❖ He who touches Zionist Ethiopia will not survive
❖ ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን የነካ አይተርፍም!
😈የግድያ ሙከራ በጽዮን ጠላቱና በግራኝ ሞግዚቱ በቱርክ ፕሬዚደንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን ላይ
በጥንታውያኑ ክርስቲያን ጽዮናውያን በአርሜኒያ እና አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ጭፍጨፋ በማካሄድ ላይ ባለው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፕሬዚደንት ላይ የግድያ ሙከራ ተካሄደ ተብሏል። ሌላ ድራማ ወይን እውነት? ለማንኛውም ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን የነካ አይተርፍም! የኛዎቹን ከሃዲዎች ሁሉ ጨምሮ።
የሚገርመው ደግሞ ሐሰተኛው ነብይ መሀመድ ለተካቶዩቹ በራሳቸው እርኩስ መጽሐፍ ሐዲት፤ “ጽዮናዊቷን ኢትዮጵያን እና ቱርክን እንዳትነኳቸው!” ብሎ አስጠንቅቋቸዋል። ይባላል። በጊዜው ቱርክ የምትባር ሃገር ባትኖርና የዛሬዋ ቱርክ የግሪኮች፣ አርመኖችና ኩርዶች እርስት ብትሆምንም ቅሉ፤ የእስልምና ‘ልሂቃኑ’ ግን ለቱርክ ነው የተተነበየው። አዎ! እንግዲህ ሰይጣንም እንደሚታወቀው መሀመድንም ታውቆት ነበር ማለት ነው፤ “ኢትዮጵያን እንደ አዲስ ኪዳኗ የክርስቶስ ምድር/ እስራኤል ዘ-ነፍስ ፥ ቱርክን ደግሞ እንደ እራሱ የክርስቶስ ተቃዋሚ ግዛት”። ሰይጣንም እኮ እንዲህ ነው የሚናገረው፤ “ክርስቶስን አትንኩ! እኔንም ሰይጣንንም አትድፈሩኝ!”።
፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።
፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።
፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።
፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።
፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤
፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥
፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤
፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።
❖❖❖[Psalm 83:5-8]❖❖❖
For they have conspired together with one mind;
Against You they make a covenant:
The tents of Edom and the Ishmaelites,
Moab and the Hagrites;
Gebal and Ammon and Amalek,
Philistia with the inhabitants of Tyre;
read more.
Assyria also has joined with them;
They have become a help to the children of Lot. Selah.
____________________