Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Argentina’

Poster Boy for Vaccination Campaign Dies Suddenly at Just 4 Years Old (R.I.P)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 14, 2022

💭 ለኮቪድ ክትባት ዘመቻ ማስታወቂያ ሲሰራ የነበረው አረጀንቲናዊው ሕፃን በ አራት አመቱ በድንገት ህይወቱ አለፈ።

👹 ይህ የሴጣን የአምልኮ ሥርዓት ነው የዘመናችን የልጅ መስዋዕትነት ፥ ገዳዮች! በሃገራችንም ጋላ-ኦሮሞዎቹ ተመሳሳይ ሰይጣናዊ ተግባር በመፈጸም ላይ ስለሆኑ ነው ሉሲፈራውያኑ የመረጧቸው። እነዚህ ለሲዖል ሞት የተዘጋጁ ክፉዎች ስንቱን ሕፃናት ሰው?! ከእናት ማሕጸን ሳይቀር እያወጡ ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ንጹሐንን ገበሩ። አይይይ!

❖❖❖[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፰፥፵፬]❖❖❖

እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ። እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ፤ እውነትም በእርሱ ስለ ሌለ በእውነት አልቆመም። ሐሰትን ሲናገር ከራሱ ይናገራል፥ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነውና።

ነፍሱን ይማርለት። አውሬዎቹ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የአዳምን ዘር ለማጥፋት ወስነዋል። አረመኔዎች! አንድ በአንድ ወድ ገሃነም እሳት ይጣላሉ።

ሳንቲኖ ጎዶይ ብላንኮ የሳን ሚጌል (ቅዱስ ሚካኤል) ከተማ ነዋሪ ነበር። የእግር ኳስ አፍቃሪ እና የፕላቴንስ ደጋፊ ከመሆኑ በተጨማሪ ሞዴል መስራት ይወድ ነበር። ከአንድ ወር በፊት ልጁ በሀገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር በተዋወቀው የክትባት ዘመቻ “Activa hugs” ውስጥ ‘ኮከብ’ ለመሆን በቅቶ ነበር። ዛሬ ፊቱ የሁሉም የህዝብ ጤና ጣቢያዎች አካል ነው።

💭 ሕፃን ‘ሳንቲኖ ጎዶይ ብላንኮ’ የለበሰው ሸሚዝ ላይ የጽዮን ቀለማት ይታያሉ።

✞✞✞ (D. E. P., R. I. P., ነፍሱን ይማርለት)✞✞✞

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

This is Satanic Ritual Abuse, Modern Day Child Sacrifice – Murderers! In Ethiopia The Galla-Oromos are also massacring children. The Luciferians chose them because the Gala-Oromos are doing the same satanic work in our country. How many children have these evil people who are prepared for the death of hell sacrificed in Ethiopia?! God knows! Even by taking unborn babies out of the mother’s womb, they used the innocent as a sacrifice to the satanic entity; ‘Waqqeyo-Allah-Lucifer’. May they burn in hell!

💭 In a tragic turn of events, Santino Godoy Blanco, just 4 years old, has passed away from pneumonia on Nov. 3, according to multiple reports.

If that name sounds at all familiar to you, that’s because Blanco was the face of one of Argentina’s various vaccination campaigns.

Santino Godoy Blanco was a 4-year-old boy from the town of San Miguel. In addition to being a soccer fanatic and a fan of Platense, he liked to model. A month ago the boy had starred in “Activa hugs”, a vaccination campaign promoted by the Ministry of Health of the Nation. His face today is part of all public health centers.

You can see an example of the type of campaign that Blanco was featured in below:

San Miguel murió un nene en un hospital y su familia denuncia abandono de persona.

Santino Godoy Blanco, 4 year old star of vaccination campaign in Argentina, dies pic.twitter.com/rEwJ6KZqrT

— Tiossinob (@tiossinob) November 13, 2022

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዓምር በአርጀንቲና | ድንግል ማርያም በሰንደ’ቀ’ለማቶቻችንና በካርታችን ተከብባ ታየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 1, 2020

ባለፈው ሳምንት ረቡዕ ዕለት(ኪዳነ ምህረት) ከረፋዱ 11 ሰዓት አካባቢ ይህን ምስል ያነሳቸው አንዲት ልጃገረድ ነች። የተነሳውም በሰሜን ምስራቅ አርጀንቲና ኮሪየንቴስ ግዛት፡ በ ሳን ካርሎስ ከተማ ነው።

ፎቶግራፍ አንሺዋ እንደገለጸችው በሰማዩ ላይ “በመጀመሪያ የማርያም መቀነት/ቀስተ ደመና መታየት ጀመረ ፣ ከዚያም አንዳንድ ጠብታዎች በፀሐይ ዙሪያ ያለውን የድንግል ማርያምን ምስልን መፍጠር ጀመሩ።”

ምንጭ

በሌላ በኩል ከዚህ ጋር በተያያዘና ጣልያንን አስመልክቶ፦

አብዛኛው የአርጀንቲና ነዋሪ ስፓንኛ ቋንቋ ተናጋሪ ቢሆንም ዝርያው ግን ጣልያናዊ ነው። በጎረቤቷም በኡሩጓይም አንድ ሦስተኛው ነዋሪ ጣልያናዊ ነው። እኔን ሁሌ ቁስል የሚያደርገኝ ነገር እኛ የዘመኑ የኢትዮጵያ ትውልድ እግዚአብሔር የሰጠንን አንዲት ትንሽ ሃገር እንኳን ደፍረን መክላከል እናመነታለን፡ ጣልያኖች ግን 11 ሺህ ኪሎሜትር ያህል ውቂያኖሱን ተጉዘው አርጀንቲና እና ኡሩጓይ የተባቱን በጋራ ከትዮጵያ በሦስት እጥፍ የሚገጅፉትን ሃገራት መስርተው የተንደላቀቀ ኑሮ ሲኖሩባቸው ማየቱ ነው።

ሌሎቹም እንደዚሁ፦ እንግሊዞች መላው ዓለምን ፥ ጀርመኖች ዩ.ኤስ አሜሪካን ፣ ካናዳን፣ ደቡብ አፍሪቃን፣ እና ቺሌን ፥ ፈረንሳዮች አሜሪካን፣ አፍሪቃን እና ካናዳን፣ ሆላንዶች ደቡብ አፍሪቃን፣ ሱሪናምንና አሜሪካን ፥ ፖርቱጋሎች ብራዚልን ፥ ስፔይኖች የተቀረውን ደቡብ አሜሪካንና ሜክሲኮን ፥ አረቦች ሰሜን አፍሪቃን ወዘተ ወርረው በመያዝ ዘሮቻቸውን አስፍረውባቸዋል። ኢትዮጵያውያን ግን እግዚአብሔር በሰጣቸው ብቸኛ ሃገራቸው እንኳን በክብር ለመኖር ተስኗቸዋል። ኤርትራን፣ ጅቡቲን፣ ሱዳንን፣ የመንን፣ ሶማሊያንና ኬኒያን ወደ ኢትዮጵያ በማስመለስ ፈንታ “አዲስ አበባ የማናት?” ብለው ከንቱ ጥያቄ ማቅረብ ጀምረዋል። ኤዶማውያንና እስማኤላውያንን ከሃገራቸው ጠራርገው በማስወጣት ለመጭው ትውልድ አመቺ የሆነችውን ሃገር በመፍጠር ፋንታ ሴት ልጆቻቸውን በባርነት ለእስማኤላውያኑ አረቦችና ኦሮሞዎች አሳልፈው ይሰጣሉ። ምን ዓይነት ደካማና ቅሌታም ትውልድ ብንሆን ነው?

እስኪ እራሳችንን እንጠይቅ፤ እንደው ከእነዚህ ለመቶ ሃያ ቀናት ያህል ከተሠወሩት ምስኪን እህቶቻችን መካከል አንዷ ወደ ሃገራችን የመጣችው ወላዲተ አምላክ ብትሆንስ? እመቤታችን ትጠብቃቸውና፤ እነዚህ ታታሪ በገና ደርዳሪ ሕፃናት በተመሳሳይ ሁኔታ ላይ ቢገኙ ኖሮስ? ከስጋ ልጆቻችሁና እህቶቻችሁ መካከል ቢሆኑስ?

የእመቤታችን አማላጅነት እረድኤትና በረከቷ ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን!!!

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Pope REFUSES to Accept Charity Donation of 16,666,000 Pesos Because it Includes 666 – The Number of The Devil

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2016

NoOfTheBeast

The Pope has refused a donation of 16,666,000 pesos from the President of Argentina because it contained 666, the so-called number of the Devil.

Pope Francis, a former Archbishop of Buenos Aires, has traditionally supported progressive causes in his native Argentina and does not naturally see eye-to-eye with President Mauricio Macri, who was elected on a right-wing market-oriented ticket.

The Pope has been unimpressed by some of the austerity measures introduced by President Macri, including 500 per cent rises in domestic electricity prices and 100 per cent increases in transport fares, which have both hit poor Argentinians hard.

President Macri made the donation earlier this month, shortly after actors George Clooney, Richard Gere and Salma Hayek had agreed to be ambassadors for the charity.

But the Vatican Insider, which specialises in papal affairs, reported that Pope Francis wrote to the Argentinian branch of the foundation, asking them to return the money.

In a postcript, he reportedly wrote: ‘I don’t like the 666.’

Source

__

Posted in Curiosity, Faith, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: