Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Ancient Faith’

Churches and Mosques In Tigray ‘Vandalised & Looted’ | Christian Heritage is Being Extinguished

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 17, 2021

👉 የኢትዮጵያ የክርስትና ቅርስ እየጠፋ ነው ሲሉ ባለሙያዎች ይናገራሉ!

👉Experts say Ethiopia’s Christian heritage is being extinguished„

ስንቱ ከአረመኔው ግራኝ አህመድ አሊ ጋር የተሰለፈና “በለው! ያዘው! ግደለው!”፣ ‘ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ነኝ’ ባይ ወገን አሁን እየተደሰተ ይሆን?። እግዚአብሔር ይይላችሁ

The Telegraph UK

Some manuscripts dating to the 13th century may have been stolen and burned in ‘cultural cleansing’

Churches and mosques in Ethiopia are being attacked and their sacred treasures looted in a catastrophic conflict in the northern Tigray region that is causing destruction, loss of life and a surge of refugees to Sudan, according to international experts.

They are warning of historical vandalism and “cultural cleansing”, fearing that religious sites have not been exempt from shelling and that a nation is being robbed of its ancient religious heritage, to the distress of Ethiopians of all faiths.

There are reports of Christian manuscripts being stolen from churches and monasteries, and burned – with some manuscripts as old as the 13th century – and of historic Muslim sites being damaged and looted. They include the building housing the tombs of 12 of Muhammad’s companions, beside the Al-Nejashi Mosque at Negash, north of Wuqro – the most important Muslim pilgrim site in East Africa.

“This is cultural cleansing,” warned Michael Gervers, a professor of history at the University of Toronto.

“The government and the Eritreans want to wipe out the Tigrayan culture. They think they’re better than rest of the people in the country. The looting is about destroying and removing the cultural presence of Tigray. We don’t know where it’s going yet. One of the first reports I had is that manuscripts were being driven south… They’re emptying the physical evidence of culture from the province.”

On 4 November, Ethiopia’s prime minister, Abiy Ahmed – who received the Nobel peace prize for ending a war with neighbouring Eritrea – ordered a military response to an attack by Tigray People’s Liberation Front (TPLF) forces on a military camp in the region. Both the Ethiopian and Eritrean governments have denied reports that Eritrean forces are in Tigray.

The United Nations has warned of mass killings in Tigray, as concern has grown for the safety of the refugees. The UN High Commissioner for Human Rights, Michelle Bachelet, said office had received allegations of international humanitarian law and human rights law violations, including artillery strikes on populated areas, the deliberate targeting of civilians, extrajudicial killings and widespread looting.

Christianity arrived in the ancient Aksumite kingdom, with its centre in today’s Tigray, in the 4th century. Although Muslims founded their first mosque outside Mecca there in the early time of Muhammad, the community of Tigrayan Muslims is today a well-established minority. Tigray is home to thousands of churches and monasteries, with the oldest carved into rock-faces. Christian texts written in the classical language, Ge’ez, are among hundreds of thousands of sacred manuscripts in Ethiopia.

Prof Gervers spoke to the Telegraph about the “deplorable situation in Tigray”: “I know the province well, having worked there occasionally between 1982 and 1993, and annually since 2000. My objective has been to examine archaeological sites and to document Christian antiquities.”

Experts say Ethiopia’s Christian heritage is being extinguished

With a media blackout and local people frightened to talk, verifying reports is difficult, he said: “But I have heard that the ancient Muslim tomb at Negash has been badly damaged and the Amanuel church, which has sat on the top of a pinnacle for centuries, has been damaged through shelling. Around 800 Ge’ez manuscripts were looted from the Shire region… The list goes on. A Belgian team… managed to reach the town of Shire, where they videotaped a tank covered with looted goods.”

Dr Wolbert Smidt, a German academic who has long worked on historical sites in Tigray, said that “attacks and battles around, at and nearby such sites, show a very great danger for them”.

Referring to unverified reports of shootings around the most ancient and sacred church of Ethiopian Christianity, Maaryam Zion in Aksum – which is said to hold the Ark of the Covenant – and the attack on the tomb at Negash, he spoke of his shock that two of the most sacred sites for both Christians and Muslims have been targeted, perhaps from a “desire to attack places important for the local identity”.

He added that breaking “the traditional rule of sacred places being absolute sanctuaries” is a tragedy, both for an “already deeply-shocked local population” and the world’s heritage.

Prof Gervers said: “I’ve not heard more than rumours about the looting of the Arc from Maaryam Zion, but if it’s true that up to 750 died defending it, it is conceivable that the attackers didn’t stop there.”

ፓትርያርኮች አቡነ ማቲያስ እና መርቆርዮስ ባካችሁ የሚሊየን ክርስቲያን ሰልፍ በአዲስ አበባ ባፋጣኝ ጥሩ!!!

The International Tigrayan Muslims Association expressed outrage over the attack on the Al-Nejashi Mosque.

Prof Gervers called for “an intervention by whichever international power can pressure the Ethiopian government to lay off its onslaught”. He added: “To date, no one seems able or ready to step forward and call foul. If world powers stay aloof, it seems to suggest that they agree with what is going on.”

In an open letter of 13 January, academics from Hamburg University voiced alarm, calling for “the warring parties to abstain from attacking the cultural heritage and to respect the integrity of the places, both religious and secular”.

Source

____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እንኳን ለብርሃነ መስቀሉ በሰላም አደረሰን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 26, 2016

meskeldemera2

ክብረ መስቀል በኢትዮጵያ

መስቀል ስንል ሦስት መሠረታዊ ቁም ነገሮችን መጥቀስ ይቻላል፤ የመጀመሪያው ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ከሞተ ነፍስ ለማዳን ሲል የተቀበለው መከራና የከፈለው መሥዋዕትነት መስቀል ይባላል፡፡ ሁለተኛው በክርስእንትና ውስጥ የሚያጋጥም ልዩ ልዩ ዓይነት መከራም መስቀል ነው፡፡ ጌታችን ‹‹እኔን መከተል የሚወድ ቢኖር ራሱን ይካድ፤ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ›› /ማቴ.፲፮፥፳፬/ በማለት መናገሩም በክርስትና ሕይወት ውስጥ የሚደርሰውን ይህንኑ መከራ መታገሥ ተገቢ መኾኑን ሲያመለክተን ነው፡፡ ሦስተኛው ደግሞ ጌታችን የተሰቀለበት ዕፀ መስቀል ነው፡፡ በሦስቱም ቁም ነገሮች ነገረ መስቀል (የመስቀሉ ነገር) ከክርስትና ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት አለው፡፡ ስለ ክርስትና ሕይወት ሲነሣ ነገረ መስቀልም አብሮ ይታወሳል፡፡ ስለ ክርስትና ሲነገር ክርስቶስ የተቀበለው መከራ፣ የተሰቃየበትና ነፍሱን በፈቃዱ አሳልፎ የሰጠበት ዕፀ መስቀል፣ በክርስትና ሕይወት ውስጥ የሚከሠት ፈተና አብረው የሚነሡ ጉዳዮች ናቸው፡፡

ስለ መስቀል ሲነገር ክርስቶስ ሰውን ለማዳን ሲል በሥጋው የተቀበለው ስቃይ፤ ሰማዕታት በሃይማኖታቸው ምክንያት የሚደርስባቸው ስደት፣ መከራና ሞት፤ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በየዘመኑ በአረማውያንም በውስጥ ጠላቶችም የሚያጋጥማት የዘረፋና የቃጠሎ፣ እንደዚሁም የሰላም እጦትና የመልካም አስተዳደር እጥረት፤ በተጨማሪም በክርስትና ሕይወት ውስጥ የሚከሠቱ የኑሮ ውጣ ውረዶች መስቀልና ክርስትና የማይነጣጠሉ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ለመኾናቸው ማስረጃዎች ናቸው፡፡ ከዚሁ ኹሉ ጋርም መስቀል ሲባል ክርስቶስ መከራ የተቀበለበት፣ ቅድስት ነፍሱን ከቅዱስ ሥጋው የለየበት፣ ድንቅ ተአምራትን ያደረገበት፣ ከኹሉም በላይ ለአዳምና ለልጆቹ ነጻነትን ያወጀበት ዕፀ መስቀልም አንዱ የክርስትናችን አካል ነው፡፡

ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችን በጉልላቷና በሌሎችም ንዋያተ ቅድሳቷ መስቀልን እንደ ምልክት ትጠቀመዋለች፡፡ መሠረቷ፣ የልጆቿ መድኀኒት ክርስቶስ በመስቀል ላይ የከፈለው ዋጋ ነውና ሰንደቅ ዓላማዋ መስቀል ነው፡፡ አባቶች ካህናት ጸሎት ሲያደርጉ ‹‹ከመስቀሉ ዓላማ፣ ከወንጌሉ ከተማ አያውጣን›› እያሉ የሚመርቁትም ስለዚህ ነው፡፡ በእጃቸው ይዘውት የሚንቀሳቀሱት፣ እኛንም የሚባርኩትም በመስቀል ነው፡፡ መስቀል የጠላት ሰይጣን ተንኮል የከሸፈበት፣ የክርስቶስ ቤዛነት የተረጋገጠበት የድኅነት ኃይል ነውና፡፡ በየገዳማቱና በየአብነት ት/ቤቱ፤ እንደዚሁም በክርስቲያኖች መኖሪያ ቤቶች ውስጥ በሚከናወኑ ተግባራት መስቀል ሰፊ ድርሻ አለው፡፡ በቅዳሴ ጊዜ፣ በጠበል ቦታ፣ በጸሎት ጊዜያት፣ ወዘተ ቡራኬ የሚፈጸመው በመስቀል በማማተብ ነው፡፡ የመስቀሉን ምልክት ባዩ ጊዜ አጋንንት ይንቀጠቀጣሉ፤ ካደሩበት ሰው ላይም በፍጥነት ይወጣሉ፡፡ ምእመናን በመስቀሉ ስንዳሰስ ከልዩ ልዩ ደዌ እንፈወሳለን፡፡

ወደ አገራችን ክርስቲያዊ ባህል ስንመለስ በኢትዮጵያ የመድኀኒታችን የክርስቶስ መስቀል በብዙ ተግባራት ላይ በምልክትነት ጥቅም ላይ ሲውል ይታያል፡፡ ለምሳሌ በቡልኮ፣ ጋቢ፣ ነጠላ፣ ቀሚስ ወዘተ የመሳሰሉ የሸማ ልብሶች፤ እንደዚሁም በጆሮ፣ በአንገት፣ በእጅና ሌሎችም ጌጣጌጦች ላይ የመስቀል ምልክት አለ፡፡ ክርስቲያን ልጃገረዶች (በተለይ በሰሜኑ የአገራችን ክፍል) በግንባራቸው፣ በጉንጫቸው፣ በአንገታቸው፣ በደረታቸውና በእጃቸው ላይ በመስቀል ቅርፅ እየተነቀሱ ያጌጡበታል፡፡ ክርስቲያኖች ከዚህ ዓለም በሞት ስንለይም በመቃብር ሣጥናችን ወይም በሐውልቶቻችን ላይ የመስቀል ምልክት ይቀመጣል፡፡ በቤት ውስጥም ስንተኛና ከእንቅልፋችን ስንነቃ ፊታችንንና መላ ሰውነታችንን በትእምርተ መስቀል እናማትባለን፤ አባቶችና እናቶችም ውሃ ሲቀዱ፣ ሊጥ ሲያቦኩ፣ እንጀራ ሲጋግሩ፣ ምግብ ሲቈርሱ፣ ወዘተ በመስቀል አማትበው ነው፡፡ በአጠቃላይ መስቀል ብዙ ነገር ነው፤ መስቀል በክርስትና ሕይወት ውስጥ በሚደረጉ ተግባራት ኹሉ ያለው ድርሻ ጕልህ ነው፡፡ /ለተጨማሪ መረጃ ግሸን ደብረ ከርቤ የቃል ኪዳን አምባ፣ መስከረም ፲፱፻፺፮ ዓ.ም፤ ገጽ ፺፮፻፪ ይመልከቱ/፡፡

በክርስቶስ ደም የተቀደሰው ይህ ክቡር መስቀል ለበርካታ ዓመታት በአይሁድ ምቀኝነት በጎልጎታ ተቀብሮ ከኖረ በኋላ በንግሥት ዕሌኒና በልጇ ቈስጠንጢኖስ ጥረት ከተቀበረበት ወጥቶ ከፀሐይ ብርሃን በላይ አብርቷል፤ ሙት በማስነሣት፣ ሕሙማንን በመፈወስ ብዙ ተአምራትን አሳይቷል፡፡ በመላው ዓለም በሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ደመራ ተደምሮ በዓሉ የሚከበረውም ንግሥት ዕሌኒ መስቀሉ የተቀበረበትን ቦታ ለማግኘት ከእግዚአብሔር መልአክ በተሰጣት አቅጣጫ መሠረት ያነደደችውን ዕጣንና የመስቀሉን መገኛ የጠቆማትን ጢስ ለማስታዎስ ነው፡፡ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይኹን! በንጉሥ ዳዊት በልጃቸው በዘርዐ ያዕቆብ አማካይነት ወደ አገራችን የመጣው የጌታችን መስቀል ቀኝ ክፍል በአገራችን ኢትዮጵያ በደቡብ ወሎ ሀገረ ስብከት በግሸን ደብረ ከርቤ ይገኛል፡፡ ከቅዱስ መስቀሉና ከገዳሙ በረከት ለመሳተፍ ብዙ ምእመናን በየዓመቱ ቦታው ድረስ በመሔድ በዓለ መስቀልን ያከብራሉ፡፡

በዓለ መስቀል በቤተ ክርስቲያን ብቻ ሳይኾን በየመንደሩና በየቤቱም ምእመናን ደመራ በመደመር፣ ጸበል ጸሪቅ በማዘጋጀት በድምቀት ያከብሩታል፡፡ በተለይ በደቡቡ የአገራችን ክፍል በዓለ መስቀል በደማቅ ሥርዓት ይከበራል፡፡ ይህም የቀደሙ አባቶቻችን ስለ በዓለ መስቀል ይሰጡት የነበረው ትምህርት ቁም ነገር ላይ መዋሉን የሚያስረዳ መንፈሳዊ ትውፊት ነው፡፡ የአከባበሩ ባህል ከቦታ ቦታ ይለያይ እንጂ በዓለ መስቀል በየዓመቱ በመስከረም አጋማሽ በመላው ኢትዮጵያ በልዩ ድምቀትና በመንፈሳዊ ሥርዓት ይከበራል፡፡ በአገራችን መስቀልና ክርስትና እንዲህ ሳይነጣጠሉ ተሳስረው ይኖራሉ፡፡ እኛም አባቶቻችን እንዳስተማሩን ይህንን በክርስቶስ ደም የተቀደሰውን መስቀል በዘወትር ጸሎታችን ‹‹… መስቀል ኃይልነ መስቀል ጽንዕነ መስቀል ቤዛነ መስቀል መድኃኒተ ነፍስነ አይሁድ ክህዱ ንሕነሰ አመነ ወእለ አመነ በኃይለ መስቀሉ ድኅነ፤ … መስቀል ኀይላችን፣ ጽንዓችን፣ ቤዛችን፣ የነፍሳችን መዳኛ ነው፡፡ አይሁድ ይክዱታል፤ እኛ ግን እናምንበታለን፡፡ ያመነውም እኛ በመስቀሉ ኀይል እንድናለን፤ ድነናልም›› እያልን ለመስቀሉ ያለንን ክብር እንገልጻለን፤ በክርስቶስ መስቀል ኀይል መዳናችንንም ስንመሰክር እንኖራለን፡፡ ልዑል እግዚአብሔር በመስቀሉ ኃይል ኹላችንንም ከልዩ ልዩ ዓይነት መከራ ይጠብቀን፡፡

ምንጭ

__

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | 2 Comments »

 
%d bloggers like this: