Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Arab League’

No African State Should Sign This Resolution on Thursday 12/21/2017 – After What the Arabs Did to Fellow Africans in Libya

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 20, 2017

በተለይ ኢትዮጵያ ተጠንቀቂ! አሁንም የእባቧ ግብጽ እጅ አለበት አደራ፡ ይህን የአርቦች ውሳኔ እንዳትፈርሚ!

ከአረብ ጠላቶቻችን ጋር በመተባበር የአፄ ኃይለ ሥላሴ ስህተት እንደገና እንዳይደገምና ሕዝባችን ለጦርነት፣ ለረሃብና ለእልቂት እንዳይጋለጥ። ሞኝነታችን ይብቃን!

These wicked nations who waged genocide on black Africans in Libya — and who are selling Africans again as slaves like they did thousand years ago — should never be supported. To support a draft resolution rejecting President Donald Trump’s decision to recognize Jerusalem as Israel’s capital, set for a General Assembly vote Thursday is a huge shame, and a crime against Africans.

Turkey and Yemen requested the urgent meeting of the 193-nation forum on behalf of the Arab group of countries and the Organization of the Islamic Cooperation (OIC) after the US vetoed the measure in the Security Council. The two countries circulated a draft resolution that mirrors the vetoed measure, reaffirming that any decision on the status of Jerusalem has no legal effect and must be rescinded.

Egypt had put forward the draft, which was backed by all 14 other Security Council members in a vote on Monday. Like the Egyptian draft, the text before the assembly does not explicitly mention Trump’s decision but expresses “deep regret at recent decisions concerning the status of Jerusalem.”

The Conspiracy to Destroy Ethiopians: The Role of Arab States

Islam’s Never-Ending Wars in Africa

There was once a very large and intelligent, because it focused on small-scale, doable projects, aid effort by Israel in black Africa. It was the most successful of all such foreign aid efforts. It was widespread. It was widely welcomed. But it came to an end, after the Six-Day War, under Arab pressure, and bribery – the same bribery that caused several dozen African states, under Arab command, to break diplomatic relations with Israel.

Continue reading…

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

አረብ ሊግ | እነ ሸህ ሰይጣነህ ኢትዮጵያን ኮነኑ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 27, 2017

የአረብ ሊግ ሥራ አስኪያጁ (ምን ይሆን ሥራው?)የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ አርቦች ደህንነት መጓደል ምክኒያት ስለሚሆን በጣም አሳስቦኛል፤ ኢትዮጵያ ከእኛ ጋር እየተባበረች አይደለም፣ እንዲያውም የአባይን ውሃ በመስኖ ውስጥ ጥቅም ላይ ለማዋል ማሰቧ አሻሚ ነው” ሲሉ በኢትዮጵያ ላይ ውንጀላቸውን አሰምተዋል።

ይህን መሰሉን የአረቦች አብራካዳብራ ውንጀላና ዛቻ፡ ባለፉት ጥቂት ሳምንታት፣ አላሙዲን በታሠሩበት ማግስት፡ በተደጋጋሚ ሲሰነዘር እየሰማን ነው። አንዴ አላሙዲን ነው፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ኳታር ናት ለግድቡ የሚሆነውን ገንዘብ የስጧቸው እያሉ መርዛቸውን በመርጨት ላይ ናቸው። ሁሉም ነገር አስቀድሞ በደንብ የተቀነባበረ ነው። ባለፈው ሳምንት የግብጹ ፕሬዚደንት አልሲሲ ነበሩ ሲዝቱና ሲፎክሩ የነበሩት። በኢትዮጵያ ላይ ዛቻ ውድቀታቸውን እንደሚያስከተል ከቀደሙት መሪዎቻቸው አልተማሩም ማለት ነው። ዛቻውን በሠነዘሩ በሳምንቱ ነበር ሲናይ በርሃ የሱፊዎች መስጊድ ላይ ጥቃት ደርሶ 300 ግብጻውያን ለመገደል የበቁት።

ይህ የመስጊድ ጥቃት፡ እኔ እንደታየኝ፡ በጸረ-ክርስቶሷ ቱርክ ነበር የተቀነባበረው፦

[የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፫፥፳፯]

ነገር ግን አስቀድሞ ኃይለኛውን ሳያስር ወደ ኃይለኛው ቤት ገብቶ ዕቃውን ሊበዘብዝ የሚችል የለም፥ ከዚያም ወዲያ ቤቱን ይበዘብዛል።

የኦቶማንን/ኡስማን ካሊፋትን እንደገና ለማነሳሳት በመታገል ላይ ያለቸው ቱርክ የሱፊ እስልምና አገር ነች፤ ኢትዮጵያም ያሉ ሙስሊሞች ሱፊዎች ናቸው፤ “ነጃሺ” እያሉ የሚጠሩትን መስጊድ በፈቃዴ አድሳለሁ ማለቷ የረጅም ጊዜ ዕቅድ ስላላት ነው፣ ስኳሩንና ምድጃውን እንዲሁም አገሯ የከለከለቻቸውን ድራማዎች ይዛ ወደ ኢትዮጵያ መግባቷም ያለምክኒያት አይደለም፤ ቱርክ ግብጽን የመቆጣጠር እቅድ ስላላት ግብጽን በአባይ በኩል ከምትቆጣጠራት ከኢትዮጵያ ጋር ለጊዜው እንደ እባብ መለሳለሱን ስለመረጠች ነው። “ሱፊዎች የአይሲስ ሽብር ሰለባ መሆን የለባቸውም” በሚል ሃሳብ ቱርክ በ አልሲሲ መስተዳደር ላይ ጫና ታደርጋለች። ለግብጽ በጣም ከባድ የሆነ ጊዜ ነው እየመጣባት ያለው።

300 ሚልየን የሚሆኑ እነዚህ እርጉም አረቦች የራሻችን ብቻ የሚሏቸው 22 ሰፋፊና አገሮች አሏቸው፤ ለራሳቸው ብቻ። ሰይጣን አምላካቸውም ከምድሮቻቸው በታች ጥቁሩን ምራቁን(ነዳጅ ዘይት)አውጥተው እንዲሸጡና ዓለማችንንም እንዲበጠብጡ አድርጓቸዋል። ለኢትዮጵያውያን ያለችን አንዲት አገር ኢትዮጵያ ብቻ ናት። አረቦቹ በምዕራባውያኑ አበረታችነት ለዘመናት በኢትዮጵያ ጉዳይ ጣልቃ እየገቡ ሲያውኩን፣ ሲተናኮሉን እና እርስበርስ ሲያባሉን ቆይተዋል። አሁን የእብሪትና ትዕቢት ጊዚያቸው እያለቀ ስለሆነ፤ ኢትዮጵያ ተገቢውን ቅጣት ታሳያቸው ዘንድ የእግዚአብሔር ፈቃድ አላት። 1400 ዓመት የፈጀው የአስከፊው ውድቀታችን ዘመን አክትሟል፤ እኛ ኢትዮጵያውያን የምንጎሳቆልበትና የእነዚህ ደካሞች መቀለጂያና መሳለቂያ የምንሆንበትን ዘመን ጨርሰናል።

ስለዚህ ለእነዚህ አረቦች አርፋችሁ ተቀመጡ፡ አሊያ አንድ ኩባያ ውሃ እንኳን ከአባይ አታገኙም! ብለን አሁን ልንነግራቸው ይገባናል። ዝምታው ይብቃ!

Arab League “Extreme Concern” over Ethiopia’s Nile Dam

Worries over water security for millions of people prompted the Arab League yesterday to say it is following “with extreme concern” talks between Egypt, Sudan and Ethiopia over the latter’s Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD), which it is building on the Blue Nile.

Ethiopia was not “cooperating and coordinating enough”, said Ahmed Abul-Gheit, secretary general of the league, a regional association of 22 countries in Africa and the Middle East.

We do not feel that Ethiopia was cooperating and coordinating enough. The Ethiopian plans to operate the dam and use its water in irrigation are ambiguous and concerning,” he said, reports Egyptian news site Ahramonline.

Has The Arab League Ever Actually Done Anything For The Arabs?

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: