Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘anti-Semitism’

Ethiopia: Protestant Jihad on Orthodox Christians: US Senators Shake Hands with The Black Hitler Abiy Ahmed Ali

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2022

👹 U.S. Senator Jim Inhofe, who is retiring at the end of the year, was in Ethiopia this past weekend. For the 2nd time since the fascist Oromo-Islamo-Protestant regime began the genocidal war two years ago against Orthodox Christians of Tigray, Ethiopia. Of course, the Senator gave 👹 evil Abiy Ahmed Ali another green light to massacre children and women of Tigray. Today, the fascist Oromo’s air force conducted a horrific drone attack in Adi Daero town of Tigray. The air strike on Tigray camp for displaced people killed dozens of children and elderly. This is the second time in a month.

💭 Kosovo all over again. That’s why America is babysitting and allowing the fascist Oromo regime of Ethiopia (which is the enemy of historical Ethiopia, Orthodox Christianity and the Ge’ez Language) to survive – and attack civilian targets:

The aim of this genocidal war is to destroy Ethiopia + Orthodox Christianity + The Ge’ez language.

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

ከጥቂት ሰዓታት በፊት ባየሁት ሕልም፤ የፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ ሰአራዊት በሁለት ረጃጅም ፈረንጆች እየተመራ ወደ ሆነ የትግራይ ከተማ ያመራል። እኔም በከተማው ተገኝቼ ምን እየተደረገ እንደሆነ አያለሁ፤ እነሱ አያዩኝም እኔ ግን ሁሉንም ነገር አያለሁ። ፈረንጆቹ መሳሪያ አልያዙም ግን እየተዘዋወሩ ትዕዛዝ ነገር ይሰጣሉ፤ ከዚያም የግራኝ ቅጥረኞች ተኩስ ይከፍቱና ጽዮናውያንን ይጨፈጭፏቸዋል። አሁን እንደሰማሁት አዲ ዳእሮ በድጋሚ ጨፈጨፏት፤ አሜሪካውያኑም የዩጎዝላቪያ ዓይነት ሁኔታ ይፈጠር ዘንድና “ኢትዮጵያ” የሚለው ስም ከምድረ ገጽ እንዲጠፋ ለአረመኔው ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ እና በቃኛው ጣቢያ በሲ.አይ.ኤ ተዘጋጅቶ ለዚህ ዘመን ስልጣን ላይ እንዲወጡ ለተደረጉት ለኢሳያስ አፈወርቂና ደብረ ጽዮን ንጹሐንን ይጨፈጭፉ ዘንድ ፈቃዱን ሰጥተዋቸዋል። የጂም ኢንሆፍም ሆነ የማይክ ሃመር ወደ አዲስ አበባ መመላለስ ይህን ነው የሚጠቁመን። “እኛ ነን አለቆቻችሁ እና የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ ወሳኞች! ደግሞ እኮ “ቅኝ ያልተገዛን! ትላላችሁ…”” እያሉን ነው።

ከእንቅልፌ እንደነቃሁና ኖትቡኬንም እንደከፈትኩ ሁለት የአሜሪካ ሴነተሮች ወደ አዲስ አበባ አምርተው ከአረመኔ ጨፍጫፊው ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር መገናኘታቸውን አነበብኩ። ጴንጤው ወስላታ ሴነተር ጂም ኢንሆፍ (የፕሮቴስታንቶች አባት የማርቲን ሉተር ዝርያ አለበት)በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ከጀመረ በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው ከግራኝ ጋር በአካል ሲገናኝ። እንግዲህ እነዚህ ኤዶማውያን የሉሲፈር ጭፍሮች ናቸው ከእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮችና ኢራኖች ጋር ሆነው በኦርቶዶክሱ ዓለም ላይ ጂሃድ እያካሄዱ ያሉት። እነዚሁ አውሬዎች ናቸው በሩሲያና ዩክሬይን፣ በአረሜኒያ እና ቱርክ (አዘርበጃን)፣ በሶሪያ፣ በኢራቅ ጣልቃ እየገቡ የጥንታውያኑን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ቁጥር በጭካኔ እየጨፈጨፉ በመቀነስ ላይ ያሉት።

የሴነተር ጂም ኢንሆፍ ጉብኝት፤ በትግራይ እና በወለጋ ለዋቄዮአላህ የንጹሐን ጽዮናውያን የደም ግብር በጋላኦሮሞዎቹ “ኢሬቻ/የምስጋና ቀን” ዲያብሎሳዊ በዓል በተከበረ ማግስት መደረጉ ያለምክኒያት አይደለም። አሜሪካም በቅርቡ ዲያብሎሳዊውን የ Thanksgiving/ ኢሬቻ/ምስጋና ቀን ታከብራለች። ሴነተር ኢንሆፍም በጡረታ ከመሰናበቱ በፊት ከሦስት ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተከስክሶ ፻፶፯/157 ንጹሐን ለዋቄዮአላህ በተገበሩበት ከሆራ/ ቢሸፍቱ/ደብረ ዘይት የኢሬቻን ጋኔን ወደ ኦክላሆማ ይዞ ለመሄድ ያቀደ ይመስላል።

ዲያብሎሳዊው የጋላ-ኦሮሞ ጋኔን ኢሬቻ ወደ ሃገረ ኢትዮጵያ እንዲገባ ከተደረገበትና ኢትዮጵያውያን በጋኔኑ ከተለከፉበት ከ ከበበ ዘመን ጀምሮ በቅድስቲቷ አገራችን ደም እንደ ጎርፍ በመፍሰስ ላይ ነው። የወገን ልብ እንደ ፈርዖን በኃጢያት ደነደነ ዓይኑም በሞራ ተሸፈነ፣ ህፃናት ታረዱ፣ ይህ የእሬቻ ጋኔን መንፈስ በነፃነት በወገን ግድየለሽነትና እውቀት ማጣት እንዲሁም ከምንሊክ ጊዜ ጀምሮ ለአራት ትውልድ ያህል በአገዛዝ ላይ በሚቀመጡት ከሃዲዎች እውቅና መከበር ከጀመረ ጀምሮ የገባንበትን መቀመቅ አንዳንዶቻችን ሳንታክት በመጠቆም ላይ ነን።

እውነት እናውራ ወገን፤ እኔ አዝኜልህ አልቅሼልክ አልጠቅምህም የሚጠቅምህን የሚያድንህን ግን እነግርሀለው ኢሬቻ (የሰይጣን አምልኮ ነው) ላልሰሙ አሰሙልኝ ለመታረድ የሚነዱትን አድን ይላል እና ስለዚህ እንዲህ በላቸው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ እኔ ተመለሱ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ” [ትንቢተ ዘካርያስ ፩፥፫] ባእድ አምልኮና መጨረሻው ደግሞ ይሄ ነው (ብቻ አይደለም) ከሞት በኋላ ገሀነምም አለ የዘለአለም ስቃይ ። ኢየሱስን አምናችሁ በመቀበል ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ። ሰይጣን ተገበረለትም አልተገበረለትም ተመለከም አልተመለከም ለሰው ልጅ ርህራሄ የለውም አንድ ነገር ብቻ ልናገር (እግዚአብሔር ፃዲቅ ነው) ዝምታው መልስ ነው ተመለሱ እግዚአብሔርን አምልኩ። በበአልና በባህል በሐይማኖት ሰበብ ሰይጣን ሲያታልላችሁ መገዛትን አቁሙ። ኢየሱስን ያመነ ከምድር ጋር በምንም የማይመሳሰል መንግስተ ሰማያት ለመግባት ለማረፍ ለመደሰት ሞት እንኳ ለሱ መሻገሪያ ድልድዩ ነው። በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም። [የዮሐንስ ወንጌል ፫፥፴፮] በኢየሱስ ነፃ ያልወጡ ሰዎች ገና ፍርድ ይጠብቃቸዋል አይደለም አሁን በፍርድና በቁጣ ውስጥ ናቸው ። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።

👹 በነገራችን ላይ በዚህ ወር መጨረሻ ላይ በጡረታ የምሰናበተው ወስላታው ሴነተር ጂም ኢንሆፍ የ “ኦክላሆማ” ግዛት ሴነተር ነው። ኦ! ! “ኦክላሆማ” “ኦሮሞ”።

👹 “Turkish President Erdogan Contracts Covid Omicron | የቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን በኮቪድ ኦሚክሮን ተያዘ

💭 ኦሚክሮን – ኡሙአሙአ – ኦሮሙማ – ኦባሳንጆ – አዛዝኤል

ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ድሮኖችን በማቀበል ላይ ያለው ወስላታው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፕሬዚደንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን ከዚህ በተጨማሪ የቱርኳን አስቴር አወቀን፤ “ተሸፋፈኝ!” በሚል የአክራሪ እስልምና አስገዳጅነት መንፈስ ምላሷን ሊቆርጥባት ዝቷል።

☆ Erdogan threatens to cut the tongue of famous Turkish singer

ኤርዶጋን የታዋቂዋን የቱርክ ዘፋኝ ምላስ ሊቆርጥ ዛተ

👉 ከአራት ዓመታት በፊት ወረድ ብሎ የሚገኘውን ጽሑፍ በጦማሬ ላይ አቅርቤው ነበር። ልብ እንበል፤ በዚሁ እ.አ.አ በ2017 ዓ.ም ላይ ሉሲፈራውያኑ ፀረ-ኢትዮጵያ የሆኑትን ኦሮሞዎችን ስልጣን ላይ ሊያወጧቸው ሲዘጋጁ በጥቅምት ወር ላይ፤ ሰሞኑን የእሳተ ገሞራ ትዕይንት ከሚታይባት የስፔይን ደሴት ከላስ ፓልማስ በአንድ ግዙፍ ቴሌስኮፕ አማካኝነት በሰማይ ላይ አንድ ያልታወቀ ነገር ወደ ምድር እየተምዘገዘገ ሲወርድ ታየ። ይህን ያልታወቅ በራሪ ነገር፤ “ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” የሚል መጠሪያ ሰጥተውታል።

የወደቀውም ውቂያኖሶች ውስጥ ሲሆን ሸክሞቹም በመላው ዓለም ተሰራጭተዋል። ኮቪድን የመሰለ ወረርሽኝ? ምናልባት ኮቪድ የተባለውን ወረርሽኝ አመጣጥን ጠፈራዊ/ውቂያኖሳዊ እንደሆነ በስውር የሚያወሱት መረጃዎች እና ከ5ጂ ጋር የተያያዘው መላመት ይህን ጽንሰ ሃሳቤን ያረጋግጥልኝ ይሆን?

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፪፡፫]

“ፊተኛውም ሄዶ ጽዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቍስል ሆነባቸው። ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ፤ እንደ ሞተም ሰው ደም ሆነ፥ በባሕርም ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት ነፍስ ሁሉ ሞተ።”

የሉሲፈራውያኑ ግብረ ሃይል የወረርሽኙን አመጣጥ በደንብ እንደለዩት በየጊዜው የሚያሳዩን ምልክቶች ይጠቁሙናል። ባዮዌፖን ከኮቪድ ቫይረስ ጋር ይመሳሰላል፣ነገር ግን ፕላኔቶችን ከአገሬው ተወላጅ ባዮ ህይወት ለብዙ አሥርተ ዓመታት ለማፅዳት በቋሚነት ለመቀየር የተነደፈ ተከታታይ ‘ወረርሽኝ’ ይሆን? የእግዚአብሔርን በጎች፤ ጥንታውያን ሕዝቦችን ለማጥፋት በሉሲፈራውያኑ/’ጋላ’ክቲካውያኑ የተነደፈ? ምናልባት ይህ ምድር ያጋጠማት የጋላክቲክ ጦርነት የመጀመሪያው ማስረጃ ሊሆን ይችል ይሆን?

👉 አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፤

💥 “ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” የሚለው ከአሜሪካዋ የሃዋይ ደሴት ነገዶች ቋንቋ የፈለሰ ሲሆን ትርጉሙም ‘ስካውት ወይም መልእክተኛ’ ማለት ነው። የዚህ ቃል ድምጽ አጋንንታዊ ቀለም አለው።

💥”ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” = ኦሮሙማ/ኡማ(የሙስሊም ኡማ (ህዝብ/ማህበረሰብ)ታከለ ኡማ ወዘተ. “ኦሮሞዎች ከማደጋስካር/ከውቂያኖስ/ባሕር የወጡ ናቸው” ሲባል ሰምተናል

💥’ኦ’ን የመሰሉ አናባቢ ፎነሞች የበዙባቸው/የሚደጋገሙባቸው እንደ ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሃውሳ፣ ዮሩባ፣ ኪስዋሂሊ፣ ሂንዲ፣ የሰሜን አውሮፓ ቋንቋዎች ወዘተ የመሳሰሉት ቁንቋዎች መንፈሳዊነት የሌላቸው ወይንም አጋንንታዊ የሆኑ ቋንቋዎች ናቸው። በሰሜን አውሮፓ ብሎም ሰሜን አውሮፓውያን በብዛት በሚገኙባቸው እንደ ሚነሶታ ባሉ የሰሜን አሜሪካ ግዛቶች የሰፈሩት ኦሮሞዎች እዚያ መስፈራቸው ብሎም የላቲን ፊደላትን ለመገልገል (“የእኛን ቋንቋ በደንብ ይገልጹልናል!” ይላሉ) መምረጣቸው ምንን ይጠቁመናል?

💥 አብዛኛዎቹ በ ‘ኦ’ ‘ኡ’ ‘ጂ’ የሚጀምሩ ቃላቶች አጋንንታዊ ናቸው። ለምሳሌ፤

  • ☆ ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua
  • ☆ ኦሮሞ/ ኦሮሙማ/ኡማ
  • ☆ ኦሚክሮን/Omicron ወረርሽኝ
  • ☆ ኦማር
  • ☆ ኦማን (ከሰሜን ኢትዮጵያ የተሰረቁ የዕጣን ዛፎች የተተከሉባት፣ በተቃራኒው ሉሲፈራውያኑ የቡና እና ጫት ዛፎችን/ተክሎችን ወደ ኢትዮጵያ አስገብተው ተክለዋቸዋል፤ የዛሬዋ ኢትዮጵያ መዘዝ አንዱ መንስዔ)
  • ☆ ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ
  • ☆ ኦባማ
  • ☆ ኦፕራ
  • ☆ ኦቦቴ
  • ☆ ኦዚል/አዛዝኤል
  • ☆ ኦዲን (በሰሜን አውሮፓ፤ በኖርዌይ/ ኖርስ አፈ ታሪክ ውስጥ ካሉት ዋና አማልክት አንዱ ንው። ከጥንት ጀምሮ ኦዲን የጦርነት አምላክ ነበር። እነ ኖርዌይ ጦረኛውን ኦርሞው ግራኝን የወንጀል መሸፈኛውን የኖቤል ሽልማትን አስቀድመው ሰጡት)
  • ☆ ዖዳ ዛፍ
  • ☆ ዖዛ (መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ምዕራፍ ፮፥፯)

“የእግዚአብሔርም ቍጣ በዖዛ ላይ ነደደ፥ እግዚአብሔርም ስለ ድፍረቱ በዚያው ቀሠፈው፤ በእግዚአብሔርም ታቦት አጠገብ በዚያው ሞተ”

☆ ኦምሪ /ዘንበሪ የአክዓብ አባት (መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፮)

፳፭ ዘንበሪም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፥ ከእርሱም አስቀድሞ ከነበሩት ይልቅ እጅግ ከፋ።

፳፮ በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሁሉ በምናምንቴም ነገራቸው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ እስራኤልን ባሳተበት ኃጢአት ሄደ።

፳፯ የቀረውም ዘንበሪ ያደረገው ነገር፥ የሠራውም ጭከና፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?

፳፰ ዘንበሪም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በሰማርያም ተቀበረ፤ ልጁም አክዓብ በፋንታው ነገሠ።

💭 ከሶሪያ በኋላ | ሮማውያኑ ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያ ላይ ከባድ ሴራ እየጠነሰሱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 3, 2017

እነዚህ ሉሲፈራውያን ሴነተሮች፣“ልሂቃን” የተባሉት አጋሮቻቸው ፣ ‘ሜዲያዎች’፣ ሠሪዎቻቸውና ተከታዮቻቸው ሁሉ ፀረ-ትግራይ፣ ፀረ-ኢትዮጵያ እና ፀረ-ተዋሕዶ አጀንዳ ያላቸውን የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎችን በመደገፍ፣ በዘር ማጥፋት ወንጀል በመተባበር ብሎም የንጹሐን ደም ሲፈስ ባለማውገዛቸውና ለተጨማሪ ግድያ ገዳዮቹን በማበረታታቸው እንዲሁም እስከዚህች ዕለት ድረሰ ከአረመኔው ከእባቡ ግራኝ አህመድ ጎን ተሰልፈው “ያዘው! በለው! ግደለው!” እያሉ የሉሲፈራውያኑን ኦሮሙማ አጀንዳን በማራመዳቸው በጻድቁ አባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ጸሎት የሚከተለውን ባጭሩ ለማለት እወዳለሁ፤

ለፅንስትከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ አስቀድሞ በማኅፀን ለተፀነስከው ፅንስትህና በታኅሣስ ፳፬/24 ቀን ለተውለድከው መወለድም ሰላም እላለሁ።

ለዝክረ ስምከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ የስምህ የመነሻ ፌደሉ ትዕምርተ መስቀል ለሆነው ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ። እሱም ገናና የከበረ ስም ነው።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከአረጋዊ ተክል የተገኘህ አዲስ የተክል አበባ ነህ። የሌዊና የይሑዳ ካህናት ይህ ሰማያዊ መልአክ ነውን ወይስ ምድራዊ ሰው እያሉ ስለ አንተ ይደነቃሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ስግደትህ በማዕረገ መላእክት ደረጃ ነውና አከናውነህ የሠራሃት ጸሎትህ ባለ ዘመናችን ሁሉ ከጦርነትና ከጽኑ መከራ ሁሉ ጠባቂ ትሁነን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ መሥዋዕትን የምታሣርግ ታላቅ ካህን የእግዚአብሔር ባለሟል ነህና ቀንዶቹ ዓሥር ከሆኑ ከእባብ መተናኮልና አንደበቱ ሁለት ከሆነ ሰው ፀብ በክንፈ ረድኤትህ ሠውረህ አድነኝ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት በማስተማር ዓዋጅ ነጋሪነትህ ፍጹም ድንቅ ነው። እባቡን በእርግጫ አንበሳውን በጡጫ ብለው የሚያልፉ የሴትና የወንድ ደቀ መዛሙርት በጸጋ ወልድሃልና።

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!

👉 In the video:

👹 Senator James Inhofe visits the black Hitler, Abiy Ahmed Ali.

Ethiopian leaders have expressed their genocidal intent in closed-door talks & openly on social media platforms. A while ago, their supporters called, openly, to ‘drain the sea.’ Look at what’s happening in # Tigray; # TigrayGenocide is not a plan anymore, nor is it a hidden desire

💭 TigrayGenocide | The Nobel Peace Laureate PM A. Ahmed The Black Adolf Hitler?

🐷 የኖቤል የሰላም ተሸላሚው ግራኝ አሕመድ አሊ ጥቁሩ አዶልፍ ሂትለር ነውን?

☆ M & M ☆

👉 Hitler’s Book: ‘Mein Kampf/My Struggle’ = Abiy Ahmed’s Book : Medemer/ Synergy

🆚

☆ M & M ☆ = 👉 Mohammad + Martin Luther

👉 Senator Jim Inhofe, Presbyterian Protestant Guardian of Pentecostal-Muslim Protestant Abiy Ahmed Ali

💭 ትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል | የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ጠ / ሚ አሕመድ ጥቁር አዶልፍ ሂትለር?

☆ መ & መ ☆

👉 የሂትለር መጽሐፍ “ማይን ካምፍ / ትግሌ” = የአብይ አህመድ መጽሐፍ መደመር

🆚

☆ መ & መ ☆ = መሀመድ + ማርቲን ሉተር

👉 ፕሬስበቴሪያን ፕሮቴስታንቱ ሴናተር ጂም ኢንሆፌ = የፔንጠቆስጤሙስሊሙ ፕሮቴታንት አቢይ አህመድ አሊ ጠባቂ

💭 Protestant Jihad | Is The Tigray Crisis God’s Judgment or the Regime’s? Ethiopian Christians Take Sides

😈 Protestants/ጴንጤዎች፤

☆“What is happening in Tigrayis the judgment of God. Tigrayans deserve what they get.”

☆ “በትግራይ ውስጥ እየሆነ ያለው የእግዚአብሔር ፍርድ ነው። የትግራይ ተወላጆች የሚገባቸውን ነው ያገኙት!”

💭 ይገርማል ይህን ርዕስ አስመልክቶ ቪዲዮዎችንና ጽሑፎችን ልኬ ነበር፤ አይተውት ይሆን?

ታዋቂው ክርስቲያናዊ ሜዲያ “Christianity Today“ በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስትና እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ አስመልክቶ በኢትዮጵያ ላሉ ፕሮቴስታንቶች/ጴንጤዎች ቃለ መጠይቅ አድርጎላቸው ነበር።

☆ ውጤቱም፤ ፺፰/ 98.5% የሚሆኑት ፕሮቴስታንቶች በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት እንደሚደግፉት እና ውስጥ በጦር ወንጀል እና የዘር ማጥፋት ወንጀል ጥፋተኛ ከሆነው እርኩሱ ጭራቅ አቢይ አህመድ አሊ ጎን እንደሚሰለፉ እንደሚከተለው በግልጽ ተናግረዋል።

☆ አብዛኛው ፣ ቃለ መጠይቅ ያደረግኩላቸው ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ኢትዮጵያውያን እና በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሠራተኞች እንደሚሉት ወታደራዊውን ዘመቻ ይደግፋሉ ። በሲቪሎች ሞት ፣ በብሄር ማፅዳት ፣ ዘግናኝ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች እና በትግራይ ህዝብ ላይ የተፈጸመ የተስፋፋ ረሃብ ዘገባዎች መጠነ ሰፊ እና አስቸኳይ እየሆኑ ቢመጡም ድጋፋቸው ግን ተጠናክሮ ቀጥሏል።

☆ ያ የፕሮቴስታንቶቹ/ጴንጤዎቹ ድጋፍ አሁን ባለው ግጭት ውስጥ እንደነርሱ፤ ‘እግዚአብሔር’ እያደረገ ካለው ልዩ ትርጓሜ የመጣ ይመስላል። እንደ ሥነ-መለኮት ምሁር እና ሰባኪው ጳውሎስ ፈቃዱ ያሉ ብዙ የወንጌላውያን ክርስቲያኖች “በሰሜን ኢትዮጵያ ፣ በትግራይ ውስጥ እየታየ ያለው የእግዚአብሄር(‘ሄ’ በጴንጤዎች አጻጻፍ)ፍርድ ነው” ብለው በይፋ ተናግረዋል። ቃለ-መጠይቅ ካደረግኳቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች መካከል ጓደኞቻቸው እና ቤተሰቦቻቸው ሁሉ፤ “ትግራውያን የሚገባቸውን ነው ያገኙት!” በማለት ማወጃቸውን በግልጽ አስታውቀዋል።

☆ እራሱ ትግራዋይ የሆነ የወንጌል ሰባኪ ጓደኛዋ ደሳለኝ አሰፋም በዚህ ይስማማል። እናም፤ “በትግራይ የሚገኙ ኦርቶዶክስ ክርስትያኖች ለግጭቱ ንቁ አስተዋፅዖ ያደርጋሉ” ሲል ይከሳቸዋል።

“የትግራይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ከወያኔ ጋር በክፉ ነገር ይሳተፋሉ። ከህወሃት ጋር ሙሉ በሙሉ ይሳተፋሉ። እነሱ ‘በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እኛ ነፃነትን ስለምንፈልግ የፌዴራል መንግስትን መቃወም እንችላለን’ ይላሉ። ” እሱ ግን በተቃራኒው እንደሚሟገተው፤ “ ዶ/ር አብይ የሚያስተምረው እና የሚሰብከው ከእግዚአብሄር (‘ሄ’ በጴንጤዎች አጻጻፍ) ቃል ስለሆነ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት አብዛኛዎቹ የፕሮቴስታንት ክርስቲያኖች ከፌዴራል መንግስት ጋር ይስማማሉ።”

💭 ለብዙ የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ተጋድሎ የሚመስለው ጥያቄ ይህ ነው፤

ኢየሱስ ክርስቶስ ከየትኛው ወገን ጎን ይቆማል? ጌታች ከማን ጋር ይሆን?

😈 ጠላቶቹን ለማሸነፍ ቆርጦ ከተነሳው ፕሮቴስታንታዊ መሪ አብይ አህመድ ጎን?

ወይንስ

በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰቃዩ ካሉትና ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ካልሆኑት ኦርቶዶክስ ትግራዋይ ጎን?

👉 መልሱን የቄስ ትምህርት ቤት ተማሪ ሕፃን እንኳን በትክክል ይመልሰዋል!

The majority, according to Christian Ethiopians and ministry workers in Ethiopia that I interviewed, support the military operation. Their support has held strong even as reports of civilian deaths, ethnic cleansing, horrific human rights abuses, and widespread hunger inflicted on the Tigrayan population rise in scale and urgency.

That evangelical support seems to be rooted in a particular interpretation of what God is doing in the current conflict. Many evangelical Christians, such as theologian and preacher Paulos Fekadu, have publicly declared that what is happening in north Ethiopia, in Tigrayis the judgment of God.” Several of the Ethiopian Christians I interviewed said their friends and family readily declare that the Tigrayans “deserve what they get.”

☆ Her friend Desalajn Assefa Alamayhu, an evangelist who is Tigrayan himself, agrees. And he accuses Orthodox Christians in Tigrayof being active contributors to the conflict.

“ TigrayOrthodox Christians participate in evil things with TPLF. They participate completely with TPLF. They said, ‘In the Bible, we can oppose federal government because we need freedom.’” In contrast, he contends, “most Protestant Christians in Ethiopia agree with the federal government because Dr. Abiy teaches and preaches from the Word of God.”

The The Elephant that many evangelical Ethiopians seem to be wrestling with is this: With whom would Jesus side—the charismatic evangelical leader determined to defeat his enemies, or the primarily nonevangelical Orthodox Tigrayans who are suffering immensely?

💭 EndNote: 98.5 % of Protestants side with the evil monster Abiy Ahmed Ali, who is guilty of war crimes and genocide in Christian Tigray.

As the humanitarian issues escalate in the largely Orthodox north, the conflict tests evangelicals’ loyalty and theology.

The transition to an ethnically Oromo leader marked a break from 27 years of rule by the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF). And in a country historically dominated by Orthodox and Muslim believers, Abiy became the first openly evangelical head of government Ethiopia ever had.

But since a bitter and violent conflict broke out between Abiy’s government and the formerly ruling TPLF in the northern Tigrayregion in November 2020, evangelicals—who make up just over 18 percent of the population—have been divided over how to respond.

The majority, according to Christian Ethiopians and ministry workers in Ethiopia that I interviewed, support the military operation. Their support has held strong even as reports of civilian deaths, ethnic cleansing, horrific human rights abuses, and widespread hunger inflicted on the Tigrayan population rise in scale and urgency.

💭 Green Light from USA to The Fascist Oromo Regime of Ethiopia to Go Ahead with Genocide of Christians?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fascist Abiy Ahmed May Stage a False-Flag Operation Like Hitler to Justify #TigrayGenocide

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2021

Fears that fascist Abiy Ahmed may set up a bomb attack at tomorrow’s rally in Addis Ababa & attribute it to Tigrayans to instigate a genocide against them. The international community should follow this closely!

🔥The Reichstag Fire — Hitler Consolidates Power🔥

The Reichstag Fire was an event that greatly aided the Third Reich’s plans to end German democratic rule.

On February 27th, 1933, the Reichstag, or German parliament building, burned. The Nazi Party blamed the fire on a Communist plot, though Nazi Party members may have played a role in the arson. Hitler used it as a pretext for imprisoning political opponents and abolishing citizen rights, such as freedom of the press and speech. Further emboldened by the blaze, the Nazis accelerated rearmament plans and expansion of the armed forces, part of Hitler’s broader effort to rebuild German military might.

_______________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

#TigrayGenocide | The Nobel Peace Laureate PM A. Ahmed = The Black Adolf Hitler?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 20, 2021

M & M

👉 Hitler’s Book: ‘Mein Kampf/My Struggle’ = Abiy Ahmed’s Book : Medemer/ Synergy

🆚

M & M ☆ = 👉 Mohammad + Martin Luther

👉 Senator Jim Inhofe, Presbyterian Protestant Guardian of Pentecostal-Muslim Protestant Abiy Ahmed Ali

# ትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል | የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ጠ / ሚ አሕመድ ጥቁር አዶልፍ ሂትለር?

&

👉 የሂትለር መጽሐፍ ማይን ካምፍ / ትግሌ” = የአብይ አህመድ መጽሐፍ መደመር

🆚

& ☆ = ሀመድ + ርቲን ሉተር

👉 ፕሬስበቴሪያን ፕሮቴስታንቱ ሴናተር ጂም ኢንሆፌ = የፔንጠቆስጤ-ሙስሊሙ ፕሮቴስታንት አቢይ አህመድ አሊ ጠባቂ

Protestants Demonizing Orthodox Tigrayans | ጴንጤዎች በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ ሲሳለቁ

A Protestant television transmitted the “exorcism” seen in the clip which directly and openly demonizes Tigrayans and Tigray. The video shows a woman “possessed” by a “spirit” that has been killing and attacking the Ethiopian national defense forces in Tigray and is aiming to destroy Ethiopia.

አንድ የፕሮቴስታንት ቴሌቪዥን በቀጥታ እና በግልፅ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ትግራዋይን እና ትግራይን በማንቋሸሽ ከአጋንንት ጋር ሊያይዛቸው ሲሞክር ይደመጣል/ይታያል። “አጋንንትን የማስወጣት” ተግባር በቪዲዮው ላይ እንደሚታየው “‘መንፈስ ያደረባት ሴት መንፈስ’ በትግራይ የሚገኙትን የኢትዮያ ብሔራዊ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን እየገደለ እና እያጠቃ ኢትዮጵያን የማፍረስ ዓላማ እንዳለው ያሳያል፡፡”

👉 Benny Hinn Kung Fu Master

የካራቴ አለቃው የጴንጤዎች “ጳጳስ” ቤኒ ሂን

👉 Kenneth Copeland becomes Demon Possessed on stage

የጴንጤዎች “ጳጳስ” ኬኔት ኮፕላንድ በመድረክ ላይ አጋንንት ያዘው

✞✞✞[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፥፲፫]✞✞✞

ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።

✞✞✞[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፡፬፥፭]✞✞✞

የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤

የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥

የምኒልክ ኢትዮጵያ እንዲህ የአጋንንት ማራገፊያ አገር መሆኗ ያሳዝናል፤ ያኔ ወደ ቅድስት ምድር ኢትዮጵያ ሰተት ብለው የገቡት ኤዶማውያኑ ፕሮቴስታንቶች፤ አራተኛው የምኒልክ ትውልድ በሆነው በዘመነ ኢሕአዴግ እንደ ግራር ተሰራጭተው ከእስማኤላውያኑ መሀመዳውያን ጋር ሆነው ስልጣን ላይ ወጡ። አሁን ይህን በየዋሕነቱ ሁሉንም ነገር የፈቀደላቸውን (በዘመነ መሐመድ እና በዘመነ ማርቲን ሉተር) የትግራይን ሕዝብ ማጥላላት፣ ማንቋሸሽ ብሎም መጨፍጨፉን መረጡ። ግን የሚጠበቅ ነው፤ ሰይጣን ጊዜው በጣም አጭር እንደሆነ ስለሚያውቅ በድፍረት የማሽሟጠጫው ጊዜ ስለሆነ ነው፤ አጋንነት ከሁሉም አቅጣጫ እየተሸነፉ ስለሆኑ በጣም ተበሳጭተዋልና ነው፣ የጽዮን ልጆች ጠላታችንን ለይተን በማወቅ ከስህተታችን እንማር ዘንድ ግድ ስለሆነብን ነው።

😈 እስኪ እነዚህ የአጋንንት ፋብሪካዎች የሚያደርጉትን እንመለከት፤

የአረመኔው ግራኝ የኦሮሞ ፕሮቴስታንት እና እስላም አገዛዝ በተዋሕዶ ትግራይ ላይ ጦርነት የከፈተበት ዋንኛው ምክኒያት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማጥፋት፣ ጽላተ ሙሴን ለመስረቅ እና የጽዮን ማርያምን መታሰቢያ ለማስወገድ እንዲሁም የትግራይ ሕዝብ ጽላተ ሙሴ በደሙ ውስጥ የተዋሐደው ሴማዊበመሆኑ ነው። እኛ ነን እንጂ ይህን በደንብ አጠንቅቀን የማናውቅ፤ እነርሱ በደንብ አውቀውተዋል/ደርሰውበታል። በዚህ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ፤ እኔ በአቅሜ እንኳን ላለፉት ሃያ ዓመታት፤ “ኢትዮጵያ በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ተከብባለች፣ አጋጣሚውንና ወቅቱን እየጠበቁ ነው።” ስል ነበር፤ ወደ ጦማሬ ገብተን መመልከት እንችላለን።

አሁን የሚገርመው ነገር ይህ ፋሺስታዊ/ናዚያዊ አገዛዝ የፕሮቴስታንቶች አምልኮ ክልል ከሆነበትና ፕሮቴስታንቶችንም ለሰላሳ ዓመታት ያህል በእስር ቤት ከአጎረው ከኢሳያስ አፈወርቂ አገዛዝ ጋር አብረው ኦርቶዶክስ ትግራይን ለማጥቃት መወሰናቸው ነው። ይህ እንግዲህ እባባዊ/ዲያብሎሳዊ አካሄድ መሆኑ ነው። በዚህ ዓለም ላይ ወይ ቅዱስ መንፈስ፣ አልያ ደግሞ እርኩስ መንፈስ ብቻ ነው ሊኖር የሚችለው። ስለዚህ ፕሮቴስታንቲዝም ክርስቲያንዊ ሊሆን አይችልምና እንደተቀሩት ኢክርስቲያንዊ አምልኮዎች፤ እንደ እስላም፣ ሂንዱዊዝም ቡድሂዝም ወዘተ የእርኩስ መንፈስ መገለጫ አምልኮ ነው።

በጣም ከሚታወቁትና የማይናወጥ ፀረሴማዊያን (አይሁድ ጠልነት/ጽላተ ሙሴ ጠልነት) አቋም ከነበራቸው ግለሰቦች መካከል የፕሮቴስታንታዊ ተሐድሶው ማርቲን ሉተር እና የጀርመኑ ቻንስለር አምባገነኑ አዶልፍ ሂትለር ይገኙበታል፡፡ ስለ ሂትለር ፀረሴማዊነት ብዙ እናውቃለን፤ ሂትለር “ማይን ካምፍ ወይንም የኔ ትግል” የሚለውን መጽሐፉን ሙሉ በሙሉእስኪያሰኝ የኮረጀው ከእስልምናው “ቁርአን/የእኔ ጂሃድ” ነው። ስለ ማርቲን ሉተር ግን ብዙዎች አያውቁም። የፕሮቴስታንት አምልኮ አባት ማርቲን ሉተር On the Jews and Their Lies/ በአይሁዶች እና በውሸቶቻቸው ላይ” በተባለው ዝነኛ ጽሑፉ፤ እንኳን ከአንድ የሃይማኖት መሪ ነኝከሚል ግለሰብ ከተራ ግለሰብ እንኳን የማይጠበቁ የፀረአይሁድ የጥላቻ ጽሑፎችን አቅርቧል። የሚል በተጨመሪ፤ Martin Luther: Hitler’s Spiritual Ancestor፤ የሚለውን መጽሐፍ እናንብበው።

እንደ አባት፣ እንደ ልጅ! አዲስ አበባ የገቡት የመሀመድ፣ የማርቲን ሉተር እና የሂትለር ጭፍሮች ዛሬ በትግራይ ሕዝብ ላይ የፈጸሙት ግፍ ከመሀመድ እና ሂትለር ግፍ የከፋ ነው። ጂሃዲስቶች፣ ናዚዎችና ፋሺስቶች ከሚፈጽሟቸው ወንጀሎች የከፉ ወንጀሎችን ነው በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ የፈጸሙት።

በጣም የሚገርመን፣ የሚያሳዝነንና ሊያስቆጣን የሚገባው አንድ ነገር ግን፤ “ተዋሕዶ ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች ከእነዚህ አረመኔ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጎን ተሰልፈው የትግራይን ምድር ለመውረር ማሰባቸው፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝቧን ለመጨፍጨፍና ለማስራብ መድፈራቸው፣ የኢትዮጵያ ስልጣኔ ማዕካላትን ማውደማቸው፣ የተዋሕዶ ክርስትና እናት የሆኑትን ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ማፈራረሳቸው፣ ሺህ የሚሆኑ መነኮሳትን ከዋልድባ ገዳም ማባረራቸው እጅግ በጣም የሚያስገርም፣ የሚያሳዝን እና የሚያስቆጣ ነገር ነው። 😠😠😠 😢😢😢

በሚቀጥሉት ቀናት ከትግራይ ብዙ መውጣት ያለባቸውን ተጨማሪ መረጃዎችን በመጠባበቅ ላይ ነን።

__________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጀርመን | የሁለተኛ ክፍል ተማሪ የሆነቸው አይሁዳዊት ህፃን “አላህን” ስላልተቀበለች ሙስሊሞች በሞት አስፈራሯት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2018

በበርሊን አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ሁለተኛ ክፍል ተማሪ የሆነቸው አይሁዳዊት ህፃን “አላህን” ስላልተቀበለች ሙስሊሞች በሞት አስፈራርተዋታል።

ይህ አሰቃቂ ዜና አሁን በመላው ጀርመን ትልቅ የመወያያ ርዕስ ሆኗል።

41 ዓመቱ አይሁድ ባለፉት ጥቂት አመታት ውስጥ ሴት ልጁ በሙስሊም ተማሪዎች በተደጋጋሚ ስትረበሽ እንደነበረች ለሜዲያዎች ዘግቧል።

ይህ ጉዳይ ፀረ ሴማዊነት ብቻ አይደለም፤ ሁሉንም እስላም ያልሆኑትን ሃይማኖቶች ሁሉ ይመለከታል። ሙስሊሞች አይሁዶችን፣ ክርስቲያኖችን፣ ሂንዱዎችንና ሌሎች እስላም ያልሆኑትን ሁሉ “በ አላህ ካላመናችሁ” እያሉ መከታተሉንና፣ ማስፈራራቱንና ማሸበሩን ከጀመሩ ውለው አድረዋል።” በማለት አባቷ መስክሯል።

አባትየው በተጨማሪ፦ “ፖለቲከኞች፣ የትምህርት ቤት አስተዳደሮች ይህን መሰሉ አስከፊ ሁኔታ የፈጠረውን ችግር ለመቅረፍ ወደ ኋላ በማለታቸው ተጠያቂዎች ናቸው። ምንም እንኳን እኛ ቤተሰቦቻቸው ስለ ጉዳዩ አሳሳቢነት ለሚመለከታቸው አካላት ሁሉ ደጋግመን ብናሳውቅም ማንም ከዚህ በፊት ሊሰማን ፍላጎት አልነበረውም። ስለዚህ አሁን ለመገናኛ ብዙኃንን ለማሳወቅ ከመሞከር ሌላ አማራጭ አልነበረንም።” ብሏል።

ይህ ከብዙ ሌሎች ተመሳሳይ ክስተቶች መካከል አንዱ ነው፡ በበርሊንና በሌሎች የጀርመን ከተሞች ውስጥ እስላም ባልሆኑ ህፃናት ተማሪዎች ላይ የተፈጸሙ ያሉት በደሎች ለማመን የሚከብድና ሁላችንንም ኡ! ! የሚያሰኝ ነው።

በበርሊን የመጀመሪያ ደረጃ ት / ቤት ህፃኗን የሙስሊም የክፍል ጓደኞች በሞትም እንኳ ሳይቀር ማስፈራራታቸው፤ ሚሊየን ሙስሊሞች በአንጌላ “ኤሊዛቤል” ሜርኬል ወደ ጀርመን ተጋብዘው እንዲጎርፉ ከተደረጉ ከ መስከረም 2015 .ም በኋላ ጀርመን አገር ውስጥ ምን ጉድ እየተካሄደ እንደሆነ በግልጽ የሚያሳይ ነው።

ይህች ህጻን ልጃችሁ ብትሆንስ?

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፈረንሳይ | የሂትለርን እሳት ቃጠሎ ያመለጡት የ 85 ዓመቷ አረጋዊት አይሁድ በመሀመድ ሰይፍ ታረዱ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 28, 2018

85 ዓመ አረጋዊ አይሁድ የተገደለቸው በፓሪስ አፓርታ ውስጥ ሲሆን፡ ገዳዮቹ ሙስሊሞች “አላህ ዋክበር!” እያሉ አስራ አንድ ጊዜ በሰይፍ ቆራርጠው ከገደሏት በኋላ ሬሳዋን በእሳት አቃጥለውታል።

ይህ አሰቃቂ ድርጊት የተፈጸመው ባለፈው ዓርብ ማታ በፓሪስ ከተማ ነበር።

20 ዎቹ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት ሁለት ሙስሊሞች ከግድያው ጋር በተያያዘ ተይዘዋል። 29 ዓመቱ ሙስሊም ከዚህ በፊት የ10 ዓመት ልጃገረድን በወሲብ ወንጀል በመድፈሩ ታስሮ ነበር።

ይህ ወንጀል እንደ ፀረሴማዊ፣ ፀረክርስቲያናዊ ጥላቻና ግድያ በመላው አውሮፓ፣ በተለይ በፈርነሳይ፣ ጀርመንና ስዊደን መጧጧፋቸውን ይጠቁመናል።

ለእስማኤላውያኑ እርዳታ በማድረግ ላይ ያሉትም ከሃዲዎቹ ዒአማንያን የዔሳው ዘሮች ናቸው።

እኝህ ምስኪን ሴትዮ አያታችን ሊሆኑ ይችላሉ፤ እስኪ እናስበው! በሕይወታቸው መጀመሪያ እና መጨረሻ ላይ ክፉ ጥላቻን አይተዋል። የሂትለርን ሆሎኮስት ጭፍጨፋ አምልጠው አደጉ፤ አሁን በሰላም በማረፊያቸው የመጨረሻቸው ዘመናቸው የሂትለር አፍቃሪ በሆኑት ሰይጣን መሀመዳውያን ቤታቸው ውስጥ ተገደሉ።

ነፍሳቸውን ይማርላቸው!

ለእርኩስ ገዳዮቻቸው በሲዖል ልዩ የእሳት ቦታን ያዘጋጅላቸው!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Resurgence of Racism: Mother of H&M Black Child Model Reveals She Herself Had Been Called a ‘Monkey’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 12, 2018

Racism is on the rise all of the world. Europe is going to be dangerous for dark-skinned people, as Europeans have decided to embrace again enthnonationalism.

I wrote about this back in 2015, at the pick of the so-called „migrant crisis“. My concerns are confirmed after we read this sort of story every other day. I said then that European are importing Arab Muslims into Europe to drive out of Europe Jews, Christians and Black Africans, and it’s happening gradually.

The truth is it’s Europeans who are interefering in the affairs of Africans, even waging their evil depopluation agenda in Africa by patent biological weapons, polluting the air, the water and food, testing earthquake-making machines, weather modification devices, funding local guerillas, instigating conflicts and wars, murdering African leaders etc. Do you know that there are more people of European origin in Africa than Africans in Europe?

The “migrant crisis” was being directly facilitated by major NGOs, companies, and organizations funded by money from the European and American governments. The list of organizations is formidable. These are not just obscure entities, but major organizations such as Doctors Without Borders and Save The Children. A cadre of nations are involved including not just European nations such as Germany, Italy, and Holland, but also nations such as Belize, the Marshall Islands, and Panama.

The so-called “refugee crisis” taking place in Europe is not actually a crisis at all, but it is part of a manufactured plan on behalf of western governments, and specifically Germany, to destabilize their own nations with groups of people who cannot be assimilated in order to justify a return of ethnonationalism and racism which then can be parlayed into the institutionalized support of eugenics as part of destroying Christianity and Christian morality to usher in the advent of a new pagan order not unlike those of the world of antiquity.

Isn’t this mindboggling; Arab Muslims terrorize them, rape their women and children, they frequently murder them – yet, they make others culpable for the crimes Arabs have committed, hence react aggressively against Jews, Christians and Blacks who do nothing to them. Can you see the picture? Because Europeans have become so coward that they themselves can’t deal with the group of people they dearly hate, that’s Jews, Blacks and Christians — so they import a particular group of people (Arab Muslims) who even hate Jews, Blacks and Christians more than they do. Woow!

The most astonishing thing is these very same Arab Muslim migrants are promoted and assisted by local Christian churches and Jewish organizations. UNBELIEVABLE, ehh!?

Watch the following shocking Video of a 60-year-old man spewing Antisemitic Rant Outside Israeli Restaurant In Berlin Goes Viral:

The six-minute video of the man haranguing restaurateur Yorai Feinberg on Tuesday has been viewed more than 600,000 times on the internet since it was posted the same day. The man was released and the case is under investigation for inciting hate and resisting arrest.

Feinberg, whose restaurant bears his name, told the German news media that he often had to deal with anti-Semitism on the street, and he receives about two pieces of hate mail per month. This time, a friend of Feinberg was on hand to record the exchange.

This guy saw my menorah in the window and suddenly started shouting,” Feinberg told the Spiegel online.

Dressed in a winter parka, the man at first tries to wave the camera away. But then he tells Feinberg that Jews belong neither in Israel nor in Germany, and says “nobody wants you people.”

Everything’s about money with you,” he says at one point. “You will have to pay up in five or 10 years. And your whole family, your whole clan here,” he says, waving toward the camera. “What did you all want here after 1945? After 6 million of you were killed. What do you still want here?

Feinberg, who had been trying calmly to shake off the man, then sees a police car passing by. He runs and waves down the officers.

At which point the man says, “No one will protect you … you can all go to the gas chamber. Either go back [where you came from] or off to the bloody gas chamber. No one wants you.”

The police insisted that the filming stop. According to reports, the man resisted arrest and also tried to prevent taking a blood test that could provide evidence in any court proceeding. It was not evident from the video whether the man was under the influence of alcohol or any other substance.

Israel’s ambassador to Germany, Jeremy Issacharoff, stopped by Feinberg’s on Thursday and commented to the German media that it was important to “deal right away with such cases, with zero tolerance.”

The right reaction to any kind of antisemitism is an immediate reaction,” he said.

The head of the Central Council of Jews in Germany, Josef Schuster, told the Juedische Allgemeine newspaper on Thursday that this “disgusting attack brings home the point that antisemitism has reached the mainstream of society, where it is expressed openly and bluntly.” Many Jews worry about whether it is safe for them to live in Germany, he added.

Meanwhile, Facebook officials apologized for having temporarily removed the video from its platform and shutting down the profile of a friend of Feinberg who had posted it. Both have since been restored.

Can you see into their primitive tactic? They don’t even try to hide their racism anymore. Today the racists outnumber the old racists of the past, and they are bold and crass – they’re everywhere.

The marketing agenda of the Swedish fashion retailer H&M to bring out ‘Coolest Monkey in the Jungle’ shirt should be seen in this context.

The mother took to Facebook to brand the backlash to the image ‘unnecessary’ and urged critics, including global superstars, to ‘stop crying wolf’ and ‘get over it’.”

This is a typical reaction of many brainwashed diaspora Kenyans, and Ghanaians.

Big Karma:

Now Ms Mango has revealed the comments sparked a wave of online abuse, including from some of those who spoke out in support of her son. She revealed she had even been called a ‘monkey’ – the same racist slur that sparked the outrage.

The full story:

Mother of H&M child model reveals she’s had racist abuse from the SAME people who defended her son after advising them to ‘get over’ the controversial ad – and says she’s even been called a ‘monkey’

  • Child model Liam Mungo, five, is at the centre of the H&M jumper race row

  • Global superstars blasted the retailer and customers called for a boycott

  • His mother Terry spoke out to dismiss the widespread backlash as ‘unnecessary’

  • Now she says she’s been trolled by the same people who defended her son

The mother of the child model at the centre of the H&M race row has revealed how she has been targeted by racist trolls after speaking out over the controversy.

Terry Mango, of Stockholm, Sweden, broke her silence yesterday after the retailer faced accusations of racism over an image featuring her son Liam, five, wearing a jumper emblazoned with ‘coolest monkey in the jungle’.

The mother took to Facebook to brand the backlash to the image ‘unnecessary’ and urged critics, including global superstars, to ‘stop crying wolf’ and ‘get over it’.

Now Ms Mango has revealed the comments sparked a wave of online abuse, including from some of those who spoke out in support of her son. She revealed she had even been called a ‘monkey’ – the same racist slur that sparked the outrage.

Continue reading…

______

Posted in Conspiracies, Ethnicity, Genetics & Anthropology, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

Sunday Best: Flocks Don Orange to Support Middle East Christians

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 4, 2015

HolyOrange

Orange is the new color for Sundays, as the movement to wear the color either in clothing or on ribbons – to raise attention to the Christians executed by ISIS.

The trend was popularized by several Christian leaders, including Catholic writer Rey Flores, who declared ‘Orange is the New Color of Martyrdom’ in an article for The Wanderer. Flores has worked to draw attention to the #orangejumpsuit project run by Rev. Patrick Mahoney, who leads the Church on the Hill in Washington, D.C.

Pastor Frank Bolella, of Living Word Community Church, in Dumont, N.J., said his church is participating because the campaign is a good way to get parishioners talking about persecution of Christians.

“Americans need to be aware first of all what is happening,” he said.

One congregant, John Estrada, said wearing orange made him feel like he was taking action.

“The reason why I am wearing an orange shirt is to represent the Christian brothers and sisters that are being persecuted,” Estrada said.

Lydia O’Leary, of Ribbons for Rescue, aims to encourage people to call on lawmakers to provide more financial assistance for Christian refugees in the Middle East and offer them safe havens in the U.S. Her group advocates Christians wear orange every day to draw more attention to Christian prisoners persecuted for their religion.

We call on people to wear orange daily,” O’Leary told FoxNews.com. It says “we’re standing with you on this—you’re not alone.”

The color orange was chosen to represent the color of the jumpsuits worn by Christians seen executed on videos produced by Islamic State militants. In February, twenty Egyptian Coptic Christians captured in Libya were beheaded on a beach. Ethiopian Christians have also been seen martyred in ISIS videos.

Source

PHNOM PENH, June 3, 2015 (Xinhua) -- People attend a celebration in Phnom Penh, Cambodia, June 3, 2015. Thousands of well-wishers on Wednesday joined a procession celebrating Cambodian King Norodom Sihamoni's being awarded an honorary title for his tireless efforts in spreading Buddhism in the world. (Xinhua/Sovannara/IANS)

PHNOM PENH, June 3, 2015 (Xinhua) — People attend a celebration in Phnom Penh, Cambodia, June 3, 2015. Thousands of well-wishers on Wednesday joined a procession celebrating Cambodian King Norodom Sihamoni’s being awarded an honorary title for his tireless efforts in spreading Buddhism in the world. (Xinhua/Sovannara/IANS)

Eurarabia in the making: France and Europe first replace hardworking Jews with lazy Arabs, and then sever ties with Israel

After CEO’s Anti-Semitism, Orange ‘Dumps’ Israel

Orange

Orange

Orange cuts ties with Israel, as Israeli embassy demands French authorities condemn statement of French Orange CEO.

The French cell phone company Orange announced on Thursday afternoon that it has decided to halt its operations in Israel and end its partnership with the Israeli company Partner, which franchises Orange’s name in Israel.

The dramatic move comes as Israel is launching a political campaign in response to the insulting comments made Wednesday by Stephane Richard, CEO of Orange, in which he said he wished he could “dump” Israel “tomorrow,” which he in fact did.

“Orange doesn’t want to continue to hold its brand name in countries in which it isn’t the direct provider. Therefore, Orange is interested in putting an end to giving permits to (use) its brand name,” read the Orange statement announcing the move.

Partner issued a sharp response on Wednesday, and starting Thursday morning Israel’s embassy in France has been taking action on the issue, and Israels’ Ambassador has contacted the French Foreign Ministry and Finance Ministry demanding clarification.

The Israeli Ambassador to France, Yossi Gal, expressed how seriously Israel views the comments of the French company’s CEO, and called on the French authorities to condemn the remarks.

“The embassy is working intensively with all the relevant sources to get immediate clarifications on the serious words, and is clarifying the seriousness we attribute to the issue,” said Gal.

In his statements, made at a Cairo press conference, Richard said he would “tomorrow” end his company’s association with its Israeli partner, saying, “we want to terminate this and to fix this, we don’t want it. In the existing contract, it gives us the option to terminate this without exposing this to a huge financial risk. If you were the CEO of this company you would act the same.”

Call to boycott in response

In parallel to the embassy, several Jewish organizations in France have launched a wave of protest, with some of them urging French Jews to cut their service with Orange.

Culture and Sports Minister Miri Regev (Likud) responded to the statements as well, calling on French President Francois Hollande to immediately fire Richard if he does not apologize for his anti-Semitic comments.

“On the backdrop of the recent serious events in France, the French government must show zero tolerance for anti-Semitism,” said Regev, referencing the growing wave of anti-Semitic violence in the country that was highlighted in January by a Muslim jihadist holding a kosher supermarket hostage in Paris and murdering four Jews.

The minister added, “I call on Jews of France and the world to disconnect from Orange unless Stephane Richard takes back his words. The time has come for them to understand that Jews in the world and sane voices that oppose anti-Semitism and racism also have power.”

“It’s important for me to note that the Israeli public must not turn Partner into a victim of this statement,” she warned, referencing the Israeli Orange cell phone provider. “Partner is is an Israeli company that employs thousands of workers in Israel, and I wish to strengthen its management and workers.”

Source

__

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

A Jew is Always Welcome in Addis Abeba – But Not in Cairo

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 21, 2015

When an Israeli journalist secretly filmed himself walking through Paris dressed as a religious Jew – and recorded the abuse he received at the hands of mostly Muslim residents – the video went viral as a shocking illustration of the levels of anti-Semitism faced by European Jews.

That expose inspired a similar project by a British Jewish journalist, who filmed himself and other subjects walking around several major European cities, in some cases also resulting in hostile responses including verbal abuse, threats and spitting.

But how would they fare in the capital of the Arab world’s most populous country?

A group of Egyptian activists found that out while carrying out a social experiment of their own in Cairo, which involved donning a fake beard and peyot (sidelocks) and stereotypical Jewish garb, while wandering through the streets of the Egyptian capital.

The results, unsurprisingly, were fairly unpleasant to say the least.

Almost immediately upon walking outside, the “Jew” attracted wide-eyed stares from visibly shocked passersby.

But worse was to come. Upon stopping people to ask for directions, the activist was treated to nearly universally aggressive – in some cases violent – responses.

The video was first posted to an Egyptian social media site, and received mixed responses, with some commentators expressing sympathy for the anti-Semitism displayed but many decrying the “barbarism” and blaming “the mullahs” for “brainwashing” young Arabs.

Once home to a thriving Jewish community, Egypt today is home to just a handful of mainly elderly Jews – less than two dozen according to some estimates.

The country was home to around 80,000 Jews in 1948, but expelled most of them and seized their property as part of a wider campaign of ethnic-cleansing carried out by Arab states in “revenge” for the defeat of Arab armies by the nascent State of Israel in 1948.

Many Egyptian Jews were also murdered or executed by the government during anti-Semitic pogroms and purges.

Roughly one million Jews were expelled or driven from their homes due to violence and extreme persecution in Arab states in the decades following Israel’s War of Independence.

Source

And in Addis: at 4:38

__

The “New Jerusalem” of Ethiopia

No one knows for certain why the Lalibela churches share many similarities with Judaism, but scholars propose a handful of holy theories

Watch it Here

__

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

Anti-Circumcision Agenda: የተፀነሱትን ይገድላሉ – ግርዘትን ግን ይወነጅላሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 12, 2012

 በአይሁድና ክርስትና እምነቶች ላይ የሚካሄደው ጦርነት – የ4ሺህ ዓመት መለኮታዊ ሥርዓት ላይ የተመዘዘው ሳንጃ

በዓለ ግርዘትመሢሑ ሕፃን ከቅድስት ድንግል ማርያም በቤተልሔም በበረት ከተወልደ በኋላ ስምንት ቀንም በተፈጸመ ጊዜ ሕፃኑን ሊገዝሩት ወሰዱት ስሙኑም ገና በማሕፀን ሳይፀነስ አስቀድሞ መልአኩ እንደሰየመው ኢየሱስ አሉት።‘” በሚለው የወንጌላዊው ቃል መሠረት፤ በ፰ኛው (8ኛው) ቀን ፡ ኢየሱስተብሎ የኪዳነ አብርሃምን ሥርዓት የፈጸሙበትን ዕለት በማስታወስ የምናከብረው በዓል ነው፤ እርሱም በዓለ ግርዘተ ኢየሱስተብሎ በጥር ፮ ቀን ይክበራል። [ሉቃ.፪፥፳፩]። ንቡረ እድ ኤርምያስ ወልደ ኢየሱስ መስከረም ፰ ነው የሚከበረው ይላሉ። የክርስቶስ ልደት መስከረም ፩ ነው የሚል ፅንሰሃሳብ ስላላቸው።

እኛ ኢትዮጵያውያን ይህን በዓል የምናከብረው የኢየሱስ ክርስቶስን ግርዘት ለማስታወስ ብቻ ሳይሆን ሥርዓቱን ቀድሞም በኪዳነ ልቦና ማለትም ከአብርሃም በፊት በኖርንበት አምልኮተ እግዚአብሔር ስንፈጽመው የቆየን ኋላም በኪዳነ ኦሪቱ በአብርሃም በመጨረሻም በኪዳነ መንፈስ ቅዱስ ምክንያት ያንኑ ጥንታዊ ሥርዓታችንን አጽንተን የቀጠልን መሆናችንን ለማረጋገጥ ጭምር ነው። በዚህም እየራሳችን በቅዱሱ ኪዳን ጸጋ በነፍስ የሃይማኖትን ግርዘት፡ በሥጋም የምግባርን ግርዘትን ተቀብለን በመንፈስ ቅዱስ አማናዊውን የእግዚአብሔር ልጅነትን ክብር የተቀዳጀን መሆናችንን እናዘክርበታለን።

እኛ ኢትዮጵያውያን፡ ልክ እንደ አይሁዳውያን፡ ላለፉት 4ሺህ ዓመታት ያለማቋረጥ ወንዶች ሕፃናትን ከተወለዱ ከ8 ቀናት በኋላ እንዲገረዙ እናደርጋለን። ይህን ቅዱስ አይሁደክርስቲያናዊ ሥርዓት የተቀረው የክርስቲያን ዓለም አልተከተለውም። ሙስሊሞችም ይህን ስነሥርዓት ከኛ ወስደው ሕፃናቶቻቸውን ከ 4 – 14 ባለው እድሜአቸው ይገርዛሉ። ግን ይህን አስመልክቶ በትውፊት ከአይሁዶችና ክርስቲያኖች ያገኙት እንጂ በቁራናቸው የተገለጸ ነገር የለም፤ ነብያቸውንም ተገርዞ ነው የተወለደው ነው የሚሉት።

የአውሮፓ ክርስቲያኖችም መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ የግርዘትን ሥርዓት አይከተሉም፡ ነገር ግን በተውፊት ስላገኙት ከ10 – 15% ብቻ የሚሆኑት አውሮፓውያን ወንዶች ተገርዘዋል፡ ይህም በጎልማሳ እድሜቸው። 75% የሚሆኑት አሜሪካውያን ተገርዘዋል። በብዛት ግን አይሁዳውያንና አፍሪካውያን ናቸው የሚገረዙት።

ግርዘት ሥጋዊና መንፈሳዊ ተልዕኮ ያለው ሥርዓት ስለሆነ፡ በሥጋ የተወለዱትና ለሥጋ ብቻ የሚኖሩት፡ ለኃጢአትና ለሞት የተዳረጉት ሉሲፈራውያኑ የሰው ልጆች፡ በአሁኑ ጊዜ ጦራቸውን በመምዘዝ ግርዘትን በመዋጋት ላይ ናቸው።

ጀርመን አገር በኮሎኝ ከተማ የሚገኝ አንድ ፍርድ ቤት ከጥቂት ቀናት በፊት ግርዘት ወንጀል ነው፡ በሕፃናት ላይ የሚሰነዘር ጥቃት ነው፡ ሕፃናት ያለፈቃዳቸውሲገረዙ ለሥጋዊና ሥነ ልቦናዊ ቀውስ ይጋለጣሉ፡ ስለዚህ ሕፃናትን የሚገርዙ ወላጆች በፌደራል ሕግ መሠረት ይቀጣሉ የሚል ሕግ አስተላለፈ። እዚህች ይመልከቱ ። በታሪክ ተመሳሳይ የሆነ ፍርድ ለመጀመሪያ ጊዜ ተሰጥቶ የነበረው በአምባገነናዊው የናዚ ዘመን ነበር። አንዳንድ የስካንዲኔቪያ አገሮችም እስካሁን ድረስ እንደከለከሉ ናቸው።

ይህን መሠረተቢስና አሳፋሪ የሆነ ድርጊት በሥራ ላይ ለማዋል፡ እንደሁልጊዜው የሚጠቀሙት ሙስሊሞችን ነው። ወደ አገሮቻቸው ሙስሊሞችን በብዛት ያጎረፉበት አንዱ ምክኒያትም የአይሁድክርስቲያናዊውን ሥልጣኔ ከሥር መሠረቱ ነቃቅሎ ለማጥፋት የሺህ ዘመን ዕቅድ ስላላቸው ነው።

በአውሮፓ ግርዘትን እንደ ዋና የኃይማኖታቸው ምሰሶ አድርገው የሚወስዱት አይሁዶች ብቻ ናቸው። ያልተገረዘ አይሁድ አይሁድ ሊባል አይችልም! ታች ያለው እንግሊዛዊ ጽሑፍ ላይ እንደተቀመጠው፤ ከጥቂት ቀናት በፊት በኮሎኝ ከተማ አንድ 4 ዓመት እድሜ የሞላው ሙስሊም በሚገዘርበት ወቅት ብዙ ደም ፈስሶት ጤንነቱ ተቃውሷል የሚል ምክኒያት በመስጠት የከተማዋ ፍርድ ቤት ይህን ጸረግርዘት ሕግ አጸደቀ። ይህን አስመልክቶ በዜና ማሰራጫዎች ከፍተኛ ውይይት በመካሄድ ላይ ይገኛል፤ 2/3 የሚሆኑት ጀርመናውያንም ግርዘትን ያወግዛሉ፤ የተላለፈውንም ሕግ ይደግፋሉ።

ምንም እንኳን ኮሎኝ የካቶሊኮች ከተማ ብትሆንም፤ ላለፉት 20/30 ዓመታት የአውሮፓ ሰዶማውያን ዋና ከሆኑት ከተሞች መካከል አንዷ ለመሆን በቅታለች። የፕሮቴስታንታዊው እንቅስቃሴ፤ ቅዱሳንን በማግለል፣ ቅዱሳዊ ሥርዓቶችን በመተው እንዲሁም ቅዱሳን ምስሎችና ምልክቶች በተከታዮቹ ዘንድ ተቀባይነት እንዳያገኙ ካደረገ በኋላ አውሮፓዊውን ለነፍሳዊና መንፈሳዊ ድክመት አጋለጠው። አሁን ደግሞ ለስጋዊው ድክመት በመጋለጥ ላይ ይገኛል። ግርዘትም ቁልፍ የሆነ ሚና እንደሚጫወት ተደርሶበታል።

ሰዶማዊነትን ወደ አፍሪካ ለማሰራጨት የሚካሄደው ዓይን ያወጣ እንቅስቃሴ ምን እንደሚመስል ለማወቅ እዚህች ላይ ይመልከቱ

ከዚህ ፀረግርዘት እንቅስቃሴ ጀርባ፤ ሰዶማውያን፤ ኢዓማንያን እና ጂሃዲስቶች ቆመዋል። እንዴት ጂሃዲስቶች? ብለን እንጠይቅ ይሆናል። አዎ! ምክኒያቱም፤ በእስልምና አንድ ልጅ 14 ዓመት እድሜ ሲሞላው ሊገዘር ስለሚችል፤ ቁራንም ስለ ግርዘት ስለማይናገር፤ ግርዘት በተለይ ለአይሁዳውያን ትልቅ ትርጉም ስላለው ነው። ኢዓማንያኑንና ሰዶማውያንን የሚወክሉት የፍርድ ሊቆች፡ ጠበቃዎችና ፖለቲከኞች የሚሉትም፡ ሕፃኑ 14 ዓመት ዕድሜ ሲሞለው ነው መገረዝ አለበት ነው። አሁን አይሁዳውያንና እስላሞች አንድ ላይ ሆነው የፍርድ ቤቱን ውሳኔ በመቃወማቸው ሁለቱም ተበዳዮች/ተጠቂዎች እንደሆኑ አድርገን ልንወስድ እንችል ይሆናል፤ ነገር ግን ይህ ትልቅ ስህተት ነው። ለአይሁዳውያኑ፡ ግርዘት፡ በምንም ዓይነት ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ ስላልሆን ለወንጀል የሚያበቃቸው ከሆነ አውሮፓን ለቅቀው ይወጣሉ፤ ከስካንዲኔቪያ ቀስበቀስ በመውጣት ላይ ናቸው(እስላሞች በሚያደርጉባቸው ጥቃቶች ሳቢያ)። በተፈጥሮዊው አካባቢአችን ንቦች እየጠፉ የሚሄዱ ከሆነ በዙሪያችን የተበላሸ ነገር እንዳለ፤ አደጋ እየመጣብን እንደሆነ እንረዳለን፤ በማሕበረሰብም ደረጃ በአውሮፓ አይሁዳውያን ለዘመናት ከሚኖሩቧቸው ቦታዎች የሚፈናቀሉ ከሆነ አስከፊ ጊዜ፡ ተመሳሳይ አደጋ እየመጣ እንደሆነ መገንዘብ ይኖርብናል።

ነፃ የወጡ የሳይንስ ሰዎች ግርዘት ከብዙ በሽታዎች (ኤይድስን ጨምሮ)እንደሚከላከል በግልጽ ይናገራሉ። እዚህች ይጫኑ

የሦስቱ ሉሲፈራውያን (ሰዶማውያን፤ ኢዓማንያን፤ ጂሃዲስቶች)ተልዕኮ በዚህ ብቻ አይገታም። ተከታዩ ትኩረታቸው ጥምቀትላይ ይሆናል፤ አዎ! የክርስቲያን ህፃናት ጥምቀት ላይ። ሕፃናት ያለፈቃዳቸው መጠመቅ የለባቸውምየሚል መፈክር በቅርቡ ይዘው እንደሚመጡ አንጠራጠር። የዓብያተ ክርስቲያናትን ደወሎች ለማስከልከልም በመንቀሳቀስ ላይ ናቸው።

Anti – Circumcision Lobby Groups

There are several of these and their membership is drawn from a wide spectrum of society. They got started in the late60s/early 70s after an article by a Dr Foley in a lay alternative magazine, Fact, in 1966. One of the largest is ‘NOCIRC’, founded in 1979 by Marilyn Milos, in San Rafael, California, with 100 branches having now been spawned worldwide. These minority lobby groups use distortions, anecdotes and testimonials to try to influence professional and legislative bodies and the public.

They attempt to intimidate doctors, even mounting lawsuits that are inevitably thrown out of court. It has even been suggested that anti-circumcision groups should really be regarded as a cult devoted to worship of the foreskin – the parallels are obvious to any observer.

Essential tenets of the cult are that the foreskin is infallible and must be strongly defended. Nature makes no mistakes; therefore all parts of the body are perfect in design. Hence newborn circumcision is inherently wrong.

Moreover, they falsely assert that it is equivalent to female genital mutilation and is a violation of human rights. Unlike science, which is based on a utilitarian, meta-ethical analysis, the arguments of the anti-circs start from a deontological (moral absolutionist) position, thus prohibiting any compromise.

Any research that disagrees with their position is deemed flawed. References to support their claims are deceptive and they use statistical games to discredit good peer-reviewed scientific studies. They also claim that doctors who carry out circumcision do so as part of an “industry” with profit as the only motive. Another claim, contrary to scientific data, is that circumcised men are sexually and psychologically damaged and don’t realize it or are in denial.

Those who are successfully duped into believing that any sexual problems they might have stem from their circumcision are advised to contact the anti-circ groups, thus perpetuating the cult and increasing its membership.

This is not to say that all claims made by anti-circ groups are invalid. Rather, given the cult-like devotion of anti-circ groups to their cause, any claims made by anti-circ groups should be thoroughly verified by independently examining the empirical research findings. As the scientific evidence documenting benefits has mounted, the campaigning by such groups has become more vitriolic.

They have become increasingly desperate and outrageous as the medical literature has documented the benefits. To say that circumcision is equivalent to female genital mutilation is really saying that it is the same as cutting off the penis! This is clearly absurd. The American people are becoming more and more informed about new medical findings and are responding accordingly. The efforts of NOCIRC are proving increasingly futile in the USA.

One only has to do a search on the World Wide Web to read the statements from this group and others like it and any intelligent person can quickly make up their own mind about the quality of their material and the message they are trying to promulgate.

Some of these people mean well and some are intelligent, but lack a broad perspective. Others have more sinister motives (see below). Dr Schoen also noted that when Chairman of the Task Force his committee was bombarded with inaccurate and misleading communications from these groups.

The Symposia they hold comprise entirely anti-circ activists, except when Dr Wiswell attended a few years ago, and only their anti-circ material is presented. At the international NOCIRC conference in 2000 in Sydney there were in fact very few participants, reflecting the minority they constitute, and they were largely ignored by the news media they clamoured for the attention of.

Nevertheless these few people try to make a big noise to be heard over the consensus of medical opinion and common sense.

Continue reading…

ልጆቻችንን በሥርዓቱ አናስገርዝ!

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | 2 Comments »

 
%d bloggers like this: