Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Allah’

New Jersey: Saudi Muslim Steals School Bus, His Journal Says ‘Blood, Blood, Destruction, Destruction. Allah.’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 2, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 ኒው ጀርሲ፤ የሳውዲው ሙስሊም የሰረቀ የትምህርት ቤት አውቶቡስ ከሰረቀ በኋላ አውቶብሱን ከአንድ መኖሪያ ቤት ጋር አላተመው። ባድር አልዛህራኒ የተባለው የሳውዲ አረቢያ ዜጋ ማንነት ሲመረመር ሲጸፈው የነበረው ጆርናል ‘ደም፣ ደም፣ ውድመት፣ ውድመት። አላህ አላህይላል።

👉 እስኪ አስቡት ይህ የእናንተ ቤት ቢሆን እና መላው ቤተሰባችሁ በውስጡ ቢገኝ ፥ እግዚዖ ነው! በርግጥም አላህ ሰይጣን ነው!

😈 Bader Alzahrani is charged for transporting a stolen New Jersey school bus across state lines.

On Jan. 15, 2023, a break-in was reported in an unoccupied residential home in Livingston, New Jersey. During a search of a backpack in that home, law enforcement saw a Saudi Arabian passport with the name Bader Alzahrani, along with other items that appeared to belong to Alzahrani. On Jan. 17, 2023, the Livingston Board of Education reported that a school bus was stolen from a parking lot across the street from the unoccupied residential home where the break-in was reported. Law enforcement officers located Alzahrani in Stroudsburg, Pennsylvania, and was later found to be in possession of the keys to the stolen school bus.

As noted in the article below, subsequent investigation found Alzahrani was keeping a journal with entries including:

“Allah, I am ready for your orders. I want to live the rest of my life to serve you and the religion.” “Blood, blood, destruction, destruction. Allah.” and “Jews control everything.”

NJ.com reports that:

Livingston police said after his arrest that Alzahrani acted alone and that there was no threat to the public.

“Court documents: Man accused of stealing school bus had antisemitic journal,” News 12 New Jersey, January 30, 2023:

A man accused of stealing a school bus in Livingston on Jan. 17 faced a federal judge on Monday.

Bader Alzahrani was arrested in Pennsylvania. The 22-year-old man was charged with receipt of a stolen vehicle and transportation of a stolen vehicle.

Court documents states that a bag with journals of antisemitic messages was found in a house across from the parking lot where the bus was stolen from at the Livingston Senior and Community Center on Hill Side Avenue. The documents also states that a Saudi Arabian passport with Alzahrani’s name was also found.

Authorities say that the journals had entries in English and Arabic. They contained such phrases as “Allah I am ready for your orders. I want to live the rest of my life to serve you and the religion.” “Blood, blood, destruction, destruction. Allah.” and “Jews control everything.”

Alzahrani is in the United States on a student visa. Officials say that he went missing in October from the university he was attending. Officials would not name that university….

“I have a daughter and that’s just it freaks you, that something could happen,” says Miles Finney. “He could’ve tried to pick up kids, that’s crazy that they let that happen.”…

👉 Imagine this was your house and your whole family was inside of it – oh my Lord!

😈 Indeed, Allah is Satan: Image of Satan on The Islamic Golden Dome –QR Code – COVID-19 – 5G – Demons

🐷 አላህ ሰይጣን መሆኑን ይህ አንድ ግሩም ማስረጃ ነው፤ የሰይጣን ምስል በዝነኛው የእየሩሳሌም መስጊድ ፥ QR ኮድ ፥ ኮቪድ-19 5ጂ ፥ አጋንንት

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ድንቅ ነው | ሙስሊሙ ምሁር ቁርአንን ወደ ቆሻሻ ቅርጫት ወረወሩት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 9, 2020

 

ይህን በማየታቸው የታደሉትና ለሙስሊም ተማሪዎቻቸውም ትዝብታቸውን ለማካፈል የደፈሩት ኢራቃዊው ሽህ አህመድ አባንጂ፤ “ከእስልምና ገና አልወጣሁም፤ ነገር ግን ቁርአንን አልቀበለውም ትርኪምርኪ ነው” በማለት ተናግረዋል።

ካደረጓቸው አስደናቂ ምልከታዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፦

ቁርአን ከአላህ የተገኘ መጽሐፍ ነው ስንል ይህ ለአላህ ትልቅ ስድብ ነው። ቅዱሱን አምላክ ከእንደዚህ ዓይነት ደደብ ነገር ጋር ማያያዝ የለብንም፤ ለአምላክ ትልቅ ስድብ ነው።

ቁርአን የአምላክ ሳይሆን የሰው ልጅ ቃል ነው። አምላክ እንዲህ ያለ ዝብርቅርቅ ነገር አይናገርም፤

ቁርአን በቋንቋውም ሆነ በሳይንሱ ዝብርቅርቅ ነው።

አሁን እናንተ እኔን“አላህን ተሳድቧል” ብላችሁ ትወቅሱኝ ይሆናል፤ ነገር ግን ማወቅ ያለባችሁ አላህን የምትሰድቡት “ቁርአን ከአላህ ነው” የምትሉቱ ሁሉ ናቸሁ።

ጂብሪል” የተሰኘው መልአክ መሆኑን መሀመድ ያመጣው ምንም ማስረጃ የለውም። መሀመድ ከጂብሪል ጋር ተገናኝቶ አያውቅም ከአምላክ መምጣቱን ጠይቆ አላረጋገጠም ስለዚህ እንዴት ሊታመን ይችላል?

የቁርአን ቋንቋ (አረብኛ) ዝብርቅርቁ የወጣ ቋንቋ ነው፤ አምላክ እንዲህ ባለ ዝብርቅርቅ ቋንቋ በጭራሽ አያናግረንም።

ደሞ እኮ ሙስሊሞች በድንቅ አረብኛ ነው የተጻፈው ይላሉ፤ ውሸት ነው፤ የቁርአን አረብኛ ድሃ እና ደካማ ነው።

አልራህማን” የተሰኘውን የቁርአን ምዕራፍ ስናነብ አረብኛው በጣም ደካማና አስቂኝ ሆኖ እናገኘዋለን፤

አላህ ቁርአንን ከፈጠረ በኋላ የሰውን ልጅ ፈጥሯል” ይለናል። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? እስኪ አስቡት፤ የሰው ልጅ ገና ሳይፈጠር ለማን ሊሰብክ ነው አላህ ቁርአንን አስቀድሞ የፈጠረው? ይህ እኮ ድድብና ነው!

ቅደም ተከተሉ መሆን የነበረበት ሰውን ከፈጠረ በኋላ ቁርአንን ፈጠረ፤ ግን በተገላቢጦሽ ቁርአንን አስቀድሞ

ፈጠር፤ ታዲያ ይህ ደደብ የሆነ አረብኛ ቋንቋ አይደለምን?

ትንሹም ትልቁም ዛፍ ለአላህ ይሰግዳሉ?” ይህ ምን ማለት ነው? ዓለማቱን ሁሉ ለፈጠረ አምላክ የዛፎቹ ስግደት ያስፈልገዋልን? ለምን ዛፎች ብቻ? ዛፎች ምን የተለየ ነገር ቢኖራቸው ነው?

በእውነት ቁርአን የቅዠታሞች ተረት ተረት ነው። ቁርአን “እርሱ” ይልና “እርሱ” ማን እንደሆነ ግን አይገልጽም/ አያሳውቅም።

በቁርአን የአረብኛው ቋንቋ ሰዋሰው በጣም ደካማ ነው፤ ሁሉም ነገር የስንፍና ፈጠራ ነው። ቁርአን “ምስራቆች” ይላል፤ ስንት ምስራቆች ነው ያሉት? አምስት? አስር? ምስራቅ አንድ ብቻ አይደለምን? ለምንድን ነው በብዙ ቁጥር የሚጠራው? ቁርአን በሰው ልጅ ታሪክ ከመቼውም ጊዜ በከፋ ደደብ የሆነ መጽሐፍ ነው። ለዚህም እኮ ነው፤ “ቁርአን ከአላህ የተገኘ መጽሐፍ ነው” ካልን ይህ ለአላህ በጣም ትልቅ ስድብ የሚሆነው። አላህ እንዲህ ባለ ዝብርቅርቅና ቆሻሻ ቋንቋ አያናግረንም። በቁርአን ያለው ሳይንስማ በጣም ቀልድና አሳዛኝ ነው።

አላህ የምድርና ሰማይ ብርሃን ነው” ይልና ማብራሪያ ለመስጠት ሲሞክር ግን ሁሉም ነገር ዝብርቅርቁ ይወጣል፤ ስለዚህ ምን ለማለት እንደፈለገ ማንም ሊገባው አይችልም። በእውነት የቁርአን ቋንቋ በጣም አሰቃቂ ነው።

ሸሁ በመጨረሻ፤ “ታዲያ ምንድን ነው ይሄ?” ብለው በሚጠይቁበት ወቅት፤ በአዳራሹ ውስጥ ያሉት ሙስሊሞች በመገረም ሲሳሳቁ ይሰሙ ነበር።

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: