Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Belgrade’

What Did Serbian Tennis Superstar Novax Djokovic Say About The Kosovo Protests?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2023

💭 ዝነኛው ሰርቢያዊ ቴኒስ ተጫዋች ኖቫክ ጆኮቪች ስለ ኮሶቮ ተቃውሞ ምን አለ?

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

ኖቫክ ጆኮቪች በፈረንሳይ ክፍት የሸክላ ሜዳ ቴኒስ የመጀመሪያ ጨዋታውን ካሸነፈ በኋላ በሰሜናዊ ኮሶቮ ሰላም እንዲሰፍን ጥሪ ካቀረበ በኋላ ቁጣ ቀስቅሷል።

ኖቫክ ጆኮቪች ምን አለ?

ጆኮቪች ግጥሚያውን ካሸነፈ በኋላ የቴሌቪዥን ካሜራው መነጽር ላይ ለሰርቢያ የቴሌቪዥን ኔትወርክ ፈርሟል።

ይህ ያልተለመደ አይደለም ፥ አሸናፊ ተጫዋቾች ግጥሚያዎቻቸውን ካሸነፉ በኋላ በመደበኛነት በቴሌቪዥን ካሜራዎች ላይ ይፈርማሉ።

ይሁን እንጂ ጆኮቪች በስክሪኑ ላይ ስሙን ከመፈረም ይልቅ “ኮሶቮ የሰርቢያ ልብ ናት፣ ጥቃትን አቁሙ!” ሲል በሰርቢያኛ ጽፏል።

ጆኮቪች ከጨዋታው በኋላ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ መልዕክቱን ለሰርቢያ ሚዲያ ለመፃፍ መወሰኑን አስረድቷል።

በሰርቢያኛ “ኮሶቮ የእኛ ምድጃ፣ ምሽግ፣ ለአገራችን በጣም አስፈላጊ ክስተቶች ማዕከል ናት” ሲል ተናግሯል።

“ትልቁ ጦርነት የተካሄደው እዚያ ነው፣ በጣም አስፈላጊዎቹ ገዳማት እዚያ አሉ።

“በካሜራ ላይ የጻፍኩበት ብዙ ምክንያቶች አሉ።”

ጆኮቪች በኋላ የተፈረመውን መልእክት ምስል በ ኢንስታግራም/Instagram መለያው ላይ በድጋሚ አውጥቶታል።

💭 Novak Djokovic has stirred anger after calling for peace in northern Kosovo after winning his first match at the French Open.

What did Novak Djokovic say?

After winning his match, Djokovic signed the camera for a Serbian television network.

This isn’t unusual — winning players regularly sign television cameras after winning their matches.

However, instead of just signing his name on the screen, Djokovic wrote “Kosovo is the heart of Serbia. Stop the violence,” in Serbian.

Djokovic explained his decision to write the message to Serbian media in a press conference after the game.

“Kosovo is our hearth, stronghold, centre of the most important events for our country,” he said in Serbian.

“The biggest battle happened there, the most important monasteries are there.

“There are many reasons why I wrote it on the camera.”

Djokovic later reposted an image of his signed message on his Instagram account.

🛑 America Prevents World No 1 Tennis Player from Entering Country Because He Refuses to Take COVID Vaccine

🛑 አሜሪካ የአለም ቁጥር ፩ የሜዳ ቴኒስ ተጫዋቹን ሰርቢያዊውን ኖቫክ ጆኮቪችን ወደ ሀገሯ እንዳይገባ ከልክላለች ምክንያቱም የኮቪድ ክትባት ለመውሰድ ፈቃደኛ ባለመሆኑ።

Novak = NoVax – Djokovic = DjoCovid – NoVax Djokovid

💭 Orthodox Christians NOVAX & ARYNA Triumph in Australia | What Could be the Message?

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Kosovo: Antichrist NATO’s Jihad 2.0 Against Orthodox Serbians Has Begun

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2023

🔥 ኮሶቮ፡ የክርስቶስ ተቃዋሚ የኔቶ ጂሃድ 2.0 በኦርቶዶክስ ሰርቢያውያን ላይ ተጀመረ።

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 😇 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ መድኃኔ ዓለም

🔥 ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሰርብያውያን በብዛት በሚኖሩበት በሰሜን ኮሶቮ በቅርቡ ከተካሄደው የሙስሊም አልባኒያ ከንቲባዎች ምርጫ ጋር በተያያዘ በተነሳ ግጭት ቢያንስ ፳፭/25 በኔቶ የሚመራ የኮሶቮ ሃይል (KFOR) ሰላም አስከባሪዎች እና ፶/50 የሰርቢያ ተቃዋሚዎች ቆስለዋል።

ልብ እንበል፤ የኤዶማውያኑ የስሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪድን ድርጅት ኔቶ ልክ ከሃያ አምስት ዓመታት በፊት ጠንካራ የነበረችውን ዩጎዝላቪያን ሲያፈራርስ እንዳደረገው ዛሬም እስማኤላውያኑን ወራሪ አልባንያውያንን ለመርዳት ነው የቆመው። አሁንም እየተከላከለ ያለው መሀመዳውያኑን ሲከላከል ክርስቲያኖችን ግን በማጥቃት ላይ ነው።

በሃገራችንም እየታየ ያለው ምስል ይህ ነው። በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ የሚደገፉት ፋሺስቶቹ ጋላ-ኦሮሞዎች ከተማዎችንና ቀበሌዎችን እየወረሩ እንደ ኮሶቮ የራሳቸውን ከንቲባ፣ ሃላፊና ፖሊስ ሥልጣን ላይ በማውጣት ላይ ናቸው።

🔥 Orthodox Christian Serbia & NATO-Muslim Kosovo on The Verge of War

ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሰርቢያ እና ኔቶሙስሊም ኮሶቮ በጦርነት አፋፍ ላይ

🔥 25 NATO Soldiers & 50 Serbian Civilians Injured

President Aleksandar Vucic put the Serbian army on the highest level of combat alert after around 25 NATO peacekeeping soldiers defending three town halls in northern Kosovo were injured in clashes with Serbs as they protested against ethnic Albanian mayors

At least 25 NATO-led Kosovo Force (KFOR) peacekeepers and 50 Serbian protesters were injured on Tuesday in northern Kosovo during clashes over the recent election of ethnic Albanian mayors, reported United Press International.

The violence comes after local Serbs gathered in front of municipal buildings on Saturday to protest the town Zvecan’s newly elected mayors and to prevent them from entering. The ethnic Albanian mayors were sworn in on Friday to replace Serb mayors who had resigned in November in protest over a cross-border dispute involving vehicle registrations.

On Tuesday, KFOR units issued a warning to the protesters to disperse.

“You are causing unrest. You are putting yourself and your community at risk,” an audio warning from the KFOR troops blared out. “Leave the area and go home. Otherwise, the KFOR will be forced to intervene.”

KFOR troops used tear gas and stun grenades to disperse the crowd while protesters responded with stones, bottles and sticks, according to Kosovo police who confirmed that five protesters were arrested.

In addition to the injuries, military, police and media vehicles were damaged during the attacks, the police said, calling the protesters continually non-peaceful.

So far, several KFOR officers were injured while five individuals have been arrested for attacks and violence, the police said.

Protest is ongoing and the situation continues to be tense, especially in Zvecan. In other municipalities, there are people and criminal groups wearing black clothes and masks, the police added.

NATO issued a statement on Tuesday, calling for an end to the violence.

“NATO strongly condemns the unprovoked attacks against KFOR troops in northern Kosovo, which have led to a number of them being injured. Such attacks are totally unacceptable. Violence must stop immediately,” NATO said.

“We call on all sides to refrain from actions that further inflame tensions, and to engage in dialogue. KFOR will take all necessary actions to maintain a safe and secure environment, and will continue to act impartially, in accordance with its mandate under the United Nations Security Council Resolution 1244 of 1999.”

Several Italian and Hungarian soldiers were among those injured after sustaining trauma wounds with fractures and burns due to the explosion of incendiary devices and were under observation at a health facility, according to the KFOR.

“I want to express my solidarity with the soldiers of the KFOR mission who were injured in Kosovo during the clashes between Serbian demonstrators and the Kosovar Police. Among them 11 Italians, three of whom are in serious condition, but not life-threatening. The Italian military continues to commit themselves to peace,” Italian Foreign Minister Antonio Tajani, wrote in a tweet on Tuesday.

US ambassador to Kosovo, Jeff Hovenier, also condemned the attacks.

“The US strongly condemns the violent actions of protesters in Zvecan today, including the use of explosives against NATO’s KFOR troops seeking to keep the peace. We reiterate our call for an immediate halt to violence or actions that inflame tensions or promote conflict,” Hovenier said in a tweet.

Meanwhile, Serbian President Aleksander Vucic, whose country does not recognise Kosovo, blasted Kosovo Prime Minister Albin Kurti for fuelling tensions.

“In the last three days, anyone could understand what was being prepared for today in Kosovo. Everything was organised by Albin Kurti, everything with his desire to bring about a big conflict between Serbs and NATO,” Vucic told reporters Tuesday.

Serbs in the north gathered at 7 am Tuesday to express their dissatisfaction with the illegal takeover of local governments and that the KFOR did not protect the Serbs and did not prevent the violence.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Orthodox Christian Serbia & NATO-Muslim Kosovo on The Verge of War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2023

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሰርቢያ እና ኔቶ-ሙስሊም ኮሶቮ በጦርነት አፋፍ ላይ 🔥

የሰርቢያው ፕሬዝዳንት አሌክሳንዳር ቩቺች የሀገሪቱን ጦር ለሙሉ ውጊያ በተጠንቀቅ ላይ አስቀምጠው ክፍሎቹ ወደ ኮሶቮ ድንበር እንዲጠጉ ማዘዛቸውን የታንጁግ የዜና አገልግሎት አርብ ዕለት ዘግቧል።

የቩቺክ ትዕዛዝ የመጣው በሰሜናዊ ኮሶቮ ዝቬካን ማዘጋጃ ቤት ሰርቦች አዲስ የተመረጠው የአልባኒያ ከንቲባ ወደ ቢሮው እንዲገባ ለመርዳት ከሞከሩት የኮሶቮ ፖሊሶች ጋር ሲጋጩ ነው።

ከኦርቶዶክስ ክርስቲያን ኢራቅ፣ ሶርያ፣ አርሜኒያ፣ ኢትዮጵያ እና ዩክሬይን ቀጥሎ በድጋሚ ሰርቢያና አርሜኒያ ቀጣዮቹ የሉሲፈራውያኑ ዒላማ ናቸው።

🔥 Serbia President Puts Military on Combat Alert, Orders Army to Move Closer to Kosovo Border

Serbian President Aleksandar Vucic placed the country’s army on full combat alert and ordered its units to move closer to the border with Kosovo, the Tanjug news agency reported on Friday.

Vucic’s orders came as Serbs in the northern Kosovo’s municipality of Zvecan clashed with Kosovo police who were trying to help the newly elected ethnic Albanian mayor enter his office.

The local vote had been boycotted by Serbs who represent a majority in the area.

Local media reported that Kosovo police fired tear gas at a crowd gathered in front of the municipality building.

💭 Uncle Joe’s Jihad on Orthodox Christians | የአጎት ጆ ባይድን ጂሃድ በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ

💭 ጓደኞችህ እነማን እንደሆኑ ንገረኝ እና ማን እንደሆንክ እነግርሃለሁ!

..አ በ1999 ካቶሊኩየአሁኑ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆ ባይድን ገና የአሜሪካዋ ግዛት ዴልዌርሴነተር እያሉ (1973–2009) የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሰርቢያ ዋና ከተማን ቤልግራድን በኦርቶዶክስ የትንሣኤ እሑድ ዕለት እንድትደበደብ ሃሳባቸውን አቀረቡ። ይህንም ተከትሎ ቢል ክሊንተን እና የኔቶ ሰራዊቱ ቤልግራድን ክፉኛ ደበደቧውት፤ ድብደባው የብዙ ሰርቢያውያንን ሕይወት ቀጥፏል፣ ብዙ የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን አፈራርሷል፤ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማዕከል የሆነችውን ኮሶቮን ከሰርቢያ እንድትገነጠልና ለአልባኒያ መሀመዳውያን እንዲሰጥ ተደርጓል። ቪዲዪዎ ላይ እንደምናየው ለናቶ ድብደባ እነ ፕሬዚደንት ክሊንተን ምክኒያት የሰጡት፤ “፵፭/45 ንጹሃን አልባኒያውን በሰርቢያውያን ተገደሉ!” የሚል ነበር። የተገደሉት ግን የሰርቢያውያንን የሰውነት አካላት እየሰረቁ በመሸጥ የበለጸጉ መሀመዳውያን ሽብር ፈጣሪዎች ነበሩ።

ወደ እኛ ስንመጣ፤ በተቃራኒው እየተሠራ ነው። ግን እንዲጠቁ የተደረጉት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው። በአሜሪካ ፕሬዚደን ምርጫ ዕለት ሆን ተብሎ በሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ ጂሃድ እንዲጀመርና እነ ፕሬዚደንት ትራምፕም በሢራ ከሥልጣን እንዲወገዱ ሲደረግ ሦስተኛው ዓለም ይቀሰቀስ ዘንድ፣ በቃል ኪዳኑ ታቦት ላይ ጂሃድ ይታወጅ ዘንድ በደንብ የተቀነባበር ሥራ ነው ሉሲፈራውያኑ የሠሩት።

ጆ ባይደን ልክ እንደተመረጡና የሚንስትሮቻቸውን ሹመት በይፋ ገና ከማስታወቃቸው በፊት ለውጭ ጉዳይ ሚንስተርነት እጩው አይሁድ አንቶኒ ብሊንክን፤ በትግራይ ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነት ተቀዳሚ የቤት ሥራቸው እንደሚሆን መግለጫ ሰጥተው ነበር። እንደተመረጡም ከማንም ቀድመው፤ “በምዕራብ ትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል” አሉን።

እንግዲህ እኔ እንደሚታየኝ፤ የምዕራብ ትግራይ ወይንም ወልቃይት፣ ሑመራ፣ ማይካድራና ወዘተ ጉዳይ የሉሲፈራውያኑ መቶ ሰላሳ ዓመት ፕሮጀክት/ዕቅድ ነበር። አሁንም የምለው ነው፤ ሻዕቢያ/ጀብሃ + ሕወሓት + ኦነግ/ቄሮ/ብልጽግና + ብእዴን/ፋኖ + ኢዜማ/አብን ወዘተ ሁሉም ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የሚሰሩ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ናቸው። ስለዚህ፤ በምዕራብ ትግራይ በሚችሉት አቅም የዘር ማጥፋት ወንጀል እንዲፈጸም ካደረጉ በኋላ፤ የተረፉት ከፊሉ ወደ ሱዳን እንዲሰደድ ተደረገ (እዚያም በየካምፑ “ለእርዳታ” እያሉ ብቅ ያሉት ቱርኮች(አልነጃሺ) እና ኖርዌያውያን (የኖቤል ሽልማት) ነበሩ) ከፊሉ ደግሞ፤ ከሚሊየን በላይ የሚሆኑት (ከሺህ በላይ የሚሆኑት የዋልድባ ገዳም መነኮሳት) ወደ ሽሬ እና አካባቢዋ የማጎሪያ ካምፖች ውስጥ እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ እንዲቆዩ ተደረጉ። ይህ ሁሉ በዕቅድ ነው!

አሁን በቆሻሻዎቹ በግራኝ አብዮት አህመድ እና በኢሳያስ አፈቆርኪ የተደራጁት የአረመኔዎቹ ኦሮሞ፣ ኦሮማራ፣ ሶማሌ እና ቤን አሚር ገዳዮች በሚሊየን ያህል ተደራጅተው በኤርትራ በኩል ወደ ሽሬ በመግባት የማጎሪያ ካምፖች ውስጥ የሚገኙትን አባቶቻችንና እናቶቻችንን ለመጨፍጨፍ በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ጽዮን ማርያም ትድረስላቸው እንጂ ይህ አሰቃቂ ጂሃዳዊ ተልዕኮ የተቀነባበረው በምዕራባውያኑም እላይ በተጠቀሱት ቡድኖች እውቅና ጋር ነው። በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና በእነ ደብረ ጽዮን መካከል ያልተቋረጡ ግኑኝነቶች እንደነበሩ ደጋግሜ አውስቻለሁ። የሚመለከተው ክፍል የድምጽና ምስል ቅጅዎችን ግዜው ሲደርስ ያወጣዋል። እኛ ጽዮናውያን ግን ኦሮሞ የተሰኘውን ህገወጥ ክልል የመበቀል ግዴታ አለብንና አረመኔዎቹ በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ላይ እሳት እንዲወርድባቸው፣ በሰፊው መርዝ እንዲለቀቅባቸው መለኮታዊ በሆነ መልክ ማድረግ ያለብንና የሚቻለንን ሁሉ እናደርጋለን። እንደ ኮሌራ የመሳሰሉት ወረርሽኞች አሁን ተልከውበታል። ይህ ሊሆን ግድ ነውና መቶ በመቶ ይከሰታል፤ ማንም/ምንም ሊያቆመው አይችልም!

💭 Tell Me Who Your Friends Are And I Will Tell You Who You Are!

Roman Catholics and Muslims were Allies since the First Crusade. (No wonder ‘The Second Vatican Council’)

The conquest of the Byzantine metropolis Constantinople by the Ottoman Turks in May 1453. When Ottoman Sultan Mehmet conquered Constantinople in 1453, his first destination was Haghia Sophia, the towering seat of Orthodox Christianity. In front of what was then the largest church in the world, he knelt, sprinkled soil on his turban as a sign of humility and recited the Muslim prayer of faith, turning the church into a mosque: “There is no Allah-god but Allah-god, and Mohammed is his prophet.”. The new Antichrist Sultan Erdogan did the same to Hagia Sophia two years ago.

When the Orthodox Church broke away from Rome over the issue of papal authority in 1054, Constantinople became the undisputed political and religious center of the Greek-speaking world.

The city was sacked in 1204 by Western Catholic crusaders, cementing the split between Catholic west and Orthodox east.

In 2004, the late Pope John Paul expressed “disgust and pain” for the sacking of the city by the Fourth Crusade.

Protestantism and ☪ Islam were allies during the early-16th century when the Ottoman Empire, expanding in the Balkans, Egypt, Sudan and Ethiopia. The Turks and Protestants imported the Galla-Oromo tribe from Madagascar to the Horn of Africa to use them in their Jihad on Orthodox Christians of Ethiopia. Aḥmad Grāñ and The 16th Century Jihad In Ethiopia is repeated today in the exact same manner.

Ethiopia: The ‘revenge Jihad’ was sought and pre-planned a 126 years ago – after the defeat of Italian Romans at the battle of Adwa, Tigray, Ethiopia on March 1, 1896 .

Almost two years ago, with the meticulous knowledge of the C.I.A and State department, Anti-christian Jihadist nations and organizations strategically displaced millions of Orthodox Christians from Western Tigray – so that they could be gathered together in such a concentration camp like here in Shire. Now they are attempting to massacre them. All pre-planned by The UN + USA + Europe + UAE + Israel + Egypt + Oromos + Amharas + TPLF — and God forbid, could be finished within short time like Hitler’s Auschwitz and Dachau concentration and extermination camps.

UN + America & Europe allow their proxies; the Islamo-Protestant Perpetrators (Fascist Oromo Regimes of Ethiopia and Eritrea) to commit crimes against Ancient Orthodox Christians of Ethiopia.

💭 In 1999 the US + Europe (NATO) did the same thing directly against Orthodox Christian Serbia to help Albanian and Turkish Muslims – ‘to avenge’ the death of 45 Albanian Muslim terrorists.

💭 Senator Joe Biden, in 1999, bragged “I suggested bombing of Belgrade. I suggested that American pilots go there and destroy all bridges on the Drina”.

The 78 days of air strikes lasted from 24 March 1999 to 10 June 1999. The bombs kept falling even on Serbia’s Easter – called Pascha – which is the holiest day of the Orthodox Christian year. NATO bombed innocent Serbians with Depleted Uranium because they killed 45 Albanian terrorists?! Mind boggling!

In this archived clip, for example, Joe Biden said in a fiery speech, “I will continue with every fiber in my being to keep America involved with troops that can shoot and kill….”

“I believe it is absolutely essential for American troops to be on the ground with loaded rifles and drawn bayonets.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

How Orthodox Serbs Did The Biggest Rescue Mission of US Airmen in History

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

💭 የተከዱት ኦርቶዶክስ ሰርቦች ለአማሬካ ወታደሮች በታሪክ ትልቁን የማዳን ተልዕኮ በማድረግ ውለታ ውለውላቸው ነበር። ይህ አስገራሚና ጠቃሚ የታሪክ ትምህርት ነው። አሜሪካ ግን ከዓመታት በኋላ ወደ ባልካን በመመለስ ጠንካራና ‘አስጊ’ የነበረችውን ዩጎዝላቪያን በታተነቻት፤ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ሥልጣኔ ማዕከል የሆነችውን ኮሶቮን ቆርሳ ለሙስሊም አልባኒያውያን ሰጠችባት፣ ( ልክ አላግባብ ‘ኦሮሞ’ የተሰኘውን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ግዛት ቆርሰው ለጋላ-ኦሮሞዎች እንደሰጡት) ፣ ዋና ከተማዋን ቤልግራድንም በኦርቶዶክስ ትንሣኤ በዓል ዕለት በተዋጊ አውሮፕላኖች ደበደበቻት። ዛሬም ከሙስሎሞቹ ቱርኮች፣ አልባኒያውያንና ቦስኒያውያን ጎን በድጋሚ በመሰለፍ ኦርቶዶክስ ሰርቢያን ልታጠቃት ተዘጋጅታለች። ይህ ነው ዛሬ በኢትዮጵያም እያየን ያለነው የሉሲፈራውያኑ ውለታ!

To be an enemy of America can be dangerous, but to be a friend is fatal.”

Henry Kissinger

The Belgrade terror rocked Serbia, almost exactly on Orthodox Easter, when Antichrist NATO bombed Belgrade 24 years ago.

In 2017 Serbia appointed or forced by US + EU to appoint its first female and openly gay prime minister. The appointment of Ana Brnabic came as a surprise and disappointment to many Orthodox Christian Serbs. ‘Serbia must choose between EU and Russia‘, says Germany.

💭 Valuable Video message courtesy of: Shoebat.com

👉 By the way, what popular Tucker Carlson got fired from Fox News (courtesy of Antichrist Zelensky) are such reports:

👉 በነገራችን ላይ ተወዳጁ ተከር ካርልሰን ከፎክስ ኒውስ የተባረረበት (በፀረ ክርስቶስ ዘሌንስኪ ግፊት) ምክኒያት እነዚህ ዘገባዎቹ ናቸው፡

💭 Tucker Carlson accuses America of declaring “a jihad” on Russia because it’s “an orthodox Christian country with traditional values”

💭 Tucker Carlson: Why is Neo-Bolshevik President Zelenskyy Banning Orthodox Christianity in Ukraine?

💭 ታከር ካርልሰን፤ ለምንድነው ኒዮቦልሼቪኩ የይክሬን ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ ክርስትናን በዩክሬን የሚከለክላት?

💭 Tucker: ‘No One Seems To Care That Zelenskyy Is Closing Down Orthodox Churches & Putting Christians in Jail’

💭 ተከር ካርልሰን፤ የዩክሬይኑ ናዚ መሪ ዘለንስኪ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናትን እየዘጋ ክርስቲያኖችን እያሰረ መሆኑን የሚያሳስበው ቡድን፣ ድርጅት ወይም ፖለቲከኛ ለምን ጠፋ?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Terror in Orthodox Serbia: 8 Killed & Multiple Injured in 2nd Mass Shooting

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

😈 ሽብር በኦርቶዶክስ ሰርቢያ፤ በ፪ኛ የጅምላ ጥቃት ፰ ሰዎች ሲገደሉ ብዙዎች ቆስለዋል።

የክርስቶስ ተቃዋሚ ኔቶ እና ኩባንያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ወደ ሞስኮ መላክ ከቻሉ ለምን ቤልግሬድን አያሸበሯትም? ይችላሉ፣ ይፈልጋሉ! ሉሲፈራውያኑ የሞትና ባርነት መንፈስ ይዘው የመጡትን የሰዶም ዜጎች በኦርቶዶክስ ሰርቢያ (ልክ እንደ ግራኝ የሰርቢያም ጠቅላይ ሚስትር ሰዶማዊት ናት) እና በኦርቶዶክስ ኢትዮጵያ የሥልጣን ዙፋን ላይ አስቀምጠዋቸዋል፤ የምናየው ፍሬ ሽብር፣ ጦርነትና ውድመት፣ ባርነት እና ሞት ብቻ ነው።

ለሙስሊም አልባኒያ አሸባሪዎች ወደ ሰሜን አውሮፓ እየተሰደዱ የማፍያ ቡድን ከሚመሠርቱ ይልቅ በባልካን አገሮች ዲያብሎሳዊ ሥራቸውን እንዲሠሩላቸው መርዳቱን ይመርጣሉ።

🔥 የክርስቶስ ተቃዋሚ ኔቶ እና ኩባንያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን ወደ ሞስኮ መላክ ከቻሉ ለምን ወደ ቤልግሬድ ሽብር አይልኩም? ለሙስሊም አልባኒያውያን ሽብርተኞች ወደ ሰሜን አውሮፓ ተሰድደው የማፊያ ቡድን ከሚመሠርቱ እዚያ ዲያብሎሳዊ ሥራቸውን ቢሠሩላቸው ይመርጣሉ።

ሩሲያ + ዩክሬይን + አረሜኒያ + ግሪክ + ሰርቢያ + ኢትዮጵያ ኦርቶዶኮስ ክርስቲያን ሕዝቦች የሚኖሩባቸውና ዛሬ በኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና በእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ጦርነትና ሽብር የተከፈተባቸው ሃገራት መሆናቸው በአጋጣሚ አይደለም።

🔥  If Antichrist NATO and Co. can send drones to Moscow, why not terrorize Belgrade? They can and will! The Luciferians have already acceded to the throne the citizens of Sodom, who brought the spirit of death and slavery to Orthodox Serbia, Ukraine and Ethiopia. The only fruit we see is terror, war and destruction, slavery and death.

For Muslim Albanian terrorists, they would rather help them do their diabolical work in the Balkans than allow them to migrate to Northern Europe and form a mafia group.

It is no coincidence that Russia + Ukraine + Armenia + Greece + Serbia + Ethiopia are all countries where Orthodox Christian peoples live and where wars and terror have been unleashed by the Edomites of the West and the Ishmailites of the East.

Let’s remember, Serbia was denied Bosnia, Kosovo, Macedonia and nearly all the eastern lands, known as Old Serbia by NATO & Co.

💭 Anti-Orthodox Conspiracy: NATO ‘Ready to Act’ in KOSOVO if Tensions with SERBIA Escalate. US/NATO Kosovo created State to protect Muslims good. After Ukraine they’re preperaing to attack Orthodox Serbia, again!

💭 Top 10 Countries With the Largest Orthodox Christianity in the World

በዓለም ላይ ብዙ የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ምዕመናን ያሏቸው ፲ ምርጥ አገሮች

  1. Russia/ ሩሲያ
  2. Ethiopia/ ኢትዮጵያ
  3. Romania/ ሩማኒያ
  4. Ukraine/ ዩክሬይን
  5. Greece/ ግሪክ
  6. Egypt/ ግብጽ
  7. Serbia/ ሰርቢያ
  8. Bulgaria/ ቡልጋሪያ
  9. USA/ አሜሪካ
  10. Belarus/ ቤላሩስ

💭 A suspect has been arrested after eight people were killed and at least 14 injured in Serbia’s second mass shooting this week.

The gunman fired an automatic weapon from a moving vehicle near a village 60km (37 miles) south of Belgrade.

The interior ministry said the suspect was arrested after “an extensive search”.

It comes after a boy killed nine people at a Belgrade school on Wednesday, Serbia’s worst shooting in years.

Police announced the latest arrest around 08:40 local time (07:40 BST) on Friday. The suspect – who has only been identified by his initials UB – was detained near the city of Kragujevac, the interior ministry said.

The arrest followed an extensive manhunt, which local media reported involved over 600 police officers. Early on Friday morning, Serbian media said that special police forces had arrived at the villages of Mladenovac and Dubona, where the latest shooting occurred.

Photos from the scene showed police officers stopping cars at checkpoints as they tried to find the gunman. A helicopter, drones and multiple police patrols were also used.

Reports on local media say the suspect – who the interior ministry said was born in 2002 – started firing at people with an automatic weapon after having an argument with a police officer in a park in Dubona on Thursday evening.

Milan Prokić, a Dubona resident, told Radio Belgrade 1 he heard shots near his house: “It’s sad, regrettable, we locked ourselves in our home so [the shots] wouldn’t come to us.”

The man is then said to have proceeded to shoot people from a car, killing at least eight people and wounding many more.

All injured people admitted to hospital were born after the year 2000, Serbian broadcaster RTS has reported.

Two people aged 21 and 23 were operated on, but remain in critical condition.

The minister of health, Danica Grujičić, and the head of the Security Intelligence Agency, Aleksandar Vulin, reportedly travelled to the area in the early hours of Friday.

On Wednesday, a thirteen-year-old boy shot dead eight fellow pupils at his school in Belgrade, as well as a security guard. It prompted the Serbian government to propose tighter restrictions of gun ownership.

Mass shootings are extremely rare in Serbia, which has very strict gun laws, but gun ownership in the country is among the highest in Europe.

The western Balkans are awash with illegal weapons following wars and unrest in the 1990s. In 2019, it was estimated that there are 39.1 firearms per 100 people in Serbia – the third highest in the world, behind the US and Montenegro.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

War on Children & Women: Teen Shoots, Kills Nine Children, School Guard at Serbian Primary School

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 4, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በልጆች እና በሴቶች ላይ የተደረገ ጦርነት፤ በእኅት አገር ሰርቢያ ዋና ከተማ በቤልግራድ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፤ እዚያው ይማር የነበረ ታዳጊ ተማሪ ተኩስ ከፍቶ ስምንት ሕፃናትንና የትምህርት ቤት ጠባቂውን ገደለ።

✞✞✞ R.I.P / ነ.ይ/ነፍሳቸውን ይማርላቸው ✞✞✞

ዋይ! ዋይ! ዋይ! ሉሲፈራውያኑ የሞትና ባርነት መንፈስ ይዘው የመጡትን የሰዶም ዜጎች በኦርቶዶክስ ሰርቢያ (ልክ እንደ ግራኝ የሰርቢያም ጠቅላይ ሚስትር ሰዶማዊት ናት) እና በኦርቶዶክስ ኢትዮጵያ የሥልጣን ዙፋን ላይ አስቀምጠዋቸዋል፤ ፍሬው ያው የምናየው ባርነትና ሞት ብቻ ነው።

The Belgrade school shooting rocked Serbia, almost exactly on Orthodox Easter, when Antichrist NATO bombed Belgrade 24 years ago.

In 2017 Serbia appointed its first female and openly gay prime minister. The appointment of Ana Brnabic came as a surprise and disappointment to many Orthodox Christian Serbs.

💭 Tuesday marked yet another school shooting but this time it didn’t happen in the U.S. A teen in Belgrade, Serbia, reportedly opened fire at Vladislav Ribnikar primary school, killing nine children and a school guard.

Police say a 13-year-old who opened fire at his school drew sketches of classrooms and made a list of people he intended to target. He killed eight fellow students and a school guard before being arrested Wednesday. (May 4)

💭 Tuesday marked yet another school shooting but this time it didn’t happen in the U.S. A teen in Belgrade, Serbia, reportedly opened fire at Vladislav Ribnikar primary school, killing nine children and a school guard.

Police say a 13-year-old who opened fire at his school drew sketches of classrooms and made a list of people he intended to target. He killed eight fellow students and a school guard before being arrested Wednesday. (May 4)

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uncle Joe’s Jihad on Orthodox Christians | የጆ ባይድን ጂሃድ በኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 18, 2022

💭 ጓደኞችህ እነማን እንደሆኑ ንገረኝ እና ማን እንደሆንክ እነግርሃለሁ!

እ.አ.አ በ 1999 የአሁኑ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ‘ካቶሊኩ’ ጆ ባይድን ገና የአሜሪካዋ ግዛት ‘ዴልዌር’ ሴነተር እያሉ (1973–2009) የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሰርቢያ ዋና ከተማን ቤልግራድን በኦርቶዶክስ የትንሣኤ እሑድ ዕለት እንድትደበደብ ሃሳባቸውን አቀረቡ። ይህንም ተከትሎ ቢል ክሊንተን እና የኔቶ ሰራዊቱ ቤልግራድን ክፉኛ ደበደቧውት፤ ድብደባው የብዙ ሰርቢያውያንን ሕይወት ቀጥፏል፣ ብዙ የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን አፈራርሷል፤ የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ማዕከል የሆነችውን ኮሶቮን ከሰርቢያ እንድትገነጠልና ለአልባኒያ መሀመዳውያን እንዲሰጥ ተደርጓል። ቪዲዪዎ ላይ እንደምናየው ለናቶ ድብደባ እነ ፕሬዚደንት ክሊንተን ምክኒያት የሰጡት፤ “፵፭/45 ንጹሃን አልባኒያውን በሰርቢያውያን ተገደሉ!” የሚል ነበር። የተገደሉት ግን የሰርቢያውያንን የሰውነት አካላት እየሰረቁ በመሸጥ የበለጸጉ መሀመዳውያን ሽብር ፈጣሪዎች ነበሩ።

ወደ እኛ ስንመጣ፤ በተቃራኒው እየተሠራ ነው። ግን እንዲጠቁ የተደረጉት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው። በአሜሪካ ፕሬዚደን ምርጫ ዕለት ሆን ተብሎ በሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ ጂሃድ እንዲጀመርና እነ ፕሬዚደንት ትራምፕም በሢራ ከሥልጣን እንዲወገዱ ሲደረግ ሦስተኛው ዓለም ይቀሰቀስ ዘንድ፣ በቃል ኪዳኑ ታቦት ላይ ጂሃድ ይታወጅ ዘንድ በደንብ የተቀነባበር ሥራ ነው ሉሲፈራውያኑ የሠሩት።

ጆ ባይደን ልክ እንደተመረጡና የሚንስትሮቻቸውን ሹመት በይፋ ገና ከማስታወቃቸው በፊት ለውጭ ጉዳይ ሚንስተርነት እጩው አይሁድ አንቶኒ ብሊንክን፤ በትግራይ ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነት ተቀዳሚ የቤት ሥራቸው እንደሚሆን መግለጫ ሰጥተው ነበር። እንደተመረጡም ከማንም ቀድመው፤ “በምዕራብ ትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ተፈጽሟል” አሉን።

እንግዲህ እኔ እንደሚታየኝ፤ የምዕራብ ትግራይ ወይንም ወልቃይት፣ ሑመራ፣ ማይካድራና ወዘተ ጉዳይ የሉሲፈራውያኑ መቶ ሰላሳ ዓመት ፕሮጀክት/ዕቅድ ነበር። አሁንም የምለው ነው፤ ሻዕቢያ/ጀብሃ + ሕወሓት + ኦነግ/ቄሮ/ብልጽግና + ብእዴን/ፋኖ + ኢዜማ/አብን ወዘተ ሁሉም ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የሚሰሩ የሉሲፈራውያኑ ወኪሎች ናቸው። ስለዚህ፤ በምዕራብ ትግራይ በሚችሉት አቅም የዘር ማጥፋት ወንጀል እንዲፈጸም ካደረጉ በኋላ፤ የተረፉት ከፊሉ ወደ ሱዳን እንዲሰደድ ተደረገ (እዚያም በየካምፑ “ለእርዳታ” እያሉ ብቅ ያሉት ቱርኮች(አልነጃሺ) እና ኖርዌያውያን (የኖቤል ሽልማት) ነበሩ) ከፊሉ ደግሞ፤ ከሚሊየን በላይ የሚሆኑት (ከሺህ በላይ የሚሆኑት የዋልድባ ገዳም መነኮሳት) ወደ ሽሬ እና አካባቢዋ የማጎሪያ ካምፖች ውስጥ እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ እንዲቆዩ ተደረጉ። ይህ ሁሉ በዕቅድ ነው!

አሁን በቆሻሻዎቹ በግራኝ አብዮት አህመድ እና በኢሳያስ አፈቆርኪ የተደራጁት የአረመኔዎቹ ኦሮሞ፣ ኦሮማራ፣ ሶማሌ እና ቤን አሚር ገዳዮች በሚሊየን ያህል ተደራጅተው በኤርትራ በኩል ወደ ሽሬ በመግባት የማጎሪያ ካምፖች ውስጥ የሚገኙትን አባቶቻችንና እናቶቻችንን ለመጨፍጨፍ በመዘጋጀት ላይ ናቸው። ጽዮን ማርያም ትድረስላቸው እንጂ ይህ አሰቃቂ ጂሃዳዊ ተልዕኮ የተቀነባበረው በምዕራባውያኑም እላይ በተጠቀሱት ቡድኖች እውቅና ጋር ነው። በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና በእነ ደብረ ጽዮን መካከል ያልተቋረጡ ግኑኝነቶች እንደነበሩ ደጋግሜ አውስቻለሁ። የሚመለከተው ክፍል የድምጽና ምስል ቅጅዎችን ግዜው ሲደርስ ያወጣዋል። እኛ ጽዮናውያን ግን ኦሮሞ የተሰኘውን ህገወጥ ክልል የመበቀል ግዴታ አለብንና አረመኔዎቹ በሚኖሩባቸው አካባቢዎች ላይ እሳት እንዲወርድባቸው፣ በሰፊው መርዝ እንዲለቀቅባቸው መለኮታዊ በሆነ መልክ ማድረግ ያለብንና የሚቻለንን ሁሉ እናደርጋለን። እንደ ኮሌራ የመሳሰሉት ወረርሽኞች አሁን ተልከውበታል። ይህ ሊሆን ግድ ነውና መቶ በመቶ ይከሰታል፤ ማንም/ምንም ሊያቆመው አይችልም!

💭 Tell Me Who Your Friends Are And I Will Tell You Who You Are!

Roman Catholics and Muslims were Allies since the First Crusade. (No wonder ‘The Second Vatican Council‘)

The conquest of the Byzantine metropolis Constantinople by the Ottoman Turks in May 1453. When Ottoman Sultan Mehmet conquered Constantinople in 1453, his first destination was Haghia Sophia, the towering seat of Orthodox Christianity. In front of what was then the largest church in the world, he knelt, sprinkled soil on his turban as a sign of humility and recited the Muslim prayer of faith, turning the church into a mosque: “There is no Allah-god but Allah-god, and Mohammed is his prophet.”. The new Antichrist Sultan Erdogan did the same to Hagia Sophia two years ago.

When the Orthodox Church broke away from Rome over the issue of papal authority in 1054, Constantinople became the undisputed political and religious center of the Greek-speaking world.

The city was sacked in 1204 by Western Catholic crusaders, cementing the split between Catholic west and Orthodox east.

In 2004, the late Pope John Paul expressed “disgust and pain” for the sacking of the city by the Fourth Crusade.

Protestantism and ☪ Islam were allies during the early-16th century when the Ottoman Empire, expanding in the Balkans, Egypt, Sudan and Ethiopia. The Turks and Protestants imported the Galla-Oromo tribe from Madagascar to the Horn of Africa to use them in their Jihad on Orthodox Christians of Ethiopia. Aḥmad Grāñ and The 16th Century Jihad In Ethiopia is repeated today in the exact same manner.

Ethiopia: The ‘revenge Jihad’ was sought and pre-planned a 126 years ago – after the defeat of Italian Romans at the battle of Adwa, Tigray, Ethiopia on March 1, 1896 .

Almost two years ago, with the meticulous knowledge of the C.I.A and State department, Anti-christian Jihadist nations and organizations strategically displaced millions of Orthodox Christians from Western Tigray – so that they could be gathered together in such a concentration camp like here in Shire. Now they are attempting to massacre them. All pre-planned by The UN + USA + Europe + UAE + Israel + Egypt + Oromos + Amharas + TPLF — and God forbid, could be finished within short time like Hitler’s Auschwitz and Dachau concentration and extermination camps.

UN + America & Europe allow their proxies; the Islamo-Protestant Perpetrators (Fascist Oromo Regimes of Ethiopia and Eritrea) to commit crimes against Ancient Orthodox Christians of Ethiopia.

💭 In 1999 the US + Europe (NATO) did the same thing directly against Orthodox Christian Serbia to help Albanian and Turkish Muslims – ‘to avenge’ the death of 45 Albanian Muslim terrorists.

💭 Senator Joe Biden, in 1999, bragged “I suggested bombing of Belgrade. I suggested that American pilots go there and destroy all bridges on the Drina”.

The 78 days of air strikes lasted from 24 March 1999 to 10 June 1999. The bombs kept falling even on Serbia’s Easter – called Pascha – which is the holiest day of the Orthodox Christian year. NATO bombed innocent Serbians with Depleted Uranium because they killed 45 Albanian terrorists?! Mind boggling!

In this archived clip, for example, Joe Biden said in a fiery speech, “I will continue with every fiber in my being to keep America involved with troops that can shoot and kill….”

“I believe it is absolutely essential for American troops to be on the ground with loaded rifles and drawn bayonets.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የበላይነቱን የተቀዳጀችበት ምስጢር አክሱማዊቷ ትግራይ ኢትዮጵያን የምትመራ ሞተር ስለሆነች ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2022

🏃‍ በውድድሩ ታሪክም በሰንጠረዡ አናት በመቀመጥ ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የአፍሪካ አገር ነች

Axumite Ethiopia Beats Babylon America / አክሱማዊት ኢትዮጵያ ባቢሎን አሜሪካን ቀጣቻት

💭 ማን ለማን እንደሚሮጥና ምን እንዳመጣ እንታዘብ፤

👉 ‘ዳንኤል’ ለኤርትራ (የአባቷ ስም)

👉 ‘ተፈሪ’ ለእስራኤል

💭 እኅቶቻችን የሚሮጡት እስራኤል ዘ-ነፍስ ለሆነችው ለጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ እንጂ በፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ለጊዜው ለታገተችው ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ አይደለም። ለመፍረድ የምትቸኩሉ ተጠንቀቁ! እዚህ ላይ ትልቅ መለኮታዊ ምስጢር አለ። የቃል ኪዳኑ ታቦት ሥራውን እየሠራ ነው፣ ማንም ምንም ሊያደርገው አይችልም!

የውድድሩን ውጤት አስመልክቶ በጽዮናውያኑ ሴታማነት ቀንታ (ከምኒልክ ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ በጽዮናውያኑ ላይ የሚካሄዱት የዘር ማጥፋት ጦርነቶች ሁሉ መንስዔያቸው ቅናትነው) እየተቃጠለች ያለችው ኢትዮጵያ ዘስጋ‘(የሜዲያውን ትኩረት አልባነት እንመልከት) እንዲሁም የተለያዩ ሃገራት ሜዲያዎችን ተከታትዬ ነበር፤ ሁሉም ተገርመዋል! ተደናግጠዋል! ብዙዎቹ ይህን በሁላችንም ዘንድ ያልተጠበቀውንና በጣም አስገራሚ የሆነውን ክስተት የሚያበሥረውን ዜና ደብቀውታል! ይህ ሁሉ ጀነሳይድ የሚካሄድባትና በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ የተጋረጡባት ሃገር እንዴት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ለምን አንደኛ ለመሆን በቃች? ብለው እራሳቸውን እየጠየቁና እያቁነጠነጡ ነው።

የሉሲፈረን/ቻይናን ባንዲራ በምዕራባውያኑ ከተሞች አደባባዮች ላይ ማውለቡ ምንም ነገር አላመጣም፣ ሊያመጣም አይችልም። ቀደም ሲልም፤ “ጽላተ ሙሴን ተሽክመንና ጽዩናዊ በሆነው ነጭ በነጭ አለባበስ አሸብርቀን ለሰልፍ እንውጣ፤ ብዙም ድምጽ ሳናሰማ እንዲያውም ጸጥ ብለን እንደ አክሱም ምሕላ የዓለም ከተማዎችን ጎዳናዎች እናጥለቅልቃቸው፣ ዓለም ይህን እንጂ ቋቅ! የሚያሰኘውን የቻይናን ባንዲራ አይፈራውም ለጉዳያችን ትኩራት አይሰጠውም” በማለት አውስተን ነበር። ይህ የዛሬው የእኅቶቻችን ድል ግን ዓለምን ስውር በሆነ መንገድ በማንቀጥቀጥ ላይ እንደሚገኝ እንታዘበው።

ጽላተ ሙሴን የተሸከመ፣ የጽዮን ቀለማትን የያዘና ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን የጠራ በመጨረሻ አሸናፊ ነውና ድልበድል ይቀናዋል። አክሱም ጽዮን በባዕዳውያኑ እምብዛም ያልተገዛቸው ይህን አጥብቃ በመያዟ ነበር፣ እነ ታላቁ አበበ ቢቂላ(በሮም ኦሎምፒኮች ልክ ሮም ከተማ አደባባይ ላይ ቆሞ የነበረው የአክሱም ኃውልት ላይ ሲደርስ ጫማውን አሽቅንጥሮ በመጣል በባዶ እግሩ ድል የተቀዳጀ ጀግና)፣ ማርሽ ቀያሪውና ሞስኮን ያርበደበደው ምሩጽ ይፍጠር እንዲሁም የዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ያልበከላት ድንቋ ደራርቱ ቱሉ ድል የተቀዳጁት እኮ ኢትዮጵያ ዘስጋን ሳይሆን ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን በመውደዳቸውና የጽዮንን ቀለማትም በፍቅር ከፍ ከፍ ለማድረግ በመፈለጋቸው ነበር። ያውም በኋላ ላይ በሰንደቁ ላይ የተለጠፈው የሉሲፈር ኮከብ ወደኋላ እየጎተታቸው እንኳን። መለኮታዊ ኃይል ከበስተጀርባው እንዳለ ሆኖ ስለተሰማኝ አሁን ደግሜ ደጋግሜ በመደነቅ ነው የማየው የትናንት ወዲያው 800 ሜትር ውድድር፤ ጽዮናዊቷ እኅታችን ፍሬወይኒ እንደ ሮኬት የተተኮሰችው የጽዮን እርዳታ፣ የጽላተ ሙሴ ኃይል ስላለ ነው።

👉 በውድድሩ እንዳትሳተፍ የታገደችው ሩሲያ ከዛሬዋ ኢትዮጵያ ጎን የቆመችው “ኢትዮጵያ” ለሚለው ስም ክብርና ፍርሃትስላላት ነው። በሩሲያው የሥነ ጽሑፍ ዓለም እንደ አምላክ በሚቆጠረው በአሌክሳንደር ሰርጊየቪች ፑሽኪን ከኢትዮጵያ ጋር በደም፣ በታሪክና በሃይማኖት የተሳሰረችው የሩሲያ/ሶቬየት ሕብረት መሪ አንዴም እንኳን ኢትዮጵያን ጎብኝቶ አያውቅም፤ ለዚህም የምጠረጥረው መለኮታዊ ፍራቻ ስላላቸው ነው።

💭 Russia’s Transport of Ethiopia’s Mysterious “Ark of Gabriel” from Saudi Arabia to Antarctica

💭 ሚስጢራዊ የኢትዮጵያ “ታቦተ ገብርኤል” ከሳውዲ አረቢያ ወደ አንታርክቲካ ሩሲያ መጓጓ

🏃‍ በሰርቢያ ቤልግሬድ የቤት ውስጥ ሩጫ ውድድር

ውድድሩ የተካሄደባት የቤልግራድ ከተማ የኦርቶዶክስ ሰርቢያ ዋና ከተማ ናት። እ.አ.አ በአፕሪል 11/1999 – ሚያዝያ ፫/፲፱፻፺፩/1991ዓ.ም እሑድ በኦርቶዶክስ የትንሳኤ በዓል ዕለት የያኔው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ዋና ከተማዋን ቤዖግራድን በከፋ መልክ በቦምብ ማስደብደቡን አንረሳም፤ እዚህ ያንብቡ።

ከሃያ ዓመታት በፊት በኦርቶዶክስ ክርስቲያኗ ሰርቢያ (የቀድሞዋ ዩጎዝላቪያ) የጀመረው የሉሲፈራውያኑ የቀለም አብዮትጥንታውያን እና ኦርቶዶክስ ክርስቲያን በሆኑት ሕዝቦች ዘንድ እንዲቀጣጠል ነው እየተደረገ ያለው። ከኦርቶዶክስ ሰርቢያ ወደ ኦርቶዶክስ ጆርጂያ፣ ዩክሬይን እና ሩሲያ እንዲቀጥል ተደርጓል።

አዎ! የሳጥናኤል ግብ ኢትዮጵያ ነው። ዲያብሎስ ተዋሕዶ ክርስትናን እና ሰንደቅ ዓላማችን በጣም ይጠላቸዋል፣ ይፈራቸዋል። ይህን በሃገራችን እያየን አይደለም?! የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ እንኳን የኩርድ ሕዝብን በመጨፍጨፍ ላይ ያለቸው ኩርዶች የኢትዮጵያን ቀለማት በመያዛቸው ነው።

👉 የኢትዮጵያን ቀለማት በመረጠችው ቦሊቪያ በአ’ማራ ዜጎች ላይ የዘር ጭፍጨፋ እየተካሄደ ነው።

ቦሊቪያ የሉሲፈራውያኑ ኮከብ ያላረፈበትን ቀለማችንን ስለመረጠች ጥንታውያኑ አማራ ነዋሪዎቿ የኢትዮጵያን ሕዝቦች ስቃይ በመጋራት ላይ ናቸው።

በጥንታዊው ክርስትና፣ በጥንታውያን ሕዝቦች እና በኢትዮጵያ የማርያም መቀነት ቀለማት ላይ የሚካሄድ የቀለም አብዮት

💭 የሩሲያው መሪ ጥምቀትን በኦርቶዶክሷ ሰርቢያ ሲያከብሩ፡ የኛዎቹ ደግሞ የኢትዮጵያን በር ለአረቦች ከፈቱ

ኦርቶዶክሱ ፕሬዚደንት ፑቲን ለጉብኝት እህት አገር ወደ ሆነችው ወደ ሰርቢያ አምርተዋል። በሚሊየን የሚቆጠሩ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች በዝነኛው የቅዱስ ሳቫ (የሰርቢያ ቅዱስ) ቤተክርስቲያን የሞቀ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

በሉሲፈራዊያኑ የቱርክ፣ የናዚዎች እና፡ በቅርቡም፡ የኔቶ ሠራዊት፡ በታሪኳ ብዙ ጥቃት የደረሰባት ኦርቶዶክስ ሰርቢያ፡ መጀመሪያ በእርሷ እርዳታ ኃያል ለመሆን የበቃችውን ዩጎዛላቪያን በታትነው አደከሟት፤ ከዚያም፡ በቅርቡ፡ የክርስትና ስልጣኔዋ ታሪካዊ ቦታ የሆነችውን ኮሶቮን ገንጥለው ወሰዱባት።

💭 ..በአፕሪል 11/1999ሚያዝያ ፫/፲፱፻፺፩/1991.ም እሑድ በኦርቶዶክስ ትንሳኤ በዓል ዕለትየያኔው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ቢል ክሊንተን ዋና ከተማዋን ቤዖግራድን በከፋ መልክ በቦምብ ማስደብደቡን አንረሳም፤ እዚህ ያንብቡ

War on Christians: FOUR Orthodox Churches Burn — All on Orthodox Easter

የአድዋ ድል ከእግዚአብሔር የተገኘ ድል ነው

የነፈስ አዳኞቹ ዘመቻ

ቅዱስ ጸበላችን የጽላተ ጽዮን ተዓምር ነው

The Crimea: Luciferian Conspiracy Against Orthodox Christians

Axumite Tigray is the Motor that Runs Ethiopia

Ethiopia topped the table with four gold medals, three silver and two bronze. United States finished second with three golds, seven silver and nine bronze, with third spot going to Belgium with two gold medals.

😇 በእውነት ይህ የእግዚአብሔር ሥራ ነው፣ ዓለም ሁሉ ሊመስክርበት የሚገደድበት የቃልኪዳኑ ታቦት ተዓምር ነውና ነው።

❖❖❖ [ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፵፥፳፱] ❖❖❖

ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።”

❖❖❖[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፲]❖❖❖

በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።”

😈 አሁን ፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርገን ማስወጣት አለብን! 🏃‍ ግራኝ፤ መጣንልህ!

🏃‍ በኢትዮጵያ የበላይነት የተጠናቀቀው ፲፰/18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 🏃‍

በአክሱማውያኑ ጽዮናውያን የተመራችው ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዛ አጠናቃለች።

በቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮናው ኢትዮጵያ የበላይነትን ይዛ ያጠናቀቀችው በአራት ወርቅ፣ በሦስት ብር እና በሁለት ነሐስ በድምሩ ዘጠኝ ሜዳሊያዎችን በማግኘት ነው።

በውድድሩ ከ2008 እስከ 2018 በነበሩት ተከታታይ ውድድሮች ሰንጠረዥ በአንደኝነት ስትመራው የነበረችው አሜሪካ ስትሆን፣ ዘንድሮ ይህንን የበላይነት በኢትዮጵያ ተነጥቃለች።

በውድድሩ ታሪክም በሰንጠረዡ አናት በመቀመጥ ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የአፍሪካ አገር ነች።

በዘንድሮ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና አሜሪካ፣ ቤልጂየም፣ ሲዊትዘርላንድ እና ስዊዲን ኢትዮጵያን ተከትለው በውድድሩ ሰንጠረዥ ከሁለት እስከ አምስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።

የኢትዮጵያ የዘወትር ተፎካካሪ የሆነችው ኬንያ 1 ብር እና 1 ነሐስ በማግኘት በረጃ ሰንጠረዡ ውስጥ መካተት ከቻሉት 29 አገራት በ22ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

ሌላኛው አፍሪካዊት አገር ኡጋንዳ ደግሞ አንድ ነሐስ ማግኘት ችላለች።

680 አትሌቶች [308ቱ ሴቶች] የተወደደሩበት የዘንድሮ 18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 136 አገራት ተሳትፈውበታል።

ከተለያዩ አገራት የተወጣጡ ስድተኞችን የያዘው ቡድንም የውድድሩ ተሳታፊ ነበር።

ኢትዮጵያ ለውድድሩ ከ800 እስከ 3 ሺህ ሜትር ሩጫ ላይ የሚሳተፉ 5 ወንድ እና 9 ሴት አትሌቶችን የላከች ሲሆን በወንዶች 2 ወርቅ እና 1 ብር ስታገኝ የተቀረው 6 ሜዳሊያ በሴቶች የተመዘገበ ነው።

ጉዳፍ ጸጋዬ እና ሳሙኤል ተፈራ በ1 ሺህ 500 ሜትር ለሀገራቸው ወርቅ ያመጡ ሲሆን፤ ሰለሞን ባረጋ እና ለምለም ሃይሉ ደግሞ በ3 ሺህ ሜትር ሩጫ የወርቅ ሜዳሊያውን አጥልቀዋል። ሳሙኤል ተፈራ በርቀቱ የውድድሩን ክበረወሰን አሻሽሏል።

ሰለሞን ባረጋ 1ኛ በወጣበት 3ሺህ ሜትር ለሜቻ ግርማ 2ኛ መሆን የብር ሜዳሊያ አግኝቷል። የተቀረውን የብር ሜዳሊያ ደግሞ ፍሬወይኒ ሃይሉ በ800 ሜትር እና አክሱማይት እምባዬ በ1 ሺህ 500 ሜትር ያስመዘገቡበት ነው።

ሒሩት መሸሻ በ1 ሺህ አምስት መቶ ሜትር እና እጅግአየሁ ታዬ 3 ሺህ ሜትር የነሐስ ሜዳሊያ አግኝተዋል። በሶስት ሺህ ሜትር የሴቶች አትሌቲክስ ውድድር ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለው ደረጃ ኢትዮጵያውያኑ የተቆጠጠሩት ሲሆን አንደኛ የወጣችው ለምለም ሃይሉ በርቀቱ የውድድሩን ሪከርድ ሰብራለች።

💭 ኢትዮጵያ በ፲፰/18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና

🏃‍ የተሳታፊዎች ብዛት: ፲፬/14 [/5 ወንድ እና ፱/9 ሴት]

  • የተወዳደሩባቸው ርቀቶች: 8001 ሺህ 500 እና 3 ሺህ ሜትር
  • የሜዳሊያ ብዛት: 9 [4 ወርቅ፣ 3 ብርና 2 ነሃስ]
  • የሜዳሊያ ብዛት በጾታ: 6 በሴቶች [2 ወርቅ፣ 2 ብር እና 2 ነሐስ] 3 በወንዶች [2 ወርቅ፣ 1 ብር]

የሜዳሊያ ብዛት በርቀት: 2 ወርቅ በ3 ሺህ ሜትር፣ 2 ወርቅ በ1 ሺህ 500 ሜትር፣ 1 ብር በ800 ሜትር፣ 1 ብር በ1 ሺህ 500 እና 1 ብር በ3000 ሜትር እንዲሁም 1 ነሃስ፣ በ1 ሺህ 500 ሜትር እና 1 ነሃስ በ3000 ሜትር

🏃‍ ሜዳሊያ ያስገኙ አትሌቶች

🥇 ወርቅ

  • ሰለሞን ባረጋ: 3,000 ሜትር
  • ለምለም ሃይሉ: 3,000 ሜትር
  • ጉዳፍ ጸጋዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር
  • ሳሙኤል ተፈራ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥈 ብር

  • ለሜቻ ግርማ: 3,000 ሜትር
  • ፍሬወይኒ ሃይሉ: 800 ሜትር
  • አክሱማይት እምባዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥉 ነሐስ

  • ሂሩት መሸሻ: በ1 ሺህ 500 ሜትር
  • እጅግአየሁ ታዬ: በ3,000 ሜትር

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Axumite Ethiopian Freweyni Runs as Fast as a Rocket to Take SILVER in 800m at World Indoor Championships

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2022

🏃‍ ዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ የበላይነቱን ተቀዳጀች ፥ አክሱማዊት ትግራይ ኢትዮጵያን የሚመራ ሞተር ነው።

🏃‍ በሰርቢያ ቤልግሬድ የቤት ውስጥ ሩጫ ውድድር በ፰፻/800 ሜትር የሴቶች ሩጫ በመጨረሻዎቹ ሰከንዶች አስደናቂ በሆነ መልክ የበረረችው ፍሬወይኒ ኃይሉ የብር ሜዳሊያ ተሸላሚ ለመሆን በቅታለች። ፍሬወይኒ በዚሁ ውድድር የራሷን ምርጥ ሰዓትም አሻሽላለች።

Axumite Ethiopia Beats America / አክሱማዊት ኢትዮጵያ አሜሪካን ቀጣች

ይህን አስመልክቶ የተለያዩ ሃገራት ሜዲያዎችን ተከታትዬ ነበር፤ ሁሉም ተገርመዋል! ተደናግጠዋል! ብዙዎቹ ይህን አስገራሚ ክስተት የሚያበሥረውን ዜና ደብቀውታል! ይህ ሁሉ ጀነሳይድ የሚካሄድባትና በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ የተጋረጡባት ሃገር እንዴት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ እንዴት አንደኛ ለመሆን በቃች? ብለው እራሳቸውን እየጠየቁ ነው። በየዓደባባዩ የሉሲፈረን/ቻይናን ባንዲራ በም ዕራባውያኑ ከተሞች አደባባዮች ላይ ማውለቡ ምንም ነገር አላመጣም ፥ ይህ የእኅቶቻችን ድል ግን ዓለምን ስውር በሆነ መንገድ በማንቀጥቀጥ ላይ ይገኛል።

😇 በእውነት ይህ የእግዚአብሔር ሥራ ነው፣ ዓለም ሊመስክር የሚገደድበት የቃልኪዳኑ ታቦት ተዓምር ነውና ነው።

❖❖❖ [ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፵፥፳፱] ❖❖❖

ለደካማ ኃይልን ይሰጣል፥ ጕልበት ለሌለውም ብርታትን ይጨምራል።”

❖❖❖[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፲]❖❖❖

በክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዘላለም ክብሩ የጠራችሁ የጸጋ ሁሉ አምላክ ለጥቂት ጊዜ መከራን ከተቀበላችሁ በኋላ ራሱ ፍጹማን ያደርጋችኋል ያጸናችሁምል ያበረታችሁማል።”

😈 አሁን ፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን ከኢትዮጵያ ምድር ጠራርገን ማስወጣት አለብን! 🏃‍ ግራኝ፤ መጣንልህ!

🏃‍ በኢትዮጵያ የበላይነት የተጠናቀቀው ፲፰/18ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 🏃‍

በአክሱማውያኑ ጽዮናውያን የተመራችው ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዛ አጠናቃለች።

በቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮናው ኢትዮጵያ የበላይነትን ይዛ ያጠናቀቀችው በአራት ወርቅ፣ በሦስት ብር እና በሁለት ነሐስ በድምሩ ዘጠኝ ሜዳሊያዎችን በማግኘት ነው።

በውድድሩ ከ2008 እስከ 2018 በነበሩት ተከታታይ ውድድሮች ሰንጠረዥ በአንደኝነት ስትመራው የነበረችው አሜሪካ ስትሆን፣ ዘንድሮ ይህንን የበላይነት በኢትዮጵያ ተነጥቃለች።

በውድድሩ ታሪክም በሰንጠረዡ አናት በመቀመጥ ኢትዮጵያ ብቸኛዋ የአፍሪካ አገር ነች።

በዘንድሮ የቤት ውስጥ የዓለም ሻምፒዮና አሜሪካ፣ ቤልጂየም፣ ሲዊትዘርላንድ እና ስዊዲን ኢትዮጵያን ተከትለው በውድድሩ ሰንጠረዥ ከሁለት እስከ አምስተኛ ያለውን ደረጃ ይዘዋል።

የኢትዮጵያ የዘወትር ተፎካካሪ የሆነችው ኬንያ 1 ብር እና 1 ነሐስ በማግኘት በረጃ ሰንጠረዡ ውስጥ መካተት ከቻሉት 29 አገራት በ22ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጣለች።

ሌላኛው አፍሪካዊት አገር ኡጋንዳ ደግሞ አንድ ነሐስ ማግኘት ችላለች።

680 አትሌቶች [308ቱ ሴቶች] የተወደደሩበት የዘንድሮ 18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና 136 አገራት ተሳትፈውበታል።

ከተለያዩ አገራት የተወጣጡ ስድተኞችን የያዘው ቡድንም የውድድሩ ተሳታፊ ነበር።

ኢትዮጵያ ለውድድሩ ከ800 እስከ 3 ሺህ ሜትር ሩጫ ላይ የሚሳተፉ 5 ወንድ እና 9 ሴት አትሌቶችን የላከች ሲሆን በወንዶች 2 ወርቅ እና 1 ብር ስታገኝ የተቀረው 6 ሜዳሊያ በሴቶች የተመዘገበ ነው።

ጉዳፍ ጸጋዬ እና ሳሙኤል ተፈራ በ1 ሺህ 500 ሜትር ለሀገራቸው ወርቅ ያመጡ ሲሆን፤ ሰለሞን ባረጋ እና ለምለም ሃይሉ ደግሞ በ3 ሺህ ሜትር ሩጫ የወርቅ ሜዳሊያውን አጥልቀዋል። ሳሙኤል ተፈራ በርቀቱ የውድድሩን ክበረወሰን አሻሽሏል።

ሰለሞን ባረጋ 1ኛ በወጣበት 3ሺህ ሜትር ለሜቻ ግርማ 2ኛ መሆን የብር ሜዳሊያ አግኝቷል። የተቀረውን የብር ሜዳሊያ ደግሞ ፍሬወይኒ ሃይሉ በ800 ሜትር እና አክሱማይት እምባዬ በ1 ሺህ 500 ሜትር ያስመዘገቡበት ነው።

ሒሩት መሸሻ በ1 ሺህ አምስት መቶ ሜትር እና እጅግአየሁ ታዬ 3 ሺህ ሜትር የነሐስ ሜዳሊያ አግኝተዋል። በሶስት ሺህ ሜትር የሴቶች አትሌቲክስ ውድድር ከ1ኛ እስከ 3ኛ ያለው ደረጃ ኢትዮጵያውያኑ የተቆጠጠሩት ሲሆን አንደኛ የወጣችው ለምለም ሃይሉ በርቀቱ የውድድሩን ሪከርድ ሰብራለች።

💭 ኢትዮጵያ በ18ኛው የዓለም ቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና

🏃‍ የተሳታፊዎች ብዛት: ፲፬/14 [/5 ወንድ እና ፱/9 ሴት]

  • የተወዳደሩባቸው ርቀቶች: 8001 ሺህ 500 እና 3 ሺህ ሜትር
  • የሜዳሊያ ብዛት: 9 [4 ወርቅ፣ 3 ብርና 2 ነሃስ]
  • የሜዳሊያ ብዛት በጾታ: 6 በሴቶች [2 ወርቅ፣ 2 ብር እና 2 ነሐስ] 3 በወንዶች [2 ወርቅ፣ 1 ብር]

የሜዳሊያ ብዛት በርቀት: 2 ወርቅ በ3 ሺህ ሜትር፣ 2 ወርቅ በ1 ሺህ 500 ሜትር፣ 1 ብር በ800 ሜትር፣ 1 ብር በ1 ሺህ 500 እና 1 ብር በ3000 ሜትር እንዲሁም 1 ነሃስ፣ በ1 ሺህ 500 ሜትር እና 1 ነሃስ በ3000 ሜትር

🏃‍ ሜዳሊያ ያስገኙ አትሌቶች

🥇 ወርቅ

  • ሰለሞን ባረጋ: 3,000 ሜትር
  • ለምለም ሃይሉ: 3,000 ሜትር
  • ጉዳፍ ጸጋዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር
  • ሳሙኤል ተፈራ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥈 ብር

  • ለሜቻ ግርማ: 3,000 ሜትር
  • ፍሬወይኒ ሃይሉ: 800 ሜትር
  • አክሱማይት እምባዬ: 1 ሺህ 500 ሜትር

🥉 ነሐስ

  • ሂሩት መሸሻ: 1 ሺህ 500 ሜትር
  • እጅግአየሁ ታዬ: 3,000 ሜትር

የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና እንደ አውሮፓውያኑ በ1985 የቤት ውስጥ ጨዋታዎች በሚል በፈረንሳይ ፓሪስ የተጀመረ ሲሆን በ1987 የመጀመሪያው ስያሜ ተቀይሮ አሁን ያለውን መጠሪያ ይዟል።

🏃‍ ውድድሩ በየሁለት ዓመቱ ይካሄዳል።

Axumite Tigray is the Motor that Runs Ethiopia

Ethiopia topped the table with four gold medals, three silver and two bronze. United States finished second with three golds, seven silver and nine bronze, with third spot going to Belgium with two gold medals.

💭 Women’s 800m Ajee Wilson Gold and Freweyni Hailu Silver || ፍሬወይኒ ኃይሉ የወርቅ ሜዳሊያ ወሰደች

Ethiopia’s Freweyni Hailu was second with her season’s best 2:00.54 second

Barega, Tefera and Wilson bag gold medals on Day 3 of the world Indoor championships Inbox

The final day had three middle distance finals, the women’s 800 meters, the men’s 3000 meters, and the men’s 1,500 meters. This column was written by Justin Lagat on day 3 of the World Indoor Championships in Belgrade, Serbia.

The morning session of Day 3 of the world indoor championships in Belgrade belonged to the Ethiopians as they finished 1-2 in the men’s 3000m placing their nation at the top of the medal table after a third gold medal. The two protagonists who have always been chasing each other down to finish in the top two positions in a number of the world indoor tour events leading up to the world indoor championships showed that they have all along been in their own class.

The race that had appeared to be a battle between the Ethiopians and the Kenyans mid-way as runners from the two nations occupied the first four places quickly turned into a familiar scene of a single file where Selemon Barega takes the lead and Lamecha Girma follows in hot pursuit.

Barega held off Girma to win the race in 7:41.38 against 7:41.63. Marc Scott of Great Britain finished strongly overtaking the two Kenyans and taking the bronze medal in 7:42.02.

During the afternoon session, Samuel Tefera added another fourth gold medal for Ethiopia in the men’s 1500m event. During the race, Kenya’s Abel Kipsang had taken to the lead for the first part of the race before moving a little to the outside lane and letting Jakob Ingebrigtsen of Norway overtake on the inside to continue the lead.

With less than two laps to go, Tefera placed himself on the heels of Ingebrigtsen and the pace quickened a little bit as the latter seemed to be aiming to shake off the competition before the final bend.

Tefera stuck behind Ingebrigtsen and then moved to overtake at the last bend before he sprinted to win the race in a new championship record of 3:32.77. Ingebrigtsen was second in 3:33.02 as Abel Kipsang came strongly to finish third in 3:33.36.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Gudaf Tsegay Clocks a Championship Record to Win The 1500m 🥇 Title | Signs of the Axumites

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 20, 2022

💭 የጉዳፍ ጸጋዬ እህቶች፤ አክሱማዊት እምባዬ እና ሂሩት መሸሻ የብር 🥈 እና ነሐስ ሜዳሊያዎችን 🥉 በማምጣት በሰርቢያ ቤልግሬድ በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ የቤት ውስጥ ሻምፒዮና ከማርች 18 እስከ 20 ቀን 2022ዓ.ም በታሪክ የመጀመርያውን የሜዳሊያ ድል አስመዝግበዋል።

👉 አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የ1500ሜትሩን ውድድር ታሪካዊ ፩ኛ፣ ፪ኛ እና ፫ኛ ሆነው ድሉን አጠናቅቀውታል። ድንቅ ነው!

👉 በትናንትናው እለት ሌላዋ አክሱማዊት ለምለም 🥇 በሴቶች 3000ሜ ወርቅ ስታሸንፍ ታደሰ ለሚ በተመሳሳይ በ1500ሜ ድል ቀንቶታል።

በሩጫው ዓለም ላለፉት ሦስት ዓመታት እያየነው ያለነው ምልክት ቀላል አይደለም! ፀረ-አክሱም ጽዮናውያን የነበሩት የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው የምንሊክ አራት ትውልዶች የማክተሚያቸው ጊዜ መቃረቡን ነው እየጠቆመን ያለው። ኦሮሞዎቹ እነ ግራኝ የዘር ማጥፋት ወንጀል በጽዮናውያን ላይ የሚፈጽሙት መጨረሻቸው እንደተቃረበ ውስጣቸው ስለሚነግራቸው ነው።

ግን ይገርማል፤ ጽዮናውያን ደማቸውን አፍስሰው፣ ላባቸውን አንጠብጥበው ለኢትዮጵያ ሁሌ ድልና ዝና እንዳመጡላት ነው። 😈 ይህ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር መንፈስ የተጠናወተው ሰነፍ፣ ምቀኛ፣ ቀናተኛና ምስጋና ቢስ ትውልድ ግን “አብረን እንጥፋ፣ ሁላችንም እንሙት!” እያለ ለሃገሪቱ ትልቅ መቅሰፍት እያመጣ አገር ሊያሳጣን ነው። 😠😠😠 😢😢😢

💭 Gudaf Tsegay’s compatriots Axumawit Embaye and Hirut Meshesha bring home 🥈 and 🥉 to deliver the first ever medal sweep in any event at the 18th World Athletics Indoor Championships held from 18 to 20 March 2022 in Belgrade, Serbia.

👉 Axumite Ethiopia Completed Historic 1500m World Championship Sweep.

Yesterday, another Axumite, Lemlem won 🥇 Gold in the women’s 3,000m. 😲

CONGRATULATIONS! 👏 👏 👏

____________

Posted in Ethiopia, Sports - ስፖርት, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: