Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘American Congress’

ለአሜሪካ ውድቀት የተመረጠችው ሶማሊት | „ኦባማ መልከ መልካም የሆነ ፊት ያለው ገዳይ ነበር”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2019

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፲፪፥፲፫፡፲፬]

ክፉ ሰው በከንፈሩ ኃጢአት ይጠመዳል፤ ጻድቅ ግን ከመከራ ያመልጣል። የሰው ነፍስ ከአፉ ፍሬ መልካም ነገርን ትጠግባለች፥ ሰውም እንደ እጁ ሥራ ዋጋውን ይቀበላል።”

አዎ! ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች እንደ መቀሰፈት ሆነው የሚላኩ ባዮሎጂዊ መሳሪያዎች ናቸው

ዋውው! ኦባማና እስማኤላውያኑ አጋሮቹ ፡ ልክ እንደ እነ ዶ/ር አህመድ፡ ይህችንም ሴት መልምሏታል በዬ ሰሞኑን ጽፌ ነበር፤ አልተሳሳትኩም፤ አሁን ድራማ እየሠሩ ነው፤ አስባበትም ሆና ሳታስብበት ይህን የተናገረቸው፤ ተቅበልብላለች፤ ግን እሰዬው እንኳንም አፏን ከፈተች፤ ለማ ገገማ እና ዶ/ር አመድም አፋቸውን ሳይወዱ እየከፈቱ ነው፤ ሁሉም ነገር ፍጥነቱ የሚያስገርም ነው፤ እርስበርስ አባላቸው አምላካችን ሆይ፤ አፋቸውን እንዲህ ሰፋ አድርገህ ክፈትልን። እግዚአብሔርን እያመሰገንን ይህን እውነታዊ ድራም እንከታተል

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ “ሴቶች ቀን” ነበር ጀግኖቹ እህቶቻችን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አርጀንቲና የበረረቱ፤ በዚህ ዕለት ነበር የቀድሞው የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የኢትዮጵያን መንግስት ለመምረጥ ወደ አዲስ አበባ በርረው የነበሩት፤ በበነገታው ከሥልጣን ተሰናበቱ፤ ዘንድሮም እንዲሁ የኢትዮጵያው የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ተነሱሙሊት ሶማሊትም የኢትዮጵያን ምድር ረግጣ በተመለሰች ማግስት ያው ያስቀበጣጥራታል

አጋጣሚ? አይመስለኝም፤ እግዚአብሔርም የራሱ የሆነ ልዩ አየር መንገድ አለው፤ በዚህም ኃይለኛ ምልክቶችን እያሳያነ ነው!

____________

 

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! | ታዋቂው የ “KKK” ነጭ ዘረኛ “የሚነሶታዋ ሶማሊት በጣም ጠቃሚዋ የአሜሪካ ምክር ቤት አባል ናት” አለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 8, 2019

[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ።”

Birds of a feather flock together’ አንድ ዓይነት ላባ ያላቸው ወፎች በአንድነት ይበራሉይባል የለም!

የሚገርም ምስክርነት ነው፤ ይህን የሚያሳየንን አምላካችንን ልናመሰግን ይገባናል

ነጩ ዘረኛ ሙስሊሟን ደገፋት? አዎ! ሁለቱም ዘረኞች ሰልሆኑ በአንድ መስመር ላይ ናቸውና

ሙስሊም ዘረኛ + ነጭ ዘረኛ

ሁልጊዜ ነው የምለው፤ ዘረኞችን እና የእስልምና ተከታዮችን የሚያገናኙ በጣም ብዙ ነገሮች አሉ፤ ለምሳሌ፦

  • + የበታችነት ስሜት

  • + ጠበኝነት

  • + አመጽ

  • + ንብረት ማጥፋት

  • + ጥላቻ

  • + ግድያ

  • + ስርቆት

  • + ሐሰት

  • + ራሳቸው በድለው ሌላውን መኮነን (Projection)

  • + ሁሉም የኛ ነው ማለት

  • + ጥገኝነት

በአገራችን እየታየ ያለውም ይህ ነው። የኦሮሞው እንቅስቃሴ በእነዚህ ባሕርያት ላይ የተመሠረተ ነው። ዋቄዮ አምላክ የዘረኞቹም የሙስሊሞቹም የጋራ አምላክ አላህ ሉሲፈር ነው።

ሊኖር የሚችለው፡ ወይ እርኩስ መንፈስ ወይ ቅዱስ መንፈስ ነው፤ ሌላ ነገር የለም። ወይ ከእርኩስ መንፈስ ጋር ወይም ደግሞ ከ ቅዱስ መንፈስ ጋር ነው ልንሆን የምንችለው። ወይ የጥላቻ አምላክ ከሆነው ከሉሲፈር ጋር ነን ወይም የፍቅር አምላክ ከሆነው ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ነን።

ወገኖቼ፤ በአገራችን እየተካሄደ ያለው ግጭት በእግዚአብሔር አምላክ እና በዋቄዮ አላህ መካከል ነው። በየትኛው በኩል ነን?

_________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ለአሜሪካ ውድቀት አስተዋጽዖ ታበረክት ዘንድ የተላከችው ሶማሊያዊት ጉድ ፈላባት፤ አይሁዶችን መሳደብ በመጀመሯ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2019

ከተመረጠች ግማሽ ዓመት እንኩና ሳይሞላት በየሳምንቱ ፀረአይሁድና ፀረእስራኤል ጽሑፎችን እንዳፈቀዳት ትጽፋለች፤ ማን ይሆን ከጀርባዋ ያለው? ማንስ አደፋፈራት?

የዚህች ሴትዮ ድፍረት የሁሉንም ፓርቲዎች ተወካዮች አስቆጥቷል፤ ዲሞክራቷ የክሊንተን ልጅ ቸልሲ ሳትቀር አውግዛታለች።


AS WE PREDICTED, NEWLY-ELECTED MUSLIM CONGRESSWOMAN ILHAN OMAR BEGINS ATTACKING BOTH THE JEWS AND THE STATE OF ISRAEL IN FIERY TWITTER ATTACK

In response to the escalating anger over her tweets, Rep. Omar said she’s the victim of “smears.” After Chelsea Clinton said “we have to call out anti-Semitic language and tropes on all sides, particularly in our elected officials and particularly now,” Rep. Omar responded:

Democrats’ freshmen class of lawmakers are providing the party with a new source of passion — and a lot of headaches. A series of tweets sent Sunday night from Rep. Ilhan Omar (D-Minn.) are another addition for the latter category.

We warned you this was coming, America, and you didn’t listen. We warned you that Ilhan Omar was going to be pushing a hard, Far Left agenda, she did. We warned you that Omar and her Muslim buddy Rep. Rashida Harbi Tlaib had LIED when they answered questions on the anti-semitic BDS Movement. The tweet you see in the main article photo was published by Omar by in 2012, but she has not changed her position since then. Ilhan Omar despised the Jews and Israel back in 2012, and in 2019 she is in power now to act on that still-simmering hatred.

Let them all be confounded and turned back that hate Zion.” Psalm 129:5 (KJV)

Also, we warned you that Liberals in Congress were working to change a 181-year old rule against wearing a headcovering on the floor of Congress, so that the two Sharia Law loving congresswomen could display their love for Allah. In spite of all these warnings, America, you went ahead and elected these two radical female Muslims to Congress. Now one of them wants to eradicate the Jews, and we are sure the other is not far behind.

Their blood will be on your hands, America, every drop of it. Maybe you can heed this warning in time.

REP. ILHAN OMAR GOES ON ANTI-SEMITIC TWITTER RAMPAGE; ADVOCACY GROUP DEMANDS APOLOGY

Source

__________

Posted in Conspiracies, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአሜሪካ ውድቀት | ሶማሌዎች ለኢትዮጵያ ጠላቶች የተዘጋጁ መቅሰፍት ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 1, 2019

እግዚአብሔር የሕዝቡን ጠላቶች በመለኮታዊ ቁጣው እንደሚያስጠነቅቃቸው ታሪክ ያስተምረናል።

ኡራኤል – ጊዮርጊስ – ተክለ ሐይማኖት – መርቆርዮስ ዮሴፍ

ዛሬ ተክለ ሐይማኖት ነው፤ ጻድቁ አባታችን ከኔ ጋር ናቸው፤ ሁኔታዎችን ይታዘባሉ! እንኳን አደረሰን!

የእስልምና መቅሰፍት፤ ሶማሌዎች ወደ አሜሪካ ተልከዋል፤ አንዲት የተሸፈነች ሙስሊም ለኢትዮጵያ ሲመርጡ ሁለት ሙስሊም ሴቶች ወደ አሜሪካው ምክር ቤት ሰርገው ገቡ፦

የአሜሪካዋ ሚነሶታ ግዛት ሶማሌዎች በብዛት የሰፍሩባት ግዛት በዛሬው

ዕልት ታይቶ የማይታወቅ የክረምት ቅዝቃዜ ወረዶባታል(-77 ሴንቲግሬድ) ። የሙቅ በረሃ የለመዱ ሶማሌዎች ወደ ቀዝቃዛው የሚነሶታ በረሃ ሄደው ሰፈሩ።

ከሁለት ወራት በፊት በሚነሶታ ግዛት ምርጫ የተመለመለችው ወጣት ሶማሊት በአሜሪካ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የምክር ቤት አባል ለመሆን ከበቁት ሁለቱ ሙስሊም ሴቶች መካከል አንዷ ናት። ይህች ሶማሊት “መሸፋፈን ክልክል” በሆነበት በአሜሪካ ምክር ቤት የመቶ አስራ ስድስት ዓመት ታሪክ የመጀመዋሪያ የተሸፋፈነች ሴት ለመሆን በቅታለች።

ይህች ኢርሃን ኦማር የተባለች ሴት በ12 ዓመት እድሜዋ ነበር ወደ አሜሪካ የመጣችው። አሜሪካም በተጭበረበር መልክ ከገባች በኋላ እንደገና በተጭበረበረ መልክ የስጋ ወንድሟን በማግባት እርሱም አሜሪካ እንዲገባ አድርጋለች።

ከአሜሪካ እና አሜሪካውያን ጋር የረጅም ጊዜ የግኑኝነት ታሪክ ያላቸው ኢትዮጵያውያን፤ አሜሪካ ተወልደው፣ አድገው፣ ተምረውና የአሜሪካውያኑን የአኗኗር ሥርዓት ሙሉ በሙሉ ተቀብለው የሚኖሩት፣ ለአሜሪካ ማሕበረሰብ በጎነት አስተዋጽዖ ማበርከት የሚችሉት ኢትዮጵያውያን፡ እንኳን የአሜሪካ ከፍተኛው ምክር ቤት አባል ለመሆን ቀርቶ የአንዲት ትንሽ ከተማ ከንቲባ ለመሆን እንኳን እድሉ የላቸውም። አልተፈቀደምና!

በአሜሪካና ወዳጆቿ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ እንዳላቸው በግልጽ የሚናገሩት ፍልስጤሟ እና ሶማሊያዋ መሀመዳውያን ግን፡ እድሜ ለ ወሸከቲያሙ የዲሞክራቶች ፓርቲ፡ አሁን ሚችገናን እና ሚነሶታን ወክለው ምክር ቤት ውስጥ ለመግባት በቅተዋል። ተፈቅዷልና!

ለመሆኑ ማን ይሆን እነዚህን አስቀያሚ ቅብጥብጥ ሴቶች የመረጣቸው?

መቼም ሌላ ምንም ምክኒያት ሊኖር አይችልም፤ የሙስሊሙ ቁጥር አንድ በመቶ (1%) እንኳን በማይሞላባት በዩ ኤስ አሜሪካ፡ ባራክ ሁሴን ኦባማ የመጀመሪያው ሙስሊም ፕሬዚደንት ለመሆን በቅቷል። አሁን ደግሞ እነዚህ ሁለት ሴቶች ከተባባሪዎቻቸው ሊበራል ዲሞክራቶች ጋር በማበር ስልጣን ላይ መውጣታቸው አሜሪካ በተለይ በ ኢትዮጵያ ላይ ለምትከተለው የጥፋት ዘመቻ በራሷ ላይ የምታመጣው መዘዝ ነው። ኦባማ በኢትዮጵያ ለመስጊዶችና መድረሳዎች ማሰሪያ ገንዘብ ይሰጥ፣ የእስልምና ታሪካዊ ቦታዎችን እናድስ በሚል መርሆ ከ ቁልቢ ገብርኤል እስከ ትግራይ ገዳማት ድረስ ዘልቆ እንደገባ(ነጃሽ መስጊድ) የምናስታውሰው ነው።

አሁን እንደምናየው፡ መሀመዳውያን ወኪሎቻቸው ቀስበቀስ ቁልፍ ቁልፍ የሆነ ቦታ እንዲይዙና የኢትዮጵያን የገንዘብ እንቅስቃሴ እንዲቆጣጠሩ ከመደርጉም አልፎ የተሸፋፈኑ ሙስሊም ሴቶች ምክርቤት ውስጥ እንዲገቡ እና ሚንስትሮች እንዲሆኑ ተደርጓል።

ልብ እንበል፦ የሙስሊሞች ብቻ በሆኑት አረብ አገራት አንዲት ሴት እንኳን ሚንስትር ልትሆን መኪና እንኳን ማሽከርከር አይፈቀድላትም። በሙስሊሞች ገነት በሳውዲ አረቢያ ሙስሊም ሴት “ደደብ” ነች “አጥፊ” ነች ነው የምትባለው፤ (ቁርአኑም ይህን ነው የሚለው) ስለዚህ “ሴቶች ሥልጣን ላይ ከወጡ አገራችንን፣ ማሕበረሰባችንን ያበላሻሉ” ብለው ስለሚፈሩ ፊት አይሰጧቸውም።

እንደ ኢትዮጵያ “ኩፋር” በሚሏቸው አገራት ግን ሙስሊም ሴቶች “መብት” ተሰጥቷቸው ለስልጣን ሲበቁ በጣም ይደሰታሉ፤ አገሮቻችንን ለማድከምና ለማቆርቆዝ ትልቅ አስተዋጽዖ ያበረክታሉና።

ባለፈው ዓመት ላይ፡ ልክ በዚህ ጊዜ፡ አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ፈረንሳይና ጀርመን በኢትዮጵያ የመፈንቅለ መንግስቱን ገና ከማካሄዳቸው በፊት፤ በዶ/ር አብይ አህመድ የተወሰዱት እርምጃዎች ሁሉ አንድ በአንድ በቅደም ተከተል ተነድፈው ነበር።

ለምሳሌ፦

  • + ሴቶችን ስልጣን ላይ ማውጣት፣
  • + ለተሸፋፈኑ ሙስሊም ሴቶች ቁልፍ ቦታ መስጠት፣
  • + ወንጀሎችን ከእሥር ቤት መልቀቅ፣
  • + ኢትዮጵያን ለምዕራባውያንና አረብ ድርጅቶች መክፈት፣
  • + ኢትዮጵያውያን እርስበርስ እንዲጋጯ በውስጥም በውጭም እንዲሰደዱ ብሎም የውጭ ስደተኞችና ፀረኢትዮጵያ የሆኑ ገለሰቦች ወደ ኢትዮጵያ እንዲጎርፉ ማድረግ፣
  • + ኦሮሞዎችን ከፍ ማድረግ፣ ትግሬዎችን መኮነን፣
  • + ተዋሕዶን መተናኮል

ወዘተ.

ነገሮችን አሁን አይደብቁም፣ ህቅም አይደበቀም፤ እንደ ምሳሌ፦

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ ጥቁር አሜሪካዊ ከሃዲ ዲፕሎማት ጆኒ ካርሰን በቪኦኤ በኩሉ በግልጽ ያስተላለፈውን መልዕክት ማዳመጥ ብቻ በቂ ነው። የውጭ ግዳይ ሚንስትር ሬክስ ቴለርሰን ወደ አዲስ አበባ ከመላካቸው በፊት፡ ይህ ጥቁር አሜሪካዊ ቢዲዮው ላይ የሚሰማውን እንዲናገር አዘጋጁት፦

ኢትዮጵያ በአናሳ ብሔር (በትግሬ)መመራት የለባትም ጊዜው አክትሟል፡ አሁን ኦሮሞዎችን መርጠናል…”

ነፍሱን ለዲያብሎስ የሸጠው ዲፕሎማት ጆኒ ካርሰን፡ ጥቁር አሜሪካውያን ወገኖቹ ልክ እንደ ውሻ (ውሻ እንኳን አይገደለም) በየመንገዱ በሚታደኑበት በዚህ ዘመን በማያገባው ጉዳይ ይህን ያህል ዲፕሎማሲያዊ ባልሆነ መልክ መቀባጠሩ፤ ከአዛዦቹ ትዕዛዝ መቀበሉን ይጠቁመናል።

የአሜሪካን የፖለቲካ፣ ኤኮኖሚና ሜዲያ ገጽታ የሚቆጣጠሩት ከአጠቃላይ ነዋሪ ህዝቡ(2.1%)ብቻ የሚሆኑት አይሁዶች ናቸው፡ ግን ስለነሱ በተመሳሳይ መልክ ደፍሮ ትንፍሽ አይልም፤ ጧ! ስለሚያደርጉት። ግብዝ!

ለማንኛውም፡ ሉስፈራውያኑ ከሃምሳ አመታት በፊት ያዘጋጁትን የመንግስት ግልበጣ ፕላን በሥራ ላይ እያዋሉት ነው። ተመሳሳይ ነገር በየአገሩ አይተናል፤ ልክ አሁን በቬኔዝዌላ እንደምናየው፤ አቶ ደሳለኛ ኃ/ማርያም ከስልጣን አልወርድም ቢሉ ኖሮ ልክ አሁን በቬንዝዌላው አምባገነን ፕሬዚደንት ማዱሮ ላይ የሚታየውን ዓይነት ውጥረት እናይ ነበር።

በሚቀጥለው ደግሞ “አማራ” በሚል ስም ያደራጇቸውን ፓርቲዎች ከሌላ 25 ዓመት በኋላ ስልጣን ላይ ለማውጣት አቅደዋል፤ እንግዲህ “አናሳ ብሔር ኦሮሞዎች” በድለዋል ከስልጣን መወገድ አለባቸው እያሉ።

ኢትዮጵያ ውስጥ፡ ኢትዮጵያውያን ነን ከሚሉት በቀር ሁሉም አናሳ ብሔሮች ወይም ልዩ ቋንቋ ተናጋሪዎች ናቸው። የተደራጀ እና በጣም የሚጮህ ቡድን የም ዕራባውያኑን እና የአረቦቹን ድጋፍ ያገኛል፤ ስለዚህ ጉራጌው፣ ወላይታው፣ ራያው፣ አኝዋኩ ወዘተ “እኔም ስልጣን እፈልጋለሁ” በማለት፡ በሚቀጥሉት መቶ አመታት ውስጥ ያዘጋጇቸዋል፤ በዚህም ለከፋፍሎ ግዛ ሥርዓትና ለሕዝብ ቅነሳ ዘመቻዎቻቸው ጥሩ አስተዋጽዖ ያበረክቱላቸዋል።

እስኪ ሁላችንም እንጠይቅ፡ መላው ኢትዮጵያ የአማርኛን ቋንቋ ለመናገር በበቃበት በሃያኛው ክፍለ ዘመን “የአማራ ፓርቲ” የሚባል ፓርቲ መመስረት ለምን አስፈለገ? ለምንድንስ ነው ከም ዕራባውያኑ ርዕዮተ ዓለም ነፃ የሆነ “ኢትዮጵያዊ” ወይም “ተዋሕዷዊ”(መደመር) ፓርቲ ሲቋቋም የማናየው?

መልሱ፦ እያንዳንዱ ፓርቲ የኢትዮጵያዊነት ተጽዕኖ አድሮበት የሚቋቋም አይደለም። እያንዳንዱ በቋንቋ እና ብሔር ስም የሚጠራ ፓርቲ ወይም ቡድን ፀረኢትዮጵያ የሆነ ከሃዲ ወገን ስለሆነ ነው።

ላለፉት አምስት መቶ አመታት ብቻ በኢትዮጵያ ላይ የተካሄደውን ተጽዕኖ ፈጣሪ የሰርጎ ገብነት ዘመቻ ብንመለከት፦

ከአምስት መቶ አመታት በፊት ቱርኮች እና አረቦች በግራኝ አህመድ በኩል የመሀመዳውያንን ፓርቲ አቋቁመው ኢትዮጵያን አደቀቋት፣

ከሁለት መቶ አመታት በፊት ጀርመኖች እና ስካንዲኔቪያን ሉተራኖች “ኦሮሞ” የሚል መጠሪያ ለደቡብ ኢትዮጵያውያን በመስጠት አሁን የተረፉትን የኦሮሞ ቡድኖችና ፓርቲዎች የብሔር እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ገፋፏቸው፣

ከመቶ አመታት በፊት በአረቦች የተደገፉ እስላማዊ ፓርቲዎች (ጀብሃ + ሻዕቢያ) በጣልያኖች “ኤርትራ” ተብላ የተሰየመችውን የሰሜን ኢትዮጵያ ግዛት ከእናት አገሯ ለመገንጠል የነጻ አውጪ እንቅስቃሴዎችን አካሂደው እስከ መገንጠል አደረሷት፣

ከሰላሳ አመታት በፊት በእንግሊዝ የተመራው ኃይል “ትግሬዎችን” የበላይ በማድረግ ኢትዮጵያን ለመበታተን የሚረዳውን በቋንቋ የተከፋፈለ የክልል ሥርዓት በሥራ ላይ አዋሉ። ሰብሰብ ለማድረግ፦

  • + ቱርኮችና አረቦች “ምስራቃዊውን“ኢትዮጵያ፣ “ኤርትራን” እና “ሶማሊያን” በእስልምና ርዕዮተ ዓለም ያዟቸው
  • + የጀርመን ነገዶች “ኦሮሞውን” በብሔር ርዕዮተ ዓለም ያዙት

  • + እንግሊዞች “ትግሬውን” በነጻነት እና መብት ርዕዮተ ዓለም ያዙት

  • + አሜሪካ “አማራውን” በሊበራል ዲሞክራሲ ርዕዮተ ዓለም ያዙት

ታዲያ በእነዚህ አገሮችና ተባባሪዎቻቸው ላይ አሁን መቅሰፍት ወይም ቸነፈር ቢመጣ ይገርመናልን? በጭራሽ! የፍትሕ ጩኸት ጽዋ በእግዚአብሔር ፊት ሞልቶ ፈሷል፤ ሁሉን ነገር አንድ በአንድ በቪዲዮው የሚቀዳው የአብርሃም፣ ይስሃቅና፣ ያዕቆብ አምላክ አሁን ለውርደት እያበቃቸው ነው፤ የምናየውም ነው። ለኢትዮጵያና እስራኤል አምላክ እስካልተንበረከኩ ድረስ ውርደቱና ቅጣቱ ይቀጥላል፤ ንገሯቸው! ! ተው! በሏቸው።

የሉሲፈራውያኑ ተባባሪዎች እራሳችሁን ቶሎ አጋልጡ! እጃችሁን ከኢትዮጵያ ላይ አንሱ!

Somalia is Declard The Most Corrupt Country in The World

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: