Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Awards’

The Nobel Peace Prize is Now a Mark of Shame | No one Showed up

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 10, 2020

ኖርዌያዊው አልፍሬድ ኖቤል በሞተበት ዕለት የኖቤል ሰላም ሽልማት የባርነትና ሞት ማንነትና ምንነት ላላቸው የአውሬው ልጆች ይሰጣል። የዘንድሮው የሽልማት ስነ ሥርዓት በኮሮና ምክኒያት እንግዶች ባልተገኙበት ከሰዓታት በፊት በኦስሎ እና በሮም ከተሞች ተካሂዷል። የዓምናው ተሸላሚ የሞትና ባርነት ማንነት እና ምንነት ያለው ዲቃላው አብዮት አህመድ ኢትዮጵያውያንን ይገድል ዘንድ አምና ተሸልሟል፤ ዘንድሮ ደግሞ የህዝብ ቁጠር ቀናሹ የተባበሩት መንግስታት የምግብ ፕሮግራም ከግራኝ ጋር ሆኖ ምን ያህል ወገናችንን እየጨረሰ እንዳለ የምናየው ነው የሚሆነው።

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: