Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Afar’

በፋሺስዝም እናት ጣልያን እና በልጇ ኦሮሞ በአንድ ሳምንት ተመሳሳይ ጎርፍ | ወረርሽኙ ይከተላል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 20, 2023

💭 ከራሳችን ቀጥሎ ለአገራችን መመሰቃቀልና መቀመቅ ውስጥ መግባት ተጠያቂ ከሆኑ ሃገራት መካከል አንዷን ጣሊያንን ሰማይ እያጠቃት ነው!

  • IMOLA /MLOAI/LOMIA – MELONI – MUSOLINI – ALI
  • ኢሞላ / ሜሎአይ/ሎሚያ – ሜሎኒ – ሙሶሊኒ – አሊ

ከ፹፰/ 88 ዓመታት በፊት ፋሺስት ጣልያን ወደ ኢትዮጵያ ከዘመተች አንድ ዓመት ሞላት። በዓመቱ፡ የጣልያን ፋሺዝም አባት ቤኒቶ ሙሶሊኒ እ.አ.አ በጥቅምት ወር 1936 ዓ.ም ላይ ካሰለጠናቸው የኢርትራ + ጋላ-ኦሮሞ + ኦሮማራ ቅጥረኛ ወታደሮች ጋር አብሮ ኢትዮጵያን ማንበርከኩን ይህ ሁሉ ሰው በተሰበሰበት ያበሠረበትና’ታሪካዊ’ የተባለለትን ንግግር ያሰማው ከዚህችው ከኢሞላ ከተማ ነበር

🔥 Biblical Floods in Oromo and Somali Regions of Ethiopia Leave at Least 45 People Dead

💭 የዋቄዮአላህ እርኩስ መንፈስ ባደረባቸው ኦሮሞ፣ አፋር፣ ደቡብ እና ሶማሌ በተሰኙት ሕገወጥ ክልሎች በደረሰው የመጽሐፍ ቅዱሳዊ የውሃ መጥለቅለቅ/ ጎርፍ አደጋ በትንሹ የ፵፭/45 ሰዎች ህይወት አለፈ፣ ሰላሳ አምስት ሺህ የሚሆኑ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፪]❖❖❖

  • ፩ ታላቅ ምልክትም በሰማይ ታየ ፀሐይን ተጐናጽፋ ጨረቃ ከእግሮችዋ በታች ያላት በራስዋም ላይ የአሥራ ሁለት ከዋክብት አክሊል የሆነላት አንዲት ሴት ነበረች።
  • ፪ እርስዋም ፀንሳ ነበር፥ ምጥም ተይዛ ልትወልድ ተጭንቃ ጮኸች።
  • ፫ ሌላም ምልክት በሰማይ ታየ፤ እነሆም ታላቅ ቀይ ዘንዶ፤ ሰባት ራሶችና አሥር ቀንዶችም ነበሩት በራሶቹም ላይ ሰባት ዘውዶች ነበሩ፥
  • ፬ ጅራቱም የሰማይን ከዋክብት ሲሶ እየሳበ ወደ ምድር ጣላቸው። ዘንዶውም ሴቲቱ በወለደች ጊዜ ሕፃንዋን እንዲበላ ልትወልድ ባላት ሴት ፊት ቆመ።
  • ፭ አሕዛብንም ሁሉ በብረት በትር ይገዛቸው ዘንድ ያለውን ልጅ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ልጅዋም ወደ እግዚአብሔርና ወደ ዙፋኑ ተነጠቀ።
  • ፮ ሴቲቱም ሺህ ከሁለት መቶ ስድሳ ቀን በዚያ እንዲመግቡአት በእግዚአብሔር ተዘጋጅቶላት ወደ ነበረው ስፍራ ወደ በረሀ ሸሸች።
  • ፯-፰ በሰማይም ሰልፍ ሆነ፤ ሚካኤልና መላእክቱ ዘንዶውን ተዋጉ። ዘንዶውም ከመላእክቱ ጋር ተዋጋ፥ አልቻላቸውምም፥ ከዚያም ወዲያ በሰማይ ስፍራ አልተገኘላቸውም።
  • ፱ ዓለሙንም ሁሉ የሚያስተው፥ ዲያብሎስና ሰይጣን የሚባለው ታላቁ ዘንዶ እርሱም የቀደመው እባብ ተጣለ፤ ወደ ምድር ተጣለ መላእክቱም ከእርሱ ጋር ተጣሉ።

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Biblical Floods in Oromo and Somali Regions of Ethiopia Leave at Least 45 People Dead

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 16, 2023

💭 የዋቄዮ-አላህ እርኩስ መንፈስ ባደረባቸው ኦሮሞ፣ አፋር፣ ደቡብ እና ሶማሌ በተሰኙት ሕገ-ወጥ ክልሎች በደረሰው የመጽሐፍ ቅዱሳዊ የውሃ መጥለቅለቅ/ ጎርፍ አደጋ በትንሹ የ፵፭/45 ሰዎች ህይወት አለፈ፣ ሰላሳ አምስት ሺህ የሚሆኑ ነዋሪዎች ተፈናቅለዋል

💭 Floods that caused widespread destruction have also displaced 35,000 households

Floods have caused widespread destruction and displacement in the regions of Somali, Oromia, Southern Nations Nationalities and Peoples, South West Ethiopia Peoples, and Afar, according to the UN Office for the Coordination of Humanitarian Affairs (OCHA).

Over 23,000 livestock perished, and more than 99,000 hectares of farmland were destroyed in the Somali Region alone,” the OCHA said in a statement on Monday.

The UN agency said the humanitarian partners and the government of Ethiopia are providing lifesaving assistance to affected communities, but “assistance remains inadequate relative to the scale of needs.”

An emergency relief fund of $40 million will be allocated to address the needs of people affected by flood and drought, according to the statement.

The flooding has deepened the vulnerability of populations whose resilience is already highly affected by the impact of a prolonged drought since 2020 as the areas most affected by flooding and drought overlap,” OCHA said.

The floods have also exacerbated health risks, including cholera, which continues to be reported in five regions of the Horn of Africa nation.

The outbreak that began last August have killed 94 people, with 6,157 cases reported so far.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Strong mag. 5.5 Earthquake in Tigray, Ethiopia | ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ በአዲግራት / ኤርትራ ዙሪያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 26, 2022

✞ ጦርነቱ መንፈሳዊ ነው፤ ታቦተ ጽዮንም ውጊያ ላይ ነው፤ ይህም ከአክሱም ጽዮን ጋር የተያያዘ ነው ፥ የታኅሳስ ገብርኤል እየመጣ ነው ✞

👹 ወዮላቸው ለተሳቢዎቹ ዘንዶዎች፤ ለእነ ኢሳያስ አፈወርቂ፣ ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል፣ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ጭፍሮቻቸው! ስጋዊ ሞታችሁን ትፈልጓታላችሁ፤ ግን አታገኟትም፤ ገና በቁማችሁ ሲዖልን ትተዋቀቋታላችሁ፤ ነፍሳቸውን ይማርላቸውና፤ እነ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ምን ያህል እድለኞች መሆናቸውን ዛሬ እየተገነዘብነው ነው።

ባጭር ጊዜ ውስጥ ከሚሊየን በላይ ክርስቲያን ጽዮናውያን ወገኖቻችንን የጨፈጨፈው የአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ እንሽላሊት ልዑካን ወደ ትግራይ (ዋይ! ዋይ! ዋይ! እህ ህ ህ!) እንዲጓዙ በተደረገበት ዕለት የመሬት መንቀጥቀጥ! ዋው!

ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላ እንኳን አሁንም ይህን ደካማና ሰነፍ ትውልድ እንዳሸኛችሁ ታታልሉት ይሆናል፤ እግዚአብሔር አምላክን ግን በጭራሽ ማታለል አትችሉም፤ ሁሉንም ነገር በቪዲዮ ቀርጾታል።

የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ዲቃላው አፄ ምንሊክ ታላቁን ንጉሠ ነገሠት አፄ ዮሐንስን ከአውሮፓውያን ጋር አብረው ካስወገዱበት ዘመን አንስቶ በኢትዮጵያ የነገሰው የዋቄዮአላህሉሲፈር እርኩስ መንፈስ ነው። ባለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ጋላኦሮሞዎችና አጋሮቻቸው እስከ ስልሳ ሚሊየን የሚሆኑ ክርስቲያን ጽዮናውያንን በጥይት፣ በረሃብና በበሽታ ለመጨረስ በቅተዋል። ይህን እናስታውስ።

ዛሬም ጋላኦሮሞዎችና ርዝራዦቻቸው እግዚአብሔር አምላክን በድጋሚ በጣም እያስቆጡ ነው። በሃገረ ኢትዮጵያ እንኳን መንገስ መገኘት እንኳን የማይገባቸው ዘመን ላይ ደርሰናል። የሞትና ባርነት መንፈስ ይዘው የመጡ አማሌቃውያን ናቸው። ይህን መገንዘብ የተሳነው ኢትዮጵያዊከእነርሱ ጋር ወደ ጥልቁ የኤርታ አሌ የገሃነም መግቢያ በር በኩል ወደ ጥልቁ ይወርዳል፤ ዋ! ! ! ብለናል።

በሌላ በኩል፤ ጥንታዊውን የአዳምን ዘር / የክርስቶስን ቤተሰቦች ከምድረ ገጽ ሙሉ በሙሉ ለማጥፋት የጋላ-ኦሮሞውን አገዛዝና አህዛብን በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መልክ በመርዳት ላይ ያለችው ባቢሎን አሜሪካ በከባድ የአርክቲክ በረዶ እየተመታች ነው፤ ያውም በፈረንጆቹ የገና ዕለት፤ በታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ብርድ፤ የክረምቱ ማዕበል ስፋት ከዚህ በፊት ታይቶ የማይታወቅ ነው ተብሏል። ይህ ቀላሉ ክስተት ነው፤ ገና ምን ታይቶ!

🔥 Strong mag. 5.5 earthquake – Āfar, 64 km east of Ādīgrat, Tigray, Ethiopia, on Monday, Dec 26, 2022 at 3:21 pm (GMT +3)

The German Research Centre for Geosciences (GFZ) reported a magnitude 5.1 quake in Ethiopia near Ādīgrat, Tigray, only 12 minutes ago. The earthquake hit early afternoon on Monday, December 26th, 2022, at 3:21 pm local time at a shallow depth of 10 km. The exact magnitude, epicenter, and depth of the quake might be revised within the next few hours or minutes as seismologists review data and refine their calculations, or as other agencies issue their report.

Our monitoring service identified a second report from the citizen-seismograph network of RaspberryShake which listed the quake at magnitude 5.1 as well. A third agency, the European-Mediterranean Seismological Centre (EMSC), reported the same quake at magnitude 5.3.

Based on the preliminary seismic data, the quake should not have caused any significant damage, but was probably felt by many people as light vibration in the area of the epicenter.

Weak shaking might have been felt in Ādīgrat (pop. 65,000) located 62 km from the epicenter, Adi Keyh (pop. 13,100) 73 km away, and Mek’ele (pop. 215,500) 127 km away.

VolcanoDiscovery will automatically update magnitude and depth if these change and follow up if other significant news about the quake become available. If you’re in the area, please send us your experience through our reporting mechanism, either online or via our mobile app. This will help us provide more first-hand updates to anyone around the globe who wants to know more about this quake.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia: a National Crisis Which The Country’s Leaders Seem Unable to Solve

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 20, 2021

💭 A regional conflict is now becoming a national crisis which the country’s leaders seem unable to solve, and the lives of millions of Ethiopians are at stake.

➡ „Crow (Oromo) Making Two Cats (Northerners: Tigrayan & Ahmara & Afar) Fight„

_________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: