RUS/ የኪየቭ ሩስ

የ “ሩስት” ፊልም ቤተ ክርስቲያን

Tricolor of Zion/ የጽዮን ቀለማት (Rainbow)

TPLF colors/ የሕወሓት ቀለማት

Halyna Hutchins/ ዪክሬናዊቷ የፊልም ካሜራ ባለሙያ ‘ሐሊና ሃትቺንስ’

KIEV (KIEVAN RUS = RUST) / ሩስት/ረስት – የኪየቭ ሩስ

RUST-Church/ ARMENIAN Church Addis Ababa

ARMENIAN Church / የአርመኒያ ቤተ ክርስቲያን-አዲስ አበባ

Tricolor of Zion/ የጽዮን ቀለማት (Rainbow) Close to The “RUST” CHURCH

Ark of The Covenant/ ጽላተ ሙሴ

🔥 28 May 1987 – Moscow Adventure 🔥

✈︎ ✈️Mathias Rust: German Teenager Who Flew to Red Square ✈️✈︎

In 1987 a West German teenager shocked the world, by flying through Soviet air defences to land a Cessna aeroplane in Red Square. He was jailed for more than a year – but a quarter of a century later, he has no regrets.

The current Patriarch of The Ethiopian Orthodox Tewahedo Church is Abuna Mathias. Abuna Mathias is literally ‘banned’ from traveling to Moscow.

🔥 ግንቦት 28 ቀን 1987 – የሞስኮ አድቬንቸር 🔥

✈︎ ወደ ሞስኮው ቀይ አደባባይ የበረረው ጀርመናዊ ታዳጊ ማትያስ ሩስት ✈︎

እ.ኤ.አ. በ 1987 አንድ የምዕራብ ጀርመናዊ ታዳጊ በሶቪየት አየር መከላከያዎች ውስጥ በመብረር ሴስና አውሮፕላን በቀይ አደባባይ ላይ በማረፍ ዓለምን አስደነገጠ። ከአንድ አመት በላይ ታስሯል ፥ ሩስት ግን ከሩብ ምዕተ-አመት በኋላ ግን ምንም አይጸጸትም።

አቡነ ማትያስ ወደ ሞስኮ እንዳይሄዱና ከሩሲያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ጥብቅ ግኑኝነት እንዳይኖራቸው በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮ እና በኤዶማውያኑ የምዕራቡ ዓለም አማካሪዎቹ ታግደዋል።

💭 “ግራኝ አህመድና ለማ መገርሳ አቡነ ማትያስን ከሩሲያ ለማስመለስ ፕሬዚደንት ግርማን ገድለዋቸው ይሆን?”

🔥 27 September 2020 Nagorno-Karabakh War🔥

Turkey & Azerbaijan Begun Jihad Against Orthodox Armenia. Orthodox Russia Hesitated to help Orthodox Armenia. Orthodox Ukraine & Jewish Israel supported Muslim Azerbaijan. Wow!

🔥 27 ሴፕቴምበር 2020 የናጎርኖካራባክ ጦርነት 🔥

ቱርክ እና አዘርባጃን በኦርቶዶክስ አርሜኒያ ላይ ጅሃድ ጀመሩ። ኦርቶዶክስ ሩሲያ ኦርቶዶክስ አርመንን ለመርዳት አመነታች። ኦርቶዶክስ ዩክሬን እና አይሁድ እስራኤል ሙስሊም አዘርባጃንን ደግፈዋል። ዋው!

🔥 21 October 2020 – The RUST Tragedy🔥

Ukrainian cinematographer Halyna Hutchins, fatally shot on the movie set “RUST,” – a WESTERN filmed in New Mexico. The “RUST” CHURCH. Earlier: Halyna Hutchins Celebrating Orthodox Christmas in Kiev.

ዪክሬናዊቷ የፊልም ካሜራ ባለሙያ ሐሊና ሃትቺንስ “ሩስት/ረስት/RUST = ዝገት” በተሰኘው የፊልም ቀረጻ ወቅት ተገደለች። ታዋቂው የፊልም ተዋናይ አሌክ ቦልድዊን በአሜሪካዋ የ ኒው ሜክሲኮ ግዛት ውስጥ ፊልም ቀረፃ ላይ ሳለ አረር አልባ /በቴአትር ጭውውቶች ላይ መጠቀሚያ ወይም የሩጫ ማስጀመሪያ ዓይነት የሚያስፈነጠር አረር የሌለው/ መስሎት በስህተት በተኮሰው እውነተኛ ጥይት የጎረሰ ሽጉጥ የቀረፃው የፎቶግራፊ ዳይሬክተር የሆነችው ዩክሬናዊቷ ሐሊና ተገደለች። ለፊልሙ ከተዘጋጁት አስገራሚ ነገሮች አንዱ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ይገኝበታል። ይህም ቤተ ክርስቲያን አዲስ አበባ የሚገኘውን የአርሜኒያ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ጋር ይመሳሰላል። በአጋጣሚ? ቀደም ሲል፡ ሐሊና ሃትቺንስ የኦርቶዶክስ ገናን ከጓደኞቿ ጋር ሆና በኪይቭ ከተማ ስታከብር ትታያለች። በአጋጣሚ?

🔥4 November 2020 Ethiopia Tigray War🔥

A month later, on 4 November 2020 the world was occupied with the results of the US election, when The Fascist Oromo Regime and its Arab, Turkish & Iranian conspiring allies launched a military offensive against Christian Tigray, Ethiopia.

Orthodox Russia gave diplomatic support to the Muslim-Protestant Regime of Abiy Ahmed. Orthodox Ukraine provided military support to him – even sending its own mercenaries, military advisors and drone operators.

[Proverbs 6:16-19]

There are six things which the Lord hates Yes seven which are an abomination to Him:..And one who spreads strife among brothers.„

🔥4 ኖቬምበር 2020 ኢትዮጵያ የትግራይ ጦርነት🔥

ከአንድ ወር በኋላ፣ እ.ኤ.አ. ኖቬምበር 4 ቀን 2020 የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና የአረብ፣ የቱርክ እና የኢራን ሴራ አጋሮች በክርስቲያን ትግራይ፣ ኢትዮጵያ ላይ ወታደራዊ ጥቃት ሲሰነዝሩ፤ ዓለም በዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ ውጤት ተጨናንቃ ነበር።

ኦርቶዶክስ ሩሲያ ለአብይ አህመድ የሙስሊም-ፕሮቴስታንት አገዛዝ ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ሰጠች። የኦርቶዶክስ ዩክሬን ደግሞ ወታደራዊ ድጋፍ ሰጠችው ፥ የራሷን ቅጥረኞች፣ ድሮን ኦፐሬተሮችና የጦር አማካሪዎች ጭምር እስከ መላክም ደረሰች።

Cut from Russian animated movie “Твой Kрест” (Your Cross) 2007

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የከፈቱት የመጨረሻውጦርነት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ዓለም ላይ ነው ያተኮረው።

ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያ፣ ዩክሬይን፣ ኢትዮጵያ ቀጥሎም በግብጽና ጆርጂያ ላይ እየዘመቱ ነው። አሁን እንደ ቱርክአዘረበጃን፣ ሶማሌ እና ኦሮሞ አማሌቃውያን ያሉትን ወኪሎቻቸውን በእነዚህ ሃገራት አቅራቢያ በማስቀመጥና ለዘመናትም ሰርገው እንዲገቡ ስላደረጓቸው በእነርሱ አማካኝነት ወንድማማቾችን እየነጀሱና እየለከፉ እርስበርስ ከሩቅ ሆነው እንዲበላሉ እያደረጓቸው ነው። ተጋሩ እና አማራዎች፣ አርሜኒያውያን እና ጆርጂያውያን፣ ግብጻውያን እና ሶርያዋያን፣ ሩሲያውያን እና ዩክሬናውያን

❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]❖❖❖

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

👉 በሁለቱ ኦርቶዶክስ ወንድማማች፤ በሩሲያና ዩክሬን ሕዝቦች መካከል ዛሬ የተከፈተው ጦርነት ከመጀመሩ ከሁለት ወራት በፊት ይህን አስገራሚ ሕልም ማየቴን ከዚህ ቪዲዮ ጋር በተያያዘ አውስቼው ነበር።

💭”ሰሞኑን በህልሜ በተደጋጋሚ በሰማይ አስር ኪሎሜትር ርቀት ላይ ግዙፋትና ነጫጭ የሆኑ አውሮፕላኖች በየደቂቃው ሲበርሩ ታይቶኛል፤ በዛሬው ሕልሜ ጨምሮ። ምን ሊሆን ይችላል? ከዩክሬይን ጋር በተያያዘ በአውሮፓ ጦርነት ሊቀሰቀስ ይሆን? ሕገ-ወጧ ቱርክ ልትጨፈጨፍ ይሆን?”

💭”በአማራ-ኦሮሚያ ልዩ ዞን የኢትዮጵያ ሰንደቅ ወርዶ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ባንዲራ ተሰቀለ”

የሩሲያና እና ዩክሬን መንግስታት በጥንታውያኑ የትግራይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ ለከፈተው ለአረመኔው ሙስሊም-ፕሮቴስታንት ኦሮሞ አገዛዝ የሚሰጡትን ድጋፍ እንዲያቆሙ ለመማጸን በተለይ ለሩሲያ ፓትርያርክ ጽሕፈት ቤት ኢ-ሜል ልኬላቸው ነበር። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ልክ የሰሜን ኢትዮጵያውያን ወንድማማቾችን እንዳታለሏቸው ዛሬ የሩሲያን እና ዩክሬን ኦርቶዶክስ ወንድማማቾችን በማታለል ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት በኋላ ለሌላ ዕልቂት ዳርገዋቸዋል። ያው እንግዲህ ይህ ህልሜ ዛሬ እውን የሆነ ይመስላል። ሊሲፈራውያኑ ደግሞ እንደተለመደው ከኦሎምፒክ ጨዋታዎች በኋላና ሆን ተብሎ በኮኮኮቪድ ክትትትባት አማካኝነት የፈጸሙትን እጅግ በጣም ከባድ የሆነ የዘር ማጥፋት ወንጀል ለማረሳሳትና አጀንዳ ለማስቀየር በኦርቶዶክስ ወንድማማቾች መካከል ጦርነት እንዲካሄድ አደረጉ፤ ልክ የትግራዩንም ዘመቻ በአሜሪካ ፕሬዚደንት ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት እንደጀመሩት። 😠😠😠 😢😢😢

አይ፤ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ተልዕኮ አስፈጻሚዎችና የሰይጣን ጭፍሮቹ ቱርኮች፣ ሶማሌዎችና ኦሮሞዎች! ቅዱስ ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ይጣላችሁ፤ በህገ-ወጥ መንገድ የያዛችኋቸው ‘ግዛቶቻችሁ’ ሁሉ እሳት ይውርደባችሁ! እህ ህ ህ!

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Book of Enoch Written in Ethiopic-Ge’ez about The Archangel Gabriel | በግዕዝ የተጻፈው መጽሐፈ ሔኖክ ስለ ቅዱስ ገብርኤል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 26, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 ዓለምን ሲያውኩት ያጋንንት ሥራቸው እንዳይተርፈን ለእኛ የእነርሱ ግብራቸው ገብርኤል በሰይፉ ቀጥቅጦ ጣላቸው፤ እናመልክት ለሱ እናስታውስ ጠዋት ማታ እንዲያስተራርቀን ለምኖ ከጌታ።

ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው ❖

😇 “ሰለጠነ” የተባለውን ዓለም ጨምሮ ምስጢራዊውን ዓለም ሁሉ እያስደነቀ ያለው ድንቁ መጽሐፈ ሔኖክ የተጻፈበት የግእዝ ቋንቋ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ዛሬ እነ “አቡነ” ናትናኤል፤ “ኦሮሞ” ነን ብለውና ክቡር ስጦታ፤ ትልቅ ስጦታ የሆነውን የግ እዝ ቋንቋን የሰሜናውያን ቋንቋ ነው አንፈልግውም፤ በሚል ድፍረትና ምስጋና-ቢስነት ቅዳሴውን አጋንንታዊ በሆነው የኦሮምኛ ቋንቋ ለማድረግ ደፍረዋል። በምኒልክ የብሔር-ብሔረሰብ ርዕዮተ ዓለም የሰከሩት የሕወሓት ቀሳውስትስ፤ በትግርኛ ካልቀደስን ይሉን ይሆን? በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ ሊጀምር ሦስት ወር ሲቀረውና “ምርጫ” የተባለውን የሙቀት መለኪያ ለማካሄድ በሚዘጋጁበት ዋዜማ እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፤ “ካሁን ጀምሮ የግዕዝ ቋንቋ በመላዋ ትግራይ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች እንደ መደበኛ ትምህርት ይሰጥ!” የሚል ትዕዛዝ አስተላለፈው ነበር። ዛሬስ እንዲህ ያለ ትዕዛዝ ለማስተላለፍ ይሹ ይሆንን? አይመስለኝም። ያኔም ትክክለኛዎቹን አጋዚያን-ተጋሩ-ጽዮናውያንን ለመደለል የተደረገ እርምጃ መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየነው ነው። ሕወሓቶችን ጨምሮ ሁሉም ምንሊካውያን ጦርነቱን በጋራ ጀምረውታልና።

👉 ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ፤ ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?” በሚል ጥያቄ ሥር

የጦርነቱ ዓላማ ፤ ኢአማንያኑ የሻእቢያ እና ህዋሀት ቡድኖች ከኦሮሙማዎች፣ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር በማበር ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን፣ ቅዱስ ያሬድን፣ አቡነ አረጋዊን፣ አባ ዓቢየ እግዚእን፣ ነገሥታቱን ኢዛናን፣ ዮሐንስን፣ ሰንደቁን፣ ግዕዝን፣ አክሱምን አጥፍተው በሃምሳ ዓመታት ውስጥ በተገኘ ጣዖታዊ ማንነት “ኢአማኒ የትግራይ ሶሻሊምዝብልጽግና” ርዕዮተ ዓለምን በመከተልና የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራም በማውለብለብ ከኤርትራ ጋር ለብቻቸው መኖር ይሻሉና ነው። በትግራይ እየተካሄደ ያለው ጦርነት የግራኝ አብዮት አህመድ እና የስብሃት ነጋ ጦርነት ነው።” በማለት ጽፌ ነበር።”

😈 ጠላታችን ዲያብሎስ ለመንፈሳዊ ሕይወት ብዙም የማይረዱንን ወይንም መንፈሳዊ ድክመት ያላቸውን(አማርኛ፣ ትግርኛ)እንዲሁም አጋንንታዊ የሆኑትን ቋንቋዎችን (ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሶማልኛ) ተጠቅሞ እርስበርሳችን እንድንጨፋጨፍ፣ ሰአራዊቱን እየላከ ያልተደቀለውን የትግራይን ሕዝብ ደቅሎ በማዳከም የኤዶማውያኑን እና የእስማኤላውያኑን የእንግሊዝኛን እና የአረብኛን ቁንቋ ከእነ ሉሲፈራዊ አምልኮታቸው ለማንገስ ሲል ነው በትግራይ ጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻውን በምዕራቡም በምስራቁም እርዳታ የጀመረው። የገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም የቅርስ ማውደም ጂሃዱን የከፈተባቸውም የመንፈስ ማንነታቸንና ምንነታቸውን አጥፍቶ እንደ ኦሮሞው የስጋን ማንነትና ምንነትን ለማንገስ ነው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ሁሉንም ነገር ሸፋፍኖ ምንም ነገር እንዳይታወቅበት በስልት መረጃዎችን በማጥፋት/በመሰወር ላይ የሚገኘው።

ይህ ጥቃት/ጂሃድ የጀመረው የእግዚአብሔር የሆነውንና ለመንፈሳዊ ሕይወት በዓለማችን ተወዳዳሪ የሌለውን የግእዝ ቋንቋችንን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሤራ ጠንሳሽነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ጋላ/ ኦሮሞ ወራሪዎች በኩል ለማጥፋት ከተነሳበት ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አንስቶ ነው። ጂሃዱን ጦርነቱን በስጋችን ላይ ብቻ አይደለም የከፈቱብትን፤ በነፍሳችን፣ በመንፈሳዊ ሕይወታችን፣ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖታችን፣ በቋንቋችን፣ በጽዮናዊው ሰንደቃችን፣ በታሪካችንና በባሕል/ትውፊታችን ላይም ጭምር ነው። ይህ ውጊያ በየደረጃው/በየዘመኑ ከመቶ ሰላሳ ዓመታት፣ ከአምስት መቶ ዓመታት፣ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊትና ከስድስት ሺህ ዓመታት አንስቶ ዲያብሎስ እና ጭፍሮቹ ዝግጅት አድርገው ሲያካሂዱት/እያካሄዱት ያለው ውጊያ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ ያተኮሩበት ምስጢርም ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የመላዋ መንፈሳዊቷ ዓለማችን ቁልፍ መሠረት በጥልቁ ተደብቆ የሚገኝባት ምድር ስለሆነች ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ይህን በደንብ ያውቁታል/ደርስውበታል።

ለዚህም ነው፤ በጽዮናውያን ላይ የዘር፣ የሃይማኖት፣ የታሪክ፣ የትውፊት፣ የቅርስ፣ የቋንቋ ማጥፋት ጂሃዳዊ ዘመቻ የከፈቱት ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ( መሀመዳውያን + ፕሮቴስታንቶች + ኢ-አማንያን + ኦሮሞዎች + ሶማሌዎች + ከሃዲ አማራዎች + ከሃዲ ተጋሩዎች)ሁሉ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ተከፍቶ እየተንከተከተ ይጠብቃቸዋል የምንለው። ፻/100%

በተለይየዛሬይቷ ኢትዮጵያ ብሎም መላዋ አፍሪካ እና ዓለም መዳን የሚችሉት ሕዝቦቻቸው የእግዚአብሔር የሆነውንና በመንፈሳዊ ጠቀሜታው ከዓለማችን ቋንቋዎች ሁሉ በጣም ግዙፍ የሆነውን የግእዝ ቋንቋን በብሔራዊ ቋንቋ መልክ መናገር ሲጀምሩ ብቻ ነው። ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ይህን ደርሰውበታል!

😇 ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል

ትውፊታዊ ታሪኩ

ግእዝ የእግዚአብሔር ቋንቋ ነው ተብሎ በትዉፊት ይነገራል። ፍጥረታት በሐሌዎበነቢብና በግብር የተፈጠሩ ሲሆን በተለይ ነቢቡ (ንግግሩ) ግእዝ ነበር ብለዉ የሚከራከሩና የራሳቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ ሊቃውንት አሉ። ግእዝ የመጀመሪያ ቋንቋ ነው ስንል አዳም ማለት ያማረ የተዋበ ማለት ሲሆን አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ቅዱስ ገብርኤል “ንቁም በበህላዌነ” ብሎ ሠራዊተ መላእክትን ያረጋጋው በግእዝ ነው፤ አዳምም ለ ፯ ዓመታት በገነት ሳለ በፀሎት ሲተጋ የነበረውና ከሄዋን ጋር ይነጋገርበት የነበረው ቋንቋ በግእዝ ነው በማለት ቋንቋውን የመላእክትም የሰውም መግባቢያ ያደርጉታል።

😇 ግእዝ የአዳምና ሔዋን (የተፈጥሮ ቋንቋ) የመጀመሪያው መነጋገሪያ ልሳን መኾኑ ለማረጋገጥ ከሚያቀርቧቸው ፲ ምክኒያቶች መካከል፦

፩ኛ. የ ”ግእዝ” የጥሬ ዘሩ ቃል ትርጉም፡ “መጀመሪያ”, “ነፃ” እና “የጥንት ተፈጥሮ ጠባይ ወይም ባህሪይ” ማለት መኾኑ

፪ኛ. የእያንዳንዱ ፊደል የመጀመሪያ ቅርጽ አፍ ሳያስከፍት በድን በኾነው በተፈጥሮ ድምፅ ብቻ የሚነገር መኾኑ

፫ኛ. የፊደሉ መነሻ “አ” “አዳም” በሚል ቃል በወንድና ሴት ጾታ ለተፈጠሩት ለመጀመሪያዎቹ ሰዎች መጠሪያ መኾኑ

፬ኛ. በሰባት ብዛት የሚወሰን ቁጥር፤ የመለኮታዊ ሥራ ምሥጢር እንዳለበት ስለሚታመን፤ እያንዳንዱ ፊደል፤ በሰባት ስሞች ድምጾችና መልኮች ተለይቶ የሚታወቅና የሚነገር መኾኑ

፭ኛ. ሌሎቹ የሰዎች ቋንቋዎችና ፊደሎቻቸው በተናጋሪዎቻቸው ሕዝቦች ወይም ጎሣዎች ስም ለምሳሌ፤ ዐማርኛ፤ በዐምሓሮች፤ ትግርኛ በትግሬዎች፣ ኦሮምኛ በኦሮሞዎች፣ ሶማልኛ በሶማሌዎች፣ ዕብራይስጥ በዕብራዊያን፤ ዐረብኛ በዓረቦች፣ እንግሊዝኛ በእንግሊዞች፣ ቻይንኛ በቻይኖች ስም ሲጠሩ “ግዕዝ” ግን በራሱ ብቻ የሚጠራ መኾኑ

፮ኛ. በ ”አ” ጀምሮ በ “ኦ” የሚፈጸም ፊደል ያለው እርሱ፤ ግእዝ ብቻ ከመኾኑ ጋር “አልፋና ኦሜጋ፤ መጀመሪያውና መጨረሻው እኔ ነኝ” ብሎ፡ ኃላ “ኢየሱስ ክርስቶስ” ተብሎ፤ ራሱን በሰውነት የገለጸው “እግዚአብሔር” በዚህ ስሙ የታወቀበትና አምልኮቱ የሚፈጸምበት ቋንቋና ፊደል ኾኖ በሕያውነት እስከዛሬ መቀጠሉ

፯ኛ. በምድር ላይ የሚኖሩ የሰው ልጆች ኹሉ፡ ተወልደው በሕፃንነታቸው መናገር በሚጀምሩበት ጊዜ ቋንቋቸውና ፊዲፈላቸው የተለያዩ ሲኾኑ፤ አፋቸውን መፍታት አባቶቻቸውናና እናቶቻቸውንም ለይተው መጥራት የሚጀምሩበት “አባባ”፤ “እማማ!” የሚባሉት ቃላት “አብ አብ አብ”፤ “እም እም እም” የተባሉት፤ ትርጉማቸው፡ “አባት አባት አባት”፡ “እናት እናት እናት” የኾነውን ቀጥታ የግእዙን ቃላት መኾኑ ናቸው።

፰ኛ. «ግእዝ» የሚለው ቃል እራሱ አንደኛ፣ የመጀመሪያ ማለት ነው። የሰው ልጅ የመጀመሪያ የሆነው ቋንቋ አንደኛቢባል ይስማማዋል።

፱ኛ. የዚህ ቋንቋ የመጀመሪያው ተናጋሪ ሰው አዳም ነው። የዚህ ሰው ስም በቋንቋው ትርጉም ሊኖረው ይገባል። በግእዝ «አዳም» ማለት ያማረ ማለት ነው።

፲ኛ. ሌላው ነገር የግእዝ ፊደላት ከአምላክ የተገኙ ናቸው ለዚህም የአዳም ሶስተኛ ትውልድ የሆነው ሄኖስ በሰማይ ገበታ እንዳያቸው አባቶች ይናገራሉ።

አማርኛ ቋንቋ ከግእዝ ያገኛቸውን በሙሉ ይዞ ሌሎች ፯ ፊደላትን በመጨመር ግእዝ ፳፮ ሲሆን አማርኛ ደግሞ ፴፫ ነው “ቨ”ን ሳይጨምር ማለት ነው።

😇 የግእዝን ፊደሎች ትርጉም ስንመለከት፦

ሀ፦ ብሂል ሀልዎቱ ለአብ እምቅድመ ዓለም ፥ የአብ አኗኗሩ ከዓለም በፊት ነው

ለ ፦ ብሂል ለብሰ ሥጋ እምድንግል ፥ ክርስቶስ ከድንግል ሥጋን ለበሰ

ሐ ፦ ብሂል ሐመ ወሞተ ፥ ስለኛ ታመመና ሞተ

መ፦ ብሂል መንክር ግብሩ ለእግዚአብሔር ፥ የእግዚአብሔር ሥራው ድንቅ ነው

ሠ ፦ ብሂል ሠረቀ በሥጋ ፥ በሥጋ ተገለጠ

ረ ፦ ብሂል ረግዓት ምድር በቃሉ ፥ ምድር በቃሉ ረጋች

ሰ ፦ ብሂል ሰብአ ኮነ እግዚእነ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ቀ ፦ ብሂል ቀዳሚሁ ቃል ፥ ቃል መጀመሪያ ነበር

በ ፦ ብሂል በትሕትናሁ ወረደ ፥ ጌታችን በትሕትናው ወደኛ ወረደ

ተ ፦ ብሂል ተሰብአ ወተሰገወ ፥ ጌታችን ሰው ሆነ

ኀ ፦ ብሂል ኀያል እግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔር ኀያል ነው

ነ ፦ ብሂል ነስአ ደዌነ ወጾረ ሕማመነ ፥ መከራችንን ያዘልን ሕመማችንን ተሸከመልን

አ ፦ ብሂል አእኵቶ ወእሴብሖ ለእግዚአብሔር ፥ እግዚአብሔርን ፈፅሜ አመሰግነዋለሁ

ከ ፦ ብሂል ከሃሊ እግዚአብሔር ፥ ጌታችን ቻይ ነው

ወ ፦ ብሂል ወረደ እምሰማይ ፥ ጌታ ከሰማይ ወረደ

ዐ ፦ ብሂል ዐርገ ሰማያተ ፥ ወደ ሰማይ ዐረገ

ዘ ፦ ብሂል ዘኵሎ ይእኅዝ እግዚአብሔር ፥ ጌታ ሁሉን የሚይዝ

የ ፦ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ ፥ የጌታ ቀኝ እጅ ኃይልን ታደርጋለች

ገ ፦ ብሂል ገብረ ሰማያተ በጥበቡ ፥ ጌታ በጥበቡ ሰማያትን ሠራ

ጠ ፦ ብሂል ጣዕሙ ወታእምሩ ከመ ኄር እግዚአብሔር ፥ ጌታ ቸር እንደሆነ ቅመሱና ዕወቁ

ጰ ፦ ብሂል ጰራቅሊጦስ መንፈሰ ጽድቅ ፥ ጰራቅሊጦስ እውነተኛ መንፈስ ቅዱስ ነው

ጸ ፦ ብሂል ጸጋ ወክብር ተውህበ ለነ ፥ ጸጋ እና በረከት ተሰጠን

ፀ ፦ ብሂል ፀሐይ ጸልመት በጊዜ ስቅለቱ ለእግዚእነ ፥ ጌታ በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይ ጨለመች

ፈ ፦ ብሂል ፈጠረ ሰማየ ወምድረ ፥ ጌታ ሰማይ እና ምድርን ፈጠረ

ፐ ፦ ብሂል ፓፓኤል ስሙ ለአምላክ ፥ ፓፓኤል የአምላክ ህቡዕ ስም

ትርጉማቸዉ ይሄን ይመስላል።

😇 ስለዚህ ግእዝ የአዳም ቋንቋ ነው የሚለው መላምት የበለጠ ጥንካሬ አለው።

አባቶቻችን በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ ከጻፏቸው መጻሕፍት እና ሌሎች ድርሰቶች ተነስተን ፍቺውን ስንመለከት ደግሞ ግእዝ (የዜማ ስም፥ ግእዝ፣ እዝል እና አራራይ። የፊደል ስም ሀ ፦ ግእዝ ሁ ፥ ካዕብ ሂ ፥ ሳልስ …… ) በመጽሐፍ ቅዱስ ዘፍ ፲፩ ፥ ፮ ላይ እግዚአብሔርም አለ ” እነሆ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው” ይላል።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: