Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Adolf Hitler’

Netanyahu Says Hitler Didn’t Want to Kill The Jews – But a Muslim Convinced Him to Do it

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 17, 2023

💭 “ሂትለር አይሁዶችን ለማባረር እንጅ ለመግደል አልፈለገም ነበር ፥ ግን ፍልስጤማዊው ሙስሊም፤ ሙፍቲ አል–ሁሴይኒ ነበር አይሁዶችን እንዲጨፈጭፍ የአሳመነው” ይላሉ የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቢንያም ናታንያሁ።

💭 When we hear Muslims claim that the State of Israel posed threats to the Al-Aqsa Mosque in Jerusalem, our attention should be turned again to Haj Amin al-Husseini, the former Grand Mufti of Jerusalem, a collaborator with Nazi Germany and the leader of Arab Palestinian nationalism before and immediately after World War II. Some historians and, briefly, Israels Prime Minister Netanyahu also attributed to Husseini a significant decision-making role in the Holocaust in Europe.

👉 ከዚህ በፊት የቀረበ ጽሑፍ፤

# ትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል | የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ጠ / ሚ አሕመድ ጥቁር አዶልፍ ሂትለር?

#TigrayGenocide | The Nobel Peace Laureate PM A. Ahmed = The Black Adolf Hitler?

& መ ☆

👉 የሂትለር መጽሐፍ “ማይን ካምፍ / ትግሌ” = የአብይ አህመድ መጽሐፍ መደመር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 20, 2021

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tulsi Gabbard Compares Uncle Joe to Adolf Hitler | ተልሲ ጋባርድ ጆ ባይደንን ከአዶልፍ ሂትለር ጋር አወዳደረችው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 19, 2022

💭 ‘ጆ ባይደን እና ሂትለር አንድ ዓይነት አስተሳሰብ እንደሚጋሩ በጣም እርግጠኛ ነኝ …’፡ ተልሲ ጋባርድ

💭 ‘Pretty sure Joe Biden and Hitler share a mindset…’: Tulsi Gabbard

💭 Tulsi Gabbard: Tulsi Gabbard made these remarks during her first weekend on the campaign trail for the November 8 midterm elections.

Former Congresswoman and the first Hindu American to run for the White House in 2020, Tulsi Gabbard, has compared US President Joe Biden to Adolf Hitler, days after announcing her exit from the governing Democratic Party.

Gabbard, 41, who retired from the House of Representatives last year, made these remarks during her first weekend on the campaign trail for the November 8 midterm elections.

Speaking at a Bolduc town hall event in a town outside of Manchester on Sunday, the former Hawaii Congresswoman said that she was “pretty sure” both Biden and Hitler share a “mindset” of good intentions to justify authoritarian behaviour, according to The Daily Beast newspaper.

“I’m pretty sure they all believe they’re doing what’s best,” Gabbard said, while comparing Biden to Hitler, the Nazi leader.

“Even Hitler thought he was doing what was best for Germany, right? For the German race. In his own mind, he found a way to justify the means to meet his end. So when we have people with that mindset, well, you know we’ve got to do whatever it takes because, as President Biden said in that speech in Philadelphia, that those who supported (Donald) Trump, those who didn’t vote for him are extremists and a threat to our democracy,” the newspaper quoted her as saying.

In September, during his speech at Philadelphia’s Independence Hall, Biden said that when people voted for Trump, “they weren’t voting for attacking the Capitol. They weren’t voting for overruling the election. They were voting for a philosophy he put forward.”

Last week, Gabbard announced that she is leaving the Democratic Party, denouncing it as an “elitist cabal of war-mongers.”

Read more: Russian commander says situation ‘tense’ for his forces in Ukraine: Key updates

Gabbard was the first-ever Hindu to be elected to the US House of Representatives in 2013 from Hawaii, and she was subsequently elected for four consecutive terms.

A fierce critic of President Biden, Gabbard has lambasted him for ‘pouring fuel on the flames’ of the division in the country.

She has also blamed Russia’s military invasion on Ukraine on Biden’s failed foreign policy.

Gabbard, who deployed to Iraq between 2004 and 2005 for the Hawaii Army National Guard, has long been critical of US intervention overseas.

She is now set to campaign for Kari Lake, who is running for Arizona governor.

Lake, a former journalist, is running against Democrat Katie Hobbs, who is Arizona’s secretary of state.

💭 Tulsi Gabbard Who Often Flags The Persecution & Genocide of Christians Leaves The Democratic Party

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia: Protestant Jihad on Orthodox Christians: US Senators Shake Hands with The Black Hitler Abiy Ahmed Ali

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2022

👹 U.S. Senator Jim Inhofe, who is retiring at the end of the year, was in Ethiopia this past weekend. For the 2nd time since the fascist Oromo-Islamo-Protestant regime began the genocidal war two years ago against Orthodox Christians of Tigray, Ethiopia. Of course, the Senator gave 👹 evil Abiy Ahmed Ali another green light to massacre children and women of Tigray. Today, the fascist Oromo’s air force conducted a horrific drone attack in Adi Daero town of Tigray. The air strike on Tigray camp for displaced people killed dozens of children and elderly. This is the second time in a month.

💭 Kosovo all over again. That’s why America is babysitting and allowing the fascist Oromo regime of Ethiopia (which is the enemy of historical Ethiopia, Orthodox Christianity and the Ge’ez Language) to survive – and attack civilian targets:

The aim of this genocidal war is to destroy Ethiopia + Orthodox Christianity + The Ge’ez language.

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

ከጥቂት ሰዓታት በፊት ባየሁት ሕልም፤ የፋሺስቱ ግራኝ አብዮት አህመድ ሰአራዊት በሁለት ረጃጅም ፈረንጆች እየተመራ ወደ ሆነ የትግራይ ከተማ ያመራል። እኔም በከተማው ተገኝቼ ምን እየተደረገ እንደሆነ አያለሁ፤ እነሱ አያዩኝም እኔ ግን ሁሉንም ነገር አያለሁ። ፈረንጆቹ መሳሪያ አልያዙም ግን እየተዘዋወሩ ትዕዛዝ ነገር ይሰጣሉ፤ ከዚያም የግራኝ ቅጥረኞች ተኩስ ይከፍቱና ጽዮናውያንን ይጨፈጭፏቸዋል። አሁን እንደሰማሁት አዲ ዳእሮ በድጋሚ ጨፈጨፏት፤ አሜሪካውያኑም የዩጎዝላቪያ ዓይነት ሁኔታ ይፈጠር ዘንድና “ኢትዮጵያ” የሚለው ስም ከምድረ ገጽ እንዲጠፋ ለአረመኔው ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ እና በቃኛው ጣቢያ በሲ.አይ.ኤ ተዘጋጅቶ ለዚህ ዘመን ስልጣን ላይ እንዲወጡ ለተደረጉት ለኢሳያስ አፈወርቂና ደብረ ጽዮን ንጹሐንን ይጨፈጭፉ ዘንድ ፈቃዱን ሰጥተዋቸዋል። የጂም ኢንሆፍም ሆነ የማይክ ሃመር ወደ አዲስ አበባ መመላለስ ይህን ነው የሚጠቁመን። “እኛ ነን አለቆቻችሁ እና የኢትዮጵያ እጣ ፈንታ ወሳኞች! ደግሞ እኮ “ቅኝ ያልተገዛን! ትላላችሁ…”” እያሉን ነው።

ከእንቅልፌ እንደነቃሁና ኖትቡኬንም እንደከፈትኩ ሁለት የአሜሪካ ሴነተሮች ወደ አዲስ አበባ አምርተው ከአረመኔ ጨፍጫፊው ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር መገናኘታቸውን አነበብኩ። ጴንጤው ወስላታ ሴነተር ጂም ኢንሆፍ (የፕሮቴስታንቶች አባት የማርቲን ሉተር ዝርያ አለበት)በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ከጀመረ በኋላ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው ከግራኝ ጋር በአካል ሲገናኝ። እንግዲህ እነዚህ ኤዶማውያን የሉሲፈር ጭፍሮች ናቸው ከእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮችና ኢራኖች ጋር ሆነው በኦርቶዶክሱ ዓለም ላይ ጂሃድ እያካሄዱ ያሉት። እነዚሁ አውሬዎች ናቸው በሩሲያና ዩክሬይን፣ በአረሜኒያ እና ቱርክ (አዘርበጃን)፣ በሶሪያ፣ በኢራቅ ጣልቃ እየገቡ የጥንታውያኑን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ቁጥር በጭካኔ እየጨፈጨፉ በመቀነስ ላይ ያሉት።

የሴነተር ጂም ኢንሆፍ ጉብኝት፤ በትግራይ እና በወለጋ ለዋቄዮአላህ የንጹሐን ጽዮናውያን የደም ግብር በጋላኦሮሞዎቹ “ኢሬቻ/የምስጋና ቀን” ዲያብሎሳዊ በዓል በተከበረ ማግስት መደረጉ ያለምክኒያት አይደለም። አሜሪካም በቅርቡ ዲያብሎሳዊውን የ Thanksgiving/ ኢሬቻ/ምስጋና ቀን ታከብራለች። ሴነተር ኢንሆፍም በጡረታ ከመሰናበቱ በፊት ከሦስት ዓመታት በፊት የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተከስክሶ ፻፶፯/157 ንጹሐን ለዋቄዮአላህ በተገበሩበት ከሆራ/ ቢሸፍቱ/ደብረ ዘይት የኢሬቻን ጋኔን ወደ ኦክላሆማ ይዞ ለመሄድ ያቀደ ይመስላል።

ዲያብሎሳዊው የጋላ-ኦሮሞ ጋኔን ኢሬቻ ወደ ሃገረ ኢትዮጵያ እንዲገባ ከተደረገበትና ኢትዮጵያውያን በጋኔኑ ከተለከፉበት ከ ከበበ ዘመን ጀምሮ በቅድስቲቷ አገራችን ደም እንደ ጎርፍ በመፍሰስ ላይ ነው። የወገን ልብ እንደ ፈርዖን በኃጢያት ደነደነ ዓይኑም በሞራ ተሸፈነ፣ ህፃናት ታረዱ፣ ይህ የእሬቻ ጋኔን መንፈስ በነፃነት በወገን ግድየለሽነትና እውቀት ማጣት እንዲሁም ከምንሊክ ጊዜ ጀምሮ ለአራት ትውልድ ያህል በአገዛዝ ላይ በሚቀመጡት ከሃዲዎች እውቅና መከበር ከጀመረ ጀምሮ የገባንበትን መቀመቅ አንዳንዶቻችን ሳንታክት በመጠቆም ላይ ነን።

እውነት እናውራ ወገን፤ እኔ አዝኜልህ አልቅሼልክ አልጠቅምህም የሚጠቅምህን የሚያድንህን ግን እነግርሀለው ኢሬቻ (የሰይጣን አምልኮ ነው) ላልሰሙ አሰሙልኝ ለመታረድ የሚነዱትን አድን ይላል እና ስለዚህ እንዲህ በላቸው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ወደ እኔ ተመለሱ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር፥ እኔም ወደ እናንተ እመለሳለሁ፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። ” [ትንቢተ ዘካርያስ ፩፥፫] ባእድ አምልኮና መጨረሻው ደግሞ ይሄ ነው (ብቻ አይደለም) ከሞት በኋላ ገሀነምም አለ የዘለአለም ስቃይ ። ኢየሱስን አምናችሁ በመቀበል ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ። ሰይጣን ተገበረለትም አልተገበረለትም ተመለከም አልተመለከም ለሰው ልጅ ርህራሄ የለውም አንድ ነገር ብቻ ልናገር (እግዚአብሔር ፃዲቅ ነው) ዝምታው መልስ ነው ተመለሱ እግዚአብሔርን አምልኩ። በበአልና በባህል በሐይማኖት ሰበብ ሰይጣን ሲያታልላችሁ መገዛትን አቁሙ። ኢየሱስን ያመነ ከምድር ጋር በምንም የማይመሳሰል መንግስተ ሰማያት ለመግባት ለማረፍ ለመደሰት ሞት እንኳ ለሱ መሻገሪያ ድልድዩ ነው። በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም። [የዮሐንስ ወንጌል ፫፥፴፮] በኢየሱስ ነፃ ያልወጡ ሰዎች ገና ፍርድ ይጠብቃቸዋል አይደለም አሁን በፍርድና በቁጣ ውስጥ ናቸው ። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።

👹 በነገራችን ላይ በዚህ ወር መጨረሻ ላይ በጡረታ የምሰናበተው ወስላታው ሴነተር ጂም ኢንሆፍ የ “ኦክላሆማ” ግዛት ሴነተር ነው። ኦ! ! “ኦክላሆማ” “ኦሮሞ”።

👹 “Turkish President Erdogan Contracts Covid Omicron | የቱርኩ ፕሬዝዳንት ኤርዶጋን በኮቪድ ኦሚክሮን ተያዘ

💭 ኦሚክሮን – ኡሙአሙአ – ኦሮሙማ – ኦባሳንጆ – አዛዝኤል

ለፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ድሮኖችን በማቀበል ላይ ያለው ወስላታው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፕሬዚደንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን ከዚህ በተጨማሪ የቱርኳን አስቴር አወቀን፤ “ተሸፋፈኝ!” በሚል የአክራሪ እስልምና አስገዳጅነት መንፈስ ምላሷን ሊቆርጥባት ዝቷል።

☆ Erdogan threatens to cut the tongue of famous Turkish singer

ኤርዶጋን የታዋቂዋን የቱርክ ዘፋኝ ምላስ ሊቆርጥ ዛተ

👉 ከአራት ዓመታት በፊት ወረድ ብሎ የሚገኘውን ጽሑፍ በጦማሬ ላይ አቅርቤው ነበር። ልብ እንበል፤ በዚሁ እ.አ.አ በ2017 ዓ.ም ላይ ሉሲፈራውያኑ ፀረ-ኢትዮጵያ የሆኑትን ኦሮሞዎችን ስልጣን ላይ ሊያወጧቸው ሲዘጋጁ በጥቅምት ወር ላይ፤ ሰሞኑን የእሳተ ገሞራ ትዕይንት ከሚታይባት የስፔይን ደሴት ከላስ ፓልማስ በአንድ ግዙፍ ቴሌስኮፕ አማካኝነት በሰማይ ላይ አንድ ያልታወቀ ነገር ወደ ምድር እየተምዘገዘገ ሲወርድ ታየ። ይህን ያልታወቅ በራሪ ነገር፤ “ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” የሚል መጠሪያ ሰጥተውታል።

የወደቀውም ውቂያኖሶች ውስጥ ሲሆን ሸክሞቹም በመላው ዓለም ተሰራጭተዋል። ኮቪድን የመሰለ ወረርሽኝ? ምናልባት ኮቪድ የተባለውን ወረርሽኝ አመጣጥን ጠፈራዊ/ውቂያኖሳዊ እንደሆነ በስውር የሚያወሱት መረጃዎች እና ከ5ጂ ጋር የተያያዘው መላመት ይህን ጽንሰ ሃሳቤን ያረጋግጥልኝ ይሆን?

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፪፡፫]

“ፊተኛውም ሄዶ ጽዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቍስል ሆነባቸው። ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ፤ እንደ ሞተም ሰው ደም ሆነ፥ በባሕርም ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት ነፍስ ሁሉ ሞተ።”

የሉሲፈራውያኑ ግብረ ሃይል የወረርሽኙን አመጣጥ በደንብ እንደለዩት በየጊዜው የሚያሳዩን ምልክቶች ይጠቁሙናል። ባዮዌፖን ከኮቪድ ቫይረስ ጋር ይመሳሰላል፣ነገር ግን ፕላኔቶችን ከአገሬው ተወላጅ ባዮ ህይወት ለብዙ አሥርተ ዓመታት ለማፅዳት በቋሚነት ለመቀየር የተነደፈ ተከታታይ ‘ወረርሽኝ’ ይሆን? የእግዚአብሔርን በጎች፤ ጥንታውያን ሕዝቦችን ለማጥፋት በሉሲፈራውያኑ/’ጋላ’ክቲካውያኑ የተነደፈ? ምናልባት ይህ ምድር ያጋጠማት የጋላክቲክ ጦርነት የመጀመሪያው ማስረጃ ሊሆን ይችል ይሆን?

👉 አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፤

💥 “ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” የሚለው ከአሜሪካዋ የሃዋይ ደሴት ነገዶች ቋንቋ የፈለሰ ሲሆን ትርጉሙም ‘ስካውት ወይም መልእክተኛ’ ማለት ነው። የዚህ ቃል ድምጽ አጋንንታዊ ቀለም አለው።

💥”ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” = ኦሮሙማ/ኡማ(የሙስሊም ኡማ (ህዝብ/ማህበረሰብ)ታከለ ኡማ ወዘተ. “ኦሮሞዎች ከማደጋስካር/ከውቂያኖስ/ባሕር የወጡ ናቸው” ሲባል ሰምተናል

💥’ኦ’ን የመሰሉ አናባቢ ፎነሞች የበዙባቸው/የሚደጋገሙባቸው እንደ ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሃውሳ፣ ዮሩባ፣ ኪስዋሂሊ፣ ሂንዲ፣ የሰሜን አውሮፓ ቋንቋዎች ወዘተ የመሳሰሉት ቁንቋዎች መንፈሳዊነት የሌላቸው ወይንም አጋንንታዊ የሆኑ ቋንቋዎች ናቸው። በሰሜን አውሮፓ ብሎም ሰሜን አውሮፓውያን በብዛት በሚገኙባቸው እንደ ሚነሶታ ባሉ የሰሜን አሜሪካ ግዛቶች የሰፈሩት ኦሮሞዎች እዚያ መስፈራቸው ብሎም የላቲን ፊደላትን ለመገልገል (“የእኛን ቋንቋ በደንብ ይገልጹልናል!” ይላሉ) መምረጣቸው ምንን ይጠቁመናል?

💥 አብዛኛዎቹ በ ‘ኦ’ ‘ኡ’ ‘ጂ’ የሚጀምሩ ቃላቶች አጋንንታዊ ናቸው። ለምሳሌ፤

  • ☆ ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua
  • ☆ ኦሮሞ/ ኦሮሙማ/ኡማ
  • ☆ ኦሚክሮን/Omicron ወረርሽኝ
  • ☆ ኦማር
  • ☆ ኦማን (ከሰሜን ኢትዮጵያ የተሰረቁ የዕጣን ዛፎች የተተከሉባት፣ በተቃራኒው ሉሲፈራውያኑ የቡና እና ጫት ዛፎችን/ተክሎችን ወደ ኢትዮጵያ አስገብተው ተክለዋቸዋል፤ የዛሬዋ ኢትዮጵያ መዘዝ አንዱ መንስዔ)
  • ☆ ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ
  • ☆ ኦባማ
  • ☆ ኦፕራ
  • ☆ ኦቦቴ
  • ☆ ኦዚል/አዛዝኤል
  • ☆ ኦዲን (በሰሜን አውሮፓ፤ በኖርዌይ/ ኖርስ አፈ ታሪክ ውስጥ ካሉት ዋና አማልክት አንዱ ንው። ከጥንት ጀምሮ ኦዲን የጦርነት አምላክ ነበር። እነ ኖርዌይ ጦረኛውን ኦርሞው ግራኝን የወንጀል መሸፈኛውን የኖቤል ሽልማትን አስቀድመው ሰጡት)
  • ☆ ዖዳ ዛፍ
  • ☆ ዖዛ (መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ምዕራፍ ፮፥፯)

“የእግዚአብሔርም ቍጣ በዖዛ ላይ ነደደ፥ እግዚአብሔርም ስለ ድፍረቱ በዚያው ቀሠፈው፤ በእግዚአብሔርም ታቦት አጠገብ በዚያው ሞተ”

☆ ኦምሪ /ዘንበሪ የአክዓብ አባት (መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፮)

፳፭ ዘንበሪም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፥ ከእርሱም አስቀድሞ ከነበሩት ይልቅ እጅግ ከፋ።

፳፮ በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሁሉ በምናምንቴም ነገራቸው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ እስራኤልን ባሳተበት ኃጢአት ሄደ።

፳፯ የቀረውም ዘንበሪ ያደረገው ነገር፥ የሠራውም ጭከና፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?

፳፰ ዘንበሪም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በሰማርያም ተቀበረ፤ ልጁም አክዓብ በፋንታው ነገሠ።

💭 ከሶሪያ በኋላ | ሮማውያኑ ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያ ላይ ከባድ ሴራ እየጠነሰሱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 3, 2017

እነዚህ ሉሲፈራውያን ሴነተሮች፣“ልሂቃን” የተባሉት አጋሮቻቸው ፣ ‘ሜዲያዎች’፣ ሠሪዎቻቸውና ተከታዮቻቸው ሁሉ ፀረ-ትግራይ፣ ፀረ-ኢትዮጵያ እና ፀረ-ተዋሕዶ አጀንዳ ያላቸውን የዋቄዮ-አላህ ባሪያዎችን በመደገፍ፣ በዘር ማጥፋት ወንጀል በመተባበር ብሎም የንጹሐን ደም ሲፈስ ባለማውገዛቸውና ለተጨማሪ ግድያ ገዳዮቹን በማበረታታቸው እንዲሁም እስከዚህች ዕለት ድረሰ ከአረመኔው ከእባቡ ግራኝ አህመድ ጎን ተሰልፈው “ያዘው! በለው! ግደለው!” እያሉ የሉሲፈራውያኑን ኦሮሙማ አጀንዳን በማራመዳቸው በጻድቁ አባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ጸሎት የሚከተለውን ባጭሩ ለማለት እወዳለሁ፤

ለፅንስትከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ አስቀድሞ በማኅፀን ለተፀነስከው ፅንስትህና በታኅሣስ ፳፬/24 ቀን ለተውለድከው መወለድም ሰላም እላለሁ።

ለዝክረ ስምከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ የስምህ የመነሻ ፌደሉ ትዕምርተ መስቀል ለሆነው ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ። እሱም ገናና የከበረ ስም ነው።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከአረጋዊ ተክል የተገኘህ አዲስ የተክል አበባ ነህ። የሌዊና የይሑዳ ካህናት ይህ ሰማያዊ መልአክ ነውን ወይስ ምድራዊ ሰው እያሉ ስለ አንተ ይደነቃሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ስግደትህ በማዕረገ መላእክት ደረጃ ነውና አከናውነህ የሠራሃት ጸሎትህ ባለ ዘመናችን ሁሉ ከጦርነትና ከጽኑ መከራ ሁሉ ጠባቂ ትሁነን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ መሥዋዕትን የምታሣርግ ታላቅ ካህን የእግዚአብሔር ባለሟል ነህና ቀንዶቹ ዓሥር ከሆኑ ከእባብ መተናኮልና አንደበቱ ሁለት ከሆነ ሰው ፀብ በክንፈ ረድኤትህ ሠውረህ አድነኝ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት በማስተማር ዓዋጅ ነጋሪነትህ ፍጹም ድንቅ ነው። እባቡን በእርግጫ አንበሳውን በጡጫ ብለው የሚያልፉ የሴትና የወንድ ደቀ መዛሙርት በጸጋ ወልድሃልና።

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!

👉 In the video:

👹 Senator James Inhofe visits the black Hitler, Abiy Ahmed Ali.

Ethiopian leaders have expressed their genocidal intent in closed-door talks & openly on social media platforms. A while ago, their supporters called, openly, to ‘drain the sea.’ Look at what’s happening in # Tigray; # TigrayGenocide is not a plan anymore, nor is it a hidden desire

💭 TigrayGenocide | The Nobel Peace Laureate PM A. Ahmed The Black Adolf Hitler?

🐷 የኖቤል የሰላም ተሸላሚው ግራኝ አሕመድ አሊ ጥቁሩ አዶልፍ ሂትለር ነውን?

☆ M & M ☆

👉 Hitler’s Book: ‘Mein Kampf/My Struggle’ = Abiy Ahmed’s Book : Medemer/ Synergy

🆚

☆ M & M ☆ = 👉 Mohammad + Martin Luther

👉 Senator Jim Inhofe, Presbyterian Protestant Guardian of Pentecostal-Muslim Protestant Abiy Ahmed Ali

💭 ትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል | የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ጠ / ሚ አሕመድ ጥቁር አዶልፍ ሂትለር?

☆ መ & መ ☆

👉 የሂትለር መጽሐፍ “ማይን ካምፍ / ትግሌ” = የአብይ አህመድ መጽሐፍ መደመር

🆚

☆ መ & መ ☆ = መሀመድ + ማርቲን ሉተር

👉 ፕሬስበቴሪያን ፕሮቴስታንቱ ሴናተር ጂም ኢንሆፌ = የፔንጠቆስጤሙስሊሙ ፕሮቴታንት አቢይ አህመድ አሊ ጠባቂ

💭 Protestant Jihad | Is The Tigray Crisis God’s Judgment or the Regime’s? Ethiopian Christians Take Sides

😈 Protestants/ጴንጤዎች፤

☆“What is happening in Tigrayis the judgment of God. Tigrayans deserve what they get.”

☆ “በትግራይ ውስጥ እየሆነ ያለው የእግዚአብሔር ፍርድ ነው። የትግራይ ተወላጆች የሚገባቸውን ነው ያገኙት!”

💭 ይገርማል ይህን ርዕስ አስመልክቶ ቪዲዮዎችንና ጽሑፎችን ልኬ ነበር፤ አይተውት ይሆን?

ታዋቂው ክርስቲያናዊ ሜዲያ “Christianity Today“ በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስትና እና የዘር ማጥፋት ዘመቻ አስመልክቶ በኢትዮጵያ ላሉ ፕሮቴስታንቶች/ጴንጤዎች ቃለ መጠይቅ አድርጎላቸው ነበር።

☆ ውጤቱም፤ ፺፰/ 98.5% የሚሆኑት ፕሮቴስታንቶች በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ትግራይ ላይ የተከፈተውን ጦርነት እንደሚደግፉት እና ውስጥ በጦር ወንጀል እና የዘር ማጥፋት ወንጀል ጥፋተኛ ከሆነው እርኩሱ ጭራቅ አቢይ አህመድ አሊ ጎን እንደሚሰለፉ እንደሚከተለው በግልጽ ተናግረዋል።

☆ አብዛኛው ፣ ቃለ መጠይቅ ያደረግኩላቸው ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ኢትዮጵያውያን እና በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ሠራተኞች እንደሚሉት ወታደራዊውን ዘመቻ ይደግፋሉ ። በሲቪሎች ሞት ፣ በብሄር ማፅዳት ፣ ዘግናኝ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች እና በትግራይ ህዝብ ላይ የተፈጸመ የተስፋፋ ረሃብ ዘገባዎች መጠነ ሰፊ እና አስቸኳይ እየሆኑ ቢመጡም ድጋፋቸው ግን ተጠናክሮ ቀጥሏል።

☆ ያ የፕሮቴስታንቶቹ/ጴንጤዎቹ ድጋፍ አሁን ባለው ግጭት ውስጥ እንደነርሱ፤ ‘እግዚአብሔር’ እያደረገ ካለው ልዩ ትርጓሜ የመጣ ይመስላል። እንደ ሥነ-መለኮት ምሁር እና ሰባኪው ጳውሎስ ፈቃዱ ያሉ ብዙ የወንጌላውያን ክርስቲያኖች “በሰሜን ኢትዮጵያ ፣ በትግራይ ውስጥ እየታየ ያለው የእግዚአብሄር(‘ሄ’ በጴንጤዎች አጻጻፍ)ፍርድ ነው” ብለው በይፋ ተናግረዋል። ቃለ-መጠይቅ ካደረግኳቸው በርካታ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች መካከል ጓደኞቻቸው እና ቤተሰቦቻቸው ሁሉ፤ “ትግራውያን የሚገባቸውን ነው ያገኙት!” በማለት ማወጃቸውን በግልጽ አስታውቀዋል።

☆ እራሱ ትግራዋይ የሆነ የወንጌል ሰባኪ ጓደኛዋ ደሳለኝ አሰፋም በዚህ ይስማማል። እናም፤ “በትግራይ የሚገኙ ኦርቶዶክስ ክርስትያኖች ለግጭቱ ንቁ አስተዋፅዖ ያደርጋሉ” ሲል ይከሳቸዋል።

“የትግራይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ከወያኔ ጋር በክፉ ነገር ይሳተፋሉ። ከህወሃት ጋር ሙሉ በሙሉ ይሳተፋሉ። እነሱ ‘በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እኛ ነፃነትን ስለምንፈልግ የፌዴራል መንግስትን መቃወም እንችላለን’ ይላሉ። ” እሱ ግን በተቃራኒው እንደሚሟገተው፤ “ ዶ/ር አብይ የሚያስተምረው እና የሚሰብከው ከእግዚአብሄር (‘ሄ’ በጴንጤዎች አጻጻፍ) ቃል ስለሆነ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት አብዛኛዎቹ የፕሮቴስታንት ክርስቲያኖች ከፌዴራል መንግስት ጋር ይስማማሉ።”

💭 ለብዙ የኢትዮጵያ ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ተጋድሎ የሚመስለው ጥያቄ ይህ ነው፤

ኢየሱስ ክርስቶስ ከየትኛው ወገን ጎን ይቆማል? ጌታች ከማን ጋር ይሆን?

😈 ጠላቶቹን ለማሸነፍ ቆርጦ ከተነሳው ፕሮቴስታንታዊ መሪ አብይ አህመድ ጎን?

ወይንስ

በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰቃዩ ካሉትና ፕሮቴስታንት/ጴንጤ ካልሆኑት ኦርቶዶክስ ትግራዋይ ጎን?

👉 መልሱን የቄስ ትምህርት ቤት ተማሪ ሕፃን እንኳን በትክክል ይመልሰዋል!

The majority, according to Christian Ethiopians and ministry workers in Ethiopia that I interviewed, support the military operation. Their support has held strong even as reports of civilian deaths, ethnic cleansing, horrific human rights abuses, and widespread hunger inflicted on the Tigrayan population rise in scale and urgency.

That evangelical support seems to be rooted in a particular interpretation of what God is doing in the current conflict. Many evangelical Christians, such as theologian and preacher Paulos Fekadu, have publicly declared that what is happening in north Ethiopia, in Tigrayis the judgment of God.” Several of the Ethiopian Christians I interviewed said their friends and family readily declare that the Tigrayans “deserve what they get.”

☆ Her friend Desalajn Assefa Alamayhu, an evangelist who is Tigrayan himself, agrees. And he accuses Orthodox Christians in Tigrayof being active contributors to the conflict.

“ TigrayOrthodox Christians participate in evil things with TPLF. They participate completely with TPLF. They said, ‘In the Bible, we can oppose federal government because we need freedom.’” In contrast, he contends, “most Protestant Christians in Ethiopia agree with the federal government because Dr. Abiy teaches and preaches from the Word of God.”

The The Elephant that many evangelical Ethiopians seem to be wrestling with is this: With whom would Jesus side—the charismatic evangelical leader determined to defeat his enemies, or the primarily nonevangelical Orthodox Tigrayans who are suffering immensely?

💭 EndNote: 98.5 % of Protestants side with the evil monster Abiy Ahmed Ali, who is guilty of war crimes and genocide in Christian Tigray.

As the humanitarian issues escalate in the largely Orthodox north, the conflict tests evangelicals’ loyalty and theology.

The transition to an ethnically Oromo leader marked a break from 27 years of rule by the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF). And in a country historically dominated by Orthodox and Muslim believers, Abiy became the first openly evangelical head of government Ethiopia ever had.

But since a bitter and violent conflict broke out between Abiy’s government and the formerly ruling TPLF in the northern Tigrayregion in November 2020, evangelicals—who make up just over 18 percent of the population—have been divided over how to respond.

The majority, according to Christian Ethiopians and ministry workers in Ethiopia that I interviewed, support the military operation. Their support has held strong even as reports of civilian deaths, ethnic cleansing, horrific human rights abuses, and widespread hunger inflicted on the Tigrayan population rise in scale and urgency.

💭 Green Light from USA to The Fascist Oromo Regime of Ethiopia to Go Ahead with Genocide of Christians?

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fascist Abiy Ahmed’s Final Moments Look Like Hitler’s | የፋሺስት ግራኝ የመጨረሻ ጊዜዎች የሂትለርን ይመስላሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 22, 2021

ኦሮሞዎች/ኦሮማራዎች ኢትዮጵያን ሲዖል አደረጓት!☆

ኦሮሞን” የፈጠረው የክርስቶስ ተቃዋሚ ፕሮቴስታንት እንቅስቃሴ ወኪል ዮሃን ሉድቪግ ክራፕፍ መሆኑን እናስታውስ

የጀርመንን ሕዝብ ገደል ይዞ የገባው አዶልፍ ሂትለር አውስትራዊ እንጂ ጀርመናዊ አልነበረም። ይህን ልብ እንበለው። ኦሮሞው ግራኝም በተመሳሳይ አካሄድ አልሰማና አልማር ባዩን አማራ ገደል ይዞት በመግባት ላይ ይገኛል።

ዮሃን ሉድቪግ ክራፕፍ የተሰኘው ፕሮቴስታንት ጀርመን የወጣበት የክርስቶስ ተቃዋሚ ፕሮቴስታንት እንቅስቃሴ ለኢትዮጵያ አሁናዊ ችግር ተጠያቂ ነው፤ ምክኒያቱም “ኦሮሞ” የተባለውን ፀረ–ኢትዮጵያ መንጋ በመፍጠሩና እስከ ዛሬ ድረስ ድጋፉን እየሰጠ በኢትዮጵያውያን ላይ የእርስበርስ ጥላቻን በመዝራቱ፤ ኢትዮጵያውያን እንዲፈናቀሉ፣ በሃገራቸው እየተሳቀቁ እንዲኖሩ፣ እንዲፈናቀሉ፣ እንዲሰደዱና እንዲያልቁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ በማበርከቱ።

__________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fascist Abiy Ahmed May Stage a False-Flag Operation Like Hitler to Justify #TigrayGenocide

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 21, 2021

Fears that fascist Abiy Ahmed may set up a bomb attack at tomorrow’s rally in Addis Ababa & attribute it to Tigrayans to instigate a genocide against them. The international community should follow this closely!

🔥The Reichstag Fire — Hitler Consolidates Power🔥

The Reichstag Fire was an event that greatly aided the Third Reich’s plans to end German democratic rule.

On February 27th, 1933, the Reichstag, or German parliament building, burned. The Nazi Party blamed the fire on a Communist plot, though Nazi Party members may have played a role in the arson. Hitler used it as a pretext for imprisoning political opponents and abolishing citizen rights, such as freedom of the press and speech. Further emboldened by the blaze, the Nazis accelerated rearmament plans and expansion of the armed forces, part of Hitler’s broader effort to rebuild German military might.

_______________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

#TigrayGenocide | The Nobel Peace Laureate PM A. Ahmed = The Black Adolf Hitler?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 20, 2021

M & M

👉 Hitler’s Book: ‘Mein Kampf/My Struggle’ = Abiy Ahmed’s Book : Medemer/ Synergy

🆚

M & M ☆ = 👉 Mohammad + Martin Luther

👉 Senator Jim Inhofe, Presbyterian Protestant Guardian of Pentecostal-Muslim Protestant Abiy Ahmed Ali

# ትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል | የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ጠ / ሚ አሕመድ ጥቁር አዶልፍ ሂትለር?

&

👉 የሂትለር መጽሐፍ ማይን ካምፍ / ትግሌ” = የአብይ አህመድ መጽሐፍ መደመር

🆚

& ☆ = ሀመድ + ርቲን ሉተር

👉 ፕሬስበቴሪያን ፕሮቴስታንቱ ሴናተር ጂም ኢንሆፌ = የፔንጠቆስጤ-ሙስሊሙ ፕሮቴስታንት አቢይ አህመድ አሊ ጠባቂ

Protestants Demonizing Orthodox Tigrayans | ጴንጤዎች በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ ሲሳለቁ

A Protestant television transmitted the “exorcism” seen in the clip which directly and openly demonizes Tigrayans and Tigray. The video shows a woman “possessed” by a “spirit” that has been killing and attacking the Ethiopian national defense forces in Tigray and is aiming to destroy Ethiopia.

አንድ የፕሮቴስታንት ቴሌቪዥን በቀጥታ እና በግልፅ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ትግራዋይን እና ትግራይን በማንቋሸሽ ከአጋንንት ጋር ሊያይዛቸው ሲሞክር ይደመጣል/ይታያል። “አጋንንትን የማስወጣት” ተግባር በቪዲዮው ላይ እንደሚታየው “‘መንፈስ ያደረባት ሴት መንፈስ’ በትግራይ የሚገኙትን የኢትዮያ ብሔራዊ የመከላከያ ሰራዊት አባላትን እየገደለ እና እያጠቃ ኢትዮጵያን የማፍረስ ዓላማ እንዳለው ያሳያል፡፡”

👉 Benny Hinn Kung Fu Master

የካራቴ አለቃው የጴንጤዎች “ጳጳስ” ቤኒ ሂን

👉 Kenneth Copeland becomes Demon Possessed on stage

የጴንጤዎች “ጳጳስ” ኬኔት ኮፕላንድ በመድረክ ላይ አጋንንት ያዘው

✞✞✞[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፥፲፫]✞✞✞

ለሰው ሁሉ ከሚሆነው በቀር ምንም ፈተና አልደረሰባችሁም፤ ነገር ግን ከሚቻላችሁ መጠን ይልቅ ትፈተኑ ዘንድ የማይፈቅድ እግዚአብሔር የታመነ ነው፥ ትታገሡም ዘንድ እንድትችሉ ከፈተናው ጋር መውጫውን ደግሞ ያደርግላችኋል።

✞✞✞[፪ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፲፡፬፥፭]✞✞✞

የጦር ዕቃችን ሥጋዊ አይደለምና፥ ምሽግን ለመስበር ግን በእግዚአብሔር ፊት ብርቱ ነው፤

የሰውንም አሳብ በእግዚአብሔርም እውቀት ላይ የሚነሣውን ከፍ ያለውን ነገር ሁሉ እናፈርሳለን ለክርስቶስም ለመታዘዝ አእምሮን ሁሉ እንማርካለን፥

የምኒልክ ኢትዮጵያ እንዲህ የአጋንንት ማራገፊያ አገር መሆኗ ያሳዝናል፤ ያኔ ወደ ቅድስት ምድር ኢትዮጵያ ሰተት ብለው የገቡት ኤዶማውያኑ ፕሮቴስታንቶች፤ አራተኛው የምኒልክ ትውልድ በሆነው በዘመነ ኢሕአዴግ እንደ ግራር ተሰራጭተው ከእስማኤላውያኑ መሀመዳውያን ጋር ሆነው ስልጣን ላይ ወጡ። አሁን ይህን በየዋሕነቱ ሁሉንም ነገር የፈቀደላቸውን (በዘመነ መሐመድ እና በዘመነ ማርቲን ሉተር) የትግራይን ሕዝብ ማጥላላት፣ ማንቋሸሽ ብሎም መጨፍጨፉን መረጡ። ግን የሚጠበቅ ነው፤ ሰይጣን ጊዜው በጣም አጭር እንደሆነ ስለሚያውቅ በድፍረት የማሽሟጠጫው ጊዜ ስለሆነ ነው፤ አጋንነት ከሁሉም አቅጣጫ እየተሸነፉ ስለሆኑ በጣም ተበሳጭተዋልና ነው፣ የጽዮን ልጆች ጠላታችንን ለይተን በማወቅ ከስህተታችን እንማር ዘንድ ግድ ስለሆነብን ነው።

😈 እስኪ እነዚህ የአጋንንት ፋብሪካዎች የሚያደርጉትን እንመለከት፤

የአረመኔው ግራኝ የኦሮሞ ፕሮቴስታንት እና እስላም አገዛዝ በተዋሕዶ ትግራይ ላይ ጦርነት የከፈተበት ዋንኛው ምክኒያት ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማጥፋት፣ ጽላተ ሙሴን ለመስረቅ እና የጽዮን ማርያምን መታሰቢያ ለማስወገድ እንዲሁም የትግራይ ሕዝብ ጽላተ ሙሴ በደሙ ውስጥ የተዋሐደው ሴማዊበመሆኑ ነው። እኛ ነን እንጂ ይህን በደንብ አጠንቅቀን የማናውቅ፤ እነርሱ በደንብ አውቀውተዋል/ደርሰውበታል። በዚህ ፻/100% እርግጠኛ ነኝ፤ እኔ በአቅሜ እንኳን ላለፉት ሃያ ዓመታት፤ “ኢትዮጵያ በኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ተከብባለች፣ አጋጣሚውንና ወቅቱን እየጠበቁ ነው።” ስል ነበር፤ ወደ ጦማሬ ገብተን መመልከት እንችላለን።

አሁን የሚገርመው ነገር ይህ ፋሺስታዊ/ናዚያዊ አገዛዝ የፕሮቴስታንቶች አምልኮ ክልል ከሆነበትና ፕሮቴስታንቶችንም ለሰላሳ ዓመታት ያህል በእስር ቤት ከአጎረው ከኢሳያስ አፈወርቂ አገዛዝ ጋር አብረው ኦርቶዶክስ ትግራይን ለማጥቃት መወሰናቸው ነው። ይህ እንግዲህ እባባዊ/ዲያብሎሳዊ አካሄድ መሆኑ ነው። በዚህ ዓለም ላይ ወይ ቅዱስ መንፈስ፣ አልያ ደግሞ እርኩስ መንፈስ ብቻ ነው ሊኖር የሚችለው። ስለዚህ ፕሮቴስታንቲዝም ክርስቲያንዊ ሊሆን አይችልምና እንደተቀሩት ኢክርስቲያንዊ አምልኮዎች፤ እንደ እስላም፣ ሂንዱዊዝም ቡድሂዝም ወዘተ የእርኩስ መንፈስ መገለጫ አምልኮ ነው።

በጣም ከሚታወቁትና የማይናወጥ ፀረሴማዊያን (አይሁድ ጠልነት/ጽላተ ሙሴ ጠልነት) አቋም ከነበራቸው ግለሰቦች መካከል የፕሮቴስታንታዊ ተሐድሶው ማርቲን ሉተር እና የጀርመኑ ቻንስለር አምባገነኑ አዶልፍ ሂትለር ይገኙበታል፡፡ ስለ ሂትለር ፀረሴማዊነት ብዙ እናውቃለን፤ ሂትለር “ማይን ካምፍ ወይንም የኔ ትግል” የሚለውን መጽሐፉን ሙሉ በሙሉእስኪያሰኝ የኮረጀው ከእስልምናው “ቁርአን/የእኔ ጂሃድ” ነው። ስለ ማርቲን ሉተር ግን ብዙዎች አያውቁም። የፕሮቴስታንት አምልኮ አባት ማርቲን ሉተር On the Jews and Their Lies/ በአይሁዶች እና በውሸቶቻቸው ላይ” በተባለው ዝነኛ ጽሑፉ፤ እንኳን ከአንድ የሃይማኖት መሪ ነኝከሚል ግለሰብ ከተራ ግለሰብ እንኳን የማይጠበቁ የፀረአይሁድ የጥላቻ ጽሑፎችን አቅርቧል። የሚል በተጨመሪ፤ Martin Luther: Hitler’s Spiritual Ancestor፤ የሚለውን መጽሐፍ እናንብበው።

እንደ አባት፣ እንደ ልጅ! አዲስ አበባ የገቡት የመሀመድ፣ የማርቲን ሉተር እና የሂትለር ጭፍሮች ዛሬ በትግራይ ሕዝብ ላይ የፈጸሙት ግፍ ከመሀመድ እና ሂትለር ግፍ የከፋ ነው። ጂሃዲስቶች፣ ናዚዎችና ፋሺስቶች ከሚፈጽሟቸው ወንጀሎች የከፉ ወንጀሎችን ነው በተዋሕዶ ትግራዋይ ላይ የፈጸሙት።

በጣም የሚገርመን፣ የሚያሳዝነንና ሊያስቆጣን የሚገባው አንድ ነገር ግን፤ “ተዋሕዶ ነን፣ ኢትዮጵያውያን ነን” የሚሉት ወገኖች ከእነዚህ አረመኔ ኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ጎን ተሰልፈው የትግራይን ምድር ለመውረር ማሰባቸው፣ ተዋሕዶ ክርስቲያን ሕዝቧን ለመጨፍጨፍና ለማስራብ መድፈራቸው፣ የኢትዮጵያ ስልጣኔ ማዕካላትን ማውደማቸው፣ የተዋሕዶ ክርስትና እናት የሆኑትን ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት ማፈራረሳቸው፣ ሺህ የሚሆኑ መነኮሳትን ከዋልድባ ገዳም ማባረራቸው እጅግ በጣም የሚያስገርም፣ የሚያሳዝን እና የሚያስቆጣ ነገር ነው። 😠😠😠 😢😢😢

በሚቀጥሉት ቀናት ከትግራይ ብዙ መውጣት ያለባቸውን ተጨማሪ መረጃዎችን በመጠባበቅ ላይ ነን።

__________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: