Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Apostasy’

እስልምናን በመተዋ ከቤተሰቧ አምልጣ በእስያ ስትንከራተት የነበረችው የ 18 ዓመት እድሜዋ የሳውዲ ሴት ካናዳ ገባች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 13, 2019

ባለፈው በሳምንት እስልምናን አልፈልግም በማለቷ ቤተሰቦቿ እንደሚገድሏት በመፍራቷ ከሳውዲ አረቢያ ያመለጠችው ወጣት ራሃፍ ሞሃመድ አል ኩኑን በባንግኮክ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ የቁም እስረኛ ነበረች፤ የሳውዲ መንግስትም ክትትል አድርጎባት አባቷን እና ወንድሟን በመላክ ወደ ሳውዲ በግድ እንድትመለስ ሞክሮ ነበር፥ አልተሳካም፤ በመላው ዓለም ድጋፍ አግኝታ ስለነበር አሁን በካናዳ መንግስት ጥገኝነትን አግኝታ ትናንትና ወደ ቶሮንቶ ለመብረር በቅታለች።

ወጣት ሳውዲዎች አገራቸውን ለቀው መውጣት ሲሹ፥ አንበጦችና በረሮዎች ደግሞ ወደ መካ ሃጅ ያደርጋሉ!

ልክ እንደ እርሷ ተመሳሳይ የሆነ ሁኔታ ላይ ያሉ በጣም ብዙ ሴቶች አሉ፤ የእኛንም እህቶች ጨምሮ ፥ ዓለም ግን ቸል ብሏቸዋል!

ጎበዟ ወጣት እስልምናን አልፈልግም፤ በድንኳን መሸፋፈኑንም አልሻም በማለት ከእስልምና ባርነት ነፃ ስትወጣ፥ የኛ አገር መሀመዳውያን ሴቶች ደግሞ ፓርላማ ውስጥ ሳይቀር ተሸፋፍነው በመግባት ባርነቱን መርጠዋል። የተዘበራረቀበት ዓለም!

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: