Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • April 2023
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Bale’

ክርስቲያኖችን የሚበላውን ዘንዶ ኦባሳንጆን ሕፃኗ ለምን ሸሸችው? | ተመልከቱ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 4, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

እግዚአብሔር አምላክ በጣም ድንቅና አስገራሚ የሆኑ ምልክቶችን እያሳየን ነው፤ ዓይን ያለው ይመልከት፤ ጆሮ ያለው ይስማ!

እነዚህ አውሬዎች በጽዮናውያን ላይ ብዙ ግፍና ወንጀል ፈጽመዋል። የተፈጸመውን ወንጀል ሁሉ ለመደበቅ ሁሉም አካላት ተግተው፣ ተናብበው በመስራት ላይ ናቸው፤ ምክኒያቱም ይህን የዘር ማጥፋት ጦርነት በአርመኔዎቹ ኦሮሞዎች መሪነት ሁሉም በጋራ አቅደውታል። ስለዚህ ዛሬ ከተጠያቂነት ለማምለጥ በጋራ ያቀዱትንና የፈጸሙትን ጭፍጨፋ በጋራ ለመደበቅ ወስነዋል። ይህ አልበቃም፤ የዚህን ከንቱ ትውልድ ትኩረት በየጊዜው እየቀያየሩ፤ “ሰሜኖችን አስረበናቸዋል፣ ዝሆን ነንና ጨፍጭፈናቸዋል፣ እንዳይፎካከሩና ለመቶ ዓመትም እንዳይነሱ ትውልዳቸውን ሁሉ አጥፍተናል፣ እኛ በትራክተር እያረስን፣ እየዘራንንና ሰብል እየሰበሰብን ነው፣ የነጭ ጤፍ እንጀራ እየበላን ነው፣ ለጽዮናውያኑ ግን፤ ‘ተቆለጭለጩ! ለምኑ!’ በእኛ እጅ ስለገባችሁ ኤዶማውያኑ ደቅለው የላኩትን GMO ስንዴ እንዳሻን እየመጠንንና እየቆጠርን በመላክ እንቆጣጠራቸዋለን፣ መንፈሳዊ ማንነታቸውንና ምንነታቸውንም እንበክለዋለን…” ለማለት ደፍረዋል። ግድየለም! ለጊዜው ነው! የሰፈሩበት መሬት ሁሉ በአሲድ እየተበከለ እንደሆነና እህሉም ሁሉ መርዝ ጠጥቶ እያፈራ እንደሆነ እራሳቸው በመናገር ላይ ናቸው። አይ ኦሮሞ/ጋላ ገና ምን አይታችሁ! እያንዳንዷን የእርምጃችሁን ኮቴ እግዚአብሔር አምላክ እንዲህ ገላልጦ እያሳየን ነው!

🐊 እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋኔን ወደሚስብበት የባሌ ዋሻ ወሰዶ ዘንዶው አባቱን ኦባሳንጆን ጎተተው፤ የሆነ ነገር የታያት ሕፃን ኦባሳንጆን እራሱን ባስደነገጠው ድንጋጤ ደንግጣ ከዘንዶው በረገገች።

🐊 የ፹፭ ዓመቱ ዘንዶ ኦባሳንጆ ከዋቄዮአላህ አምላኩ ጋር ለመገናኘት ጋኔኑን መቀሌ ላይ አራግፎ ወደ ባሌ አመራ።

🐊 ከሳምንት በፊት እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ወደ ናይጄሪያ አመራ። እዚያም ከጂሃዳዊው አጋሩ ከፕሬዚደንት ሙሃማዱ ቡሃሪ እና ከኦሉሴጎን ኦባሳንጆ ጋር ተገናኘ። ኦባሳንጆ ፹፭/85 ዓመት ልደቱን በዚህ ወቅት አከበረ። ዘንዶው ኦባሳንጆ ለልደቱ አንድ ሕያው አዞ ተሸለመ። ዋው!

በሰሜናውያኑ ጽዮናውያን ላይ ለመሳለቅ ከቆሻሻው ግራኝ አብዮት ጋር የሚሽከረከረው የ፹፭ ዓመቱ ዘንዶ ኦባሳንጆ ሰሞኑን በናይጄሪያዋ ኦጉን/Ogunግዛት ዋና ከተማ በ አቤኦኩታ/Abeokutaአንድ መስጊድ ለዋቄዮአላህ አምላኩ አስገንብቷል።

🐊 ለመሆኑ ይህ ዘንዶ በሰማኒያ አምስት ዓመት ዕድሜው እንዴት በየሳምንቱ በአውሮፕላን መብረር ቻለ/ተፈቀደለት?

የእስልምና ሻሪያ የሰፈነባቸውን የናይጄሪያ ግዛቶችንና የአሸባሪ እስላሞች ቡድንን ‘ቦኮ ሃራም’ን በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ እርዳታ የፈጠረው ዘንዶው ኦባሳንጆ፤ ደቡብ ናይጄሪያን ከሰሜን ናይጄሪያ ጋር ለማባላት ዛሬም እየሠራ ነው። ጋኔኑን መቀሌ ላይ አራግፎ ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ያመራውና ከደቡባውያኑ ቆሻሾች ከግራኝ አህመድና ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋር የሚሽከረከረውም ደቡብ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ በሰሜን ኢትዮጵያ ዘ-ነፍስ ላይ የተጎናጸፈችውን ጊዚያዊ ድል ለማብሰር መሆኑ ነው።

🐊 ዘንዶው ኦባሳንጆ በደቡብ ምስራቅ የናይጄሪያ ግዛት የቢያፍራ ግዛት ጄነሳይድ ኮሎኔል ሆኖ ሳለ ክርስቲያን የኢግቦ ነገድ ቢያፍራውያንን በብዛት የጨፈጨፈ አረመኔ ነው። ያኔም ልክ ዛሬ በትግራይ ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ግዛቱን ዘግተውና አግደው ምግብን እንደ መሳሪያ እንደሚጠቀሙት፤ በናይጄሪያ ኢግቦ ክርስቲያኖችም ላይ ነዋሪዎቹን በረሃብ ቀጥተዋቸው ነበር። ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ ክርስቲያኖች በጥይት፣ በረሃብና በበሽታ እንዲያልቁ ተደርገዋል። ይህ እንግዲህ ከሃምሳ ዓመታት በፊት ነበር። በትግራይ ዛሬና ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በኦሮማራዎቹ የምኒልክ/ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ ኃይለ ማርያም + ኃይለማርያም ደሳለኝ/ግራኝ አብዮት አህመድ ሥርዓታት በጽዮናውያን ላይ የተፈጸመው ልክ በናይጄሪያ ኢግቦ ክርስቲያኖች ላይ የተፈጸመው ዓይነት ነው። ሁኔታዎቹ በጣም ይመሳሰላሉ!

💭 STARVATION AND RELIEF OPERATIONS IN THE NIGERIA/BIAFRA WAR: The Role of Religious Organizations and the Local Population

The Nigeria-Biafra civil war was a complex interplay of political, economic, ethnic, religious and diplomatic conflict. The ethno-religious aspects of the conflict cannot be overlooked. The failure of political and diplomatic agreement led to the economic blockade of the South-Eastern region, mostly dominated by the large Christian Igbo population. This policy of economic blockade created a situation of human-made famine in which millions of Igbo people faced death by starvation and disease. The high media coverage of the conflict and its humanitarian disaster provoked an unprecedented international outcry for relief operations. The operations of international relief agencies were often caught up in the debate on the issue of the priority of humanitarian over political considerations. Religious bodies and the local population played a significant part in the relief operations. Their intervention were often the last hope of saving the lives of thousands of people who could not be reached by the international relief organizations, bounded by Article 23 of 1949 Geneva Convention on refugees and relief operations.

የቢያፍራው የፖለቲካ ተሟጋች፤ “ቢያፍራውያን ኦባሳንጆን እንዲገድሉት ጥሪ አድርጊያለሁ”

🐊 የናይጄሪያው ዮሩባ ነገድ ልክ እንደ ኦሮሞ የፍየልና የዘንዶው ነገድ ነው

💭 ኦሚክሮን – ኡሙአሙአ – ኦሮሙማ – ኦባሳንጆ – አዛዝኤል

💭 #TigrayGenocide: ‘The Least I Can Do’: The Man Counting Ethiopia’s War Dead

የትግራይ ሰራዊት አረመኔውን ግራኝን ከሃገር እንዲወጣ ከፈቀደ፤ ሕወሓቶች ይህን ጦርነት ከፋሲስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር በማበር አቅደውታል ማለት ነው። ከኦባሳንጆ ጉብኝት በኋላ፤ ስለ ሬፈረንደም እና የገንዘብ ካሳ መወሳቱ ሁሉም ገንዘቡን ተከፋፍለው የትግራይን ሕዝብ በድጋሚ ለአውሬው አሳልፎ ለመስጠት የታቀደ ይመስላል።

አረመኔው የኦሮሞ አገዛዝ የፈጸማቸውን ጭፍጨፋዎች ተከትሎ ከስድስት ወራት በፊት አንዳንድ ቪዲዮዎች አልፎ አልፎ ይወጡ ነበር፤ ዛሬስ ለምንድን ነው ስለ ትግራይ ሕዝብ ሁኔታ ቪዲዮዎች የማናየው? ምን የሚደበቅ ነገር አለ?

የሦስት ሺህ ዓመታትና ከዚያም በላይ የነፃነት ታሪክ ያላት ኢትዮጵያ የብሪታኒያ ቅኝ ግዛት ሎሌዎች መጫወቻ ሆነች። ለገንዘብ ክፍፍል ነው ኬኒያታ እና ኦባሳንጆ ወደ አዲስ አብ እባ እና መቀሌ ያመሩት?

ዋናው ነገር ጥንታውያን ክርስቲያን የሆኑትን የጽዮናውያንን ቁጥር ቀንሰናልነው አሁን ዲያብሎሳዊ ጨዋታው?

💭 CNN: UN Spokesperson Discusses The Humanitarian Catastrophe Unfolding in Tigray

አሁን ሰዓቱን እየተመለከትኩ ነው። አሁን ሄዷል ትግራይ ውስጥ ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ተኩል አካባቢ ይመስለኛል። በዚህ ፕሮግራም ላይ እንደምናወራውይህ ማለት ብዙ ሰዎች አሉ ፣ ምናልባትም ተርበው ሊተኙ ይችላሉ በእውነቱ ሚሊዮኖች ሰዎች አሉ። ለራስህ ምግብ ማግኘት አለመቻል አንድ ነገር ነው። ለልጆቻችሁ ምግብ ማግኘት አለመቻል ግን ሙሉ ለሙሉ ሌላ ነገር ነው።” ጋዜጠኛ ዜን አሸር

ከናይጄሪያው የኢቦብሔረሰብ (ምናልባት፣ ኢትዮጵያዊ/አይሁዳዊ አመጣጥ አለው ፥ የኦባሳንጆ ዮሩባብሔረሰብ ግን እንደ ኦሮሞ ዘንዷዊ አመጣጥ ያለው ሆኖ ነው የሚታየኝ)የሆነችው የሲ. ኤን. ኤን ጋዜጠኛ ዜን አሸርከአብዛኛዎቹ “ኢትዮጵያውያን ነን” ባዮች ውዳቂዎች የተሻለ ሰብ አዊነት፣ ሴትነትና እናትነትን ታሳያለች። አረመኔ ኦሮሞ እና እርጉም አማራ ጽዮናውያንን አስርባችሁ በማጥፋት ኢትዮጵያን ለእስማኤላውያኑ ታሪካዊ ጠላቶቿ ለማስረከብ ተግታችሁ እየሠራችሁ ስለሆነ በቅርቡ እርስበርስ ትባላላችሁ፤ እሳቱም መቅሰፍቱም ከሰማይ ይወርድባችኋል። እግዚአብሔር ይይላችሁ፤ ጨካኞች! ክፉዎች የዲያብሎስ ሥራ አስፈጻሚዎች!😈

💭 Russia’s New Cathedral of Russian Armed Forces Removed Josef Stalin’s Mosaic

🐊 ከዘንዶው የናይጄሪያ የዮሩባ ነገድ የተገኙትንና የቀጣዩ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ሊያደርጓቸው የሚያስቡትን የሰማኒያ አራት ዓመት አዛውንቱን ኦባሳንጆን ወደ መቐለ እየላኩ የረሃቡን ጊዜ እያረሳሱ በማራዘም ላይ ናቸው።

💭 ታዲያ አሁን እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮን የትግራይን ሕዝብ በረሃብ በመቅጣት ላለሙለት ሬፈረንደምና ለሉሲፈር/ቻይና ባንዲራቸው ድጋፍ ይሰጣቸው በማዘጋጀት ላይ ናቸውን? በነገራችን ላይ ዶ/ር ደብረ ጽዮን ኦሉሴጎን ኦባሳንጆን የመሰለ ገጽታ በመያዝ ላይ ናቸው። ሰይጣናዊ ደም የመስጠት ሥነ ስርዓት (Satanic Blood Transfusion) ለማድረግ ይሆን ወደ መቐለ አዘውትረው የሚጓዙት? በዚህ እድሜያቸው እንዴት ብዙ ጊዜ ለመብረር ቻሉ?

______________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዋቄዮ-አላህ ጂሃድ “በኦሮሚያ” | በሮቤ ባሌ የነበረ የመካነ እየሱስ ቸርች ሕንጻ እንዲዘጋ ታዘዘ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 18, 2019

ቸርቹ ለአሥር ዓመት ያህል ጴንጤዎችን ሲያገለግል ነበር። አሁን እንዲዘጋ የታዘዘው ጩኽት ፈጥራችኋል የአካባቢውን ነዋሪዎች ረብሻችኋል በሚል ክስ ነው። ዜናውን ያቀበለን ይህ ድህረገጽ ነው፦

https://www.worldwatchmonitor.org/

ድህረገጹ ካወጣቸው አንዳንድ መረጃዎች መካከል፦

If noise is the problem, Protestant churches cannot be the first to be accused of sound pollution. Other religious institutions use much more powerful sound systems all over the country. Noise from mosques and Ethiopian Orthodox churches can be heard throughout the day and even at night.

የድምፅ ብክለትን ስለፈጠራችሁ ነው ብለው የሚወንጅሉን ለምንድ ነው? ሌሎች የሀይማኖት ተቋማትም እኮ በመላዋ ሀገሪቱ በጣም ኃይለኛ የሆኑ የድምፅ አሰራሮችን ይጠቀማሉ፤ መስጂዶች እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አብያተክርስቲያናት ቀኑን ሙሉ እና በምሽት ላይም ድምጽ ያሰማሉ።”

It’s not only the state’s Protestant churches that face problems. Some Ethiopian Orthodox churches have reported an increase in difficulties, World Watch Monitor was told. In Woliso, 120km southwest of Addis Ababa, authorities are reported to have confiscated church land and handed it to followers of the increasingly powerful Wakefeta African Traditional Religion.

ችግር የሚገጥማቸው የክልሉ ፕሮቴስታንት ቸርቾች ብቻ ሳይሆኑ፤ አንዳንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናትም እየተቸገሩ እንደሆነ ተዘግቧል። ከአዲስ አበባ በደቡብ ምዕራብ 120 ኪሎሜትር ርቃ በምትገኘዋ ወሊሶ ከተማ ባለስልጣናት የቤተክርስቲያንን መሬት በመወረስ እየጠነከረ ለመመጣው የአፍሪካን ባህላዊ እምነት ተከታይ ለሆኑ፤ ለዋቀፌታ ተከታዮች አሳልፈው ሰጥተዋል።”

ጴንጤዎቹ ላይ አሁን መጣባቸው እንጅ ይህ የዋቄዮአላህ ልጆች ጂሃድ በዋንነት ያተኮረው በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ላይ ነው። ባለፈው ጥር ወር ላይ በባሌ ሀገረ ስብከት ሮቤ ከተማና አካባቢው ወረዳ ቤተ ክህነት ሥር የሚገኘው የመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ቤተ ክርስቲያን እስካሁን ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ መቃጠሉ የሚታወስ ነው፡፡

ወገኖቹ፤ ኦሮሚያ በተባለው ክልል እየተፈጸመ ያለው ወንጀል በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶም ተሰምቶም የማይታወቅ ነው። ብዙ ወጣቶች በዘርና በፖለቲካ አስተሳሰብ እየተነዱ ጣዖታዊ ወደ ሆኑት የእስልምና እና ዋቄፈታ አምልኮት ተቀላቅለዋል ፤ በዚህም ብዙዎች ማህተማቸውን እየበጠሱ በመጣል እና ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን በጠላትነት ፈርጀው በማጥቃት ላይ ናቸው።

በእነዚህ ኦሮሞ ነን በሚሉ ምስጋናቢሶች አማካኝነት በየቀኑ ቤተክርስቲያን ይጠቃል ፤ በዚህ አመት ብቻ ፲፩ አብያተ ክርስቲያናት ተቃጥለዋል፣ ሌሎች አብያተክርስቲያናት ተዘርፈዋል፣ ምእመናን ተገድለዋል፣ በመንግስትና ዘረኛ ተቋማት ሳይቀር ተዝቶባታል፣ በይፋም ጠላት ተብላ ተፈርጃለች። ልጆቿ ዘራቸውን አስበልጠው ክደዋታል። ከውስጥ ዶግማዋን፣ ቀኖናዋን በዘር ጦራቸው ወግተው አቁስለዋታል። ገና ብዙም ተደግሶላታል። እነዚሁ ዘረኞች አቡነ ናትናኤልን፣ አቡነ ጎርጎሪዮስን፣ እና ሌሎች ጳጳሳት እንዲሁ እንግልት እየደረሰባቸው ይገኛል። በአቡነ ናትናኤል በይፋ ሲኖዶሱን ከቄለም ወለጋ እንዲያነሳቸው መጠየቃቸውን ከዚህ ቀደም ሰምተናል።

ለእኔ፡ እንደ ከሃዲ የሚናቅና የሚያስጠላ ሰው ያለ አይመስለኝም፤ በሰሜን ኢትዮጵያ ያሉ የተዋሕዶ ልጆች እየተራቡና እየተጠሙ እንዲሁም ብዛት ባላቸው ጦርነቶች ደማቸውን እያፈሰሱ ክብርት የሆነችውን ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን አጋሯቸው/ መዳኛውን ለብዙ ሺህ ዓመታት ያህል መስዋዕት እየከፈሉ “በነፃ” ሰጧቸው፥ ወርቅ ወርቁን እንኩ ሲባሉ፥ አንፈልግም መዳብ ይሻለናል አሉ፤ በክህደት። አይይ ጉዳችሁ፣ አቤት መጨረሻችሁ! ዝነኛው የጣሊያን ፈላስፋ ዳንቴ፡ “ምስጋናቢስ ሰው ወደ ሲዖል ነው የሚገባው” ያለን ትክክል ነው።

ኦሮመነትን” ከፈረንጆች የተቀበላችሁ የተዋሕዶ ልጆች “ኦሮመነታችሁን” የምትክዱበት ጊዜ አሁን ነው!

[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፬፥]

አንተ እንድትበልጥ ማን አድርጎሃል? ያልተቀበልኸውስ ምን አለህ? የተቀበልህ ከሆንህ ግን እንዳልተቀበልህ የምትመካ ስለ ምንድር ነው?“

አሁን ጠግባችኋል፤ አሁንስ ባለ ጠጎች ሆናችኋል፤ ያለ እኛ ነግሣችኋል፤ እኛ ደግሞ ከእናንተ ጋር እንድንነግሥ ብትነግሡ መልካም ይሆን ነበር።

ለዓለም ለመላእክትም ለሰዎችም መጫወቻ ሆነናልና፤ እግዚአብሔር እኛን ሐዋርያቱን ሞት እንደ ተፈረደባቸው ሰዎች ከሁሉ ይልቅ የኋለኞች እንዳደረገን ይመስለኛልና።

እኛ ስለ ክርስቶስ ሞኞች ነን እናንተ ግን በክርስቶስ ልባሞች ናችሁ፤ እኛ ደካሞች ነን እናንተ ግን ኃይለኞች ናችሁ፤ እናንተ የከበራችሁ ናችሁ እኛ ግን የተዋረድን ነን።

፲፩ እስከዚህ ሰዓት ድረስ እንራባለን፥ እንጠማለን፥ እንራቆታለን፥ እንጐሰማለን፥ እንንከራተታለን፥

፲፪ በገዛ እጃችን እየሠራን እንደክማለን፤ ሲሰድቡን እንመርቃለን፥ ሲያሳድዱን እንታገሣለን፥ ክፉ ሲናገሩን እንማልዳለን፤

፲፫ እስከ አሁን ድረስ የዓለም ጥራጊ የሁሉም ጉድፍ ሆነናል።

ዋውው!


የጂጂጋውን ጭፍጨፋ በማስመልከት አንድ የምስራቅ ኦርቶዶክስ ወንድም ይህን ልኮልኝ ነበር፦

This was a large scale attack in which 15 priests were murdered and Ten churches burned down! This is another level of coordinated islamist attack on Ethiopian Christians and this kind of large scale attack has never happen in Ethiopia before, never!

Rest In Peace!

The massacred Orthodox priests didn’t deserve this! In this day and age It is always very dangerous to set up churches in islamic regions even in countries where muslims are a minority! Uncolonized, in its long history, Ethiopia has always been staunchly Orthodox Christian since Biblical times and defeated many islamic armies and others who tried to conquer it! However, lately many Ethiopians are worried the direction their country is moving under their new, pro-Western and pro-Arab prime minister. Many Ethiopians think that Saudi Arabia and a US-backed coup has taken place in their country a few months ago! Please read more of their concerns on the link below and please pray for Ethiopia!”

https://www.strategic-culture.org/news/2018/08/20/ethiopia-turmoil-of-us-saudi-backed-coup-not-reforms.html

____________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: