Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Amhara Militia’

የኦሮሞ አሻንጉሊት ፋኖዎች የጽዮን አርበኞች ምርኮኞች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 14, 2021

የኦሮሞ አሻንጉሊት ፋኖዎች የጽዮን አርበኞች ምርኮኞች

💭 የ“አባይ ግድብ ኬኛ” ኦሮሞው ግራኝ አህመድ የአማራ ገበሬን አንድባንድ እያስጨረሰው ነው! አዎ! ኦሮሞዎቹ ለግብጽ፣ ሱዳን እና አረቦች ሲሉ አማራውን ፈጅቶ እና አዳክሞ የአባይን ሙሉ  መልክዓ ምድር  የመቆጣጠር ሕልም/ተል ዕኮ አላቸው። አሥር ጊዜ “ኩሽ፣ ኩሽ! እና ጎጃም ባሐር ዳር” የሚሉት ለዚህ ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት፤ በዘመነ ግራኝ ቀዳማዊ ተመሳሳይ ነገር ነበር፤ ጄነራል አሳምነውም ጠቁመዋችሁ ነበር፤ ያኔ ለእርዳታ ከች ብለው ያተረፏችሁ ጎንደሬዎቹ የእነ መለስ ዜናዊና  የእኔም አባቶች የጽዮን ልጆች ነበሩ፤ ዛሬም ሊያስቆሟቸው የሚችሉት የጽዮን ልጆች ብቻና ብቻ ናቸው።

ለመሆኑ ባለፉት ስምንት ወራት ስላለቁት በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ የአማራ ልጆች፤ “ልጄ የት ገባ?” ብለው ለመጠየቅ የተነሱ የአማራ እናትና አባቶች የት አሉ? ሜዲያዎችስ የት ገቡ?  የሶማሌ እናቶች እንኳን ለልጆቻቸው ሰልፍ ሲወጡ ነበር። ምነው ለመቀሌ ዩኒቨርሲቲ አማራ ተማሪዎች ሲጮኹት እንደነበረው አንዴም ባለፉት ስምንት ወራት ድምጻቸውን አላሰሙም? ለምን?

Fool me once, shame on you. Fool me twice, shame on me!

አንዴ አሙኜኝ ፣ አፈርኩብህ! ሁለቴ አሙኜኝ ፣ አሳፍረኝ!” እንዲሉ፤

አንድ ሕዝብ እንዴት ነው ለሦስት ዓመታት ያህል በተከታታይ ይህን ያህል የሚታለለው? ግራኝ እኮ ልክ እነ ጄነራል አሳምነውን ገድሎ የዋቄዮአላህ ጂሃዲስቶች ባሕር ዳርን በግማሽ ቀን ብቻ ሙሉ በሙሉ በኦሮሞዎች/ኦራማራ የግራኝ ጭፍሮች ቁጥጥር ሥር እንድትውል ሲያደርጉ አማራው የኦሮሞ ባሪያነትህን አረጋግጠሃል። ቀደም ሲል እነ ኢንጂነር ስመኘው ሲገደሉ እንኳን ጭጭ ብለህ የግራኝን ትዕዛዝ ትቀበል ነበር። አሁንም ግራኝ ሺህ ጊዜ እያታለለ አንድ በአንድ ሊያስጨረስህ ነው! ከንቱ ሁላ! ሞት ናፍቋሃልን? የፍየል ወጠጤ ወኔህ የምትቀሰቀሰው የጽዮን ልጆች ጉዳይ ሲነሳ ብቻ መሆኑ ምን ያህል ከአክሱም ጽዮርን መራቅህን ነው ያረጋገጠለን።

አሁንም ወልቃይትን እና ሑመራን ባፋጣኝ ለቅቃችሁ ብትወጡ ይሻላችኋል። በአኖሌ የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ሴት ተማሪ እኅቶቻችንን ጡት ቆርጠው የጨረሷቸው የግራኝ ኦሮሞዎች እንጂ የጽዮን ልጆች አይደሉም፤ አያደርጉትምም! ስለዚህ አሁን ወደ አዲስ አበባ አምርታችሁ አፈ ሙዙን ወደ አራት ኪሎ ቤተ ፒኮክ ብታዞሩት በይበልጥ ትጠቀማላችሁ፤ የብዙ ወገኖቻችን ሕይወት ታድናላችሁ! ግራኝ ገና ያኔ እነ ጄነራል አሳምነውንና እነ ኢንጂነር ስመኘውን እንደገደላቸው ከትግራይ ወንድሞቻችሁ ጋር ለመተባበር እጃችሁን ብትዘረጉ ኖሮ የስንት ወገኖች ሕይወት ባዳናችሁ፣ ላለፉት ስምንት ወራት ከአህዛብ ጠላት ጋር አብራችሁ በጽዮን ልጆች ላይ በፈጸማችሁት ወደር የለሽ ግፍ ለብዙ ትውልድ ከሚቆይ ዕዳና ለሺህ ዓመታት ከማይወርድ ከባድ ሸክም እራሳችሁን እና ኦሮሞዎችን ነፃ ባወጣችሁ! አሁን የፍርድ ቀን ተቃርቧልና ጉዳዩ በእናነተ እና በእግዚአብሔር መካከል ብቻ ነው!

✞✞✞[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፡፲፭፥፲፱]✞✞✞

ከእናንተ ማንም ነፍሰ ገዳይ ወይም ሌባ ወይም ክፉ አድራጊ እንደሚሆን ወይም በሌሎች ጒዳይ እንደሚገባ ሆኖ መከራን አይቀበል፤ ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር። ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን? ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው? ስለዚህ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ መልካምን እያደረጉ ነፍሳቸውን ለታመነ ፈጣሪ አደራ ይስጡ።”

💭 ጄነራል ጻድቃን ብልጭ ብለው ታዩኝ!”

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፬]✞✞✞

፲፮ መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው።

፲፯ ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው።

፲፰ እግዚአብሔር ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፥ መንፈሳቸው የተሰበረውንም ያድናቸዋል።

፲፱ የጻድቃን መከራቸው ብዙ ነው፥ እግዚአብሔርም ከሁሉ ያድናቸዋል።

እግዚአብሔር አጥንቶቻቸውን ሁሉ ይጠብቃል፥ ከእነርሱም አንድ አይሰበርም።

፳፩ ኃጢአተኞችን ክፋት ይገድላቸዋል ጻድቃንንም የሚጠሉ ይጸጸታሉ።

፳፪ የባሪያዎቹን ነፍስ እግዚአብሔር ይቤዣል፥ በእርሱም የሚያምኑ ሁሉ አይጸጸቱም።

____________________________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Jubilation in Tigray as TDF Moves in | ከኦሮማራ ፋሺዝም ነፃ የወጡት የትግራይ ነዋሪዎች እልልታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 14, 2021

After months of fear in a city occupied by Ethiopian and Eritrean soldiers who pursued the Tigray regional leaders, crowds of Mekele residents rushed to see thousands of Ethiopian government soldiers paraded by their captors. (July 14)

✞✞✞-

ዛሬ ጠላቶቻችን በሚገባ አውቀናቸዋል፤ እነዚህ ጠላቶች፤ ሁሌ ፤ “በደላችንንም ይቅር በለን እኛም የበደሉንን ይቅር እንደምንል!” እያልን ስንጸልይ ይቅር የምንላቸው በዳይ ጠላቶች አይደሉም፤ እነዚህ ጠላቶች የእግዚአብሔር ጠላቶችም፣ የጽዮን ማርያምም፣ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናም፣ የኢትዮጵያም ጠላቶች ናቸው። ጠላትን ለይቶ ፀሎት ማድረስ ጠላትን በከፍተኛ ኃይል ያረበደብደዋል፤ ጠላት የፈለገበት ቦታ ቢገኝም። ዛሬ አማራውን ለማስጨረስ በትግራይ ሕዝብ ላይ “የሁለተኛ ዙር ጥቃት/ጂሃድ-ፋትዋ”ን ያወጀውን ፋሺስት ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድን ዛሬ በድጋሚ ለመደገፍ የሚወጡትን ሕዝቦች፣ ግለሰቦች፣ ሜዲያዎች፣ ኢማሞች፣ ፓስተሮች እና ተቋማት ለሁለተኛ ጊዜ እንመዝግባቸው፤ ለሁለተኛ ጊዜ የጽዮን ጠላት መሆናቸውን ያረጋግጡልናልና። በነገራችን ላይ፤ በአፋር በኩል ወደ ትግራይ ሲገቡ የነበሩት የኦሮሞ ሰአራዊት አውቶብሶች መማረካቸው እየተወራ ነው፤ ፈጠነም ዘገየም አይቀርላቸውም፤ ወይ ይማረካሉ ወይ ወደ ኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይጣላሉ። እነዚህ ዛሬ ያወቅናቸው ጠላቶች በትግራይ ተዋሕዶ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን ላይ ላለፉት አምስት መቶ ዓመታት/ ለመቶ ሰላሳ ዓመታት በተለይም ላለፉት ሦስት ዓመታት እና ላለፉት ስምንት ወራት ይቅር የማይባል ግፍ የሠሩት የዋቄዮ-አላህ ጭፍሮች ናቸው፤ አዎ! “ኦሮሞ ነን፣ አማራ ነን፣ ቤን አሚር ኤርትራውያን ነን፣ አፋር ነን፣ ወላይታ ነን፣ ጉራጌ ነን፣ ሶማሌ ነን፣ ጋሞ ነን ወዘተ” የሚሉት የጽዮን ጠላቶች፣ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸው።

ስለዚህ እስካለፈው የጌታችን ስቅለት ዕለት እንዲመለሱና ንሰሐ እንዲገቡ ጊዜ ተሰጥቷቸው ነበር። ከዚህ ጊዜ አንስቶ በሥላሴ ስም ሳደርስ የነበረውን ፀሎት በከፊል ዛሬ በዕለተ ቀኑ ላቀርብ እወዳለሁ።

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የትግራይ ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ እያታለሉና በእንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

✞✞✞[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፡፲፭፥፲፱]✞✞✞

ከእናንተ ማንም ነፍሰ ገዳይ ወይም ሌባ ወይም ክፉ አድራጊ እንደሚሆን ወይም በሌሎች ጒዳይ እንደሚገባ ሆኖ መከራን አይቀበል፤ ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር። ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን? ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው? ስለዚህ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ መልካምን እያደረጉ ነፍሳቸውን ለታመነ ፈጣሪ አደራ ይስጡ።”

💭 ጄነራል ጻድቃን ብልጭ ብለው ታዩኝ!”

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፴፬]✞✞✞

፲፮ መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው።

፲፯ ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው።

፲፰ እግዚአብሔር ልባቸው ለተሰበረ ቅርብ ነው፥ መንፈሳቸው የተሰበረውንም ያድናቸዋል።

፲፱ የጻድቃን መከራቸው ብዙ ነው፥ እግዚአብሔርም ከሁሉ ያድናቸዋል።

እግዚአብሔር አጥንቶቻቸውን ሁሉ ይጠብቃል፥ ከእነርሱም አንድ አይሰበርም።

፳፩ ኃጢአተኞችን ክፋት ይገድላቸዋል ጻድቃንንም የሚጠሉ ይጸጸታሉ።

፳፪ የባሪያዎቹን ነፍስ እግዚአብሔር ይቤዣል፥ በእርሱም የሚያምኑ ሁሉ አይጸጸቱም።

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Southern Tigray Liberated from Oromara Fascism | ደቡብ ትግራይ ከኦሮማራ ፋሺዝም ነፃ ወጣች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 13, 2021

The Power of St. Mary of Zion

የጽዮን ቅድስት ማርያም ኃይል

ስለ ጽዮን ዝም ያለ ተታለለ!

____________________________________

Posted in Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigray Crisis: A Conversation With General Tsadkan Gebretensae, Tigray Defense Force Central Command

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 10, 2021

💭 ከትግራይ መከላከያ ሰራዊት ማዕከላዊ እዝከ ጄነራል ጻድቃን ገብረ ትንሳኤ ጋር የተደረገ ውይይት

✞✞✞[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]✞✞✞

የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም። እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።

General Tsadqan Gebretensae is a key member of the Tigrayan Defence Forces Command and widely regarded as one of Africa’s best military thinkers and strategists.

ጄኔራል ፃድቃን ገብር ትንሳኤ የትግራይ መከላከያ ሀይል አዛዥ ቁልፍ አባል ሲሆኑ ከአፍሪካ ምርጥ ወታደራዊ አዋቂዎች እና ስልተኞች መካከል አንዱ እንደሆኑ በሰፊው የሚታወቁ ናቸው።”

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ላለፉት ስምንት ወራት የሚካሄደውን የዘር ማጥፋት ጦርነት በቃል ከማውገዛቸው በቀር ምንም ሊያደርጉ ያልቻሉበት ዋናው ምክኒያት የጽዮንን እና የጽላተ ሙሴን ኃይል ዓይተው ለማረጋገጥ ስለሚፈልጉ ነው። ለአብዛኛዎቹ የሕዝቡ መሰቃየት እና ማለቅ ብዙም አያሳስባቸውም። አሁን አንድ በአንድ እየወጡ ልክ ራስ አሉላና በከፍተኛ ደረጃ ሲያሞካሿቸው እንደነበረው ጄነራል ፃድቃንንም በማሞካሸት ላይ ናቸው። አዎ! በዘመነ ደርግና በባድሜው ጦርነትም ‘ልታይ ልታይ’ ሳይሉ በደንብ አስመስክረዋል። አሁን ደግሞ “ዳግማዊ አሉ አባ ነጋ” የሚለውን በጣም ልዩ የሆነ ክብር ለማግኘት ወደ አዲስ አበባ በማምራት የአረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊንና ጭፍሮቹን አንገት ቆርጠው ወደ አክሱም ማምጣት አለባቸው፤ ለጽዮን ልጆች ስቃይና ሰቆቃ ብሎም ለአፄ ዮሐንስ መበቀል አለባቸው። ነፍሳቸውን ይማረውና ጄነራል ሰዓረ ግራኝን በእሳት ጠረገው የሽግግር መንግስት ማቋቋም ነበረባቸው።

💭 የምኒልክ ኢትዮጵያ አራት ትውልዶች በኢትዮጵያ መናኽሪያ በአዲስ አበባ ኃውልት ወይም መታሰቢያ ጎዳና እንኳን ያላቆሙላቸው/ያልሰየሙላቸው ጀግናው ራስ አሉላ አባ ነጋ ቀዳማዊ በወቅቱ እንግሊዞች ሳይቀሩ “ከሃኒባል በኋላ የተፈጠረ ጀግና ጥቁር ጄኔራል አሉላ ብቻ ነው” ብለው ሲያደንቋቸው ነበር።

(የቀይ ባህሩ አንበሳ አሉላ አባ ነጋ በጎልማሳነታቸው)

አሉላ አባ ነጋ ትግራይ ውስጥ በተንቤን አውራጃ መናዌ በምትባል መንደር እንግዳ ቁቤ ከተባሉ ገበሬ ነው የተወለዱት። በወጣትነታቸው በሚያሳዩት ጀግንነት የአጼ ዮሃንስን የዚያን ጊዜውን ካሳ ምርጫን ትኩረት ስበው ነበር

አሉላ በቅድሚያ ጀግነታቸውን ያስመሰከሩት ጉንደትና ጉራዕ በዋለው ጦርነት ለወረራ የመጡትን ግብጾች ለነጋሪም እንዳይተርፉ ከጨረሷቸው በሁኣዋላ ነው። ከዚህም ድል በሁዋላ በ፴፭/ 35 ዓመታቸው ራስ ሆነው ተሾሙ። የመረብ ምላሽ ገዥም ሆኑ። የአስመራን ከተማም ቆረቆሯት በዚህን ጊዜ ነው። ቁልቁል ወደ ቀይ ባህር እየተመለከቱም ኢትዮጵያን ለመውረር ለሚመጣ ጠላት ሁሉ መቅሰፍት ሆኑት።

በኩፊት ጦርነትም ማህዲስቶችን ድል አድርገው ለእንግሊዞች በር ከፍተውላቸዋል።(ሁኣላ ቢክዱንም) በዚህ የተናደዱት አሉላ የእንግሊዙን ተወካይ አውጉስቶስ ዋይልዴን ሲያገኙት “ አገርህ እንግሊዝ ምን ማለቷ ነው የሄዊትን ስምምነት ጥሳ ጣልያን ያገሬን መሬት ልትወስድ የፈቀደችው? ከቦጎስ የግብጾችን መከበብ ተዋግቼ ነጻ አላወጣሁም? ከሰላ ላይ ኣስቸጋሪውን ጦርነት አልተጋፈጥሁም? የምችለውን ሁሉ አላደረግሁም? እናንተ እንግሊዞች እናንተ የምትፈልጉትን ካደረግንላችሁ በሁዋላ ተዋችሁን (ካዳችሁን) ”ሲሉ በንዴት ገልጸዋል።

(What does England mean by destroying Hewett’s treaty and allowing the Italians to take my country from me? …Did I not relieve the Egyptian garrison in the Bogos country? Did I not fight at Cassala when it was too late? Have I not done everything I could? You English used us to do what you wanted and then left us)

ከእንግሊዝ ክህደት በሁዋላ ኢትዮጵያን ሊወር ተጠናክሮ የመጣውን የኢጣልያ ሰራዊት ሰሃጢ ላይ አድክመው ዶጋሊ ላይ ጨረሱት። በዚህ ጦርነት ፬፻/400 የጣሊያን ወታደርና ፳፪/22 መኮንኖችን በመግደል ጠላትን አሸማቀውታል። የኢትዮጵያውያን ጀግንነት የታየበትና የጥቁር ዘር ሁሉ የኮራበት፤ የበላይነት የሚሰማቸው የነበሩ ነጮችም ልካቸውን ያወቁበት ታላቁ የአድዋ ድል ጉልህ ድርሻ የአሉላ አባ ነጋ ነው። ጠርጣራውና የጠላትን ተንኮል አጥርተው የሚያውቁት አሉላ በሰላዮቻቸው ባገኙት መረጃ ነበር ጣልያን የተፈጠመው። አዋዕሎምና ጓደኞቻቸው የኢጣልያንን መንቀሳቀስ፣ የመጣበትንም አቅጣጫ፣ የጦሩንም አይነትና መጠን ለራስ አሉላ መረጃ ሰጡ። አውጉስቶ ዋይልድ ስለ ራስ አሉላ የአድዋ ጦርነት አስተዋጾ የሚከተለውን ብሏል፦

The Abysssinians never expected to be attacked, and the Italian advance would have been a complete surprise, had it not been for Ras Aloula, who never believed the Italian officials, and would never trust them. Two of his spies observed the Italians leave Entiscio, and arrived by a circuitous route, and informed Ras Aloula, who was one mile to the north of Adi-Aboona, that the enemy was on the march to Adowa. The Ras immediately informed King Menelik and the other leaders, and the Abyssinians prepared for battle, sending out strong scouting parties in all directions in front of their positions towards Entiscio. During the battle itself, Ras Alula was assigned to watch the Gasgorie Pass and block the arrival of Italian reinforcements coming from Adi Quala

ያኔ በራስ አሉላ መሪነት የጽዮን ልጆች በአድዋ የተቀዳጁትም ድል ሆነ ዛሬ በእነ ጄነራል ጻድቃን የሚመራው የጽዮን ሠራዊት እያስመዘገበው ያለው ድል ሦስት ቁልፍ የሆኑ ነገሮችን ይጠቁሙናል

፩ኛ. ድሉ ሁሌ የእግዚአብሔር መሆኑን፤ በጽዮን ማርያም እናታችን እርዳታ የተገኘ ድል መሆኑን

፪ኛ. የኤርትራ፣ የኦሮሞ፣ የአማራ እና የሶማሌ አህዛብ ወታደሮች በአክሱም ጽዮን ሰማዕታት ላይ ጭፍጨፋ ያደረጉት ጽላተ ሙሴን ለማውጣት ባለመቻላቸው ስልተናደዱ ነበር። እንግዲህ ጽላቱን ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ለመውሰድ አለመቻላቸውንና ተልዕኳቸውም አለመሳካቱን ይጠቁመናል።

፫ኛ. ኢትዮጵያዊ ያለሆነው የኦሮሞ፣ የአማራ፣ የሶማሌ ሰአራዊቶች እና የኤሚራቶች ድሮኖች በህብረት የተሳተፉበትን አንድ ሚሊየን የሰው ኃይል ያካተተውን ይህን የጭፍጨፋ ጦርነት በድል ሊቀዳጅ የሚችለው ጽላተ ሙሴን በእጁ፣ በደሙ እና መቅኒው ውስጥ የያዘ፣ ጽዮን ማርያምንና ቅዱሳኑን ለእርዳታ መጥራት የሚችል ሠራዊት ብቻ መሆኑን ይጠቁመናል።

👉 የአሜሪካ ሆሊውድ ፊልም ሰሪዎችን አባባል ልጥቀስና፤ “ጽላተ ሙሴን የያዘ የአንድ ሃገር ሠራዊት በዓለም ኃያሉ ሠራዊት ነው!!!

☆ Raiders of the Lost Ark (CIA Meeting)

An Army That Carries The Ark Before it… is Invincible„

❖Soldier of Zion | የጽዮን ወታደር

👉 ፈሪሃ እግዚአብሔር ያለው ክርስቲያን ሠራዊት ሁሌ ያሸንፋል!

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፸፯]✞✞✞

፩ ሕዝቤ ሆይ፥ ሕጌን አድምጡ፤ ጆሮአችሁንም ወደ አፌ ቃል አዘንብሉ።

፪ አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ፤ ከቀድሞ ጀምሮ፥ ያለውንም ተምሳሊት እናገራለሁ።

፫ የሰማነውንና ያውቅነውን፥ አባቶቻችንም የነገሩንን፥ ለሚመጣ ትውልድ ከልጆቻቸው አልሰወሩም።

፬ የእግዚአብሔርን ምስጋናና ኃይሉን ያደረገውንም ተኣምራት ተናገሩ።

፭ ለልጆቻቸው ያስታውቅ ዘንድ ለአባቶቻችን ያዘዘውን ምስክር በያዕቆብ አቆመ፥ በእስራኤልም ሕግን ሠራ፤

፮ የሚመጣ፥ ትውልድ የሚወለዱም ልጆች ያውቁ ዘንድ፥ ተነሥተው ለልጆቻቸው ይነግራሉ፤

፯ ተስፋቸውን በእግዚአብሔር እንዲያደርጉ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እንዳይረሱ፥ ትእዛዙንም እንዲጠብቁ፤

፰ እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ጠማማና የምታስመርር ትውልድ፥ ልብዋን ያላቀናች ትውልድ፥ ነፍስዋ በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነች።

👉 Will the ceasefire between Tigray People’s Liberation Front (TPLF) and the Ethiopian government’s bring lasting peace to Ethiopia?

Editor’s note: General Tsadqan Gebrretnnssaye is a key member of the Tigrayan Defence Forces Command and widely regarded as one of Africa’s best military thinkers and strategists. He was a former top Ethiopian army general. He is widely-regarded as one of the masterminds of Operation Alula which in late June 2021 led to major reversals for the Ethiopian army in Tigray. In this interview, conducted in Tigray on 6 July by The Elephant, General Tsadqan spells out his views on peace and the way forward for Ethiopia.

The Elephant: What is the context of what is happening in Tigray?

General Tsadqan: I don’t need to go back to the horrendous atrocities that have been committed against the people of Tigray by invading forces of Isaias and Abiy, but after the offensive, after what has happened recently, the Ethiopian government is in my opinion living in an illusion. It is an illusion that has been created by themselves. They tried to deny the reality on the ground. They tried to cheat the world by saying they have declared a unilateral ceasefire while they have been defeated. We decimated two brigades of their forces which were running away from Mekelle, so this nonsense of unilateral ceasefire is a drama that has been created by themselves. Instead, they should recognize the realities on the ground and come with a realistic solution. You cannot have a ceasefire at a time when you have already blocked every movement of goods and services. Ethiopian Airlines is not flying to Mekelle, there is no telephone, there is no internet, there is no power, there is no road transport, humanitarian aid has been blocked. He cannot talk about any unilateral ceasefire while trying to strangle the whole people of Tigray.

So, I think I would like the international community to understand the situation we are in. We have been very much restrained because we don’t want to be seen as if we are not accepting a political solution. The whole problem is not only in Tigray but in the whole of Ethiopia. We know the Government forces are almost finished but at the same time we are restraining ourselves for a realistic political solution to the whole problem. I would like the international community to understand this situation, that is the message I have now.

The Elephant: You were a part of the group that mediated between the PM and the TPLF before war broke out, what led you to break off that role?

General Tsadqan: You are right, myself and a group of prominent political individuals in Ethiopia have been trying to mediate. The basis of the interaction we had was to accept the existing Constitution of Multinational Federalism and resolve any other issue apart from it. In my interaction with the PM, it was very clear that he was looking for; (A) dismantling the Multinational Federalism, which brought Ethiopia together and (B) he was looking for a solution that is not a political peaceful solution but preparing himself for war. That was very clear for me in our last meetings. So I had to make a choice. I knew that the political solution to Tigray would not come, in my interactions with him. I was interacting with the President of Tigray, Debretsion Gebremichael. On the part of Tigray, I saw willingness to resolve the issue, as long as the Multinational Federal Constitutional Arrangement is respected. That was not the case with Dr Abiy Ahmed, so I had to take a position. And at the same time, there was no other choice. The Ethiopian Government invited foreign forces to invade our country, so the choice was either to surrender to foreign forces or Abiy’s forces, or join the resistance. I chose the latter.

The Elephant: Those final meetings you had with the PM, when was that, 2019 or 2020?

General Tsadqan: I think it was 2020. It was not 2019. We had several, we had some meetings earlier, precisely around three major meetings, but the last one was in 2020.

The Elephant: When did you specifically join the armed resistance?

General Tsadqan :It was after November.

The Elephant: Could you explain the relationship btw the TPLF, the TDF, the Government of Tigray and your position now?

General Tsadqan: The TPLF is the ruling party, the TDF is a word that has been coined, not in a negative sense but in a positive sense, during the resistance. The whole resistance is led by the Government of Tigray, not the TPLF, as a ruling party it might have its say but the resistance is led by the Government, the duly elected Government of Tigray. The Government of Tigray has established a Central Command which decides on all issues related to war and peace, all issues: political, diplomatic, military, economic issues, this body is chaired by the President of Tigray, Dr. Debretsion, and the military effort is one aspect of the resistance. I serve as a member of the Central Command in the structure that I have described, so the TPLF is the ruling party, the Government of Tigray is the one leading the resistance, through a structure called the Central Command that decides on all issues related to peace and war. The TDF, the Tigrayan Defense Forces, is an element in the whole structure that is being commanded by the Central Command. Below the Central Command there is a structure called the Military Command, the Military Command specifically directs and commands operations in the army. This is the arrangement.

The Elephant: Were you expecting to win control of Tigray so soon or even at all, did it come as a surprise to you?

General Tsadqan: No, it didn’t come as a surprise to me. In fact, I am on public record even before the war started telling people, you know, of all regions, the Region of Tigray is a region which shall not head for war but at same time is not scared of war. I know the history, I know the potential, when this thing started it was very clear that the most senior, most highly experienced commanders are from Tigray, which has been the backbone of the Ethiopian armed forces for the last thirty years, highly experienced because most of them have gone through two major wars, I very much know the military tradition of Tigray, so when you combine those two elements, highly experienced and skillful commanders and a society with a very deep military tradition, it only takes a short period of time to reorganize and regain control. That’s exactly what happened.

At the same time, this has been facilitated by the atrocities committed by the enemies of Tigray, that created a widespread opposition and dedicated of the youngsters to finish all this within a short period of time. When all those things came together, given the experience we had, we had to organize the fighting units, train the fighting units, and it was clear for us that when we get some time, we will create a very formidable fighting machine, and that’s what has happened.

The Elephant: how many POWs do you currently have?

General Tsadqan: I might miss some of the information, the latest information I have before five days is around more than 8000, the prisoners of war kept increasing, they might have increased a little bit. But that is the figure I know.

The Elephant: Do you want to say about plans for treatment of these POWs?

General Tsadqan: No, I don’t think there is anything in particular, I know my colleagues are in touch with the ICRC, and will handle them according to international law.

The Elephant: What is the current humanitarian situation? What actions are you hoping the International Community will take?

General Tsadqan: As has been described by the international media several times and by UN Agencies, the humanitarian situation is extremely dire. The Ethiopian Government is trying to aggravate this by blocking any connection with Sudan and any other corridor. Even they have blocked air communications. So the Government of Tigray and the Central Command have decided, I think it has been communicated, we are ready to accept any humanitarian assistance, ready to facilitate anything that the U.N. or any humanitarian assistance agencies would like to have, security, we will provide security to the areas we control, more than 90 percent of Tigray, we will comply with their requirements, so my message is, there is a huge need for humanitarian assistance and we are ready to accept any assistance, if the international community means business, let them come and do what is required to save lives in Tigray.

The Elephant: what will happen if the PM continues to refuse humanitarian access to your region?

General Tsadqan: Not only resisting humanitarian assistance to our region, but if he continues to do the way they are acting, that is, strangling Tigray, blocking power, electricity, internet, air transport, land transport, not only humanitarian assistance but to civilians as well, I think the Government of Tigray and the resistance in Tigray will be required to break its restraint, restraint from military activities, we know we have the capacity, we have increased our capacity, we know we can do what it takes to pressurize the government so if they continue behaving like the way they are doing, playing games, and trying to deceive the world with their illusions, the first consequence will be continuation of operations. We will be left with no other alternative except to resolve it militarily. We would like it to be resolved peacefully but if there is no other choice, then the next choice will be, try to resolve it militarily, and we know we are capable of doing that.

The Elephant: What is your timeline for that option?

General Tsadqan: No, I’m afraid to comment on this. We are watching the situation seriously.

The Elephant: are you prepared to negotiate peace with Abiy and with the Eritrean leader Isaias?

General Tsadqan: I think that’s an issue that we have to deal with when it comes. We have made our points clear on the last declaration of what we mean by a negotiated ceasefire, we have clearly indicated that we are for a negotiated ceasefire. In a negotiated ceasefire, issues are raised and we discuss to resolve them, but the process has to start.

The Elephant: Do you have anything to add to the conditions for the negotiated ceasefire that TPLF released on Sunday?

General Tsadqan: No, I was part of the Central Command that drafted that list and I’m happy with it.

The Elephant: Do you have any message for Ethiopians as a whole?

General Tsadqan: I would like to say it’s very sad that our country Ethiopia is in such a situation. We were forced to act the way we did, because of the Central Government in Ethiopia, is in our opinion directed by Asmara, by Isaias, Isaias’ security forces, intelligence forces are operating in Ethiopia day and night. I hate this kind of situation to prevail in Ethiopia, but at the same time, it is sad to see that Ethiopians are just accepting the behavior of the Central Government, but I would like to say that even though so many atrocities have been committed, it’s not led to resolve our issue peacefully and politically. So, when Ethiopians come out of the illusion that the Prime Minister has created, the reality on the ground is completely different, let Eritreans get out, not only from Tigray, but from all of Ethiopia. Let Ethiopians set their own trajectory themselves.

Eritrea has a heavy hand, heavy presence not only in Tigray but in Addis Ababa and all over Ethiopia as well.

The Elephant: What are the battlefield developments, status of Western Tigray?

General Tsadqan: It’s very clear that Amhara forces are in Western Tigray, it’s obvious that they are preparing to face us. So, we’ll handle it the way they would like to handle it.

The Elephant: Does that mean you are waiting for them to act, you’re not going to push it?

General Tsadqan: No, I didn’t say anything, it is a military situation and we will see the situation and act according to what is warranted militarily for us

The Elephant: have the ENDF and Amhara forces retreated to other side of Tekezze River?

General Tsadqan: They have already blown up bridges, it is very clear that it’s a continuation of the policy of Abiy Ahmed to strangle Tigray and take away a Constitutionally recognized geographic region of Tigray to another area. So, they are preparing themselves across the river. That, we know.

The Elephant: Do you see the capture of Mekelle as a turning point that will lead to a speedy end to conflict or is it opening up a new front in the war, in the north and west?

General Tsadqan: It all depends upon the central government of Ethiopia and its partner Isaias, it could be, it’s very clear that they cannot win the war. The capture of Mekelle and the defeat of the Ethiopian army clearly shows if there was any doubt, that they cannot win this war. On the other hand, the people of Tigray have been under huge atrocities of all kinds, have stood and resisted. The war will continue growing. Even the military experience and the political nature of the just cause of the war, it will keep on growing. So the capture of Mekelle would signal a huge political message to Abiy, to come to his senses and then resolve the political situation not only in Tigray but in all of Ethiopia peacefully, sooner. It has signaled that he cannot get his way by force, that is what he wanted, he could not, he mobilized not only his forces but other forces as well, he mobilized all of the army of Eritrea, he mobilized the technological capacity of the UAE, that did not work. So, for us, we were not craving for war. We wanted a peaceful solution from the very beginning. And it is now after the defeat of Abiy’s forces we are saying, let’s have a negotiated ceasefire. But Abiy and the Amhara elites can resist this, can say no, we’ll have our way by military means, if that is their choice, we’ll see. So it all depends on how they will react. The sooner they come out of their illusion that they have created, that they are riding victory after victory, it will be better for all of Ethiopia and Tigray as well. As long as they live with that illusion, and trying to mobilize innocent peasants and bringing them as cannon fodder to the new fronts that have been created in southern and western Tigray, then the war will continue.

The Elephant: Are there any splits within TPLF, on any topics such as engaging the government, or are you pretty united?

General Tsadqan: Pretty united. Obviously, there are different opinions on how the political situation should be resolved, and resolved once and for a durable period of time. But that is for Tigrayans to discuss among themselves and resolve. That is the situation. On the issue of you know defeating the invaders, and coming to a lasting political situation, there is complete unity.

The Elephant: is there anything you would like to share about journey of your life, as someone who fought against Dergue and toppled it?

General Tsadqan: I would like to say that I am a product of the people of Tigray. The struggle and the pain that the people of Tigray have went through have created people like me, not only me, several like me. So, when all these things are done, I hope some people will have a lot of time, I will have time as well, to go through all this. But for the time being, as I said, I am the product of the struggle and the pain of the people of Tigray.

Thank you very much.

Source

_______________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

VOA: Ethiopian Holy City Reels in #TigrayGenocide | የኢትዮጵያ ቅድስት ከተማ በትግራይ ጭፍጨፋ ችግር ውስጥ ገብታለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2021

In past years, pilgrims and tourists have flocked to Axum, a holy city in the Tigray region of Ethiopia. Today, many of its streets are quiet, and many businesses are closed due to more than seven months of war involving the national government and a regional political party that led the ruling coalition for three decades. Continuing battles in the countryside are deepening a strain on the city.

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Egyptian Archbishop Angaelos: The Destruction in Tigray is Incredibly Painful

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2021

Listen to the powerful message by His Eminence Archbishop Angaelos of the Coptic Orthodox Church UK at the Webinar on “Brutalities Against Religious Leaders, Holy Places and Heritage in Tigray” on 8th June 2021.

___________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Pentecostalist Nobel Peace Laureate Attacking Tigrayans From Three Directions

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 26, 2020

A Law Enforcement Operation – What a Lie!

It’s not a civil war it’s an international war. He is attacking Tigrayans from three directions – so, it’s a full scale war on three fronts involving more than one country – that’s terribly dangerous for Tigrayans and for all Ethiopia.

The Arabs gave Isaias Afewerki & Abiy Ahmed the camel and goat peace award — and Norway, the Nobel Peace Prize = License for Genocide

CNN senior international correspondent Nima Elbagir says what is happening in Ethiopia is: “a conflict over power that has descended into potentially a form of ethnic cleansing,” with Tigray people being “targeted based on the ethnic distinction on their ID cards.”

„For Abiy Ahmed to have won the Nobel Peace Prize, for something which has enabled him to wage a war in an entire region, on 6 million people is just appalling to think about.„

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቆሻሻው ግራኝ ከኤርትራ ጋር ሆኖ ትግሬዎችን ከሱዳን ጋር ደግሞ አማራዎችን እያስጨፈጨፋቸው ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2020

👉 ፕሮጀክት ኦሮሙማ የሰሜን ግንባር

☆ እርኩሱና ቆሻሻው ቁራ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከውጭ ጠላት ከኤርትራ ጋር ተባብሮ ትግሬዎችን እየጨፈጨፋቸው ነው።

👉 ፕሮጀክት ኦሮሙማ የምዕራብ ግንባር

☆ እርኩሱና ቆሻሻው ቁራ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከውጭ ጠላት ከሱዳን ጋር ተባብሮ አማራዎችን በመጨፍጨፍ ላይ ነው። ያው ዛሬ በቤኒሻንጉል እጅግ በጣም ብዙ አማራዎች በአሰቃቂ ሁኔታ ተገድለዋል። በጣም ነው የሚያሳዝነው! ለጋላው ግራኝ አህመድ አሊ ቆመህ ትግሬ ወንድምህን ለማስጨፍጨፍ የጩኽህ “የአማራ ልሂቃን” ሁሉ የንጹሐን ደም በእጅህ አለ፤ እንደ ቃኤል በወንድም ላይ ጦርነት ከመክፈት የከፋ ሃጢዓት የለም፤ ገሃነም እሳት ነው የሚጠብቅህ።

👉 ፕሮጀክት ኦሮሙማ የሰምስራቅና ደቡብ ግንባር

☆ እርኩሱና ቆሻሻው ቁራ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከውጭ ጠላት ከሶማሊያ፣ ጂቡቲ እና ኬኒያ ጋር በመሆን በምስራቅና ደቡብ ኢትዮጵያ የሚገኙትን ኢትዮጵያውያንን በሰፊው የማስጨፍጨፍ ቀጣይ ዕቅድ አለው። ከሁለት ዓመታት በፊት በጂጂጋና ሐረር ጀምሮታል።

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአህዛብ ሱዳን ዱርቡሾች ጦር የአማራን ሚሊሺያ እንደ ጥንቸል ሲያሳድድ የሚያሳይ ቪዲዮ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2020

👉 ፕሮጀክት ኦሮሙማ የምዕራብ ግንባር

የሱዳን መገናኛ ብዙሃን ያሰራጩት ቪዲዮ ነው። ሱዳን እና ግብጽ ጎንደር መጣንልሽ እያሉ ነው። ይህን ምስኪን ሕዝብ ለኦሮሙማ አጀንዳ ሲባል ግልጽ በሆነ መልክ እያስደፈራችሁትና እያስበላችሁት ያላችሁ የአማራ ልሂቃን እግዚአብሔር ይይላችሁ! ለኢትዮጵያ እንደዚህ መሆን በቅድሚያ ተጠያቂዎች እናንተ ናችሁ! ለትግሬዎች ካላችሁ አላስፈላጊና ለክት-የለሽ ጥላቻ የተነሳ ኢትዮጵያን እንዲህ እያስደፈራችኋት ልጆቻችሁንም በጭፍን እያሰበላችኋቸው ነው። ወራዶች! ከንቱዎች! ማፈሪያዎች!

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: