Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Atheists’

Tulsi Gabbard Says Attacks on Faith, God Drove Her to Leave Democrats: Many Think ‘They are God’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 21, 2023

💭 ጀግናዋ ተልሲ ጋባርድ በእምነት ላይ በሚሰነዘሩ ጥቃቶች ሳቢያ “እግዚአብሔር ዲሞክራቶችን እንድለቅ ገፋፍቶኛል፤ ብዙዎች ‘አምላክ ነን’ ብለው ያስባሉ” ብላለች።

❖❖❖[ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፩፥]❖❖❖

፳፰ እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤

፳፱ ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥

ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥

፴፩ የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤

፴፪ እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።

💭 Democrats’ attacks on people of faith as well as their erasing God “from just about every facet of our public lives,” is one of the main reasons former Rep. Tulsi Gabbard says she chose to leave the Democratic Party, asserting that many of their policymakers “think that they [themselves] are God” as they attempt to “control us in every possible way.”

Gabbard, who formally announced her departure from the Democrat Party in October, joined Fox News’ Kayleigh McEnany, who served as former President Donald Trump’s press secretary, in lamenting how God was continually being “run out” of today’s society.

“It’s ironic to me that God, someone you can trust, is being run out of society,” McEnany said in the Friday segment. “[And] we know he was an integral part of our founding, mentioned in many of our founding documents.”

While separation of church and state is “found nowhere in our founding documents,” charged McEnany, “it’s been utilized to create a religion of secularism.”

Turning to Gabbard, McEnany asked if the former congresswoman thought that “erasing, broadly, God out of society in a way perhaps our founders never intended” was damaging society.

The former presidential candidate replied, “there’s no question about it.”

“This erosion of this spiritual foundation of our country is a direct consequence of those who are trying to erase God from just about every facet of our public lives,” Gabbard said.

💭 Tulsi Gabbard Who Often Flags The Persecution & Genocide of Christians Leaves The Democratic Party

If you are silent about the worldwide persecution of Christians you are in some way complicit.”

👉 Many Think ‘They are God’

❖❖❖[Romans 1:28-32-28-32]❖❖❖

Since they didn’t bother to acknowledge God, God quit bothering them and let them run loose. And then all hell broke loose: rampant evil, grabbing and grasping, vicious backstabbing. They made life hell on earth with their envy, wanton killing, bickering, and cheating. Look at them: mean-spirited, venomous, fork-tongued God-bashers. Bullies, swaggerers, insufferable windbags! They keep inventing new ways of wrecking lives. They ditch their parents when they get in the way. Stupid, slimy, cruel, cold-blooded. And it’s not as if they don’t know better. They know perfectly well they’re spitting in God’s face. And they don’t care—worse, they hand out prizes to those who do the worst things best!

💭 በክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለውን ዓለም አቀፍ ስደትና አድሎ ዝም ካልክ በሆነ መንገድ ተባባሪ ነህ ማለት ነው።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጾመ ፍልሰታ ፣ ጸሎተ ምሕላ አክሱም ጽዮን | የሉሲፈር/ቻይና/ሕወሓት ባንዲራ የጽዮን ጠላት ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 8, 2022

ለሕዝባችን ስቃይና ሰቆቃ መንስኤ ከሆኑት ነገሮች መካከል አንዱ ‘ደም እና መቅኒ’ (ቀይና ቢጫ ያለአረንጓዴ) የለበሰው የሉሲፈር/ቻይና/ሕወሓት ባንዲራ ነው። (ደም አስገባሪው የጋላ ዛር እነዚህን ቀለማት ይወዳቸዋል)። ጋላ-ኦሮሞዎች በጣም ደማቅ ቀይ ወይም ቢጫ የሆኑትን ቀለማት በየቤታቸው ሲጠቀሙ (አልባሳት፣ መጋርጃ፣ ጃንጥላ ወዘተ) ከልጅነታችን ጀምረን የምናየው ነው።

የጽዮንን ቀለማት በሉሲፈር ቀለማት ለመተካትና አንድ ሚሊየን ብቻ ኢ-አማኒያን የሚኖሩባትን ትግራይን ለመፍጠር ከጋላ-ኦሮሞው ፋሺስት አገዛዝና ሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ሞግዚቶቻቸው ጋር ተናበው ባካሄዱት አስከፊ ጦርነት አማካኝነት ያዳከሟቸውን ጽዮናውያንን ክፉኛ በመጫን ላይ ላሉት ለሕወሓት አብዮተኞች ወዮላቸው! ያው ከዓመት በላይ፤ በአክሱም ጽዮን፣ በደንገላት ማርያም፣ በጉንዳጉንዶ ማርያም እና በሌሎች ብዙ ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት ስለ ተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች ሁሉ አንዴም ተናግረው፣ አንዴም መረጃዎችን አላወጡም። ሁሉንም ነገር አፍነውታል። አይይይ! ሕወሓቶችና ሻዕብያዎች ከአረመኔዎቹ ከእነ ግራኝ ያልተናነሰ እጅግ በጣም ከባድ ወንጀል ነው በጽዮናውያን ላይ የፈጸሙት።

እነ ዶ/ር ደብረ ጽዮን፣ አቦይ ስብሃትና አቶ ጌታቸው ረዳ ምናልባት በዘመነ ምኒልክ በአደዋው የዘር ማጥፋት ጦርነት ወቅት ከጋላ ጋር የተዳቀሉ ግለሰቦች ሊሆኑ ይችላሉ እንጂ በጭራሽ የአክሱም ጽዮናውያን እንዳልሆኑ ያለፉት አርባ ዓመታት በተለይም እነዚህ ቀናት በግልጽ እያሳዩን ነው። የክርስቶስ ቤተሰቦችን ወደ ገደል ይዞ ለመሄድ በሕወሓት ሠራዊት መሪነት መሀመዳዊው ጀኔራል ሳሞራ ዮኑስ መቀመጡ ብዙ ነገሮችን ይጠቁመናል።

“ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፤ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል።

…በአፋቸው እውነት የለምና፥ ልባቸውም ከንቱ ነው፤ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ።”

ጽዮናውያን እንዲህ ለብሰው፣ መስቀሉን እና ጽላተ ሙሴን ተሸክመው ጧፍ እያበሩ ‘በጨለማማዎቹ‘ የአሜሪካና አውሮፓ ጎዳናዎች ላይ ቢወጡ ኖሮ ዓለምን ከዳር እስከ ዳር ባንቀጠቀጧት ነበር።

በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱት አህዛብ የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች እንዲህ ናቸው፤ “ንሰሐ ገብተን አንመለስም፤ አሻፈረን!” ብለዋልና የፍርድ ቀናት ይመጡባቸው ዘንድ ግድ ነው። ጮኽናል፣ አልቅሰናል፣ ለምነናል ተማጽነናል አስጠንቅቀናል።

በዲያስፐራ ያለን ጽዮናውያን ሕዝባችን የገጠሙትን የስቃይና ሰቆቃ ቀናት እድሜ ለማሳጠር ለሰላማዊ ሰልፍ በየከተማው ስንወጣ ይህች ዓለም በጣም አድርጋ የምትፈራቸውን ክቡር መስቀሉንና ጽላተ ሙሴን እንዲሁም ልክ ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው አክሱማዊ፣ ኢትዮጵያዊና ክርስቲያናዊ አለባበስ ነጭ በነጭ ለብሰን መውጣት ይገባናል እንጂ የሉሲፈርን/ቻይናን የሞትና ባርነት ቀለማትን በየቦታው ማስተዋወቁ ትልቅ ድፍረት ነው፣ ከባድም ኃጢአት ነው። የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን፣ ሁለት ቀለማት ብቻ እና አምስት ፈርጥ ኮከብ ያረፈበትን የሕወሓት ባንዲራ እያውለበለቡ መጮኹ ምንም በጎ ነገር እንዳላመጣ እያየነው ነው፤ እንዲያውም ለሕዝባችን ስቃይና ሰቆቃ መንስኤ ከሆኑት ክፉ ነገሮች መካከል አንዱ ይህ ባንዲራ ነው።

በቃ! በቃ! በቃ! አሁን ጽዮናውያን ዛሬውኑ በራሳቸው በመተማመንና እግዚአብሔር የሰጣቸውን መንፈሳዊ ከፍታ ባለማርከስ ዓለምን በክቡር መስቀሉ እና በጽላተ ሙሴ ዓለምን ማስጠንቀቅና ማስደንገጥ ይኖርባቸዋል። ከራሳችን አብራክ የወጣው ሕወሓት ጠላት ይህን አይፈልግም እንጂ እኔ በጣም እርግጠኛ ነኝ፤ ጽዮናውያን የሉሲፈርን ባንዲራ እርግፍ አድርገው በመተው፣ እንደ አባቶቻቸውና እናቶቻቸው ነጭ በነጭ ለብሰው፤ ክቡር መስቀሉንና ጽላተ ሙሴን ተሸክመው እንዲሁም የእነ ንጉሥ ካሌብን፣ የእነ አፄ ዮሐንስን ሰንደቅ እያውለበለቡ በኒው ዮርክ፣ አምስተርዳም፣ ለንደን፣ በርሊን፣ ጄኔቫ ወይም ሮም ጎዳናዎች ላይ ልክ እንደ አክሱም ምሕላ ብዙም ሳይጮኹ በሰልፍ ቢዘዋወሩ በጣም ከፍተኛ ትኩረትን ባገኙ፣ ዓለምን ለማንቀጥቀጥ በቻሉና ብዙ የሃገራቱንም ዜጎች በተለይ ክርስቲያኖችን ከጎናቸው ለማሰለፍ በቻሉ ነበር። ዓለም ከፍተኛ መንፈሳዊ ጥማት ላይ ነው የምትገኘው፤ ብዙ የዓለማችን ማህበረሰባት የክርስቶስ ፍቅር ነው የጎደላቸው፤ ይህች ዓለም እኮ ይህን ፍቅር ሌቀሰቅስ የሚችል ኃይል ነው እንጂ በመጠባበቅ ላይ ያለችው ለብዙ መቶ ሚሊዮን ሕዝቦች ሞት ምክኒያት የሆነውን ሉሲፈራዊውን የቻይናን ባንዲራ አይደለም።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ከ ምዕራፍ ፩ እስከ ፭]❖❖❖

  • ፩ አሕዛብ ለምን ያጕረመርማሉ? ወገኖችስ ለምን ከንቱን ይናገራሉ?
  • ፪ የምድር ነገሥታት ተነሡ፥ አለቆችም በእግዚአብሔርና በመሢሑ ላይ እንዲህ ሲሉ ተማከሩ።
  • ፫ ማሰርያቸውን እንበጥስ፥ ገመዳቸውንም ከእኛ እንጣል።
  • ፬ በሰማይ የሚኖር እርሱ ይሥቃል፥ ጌታም ይሣለቅባቸዋል።
  • ፭ በዚያን ጊዜ በቍጣው ይናገራቸዋል፥ በመዓቱም ያውካቸዋል።
  • ፮ እኔ ግን ንጉሤን ሾምሁ በተቀደሰው ተራራዬ በጽዮን ላይ።
  • ፯ ትእዛዙን እናገራለሁ፤ እግዚአብሔር አለኝ። አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወለድሁህ።
  • ፰ ለምነኝ፥ አሕዛብን ለርስትህ የምድርንም ዳርቻ ለግዛትህ እሰጥሃለሁ።
  • ፱ በብረት በትር ትጠብቃቸዋለህ፥ እንደ ሸክላ ሠሪ ዕቃዎች ትቀጠቅጣቸዋለህ።
  • ፲ አሁንም እናንት ነገሥታት፥ ልብ አድርጉ፤ እናንት የምድር ፈራጆችም፥ ተገሠጹ።
  • ፲፩ ለእግዚአብሔር በፍርሃት ተገዙ፥ በረዓድም ደስ ይበላችሁ።
  • ፲፪ ተግሣጹን ተቀበሉ ጌታ እንዳይቈጣ እናንተም በመንገድ እንዳትጠፉ፥ ቍጣው ፈጥና ትነድዳለችና። በእርሱ የታመኑ ሁሉ የተመሰገኑ ናቸው።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፭]

  • ፩ አቤቱ፥ ቃሌን አድምጥ፥ ጩኸቴንም አስተውል፤
  • ፪ የልመናዬን ቃል አድምጥ፥ ንጉሤና አምላኬ ሆይ፥ አቤቱ፥ ወደ አንተ እጸልያለሁና።
  • ፫ በማለዳ ድምፄን ትሰማለህ፥ በማለዳ በፊትህ እቆማለሁ፥ እጠብቃለሁም።
  • ፬ አንተ በደልን የማትወድድ አምላክ ነህና፤ ክፉ ከአንተ ጋር አያድርም።
  • ፭ በከንቱ የሚመኩ በዓይኖችህ ፊት አይኖሩም፤ ክፉ አድራጊዎችን ሁሉ ጠላህ።
  • ፮ ሐሰትን የሚናገሩትን ታጠፋቸዋለህ፤ ደም አፍሳሹንና ሸንጋዩን ሰው እግዚአብሔር ይጸየፋል።
  • ፯ እኔ ግን በምሕረትህ ብዛት ወደ ቤትህ እገባለሁ፤ አንተን በመፍራት ወደ ቅድስናህ መቅደስ እሰግዳለሁ።
  • ፰ አቤቱ፥ ስለ ጠላቶቼ በጽድቅህ ምራኝ፤ መንገዴን በፊትህ አቅና።
  • ፱ በአፋቸው እውነት የለምና፥ ልባቸውም ከንቱ ነው፤ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፤ በምላሳቸው ይሸነግላሉ።
  • ፲ አቤቱ፥ ፍረድባቸው፥ በምክራቸውም ይውደቁ፤ ስለ ክፋታቸውም ብዛት አሳድዳቸው፥ እነርሱ ዐምፀውብሃልና።
  • ፲፩ በአንተ የሚታመኑት ሁሉ ግን ደስ ይላቸዋል፤ ለዘላለሙ ደስ ይላቸዋል፥ እነርሱንም ትጠብቃለህ፤ ስምህንም የሚወድዱ ሁሉ በአንተ ይመካሉ።
  • ፲፪ አንተ ጻድቁን ትባርከዋለህና፤ አቤቱ፥ እንደ ጋሻ በሞገስ ከለልኸን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Crazed Atheists Violently Disrupt Mass at Cathedral of Our Lady of The Angels

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 9, 2022

ሎስ አንጌሌስ | ያበዱ ኢ-አማኒያን በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ካቴድራል ቅዳሴን በኃይል አወኩ።

እንግዲህ፤ ሴቶቻችን ጽንስ የማስወረድ መብት አይነፈጋቸው፤ የተረገዙ ጨቅላዎችን ካልፈለግናቸው የመግደል መብት አለን ፥ ሰውነቴ የእኔ ምርጫ(My Body My Choice!)” ከሚል ሉሲፈራዊ ወኔ በመነሳት ነው ትቃወመናለች!” የሚሏትን ቤተ ክርስቲያን ለማጥቃት የደፈሩት። እንግዲህ ይህ ነው ለሰይጣን መገዛት ማለት። ከእባብ መርዝ የተመረተውን የኮቪድ ክትትትባት ግን፤ ሰውነቴ የእኔ ምርጫ(My Body My Choice!)ብለው ላለመከተተብ ሲታገሉ አላየንም፤ ብዙዎቹ እንደ እንስሳ አንድ በአንድ ተከትበዋል።

በሃገራችንም፤ ላለፉት አራት ዓመታት በወኔ፤ “ጽዮናውያንን ካላጠፋን፣ ገዳማቱንና ዓብያተ ክርስቲያናቱን ካላፈረስን፣ ሴቶችን ካልደፈርን” በማለት ላይ ያሉት የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎቹ አህዛብና ፕሬቴስታንት መናፍቃን እየፈጸሙ ያሉት ልክ ይሄንን ነው። መንፈሱ አንድ ዓይነት ነው፤ ከዲያብሎስ ነው፤ ጥልቅ የሆነ ጥላቻን ያነገበና በመላው ዓለም እንደ ሰደድ እሳት በመቀጣጠል ላይ ያለ እርኩስ መንፈስ ነው። ይህ መንፈስ ነው በተለይ እንደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ፣ አርሜኒያ፣ ሩሲያና ዩክሬይን ባሉት በጥንታውያኑ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ላይ የዘር ማጥፋት ዘመቻ እንዲካሄድባቸው ትንቢት መፈጸሚያ የሆኑትን የሰይጣን አርበኞቹን በማነሳሳት ነው ጭፍጨፋ በማካሄድ ላይ ያለው።

💭 የዛሬው መረጂያዬ ሁሉ ከልደታ ጋር ተገጣጥሟል፤ ይገርማል!ሉሲፈራውያኑ የመናገርና ያቀራረብ ችሎታና ብቃት ያላትን ሄሜላ አረጋዊን ከጽዮናውያን በመንጠቅ ወይንም ለዚህ ጊዜ በአቴቴ መንፈስ ተለክፋ ጽዮናውያን ላይ ትነሳ ዘንድ መሆኑ ነው። በዚህች በዛሬዋ ዓለም ብዙ ድምጽ ለሌላቸው ለጽዮናውያን ነበር ድምጽ መሆን የሚገባት፤ ግን አልታደለችምና ነፍሷን ለመሸጥ በቅታለች። በዚህም ዓለም የመጠሪያ ስም በጣም ትልቅ ሚና ነው የሚጫወተው። ፀረ-ሰሜን፣ ፀረ-ጽዮናውያን የሆኑትን አፄ ምንሊክ፣ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ መንግሱት ኃይለማርያምና ኃይለማርያም ደሳለኝን ሥልጣን ላይ ያወጧቸው የኢትዮጵያ ሕዝብ አብዛኛው ክርስቲያን በመሆኑና ፈሪሃ እግዚአብሔር ስላለው በአንድ በኩል ሊደሉልት ሲሉ ሲሆን፤ በሌላ በኩል ደግሞ፤ ኢትዮጵያውያን እነዚህን የክርስቲያን ስሞች ጠልቶ ከአምላኩ፣ ሃይማኖቱና ታሪኩ እንዲፋታ ለማድረግ ነው።

  • ኢትዮጵያዊው ምንሊክ የንግሥት ሳባ ልጅ ቀዳማዊ ንጉሡን ተጸይፎ እንዲረሳው ጽዮናውያንን ከፋፍሎ ግዛታቸውን ለጣልያንና ፈረንሳይ የሸጠውን ኦሮሞ “ዳግማዊ ምንሊክን” አመጡት፣
  • ኦሮሞውን ኃይለ ሥላሴን በማምጣት ጽዮናውያን ከሥላሴ አምላካቸው እንዲላቀቂ፣
  • ኦሮሞውን መንግሱት ኃይለ ማርያምንና፣ ወላይታውን ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ሥልጣን ላይ በማውጣት ጽዮናውያን ከእናታቸው ከቅድስት ማርያም እንዲላቀቁ ለማድረግ ነበር።

ልክ መሀመዳውያኑ እናታችን ቅድስት ማርያም የምትለብሰውን ዓይነት አለባበስ ለብሰው አስቀያሚ፣ ነውረኛና ጽንፈኛ ተግባር በመፈጸም የወላዲተ አማልክን ክብር ለመቀነስ እንደሚሠሩት፣ ሸኾቻቸውም የክርስቶስ ቅዱሳንን መሰል ጢም አጎፍረው ጥላቻን፣ ሁከትንና አመፅን በመስበክ የአባቶቻችንን ስዕል በጥቁር ቀለም ለመቀባት እንደሚሹት። እንደ ጥምቀትና መስቀል ያሉት የተዋሕዶ በዓላት ከጥንት ጀምሮ ታቦት እየወጣ በአደባባይ ነው የሚከበረው፤ ይህ ያስቀናቸው የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች ከጥቂት ዓመታት ጀምሮ ጣዖታዊ በዓሎቻቸውን በአደባባይ ለማክበር በመወሰን የኦርቶዶክሳውያንን አደባባዮች፣ የጥመቀተ ባሕር ቦታዎቻቸውን በመንጠቅ ኦርቶዶክሳውያኑ ዲያብሎስ ጋኔኑን ባራገፈበት ቦታ ላይ ዳግም እንዳይወጡ፣ ይዞታዎቻቸውን እንዲያጡና ሥርዓታቸውን እንዲቀይሩ ለማድረግ ነው። የአረብ ሙስሊም ሃገራት ታሪክ ይህን ነው የሚያሳየን።

ግብረ ሰዶማውያኑ የማርያም መቀነትን/የኖህ ቀስተ ደመናን ሙሉ በሙሉ ሊነጥቁን ግማሽ መንገድ ሄደዋል። ለክልሎች የሉሲፈርን ባንዲራ የሰጧቸውም ልክ ኢለን መስክ ትዊተርን ለመጠቅለል እንደወሰነው፣ እንርሱም መቀነታችንን ሊያወልቁብን ስላሰቡ ነው።

ሌላው ደግሞ የሂትለር ናዚዎች የሠረቁትስዋስቲካ ነው። የስዋስቲካ ምስል እጅግ በሚያሳዝን መልኩ ጥሩ የሆነ ትርጓሜ ከነበረው በኋላ ግን ለመጥፎ አገልግሎት በመዋሉ ስሙ ከጎደፉ ምስሎች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ነው፡፡ ይህ ቅርጽ ምንጩ በሕንድ እንደሆነ የሚነገርለት ሲሆን፤ ስሙም በእጅግ ጥንታዊው ሳንስክሪት ቋንቋ ውስጥ ከሚገኝ ‹ስዋስቲ› ከሚል ሥርወቃል የተገኘ ነው – ትርጉሙም፤ ጥሩ፣ መልካም እነሆማለት ነው፡፡ ይህ ምልክትም በዓለም ላይ በብዙ ቦታዎች ላይ የሚገኝ ሲሆን በአጠቃላይ የጥሩ ነገር ምሳሌ ሆኖ ቆይቷል፡፡

ይህ ቅርጽ በክርስትናም ውስጥ አገልግሎት ሰጥቷል፡፡ በክርስትና መንፈሳዊ እንቅስቃሴን – የመንፈስ ቅዱስን መውረድ እና በአጠቃላይ መንፈስ/ መንፈሳዊነትን ይጠቁማል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ባለመንጠቆ መስቀልን ይጠቁማል ፥ የመንጠቆው መኖርም ክርስቶስ በሞት ላይ ድል መቀዳጀቱን የሚያመሰጥር ሲሆን በተለያዩ አብያተክርስቲያናትም ይገኛል፡፡ አንዳንዶች በአስራ ሁለተኛው ክፍለዘመን የተገኙ እና ይህንን መስቀል የያዙ አብያተክርስቲያናቶች መኖራቸውን ይናገራሉ፡፡ በላሊበላም ይህ መስቀል በመስኮቶች ላይ ይታያል፡፡

እኔ በግሌ፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የዳኑት ድነው ሌሎቹ እስካልተጠረጉ ድረስ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ የደመራ በዓልን ማክበር አልሻም። አየን አይደል?! ዲያብሎስ አባታቸው ቀጣፊ፣ ገልባጭ፣ አታላይ፣ አስመሳይ፣ ሌባና ገዳይ አይደል።

ከአራት ዓመታት በፊት ‘አህመድ’ የተሰኘውን መጠሪያ የያዘውን ግራኝ አብዮትን ሥልጣን ላይ አውጥተው ወዲያው በብዙዎቹ ዘንድ ተቀባይነት ማግኘቱ ሉሲፈራውያኑን በጣም ነበር ያስደነቃቸው፤ እንዲህ በቀላሉ ይሆናል ብለው አልጠበቁምና። አሁንማ “መሀመድ” የተባለውን ጂኒ ጃዋርን የግራኝ ተተኪ ለማድረግ በመሥራት ላይ ናቸው። ሃቁ ግን፤ የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎች የሆኑት አህዛብ ሥልጣን ላይ ወጥተው የእምቤታችን እርስት የሆነችውን ኢትዮጵያን ያስተዳድሩ ዘንድ እግዚአብሔር አይፈቀድላቸውም። ይህን “ክርስቲያን ነኝ፣ ኢትዮጵያዊ ነኝ!” የሚል ወገን ሁሉ በድፍረት፣ በራሱ እና በአምላኩ በመተማመን ወንድ ሆኖ ሊናገረው ይገባዋል።

💭 አሁን የጋዜጠኛ ሄርሜላ አረጋዊ ስም ላይ እናተኩር፤ ‘ሄርሜላ’ የእመቤታችን አያትና የቅድስት ሐና እናት ስም ነው፤

😇 ሰባተኛዪቱ እንቦሳ ጨረቃን ስትወልድ ጨረቃዋ ደግሞ ፀሓይን ስትወልድ አየሁ (ቴክታ)

በቅድስና የሚኖሩ ነገር ግን መካን የነበሩት ቴክታና ጴጥርቃ ነጭ እንቦሳ ከበረታቸው ስትወጣ ፤ እንቦሳይቱ እንቦሳ እየወለደች እስከ ስድስት ስትደርስ ፤ ስድስተኛዪቱ ጨረቃን ጨረቃዋም ፀሐይን ስትወልድ አይተው በሀገራቸው መፈክረ ሕልም (ሕልም ፈች ሊቅ) አለና ሂደው ነገሩት፡፡ ደግ ልጅ ትወልዳላችሁ፤ ጨረቃይቱ ከፍጡራን በላይ የምትሆን ልጅ ትወልዳላችሁ፡፡ የፀሐይ ነገር ግን አልተገለጸልኝም፤ እንደ ነቢይ እንደ ንጉሥ ያለ ይሆናል አላቸው፡፡ እነርሱም ጊዜ ይተርጉመው ብለውት ሄዱ፡፡ ከዚህ በኋላ ልጅ ወለዱ፡፡ ስሟንም ረከብኩ ስእለትዬ፤ ረከብኩ ተምኔትዬ” /የተሳልኩትን አገኘሁ፤ የተመኘሁትን አገኘሁ/ ሲሉ ሄኤሜንአሏት፡፡ ሄኤሜን ዴርዴን፤ ዴርዴ ቶናን፤ ቶና ሲካርን፤ ሲካር ሄርሜላን፤ ሄርሜላ ሐናን ወለደች፡፡ ሐና ለአካለ መጠን ስትደርስ ከቤተ ይሁዳ ለተወለደ ኢያቄም ለሚባል ደግ ሰው አጋቧት፡፡ ከኢያቄምና ከሐናም በጨረቃ የተመሰለች ድንግል ማርያም ተወለደች፡፡

💭 Crazed leftists stormed Sunday mass at the Cathedral of Our Lady of the Angels dressed as handmaid’s tale characters to protest in support of abortion.

The godless pro-abortion group “Ruth Sent Us” planned protests this Mother’s Day at Catholic Churches around the country.

The fact that they chose Mother’s Day for their national protest is even more ghoulish than usual. The protesters attempted to shut down the Catholic service.

Security guards and parishioners forced them out of the cathedral.

❖❖❖ Cathedral of Our Lady of the Angels ❖❖❖

What historically took centuries to construct was accomplished in three years in the building of the 11-story Cathedral of Our Lady of the Angels. This first Roman Catholic Cathedral to be erected in the western United States in 30 years began construction on May 1999 and was completed by the spring of 2002.

Spanish architect, Professor José Rafael Moneo has designed a dynamic, contemporary Cathedral with virtually no right angles. This geometry contributes to the Cathedral’s feeling of mystery and its aura of majesty.

Cathedral Design

The challenge in designing and building a new Cathedral Church was to make certain that it reflected the diversity of all people. Rather than duplicate traditional designs of the Middle Ages in Europe, the Cathedral is a new and vibrant expression of the 21st century Catholic peoples of Los Angeles.

Just as many European Cathedrals are built near rivers, Moneo considered the Hollywood Freeway as Los Angeles’ river of transportation, the connection of people to each other. The site is located between the Civic Center and the Cultural Center of the city.

“I wanted both a public space,” said Moneo, “and something else, what it is that people seek when they go to church.” To the architect, the logic of these two competing interests suggested, first of all, a series of “buffering, intermediating spaces” — plazas, staircases, colonnades, and an unorthodox entry.

Worshippers enter on the south side, rather than the center, of the Cathedral through a monumental set of bronze doors cast by sculptor Robert Graham. The doors are crowned by a completely contemporary statue of Our Lady of the Angels.

A 50 foot concrete cross “lantern” adorns the front of the Cathedral. At night its glass- protected alabaster windows are illuminated and can be seen at a far distance.

The 151 million pound Cathedral rests on 198 base isolators so that it will float up to 27 inches during a magnitude 8 point earthquake. The design is so geometrically complex that none of the concrete forms could vary by more than 1/16th of an inch.

The Cathedral is built with architectural concrete in a color reminiscent of the sun-baked adobe walls of the California Missions and is designed to last 500 years.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Atheists Are Less Open-Minded Than Religious People, Study Claims

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2017

Researchers at the Catholic University of Louvain in Belgium suggest religious believers ‘seem to better perceive and integrate diverging perspectives’

Religious people are more tolerant of different viewpoints than atheists, according to researchers at a Catholic university.

A study of 788 people in the UK, France and Spain concluded that atheists and agnostics think of themselves as more open-minded than those with faith, but are are actually less tolerant to differing opinions and ideas.

Religious believers “seem to better perceive and integrate diverging perspectives”, according to psychology researchers at the private Catholic University of Louvain (UCL), Belgium’s largest French-speaking university.

Filip Uzarevic, who co-wrote the paper, said his message was that “closed-mindedness is not necessarily found only among the religious”. told Psypost:

In our study, the relationship between religion and closed-

Source

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Psychology | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: