Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Al-Azhar’

ዘመነ እሳት| ከፍተኛ ቃጠሎ በዝነኛው የግብጽ ቍ. ፩ መስጊድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 8, 2020

የአልአዝሃር መስጊድ እ..አ በ 970 .ም በወራሪዎቹ አረብ መሀመዳውያን ነበር የተመሠረተው። የፋቲሚድ ሺያ ካሊፋት ሥርወ መንግሥት ማዕከሉን በግብጽ ካደረገ በኋላ የካይሮ ከተማን ቆረቆረ፣ ከዚያም በመላው ሰሜን አፍሪቃ እና ሲሲሊ ጣልያን ክርስቲያን ሕዝቦችን ማደን ጀመረ፤ ኢየሩሳሌምንም ተቆጣጠረ፤ ከዚህም የተነሳ ክርስቲያን ሕዝቦች ኢየሩሳሌምን እና አገሮቻቸውን ከመሀምዳውያኑ ወራሪዎች ነፃ ለማውጣት የመስቀል ጦርነቶችን ቀሰቀሱ። ታሪክ እራሱን ይደግማል፤ ዛሬም የምናየው ይህን ነው፤ ስለዚህ የመስቀል ጦርነቶች ሊቀሰቀሱ ግድ ነው፤ አሁን በአርሜኒያ እና ቱርክ/አዘርበጃን መካከል የተቀሰቀሰው ጦርነት ይህን ያመላክታል።

አብዛኞቹ በግብጽ እና ቱርክ የሚገኙ መስጊዶች ኮኒስታንቲኖፕል/ኢስታንቡል ከሚገኘው ቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ህንፃ ንድፍ ነው የተገነቡት። ሉሲፈር ሰይጣን ሁልጊዜ መኮረጅ/መቅዳት/መገልበጥ ይወዳልና።

_________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: