Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Abuse’

Official Document Describes Scale of Abuses in Ethiopia War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 21, 2022

💭 እነ አቶ ጌታቸው ረዳ ሕዝቤን ለአውሬዎቹ የሤራ አጋሮቻቸው አስረክበው ወደ ደቡብ አፍሪቃ ለሽርሽር ሄዱ። እዚያው ቢቀሩ፣ መምጣቱ ለማይቀረውና ጋላ-ኦሮሞዎቹን ለሚበቀለው ጽዮናዊ አርበኛ ለአፄ ዮሐንስ አምስተኛ እድሉን ቢሰጡት ምናልባት ከገሃነም እሳት ሊድኑ ይችሉ ይሆናል። 😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

By ASSOCIATED PRESS

NAIROBI, Kenya (AP) – Dozens of women and girls have been raped and hundreds of civilians killed during fighting in Ethiopia´s Tigray region, according to an official document seen by The Associated Press.

Roughly 40 girls and women between the ages of 13 and 80 were raped in the town of Sheraro in northwestern Tigray, according to the document prepared by Tigray´s regional Emergency Coordination Centre. The center includes regional government bureaus, U.N. agencies and nongovernmental organizations.

The document reports eight more rapes, “including gang rape,” in the district of Tselemti, also in northwestern Tigray.

Issued Oct. 14, the document did not state who was responsible for the sexual violence. Nor did it state the time frame in which it occurred.

According to diplomatic sources, Eritrean and Ethiopian forces took control of Sheraro last month. Eritrean troops have fought alongside Ethiopia´s federal military since hostilities resumed in Tigray on Aug. 24 after a lull in fighting.

Diplomats have expressed alarm over reports of civilian casualties in the region as Ethiopia´s federal military this week took control of the major town of Shire and the federal government expressed its aim to capture Tigray´s airports and federal institutions.

A humanitarian worker based in Shire told the AP the town´s airport is now manned by Eritrean forces. Ethiopian and Eritrean forces have captured warehouses belonging to NGOs there, and Eritrean forces are specifically looting vehicles, according to the aid worker, who spoke on condition of anonymity because of safety fears.

U.S. officials have called on Eritrean forces to withdraw from Tigray and urged the parties to agree to an immediate cease-fire. The administrator of the U.S. Agency for International Development, Samantha Power, has described the human cost of the conflict as “staggering.”

The internal document seen by the AP said 159 individuals have been “shot dead” in the Tahtay Adiyabo, Dedebit and Tselemti areas of northwestern Tigray, adding that others were maimed by gunshots and shelling.

A further 157 people were “taken by Eritrean forces” in Tselemti, Dedebit and Sheraro, according to the document, which said there is “no information (on their) whereabouts.”

The latest fighting has halted aid deliveries to Tigray, where around 5 million people need humanitarian help. A lack of fuel and a communications blackout are hindering the distribution of aid supplies that were already in the region.

Ethiopia´s federal government said Thursday it would participate in African Union-led peace talks expected to begin in South Africa next week. Tigray’s fugitive authorities are yet to confirm their attendance but have previously committed to participating in talks mediated by the African Union.

Both the U.N. Security Council and the African Union’s Peace and Security Council were due to discuss the conflict on Friday.

A World Food Program spokesperson told the AP “an armed group” entered its warehouse in Shire on Oct. 18, a day after Ethiopia´s federal government announced the town’s capture.

“WFP is actively working to confirm if the armed individuals remain and if any humanitarian stocks or assets have been taken or damaged,” the spokesperson said.

All sides have been accused of atrocities since the conflict in northern Ethiopia began almost two years ago.

Last week a report by the Amhara Association of America advocacy group said the Tigray forces had killed at least 193 civilians and raped 143 women and girls since August in the Raya Kobo area of the Amhara region, which borders Tigray.

The conflict, which began nearly two years ago, has spread from Tigray into the neighboring regions of Afar and Amhara as Tigray´s leaders try to break the blockade of their region.

Source

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሙስሊም ሴቶች በመካ የሚገኘውን የካባ ጥቁር ድንጋይ ጣዖት ይስሙ ዘንድ ሳውዲ ፈቃድ ሰጠቻቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 12, 2022

💭 Babylon Saudi Arabia Says Women Can Now Perform Umrah, Hajj Without Male Guardian

ሳውዲ አረቢያ ሴቶች አሁን ያለ ወንድ ጠባቂ ዑምራ፣ ሐጅ ማድረግ እንደሚችሉ ተናግራለች።

💭 በቪዲዮው በተጨማሪ፤ እነዚህ በወንድ ጠባቂ ወደ መካ ሃጅ የሚያደርጉ ሙስሊም ሴቶች ጥቁሩ ድንጋይ ፊት በየጊዜው ፆታዊ ጥቃት እንደሚፈጸምባቸው ይመሰክራሉ።

ሙስሊም ወገኖቻችን የመድኃኒታችሁን መስቀል እንዳታዮ የጋረደባችሁ የካባ መንፈስ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም የተመታ ይሁን። ✞

በመካ የሚገኘው ጥቁር ድንጋይ ጣዖት ነው።★

በእስልምና አስተምህሮ መሀመድ በመካ ሲነሳ መጀመሪያ ጣዖታትን በመሰባበር ነበር።በመካ ውስጥ ብዙ ጣዖት አምላኪዎች ስለነበሩ ሁሉንም ጣዖታት አጥፍቶ አንድ ብቻ እንዲመለክ ሲታገል ነበር በመካ ብቻ ከነበሩት ከ360 ጣዖታት መካከል ትልቁ ጣዖት ሀበል የሚባል ሲሆን ስሙን ቀይሮ አላህ ብሎ ሰይሞታል በአንድ አምላክ ብቻ አምልኩ የሚለውን አስተምህሮ የጀመረውም ከዚህ ነው። ይህ ጥቁር ድንጋይ ከኃጢአት እንደ ሚያነፃም ያስተምራሉ፣ከተለያየ ሀገር ተጉዘው መጥተው የሚተሻሹት ድንጋዩ ከኃጢአት ያነጻናል ብለው ስለሚያምኑ ነው። ነገር ግን ይህ ፈጽሞ የተሳሳተ ትምህርት ነው።በድንጋይ ሰው ከኃጢአቱ አይነጻም የሰው ልጅን ኃጢአት የማንጻት አቅምና ብቃት ያለው በመስቀል የፈሰሰው ንጹሑ የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ነው።በክርስቶስ አምኖ በስሙ የሚጠመቅ ማንኛውም ሙስሊም አንድ ጊዜ በፈሰሰው የኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱስ ደም የኃጢአት ሥርየትና ይቅርታን ያገኛል።የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻል ተብሎበመጽሐፍ ቅዱስ ተጽፏል። [1ዮሐ 17]

አንዳንድ ሙስሊሞች አላህ ጣዖት አይደለም የፈጣሪ ስም ነው ብለው ሊሞግቱ ይሞክራሉ ተሳስተዋል አላህ የጣዖት ስም ነው።መሀመድ ከጣዖታት መካከል ለይቶ ለአንደኛው መመለኪያ ይሆን ዘንድ የሰጠው ስያሜ ነው።

የሙስሊም መጻሕፍት እንደሚናገሩት መሀመድ ቤተሰቡ ሁሉ ጣዖት አምላኪዎች ነበሩ። የአባቱ ጣዖት እንዲ መለክለት በመካ የነበሩ ጣዖታትን ሰባብሮ አባቱ ያመልከው የነበረውን ጣዖት ስሙን ቀይሮ አላህ ብሎ ሰይሞታል። የዛሬ ሙስሊሞች ይህንን ጥቁር ድንጋይ ተሻሽተው፣ ስመውና ነካክተው እንደ ህፃን ንጹህ እንሆናለ ብለው ስለሚያምኑ በየዓመቱ ወደ ሳኡዲ አረብያና ወደ ኢራቅ ያመራሉ ወደ ኢራቅ የሚያመሩት የሺአ ሙስሊሞች ሲሆኑ ወደ ሳኡዲ የሚያመሩ ደግሞ ሱኒዎች ናቸው ይህ በመንፈሳዊ ሥርዓት ስም የሚፈጸመው የጣዖት ሥርዓተአምልኮ መሀመድ በግልፅ ያስተማረው የእስልምና አስተምህሮ አካል ነው::ሲያታልላቸው ግን ይህ የካባ ድንጋይ ከሰማይ የወረደ ነው ብሎ አሞኝቷቸዋል እስከዛሬም ሙስሊሞች ከሰማይ የወረደ ድንጋይ ነው ብለው ሲተሻሹት ይኖራሉ ይህ ፍጹም አላዋቂነት ነው።ሰማይ በረቂቅ የነፍስ ባሕርይ የሚኖርበት የመንፈስ ዓለም እንጂ ድንጋይ እየተጠረበ የሚወረወርበት ግዑዝ ዓለም አይደለም።

ይህ የካባ ድንጋይ ከመካ በረሃ ተፈልጦ የተዘጋጀ ባዕድ አምልኮ መፈጸሚያ እንጂ ሰማያዊ ስጦታ አይደለም። ሙስሊሙ ወገኖቻችን እጅግ የምታሳዝኑኝ ድንጋይ ከሰማይ የወረደ ስጦታ ነው ብሎ የተቀበለ ኅሊናችሁ ኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒት ሊሆነን ከሰማይ የመጣ የፍቅር ስጦታ መሆኑን ላለመቀበል የምታደርጉት ትግል እጅግ ያሳፍራል።

እጅግ የሚያሳዝነው ከካባ አጠገብ አንድ የቆመ ሌላ ድንጋይ አለ ሚና ይባላል። ሙስሊሞች እዛ ድንጋይ ላይ ሰባት ትናንሽ ድንጋዮችን እየወረወሩ ይመቱታል ይህን የሚያደርጉትም መሀመድ ድንጋይ ወርውራችሁ ከመታችሁት ሰይጣንን እንደመታችሁት ነው ብሎ በጣም አጃጅሏቸው ስለነበር ነው። ድንጋይ እያስመለከ ሌላ ድንጋይ ያስደበድባቸዋል። ዛሬም ድረስ ግን ሕዝቡ አልነቃም አሁንም ድንጋይ ሲወረውር ይውላል። እንደውም እዛ ጠጠር ሲወረውሩ በግፊያ ተረጋግጠው የሚሞቱ ብዙዎች አሉ እነርሱ ጀነት ይገባሉ ተብሎ በእስልምና ይሰበካል ከዚህ በላይ ውሸትና ተረት ተረት አለ እንዴ? ሙስሊሞች ንቁ ከዚህ የተሳሳተ እምነት ራሳችሁን ነጻ አውጡ።በጥቁር ድንጋይ ኃጢአታቹ ይሰረያል ብሎ ከጽድቅ መንገድ ያወጣቹ ዲያብሎስ ነው የቤተሰቤ ሃይማኖት ነው ብላችሁ በዚህ የጨለማ ሕይወት ውስጥ ታስራቹ አትኑሩ በራሳችሁ ላይ ነጻነትን አውጃቹ ነጻ ውጡ ጌታ ብርሃን ይሁናችሁ።

የመሀመድ የዝሙት ሱስ እጅግ ከባድ ነበር በተለያየ ምክንያት አያ ሱራ ወረደልኝ በሚል ሰበብ ዝሙትን ሲያስፋፋ የኖረ ሰው ነው ለዚህ ደግሞ ትልቁ ማስረጃ የዚህ ጥቁር ድንጋይ ማለትም አላህ የተባለውን ጣዖት የሴት ልጅ ብልት ቅርፅ እንዲ መስል አድርጎ ጭንቅላታቸውን ወደዛ እያስገቡ ስርዓቱን እንዲፈጽሙ አድርጓቸዋል።ይህንን ያስተማራቸው ራሱ ነቢይ የሚሉት መሀመድ ነው።

ሙስሊም ወገኖቻችን እባካችሁን ንቁ!! እስከ መቼ በልማድ ሕይወት ትመላለሳላችሁ ? እስከ መቼስ በእንደዚህ ዓይነት ተረት ተረት እየተመራችሁ ትኖራላችሁ? ከታሰራችሁበት የስህተት ትብታብ በጣጥሳችሁ ውጡ። ዘመድ ፣ ጓደኛ ጎረቤት ምንይለኛል ብላችሁ በይሉኝታ ተቀፍድዳችሁ አትቀመጡ፣ ይህ መሀመድ የፈጠረው የስህተት ትምህርት ብዙዎችን ወደ ጨለማ መንገድ ይዟቸው ሄዷል፣ትምህርቱ ለሥጋ የሚመች በመሆኑ ፣ዝሙትን እንደ ጽድቅ ስለሚያለማምድ ብዙዎች ይከተሉታል።እንኳን በምድር በሰማይም ዝሙት አለ ብሎ ስላስተማረ ለሥጋ ምኞት የተገዙ ብዙዎች ተከትለውታል ይህ ግን ፍጹም ስህተት ነው።የሐሰት መንገድ ብዙዎች ስለተጓዙበት እውነት ልትሆን ከቶ አትችልም።በሰማይ እንደ መላእክት ሆነን በመንፈስ ዓለም ውስጥ እንኖራለን እንጂ በዝሙት እየተጨመላለቅን አንኖርም ሙስሊሞች ንቁ።

ሙስሊም ወገኖቻችን ሆይ በጠበበው በር ግቡ ለነፍሳችሁ እረፍትን ታገኛላችሁ።የጠበበው በር የክርስትና ሕይወት ነው ሥጋችንን እየጎሰምን በምድር ተመላልሰን በሰማያት ከክርስቶስ ጋር በክብር የምንኖርበት የጽድቅ ሕይወት የክርስትና ሕይወት ነው።ክርስቲያን ስትሆኑ የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ላይ ይሞላል በልባችሁ ክርስቶስ ይነግሳል መንፈሳቹ በሐሴት ሥጋችሁ በበረከት ይሞላል።ወደ ጥፋት የሚወስደው መንገድ ግን ሰፊ ነው ፍጻሜውም የዘለዓለም ሞት ነው ትሉ ወደ ማያንቀላፋ እሳቱ ወደ ማይጠፋ የዘለዓለም የቅጣት ቦታ ወደ ሆነው ወደ ገሃነም መውደቅ ነውና ሙስሊም ወገኖቻችን እባካችሁ ልባችሁን እልኽኛ አታድርጉት ስድብና አመጽን ትታችሁ ዛሬውኑ ራሳችሁን ነጻ አውጡ የመዳን ቀን ዛሬ ነው።

ዘፀአት 20:4-5 በላይ በሰማይ ካለው፥ በታችም በምድር ካለው፥ ከምድርም በታች በውኋ ካለው ነገር የማናቸውንም ምሳሌ፥ የተቀረጸውን ምስል ለአንተ አታድርግ። አትስገድላቸው አታምልካቸውም ,,,

ሳሊም እንደተረከው አባቱ እንዲህ አለ፥ የአላህ መልክተኛ ወደመካ መጥቶ ተውፊድ ሲያደርግ በመጀመሪያ የጥቁሩን ድንጋይ ጠርዝ ከሳመ በኋላ ከሰባቱ ዙር ሶስቱን ዙሮች ራማ አደረገ። (ሳሂህ አልቡኻሪ ቅጽ 2 መጽሃፍ 26 ቁጥር 673) (እንዲሁም ቁጥር 675676679፣ ና 680)

አቢስ ቢን ራቢያ እንደተረከው፦ ኡመር ወደ ጥቁሩ ድንጋይ ቀረብ ብሎ ድንጋዩን በመሳም ጊዜ እንዲህ አለ፥ “አንተ ድንጋይ እንደሆንክ ማንንም ልትጎዳ ወይም ልትጠቅም እንደማትችል ምንም ጥርጥር የለኝም። የአላህ መልክተኛ ሲስምህ ባላይ ኖሮ ባልሳምኩህ ነበር።” (ሳሂህ አል-ቡኻሪ ቅጽ 2 መጽሃፍ 26 ቁጥር 667)

የመሀመድ ተከታይ የሆነው ኡመር የተባለው ሰው መሀመድ ሲስመው ባያይ ኖሮ ጥቁሩን ድንጋይ እንደማይስመው ይልቁንም ድንጋይ ስለሆነ እንደማይጠቅም እንኳን ሲናገር፣ ይህ ማስተዋል ግን ከመሀመድ ርቆ ነበር። መሀመድ እንደቀደሙት ነብያት አንዱን እግዝአብሔርን የሚያመልክ ቢሆን ኖሮ ለምን ለጣዖት ሰገደ? ለምን ጥቁሩን ድንጋይ ሳመ? እንዲሁም ተከታዮቹ የእሱን ምሳሌ እንዲከተሉ ለምን አስተማረ? መሀመድ ጣዖት ሲያመልክ ኖሮ ጣዖት እያመለከ የሞተ ሰው ነው።ሙስሊሞች ከዚህ የተሳሳተ እምነት ራሳችሁን አላቁ።

አንዳንድ የዋህ ሙስሊሞች ከዑስታዝ ጋር ተከራከር ይላሉ ወንድሜ ባንተ ነፍስ ዑስታዝም ሆነ ፣ሼኽ አይጠየቅም ራስህን አድን።ራሳቸው ልባቸውን አደንድነው እውነትን ላለመቀበል አዕምሯቸውን ደፍነው የሚሟገቱ ሰዎችን እየሰማቹ ዘመናችሁን አትጨርሱ ከእነርሱ ጋር መጨቃጨቅ በድንጋይ ላይ ውሃ ማፍሰስ ነው።ሙስሊም ወገኖቻችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ነጻ መውጣት ለእናንተ ይሁን።

😇 እመቤታችን የተገለጠችላት የእህታችን የአበባ ምስክርነት (ከእስልምና ወደ ክርስትና)

🐷 Pro-Abortion Activists Take Bible And Play Soccer With It. They Then Put The Bible in a Toilet

💭 በአሜሪካዋ ሲያትል ከተማ ያሉ የፅንስ ማስወረድ አራማጆች ጸያፍ ድርጊቶችን ፈጸሙ፤ መጽሐፍ ቅዱስን ነጥቀው በሱ ኳስ ተጫወቱበ። ከዚያም መጽሐፍ ቅዱስን በተንቀሳቃሽ መጸዳጃ ቤት ውስጥ ጣሉት። የሚገርም ነው! 😛 ይህ “የመጸዳጃ ቤት” ምስል ልክ የመካን ጥቁር ድንጋይ / ካባን + zየሂንዱዎችን ‘ሺቫ‘ቤተ መቅደስ ይመስላል። እርኩሱን ቁርአንን የማይደፍሩት ለዚህ ሳይሆን አይቀርም! ባቢሎን አሜሪካም አበቅቶላታል!

😛 Amazing! This „Toilette„ image looks exactly like the Islamic Black Stone of Mecca (The Kaaba) + The Hindu ‘Shiva’ temple.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Tigray Six Months into Northern Ethiopia’s Shadow War its Atrocities Are Becoming Harder to Hide

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2021

For the last six months, communications blackouts and appalling access for human rights researchers and journalists alike have shrouded a conflict raging across the Tigray Region.

But as tens of thousands of Eritrean and Ethiopian national army troops have battled forces loyal to the regional government of Tigray, information has slowly and surely leaked out.

Continuing Atrocities and Denial of Humanitarian Access in Ethiopia’s Tigray Region

US Department of State PRESS STATEMENT

The United States is gravely concerned by the increasing number of confirmed cases of military forces blocking humanitarian access to parts of the Tigray region. This unacceptable behavior places the 5.2 million people in the region in immediate need of humanitarian assistance at even greater risk. The United States unequivocally calls upon the Governments of Eritrea and Ethiopia to take all necessary steps to ensure that their forces in Tigray cease and desist this reprehensible conduct. We also again call on all parties to comply with obligations under international humanitarian law, including those relevant to the protection of civilians, and to cease immediately all hostilities and allow relief to reach those suffering and in greatest need of assistance. The Ethiopian government should lead in this regard and immediately facilitate full and unhindered access for humanitarian actors to all parts of the Tigray region.

There are many credible reports of armed forces in Tigray committing acts of violence against civilians, including gender-based violence and other human rights abuses and atrocities. The conduct of the Eritrean Defense Forces and Amhara regional forces have been particularly egregious. The continued presence of Eritrean forces in Tigray further undermines Ethiopia’s stability and national unity. We again call upon the Government of Eritrea to remove its forces from Tigray. Both Eritrean and Ethiopian authorities have repeatedly promised such a withdrawal, but we have seen no movement towards implementation. We equally urge the Government of Ethiopia to withdraw Amhara regional forces from the Tigray region and ensure that effective control of western Tigray is returned to the Transitional Government of Tigray. Prime Minister Abiy and President Isais must hold all those responsible for atrocities accountable.

______________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Oromo Soldiers of The Hijacked Ethiopian Nation Abusing Tigrayan Youth

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2021

💭 የተጠለፈችዋ ኢትዮጵያ ኦሮሞ ወታደሮች የትግራይ ወጣት ሲበድሉ።

ተመሳሳይና ከዚህ የከፉም ቪዲዮዎች በጣም ብዙ ናቸው። የካሜራ ዓይን ውስጥ ያልገቡ ግፎችማ ምን ያህል ብዙ ሊሆኑ እንደሚችሉ መገመት አያዳግትም። 😠😠😠 😢😢😢

እነዚህ የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ወራሪዎች የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ላለው ለትግራይ ሕዝብ ያላቸው ጥላቻ ስር-ሰደድ ነው፣ ዘረመል ነው። ይታየን፤ የትግራይ ወታደሮች በጂማ ወይም በነቀምት ተመሳሳይ ጽንፈኛ ተግባር ቢፈጽሙ ኖሮ “ሁሌ ተበዳዮች” ኦሮማራዎች ለወራት ቁራዊ የእዬዬ ጩኸታቸውን ባስከተሉ ነበር።

_________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሰብዓዊ መብት ተሟጓቹ ‘ዩሮ ሜድ ሞኒተር’ ሳዑዲ አረቢያ በኢትዮጵያውያን ላይ የምታደርሰውን በደል እንድታቆም ጥሪ አቀረበ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 24, 2020

👉 “አረቦቹም፦ ‘በቃ ሀበሾቹ ይሙቱአ ፤ ሕይወታቸው እኮ ዋጋ የለውም! ’ ይላሉ”

በስዊዘርላንድ ጄኔቫ በሚካሄደው የመንግሥታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉባዔ ዩሮ ሜድ ሞኒተርየተሰኘው የሰብአዊ መብት ተሟጋች ድርጅት በሳዑዲ አረቢያ በኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ የሚደርሰው በደል እንዲያቆም ጥሪ አቀረበ።

በአረብ ሃገራት (በባህረ ሰላጤው) የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች እንደ ጥንቸል ታድነው በጥይት ይገደላሉ፤ አረቦቹም፦ ‘በቃ ይሙት። ሕይወታቸው እኮ ዋጋ የለውም! ’ ይላሉ፤ የአውሮፓውያኑም ጪኸት የፌንጣ ጩኸት ያህል ነው!

👉 “አረቦቹም፦ ‘በቃ ሀበሾቹ ይሙቱአ ፤ ሕይወታቸው እኮ ዋጋ የለውም! ’ ይላሉ”

አዎ! ኢትዮጵያውያን በሃገራቸውም ሆኑ በአረብ ሃገር በዋቄዮ-አላህ ፋሺስቶች እንደ ጥንቸል ታድነው በመደፋት ላይ ናቸው። የአውሮፓውያኑም ጪኸት የፌንጣ ጭርጭር! ያህል ነው! መፍትሔው ያለው በእጃችን ነው፤ በአሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ የሚመራው የቄሮ-ጋላ አገዛዝ ከእነ አጋሮች ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ባፋጣኝ መገርሰስ አለበት። ከመስከረም ፴ በኋላ “መንግስት” የሚባል ነገር የለም፤ ስለዚህ እያንዳንዱን የዚህ ፋሺስታዊ አገዛዝ አባል እያደኑ እንደ ጥንቸል መድፋት የኢትዮጵያውያን መብትና ግዴታ ነው።

👉 Ethiopian migrants chased and shot at in the Gulf: ‘Just let them die. Their lives are worthless

👉 Hundreds of Ethiopians are being held prisoner and treated inhumanely in Saudi Arabia

የሚገርም ነው፤ ሰሞኑን ሃያ ዘጠኝ አገራት ሳውዲ አረቢያ የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ምክር ቤት አባል እንደገና ለመሆን የምታደርገውን ሙከራ “ጥልቅ አሳሳቢነት” ብለው ገልጸውታል።

👉 States Express “Deep Concern” as Saudi Arabia bids to rejoin UN Human Rights Council

____________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በእርኩሷ ሳውዲ መካ ላይ ኃይለኛ አውሎ ነፋስ + መብረቅ + በረዶ + ጎርፍ + እሳት ተፈራረቁባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 4, 2020

ዋው! በአንድ ቀን፤ በትናንትናው ዕለት ብቻ፤ ያውም በበጋ። እግዚአብሔር አምላካችን የወገኖቻችንን ለቅሶ እና ጩኸት እየሰማላቸው ነው፣ የእኛን የልብ ቁስልም እያየልን ነው!

በወገኖቻችን ላይ የደረሰውን የአረብ መሀመዳውያኑን ጭካኔ ካየሁ በኋላ፣ አሸባሪው የአረቦቹ ወኪል ግራኝ አብዮት አህመድና አጋሮቹ ለጉዳዩ ግድየለሽነት አሳይተው ልደቱን በ፮ ሚሊየን ብር ማክበሩን ከሰማሁ በኋላ በእነዚህ ባለፉት ሁለት ቀናት በጣም ተረባብሼ እና እንቅልፍ አጥቼ ነበር የቆየሁት። ኢትዮጵያውያንን በባርነት መያዝ ብዙ ዋጋ ያስከፍላል፤ ገና እርኩሱ ጥቁሩ ድንጋይ ካባው ፍርስርሱ ይወጣል፤ ገና በመካ እና መዲና ላይም ትልቁ እሳት ከሰማይ ይወርድባቸዋል። ይህን መሀመዳውያኑ እየደበቁት ነው እንጅ ውስጣቸው በደንብ ያውቀዋል ፤ በባቢሎን ሳውዲ ላይ የተፈጥሮ እሳት ይሁን የኢራን ኑክሌር ሮኬቶች በቅርቡ እንደሚዘንቡ ይታወቃቸዋል። ያኔ የክርስቶስ ተቃዋሚው የእስልምና አምልኮ ያበቃለታል፤ ያኔ እፎይ እንላለን!

👉 የኢትዮጵያ አስተዳደር ለሳውዲ አረቢያ ምስጋናውን አቀረበ

ዓለም ሳቀብን!

  • በስደተኞች ላይ በደል ቢፈፀምም ኢትዮጵያ ሳዑዲ አረቢያን ታመሰግናለች”
  • የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ሳዑዲ አረቢያ የሚገቡትን ስደተኞች በመቀበሏ“ አመስጋኝ ነኝ ”ብሏል፡፡”

ዋው!

Ethiopia Thanks Saudi Arabia Over Migrants Despite Maltreatment

Ethiopia´s government says it is “thankful” to Saudi Arabia for accepting Ethiopian migrants entering the country”

The statement Thursday is Ethiopia´s first public comment after a report in a British newspaper, The Sunday Telegraph, sparked outrage among some governments and human rights groups. The report, with photos showing dozens of African migrants sprawled close together in the desert heat, said hundreds are locked up. Most are Ethiopian men, it said.

_________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በዓለም ታይቶ የማይታወቀውን ሰቆቃ ያመጣው ይህ አሸባሪ አገዛዝ ባፋጣኝ ይገርሠሥ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2020

ኢትዮጵያዊ ነኝ የሚል ሁሉ ኩራቱን እና ከረባቱን ወደዚያ አሽቀንጥሮ ይህን መፈክር በግልጽ ደጋግሞ ማሰማት አለበት!

ለሳውዲዎችና ለአብይ አህመድ፤ እኛ ልክ እንደ ጉንዳኖች ነን”

ዋይ! ዋይ! ዋይ! ወይኔ ውንድሞቼ!ገንዘብ ሰብሳቢ እንጅ ሕዝብን ነፃ አውጪ ጠፍቷል!

እስኪ ተመልከቱ፦ አሸባሪው ዐቢይ አህመድ በጀነሳይድ ማግስት እነ አቶ ልደቱን አስሮ ፮ ሚሊየን ብር ለልደቱ በዓል ባወጣበት ዕለት ይህን የወገኖቻችንን ሰቆቃ በሳውዲ አስመልክቶ ለቢቢስ ጋዜጠኞች ምን አላቸው?

አዎ! “አላየሁም! አልሰማሁም፣ ውሸት ነው፤ አረብ ሙስሊሞች ቅድስትሀገር ሳውዲ ይህን አያደርጉም!”

አባታችን አባ ዘወንጌል ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!” ሲሉን 100% ትክክል ናቸው።

አዎ! ከውስጥም ከውጭም ሁሉም ኢትዮጵያን ለማጥፋት የአጭር ርቀት ሩጫ ውድድር ላይ ናቸው፤ ጥያቄው የስልጣን ብቻ አይደልም፤ ኢትዮጵያን ለማጥፋት ልዩ ተልዕኮ ስላላቸው እንጅ፤ ለዚህማ ባይሆን ለ፳፯ ዓመታት ሲገዙ የነበሩት ህውሃቶች ከስህተታቸው ተምረውና ሃገርወዳድ ዜጋ ኮትኩተውና አፍርተው፣ አገሪቷን ለሃገርወዳድ ኃይሎች አስረክበው በሄዱ ነበር፤ ግን ይህ አልተደረገም፤ ኮትኩተው ያሳደጓቸው እንደ አሸባሪው ዐቢይ አህመድ ያሉትን ኦሮሞ አረሞችን ነው፤ ይህ አልበቃም እያወቁና በግልጽ እያወጁ ኢትዮጵያን ለአጥፊዎቹ ኦሮሞ አውሬዎች አስረክበዋት ፈረጠጡ። ከሰሩት ወንጀል ሁሉ የከፋው ይህ በመሆኑ ምንጊዜም ከተጠያቂነት አያመልጧትም። ይህ ቀላል ነገር አይደለም!

ኢትዮጵያዊ ነኝ” የሚለውን ወገን በተመለከተ፤ ልክ እነ ኢንጂነር ስመኘው፣ እነ ጄነራሎች አሳምነውና ሰዓረ እንደተገደሉ ቆፍጣና የሆነ አንድ ነፍጠኛ አዘጋጅተው እነ አብይ አህመድ አሊን፣ ለማ መገርሳን፣ ታከለ ኡማንና ሽመልስ አብዲሳን አንድ በአንድ መድፋት ነበረበት። ይህ ቢደረግ ኖሮ እንደዚህ ባልተሳለቁብን ይህን ያህል ባልተጨማለቁብን ነበር።

አሁንም አልዘገየም ፤ ሰራዊቱ ውስጥ ያሉትን ኢትዮጵያውያን ማንቃት፣ ማስባሰብ፣ ማደራጀት በሞራልና በገንዘብ መደጎም አማራጭ የሌለው ግዴታ ነው። በነገራችን ላይ ብዙ ሕዝብ የሚሳተፉባቸውን የመስቀልና ጥምቀት በዓላት ለማቀዝቀዝ እና የኢሬቻን በዓል ለዓለም ለማስተዋወቅ ሲባል ነው መስቀል አደባባይን የቆፈሩት ፣ ጃን ሜዳንም እንዲሁ ለአህዛብ ነጋዴዎች አሳልፈው የሰጡት።

ኦሮሞዎቹ የዛሬውን ኢትዮጵያዊ ትውልድ ደካማነትና ቸልተኝነት በመጠቀም፡ በአንድ በኩል ኢትዮጵያዊ የሆነውን ነገር ሁሉ ለማጥፋት እየታገሉ ሲሆኑ በሌላ በኩል ደግሞ የገዳ ባህላቸውን በፀረዐቢይየተቃውሞሰልፍአዘጋጅተናል በሚል ሰበብ(የሰልፎቹ አዘጋጅ እራሱ እባብ ዐቢይ አህመድ ነው) በአውሮፓ እና አሜሪካ ጨሌዎቻቸውን እየጠመጠሙ በማስተዋወቅ ላይ ናቸው። አዎ! ኢትዮጵያዊው ጂንስ እና ከረባት በመልበስ ለሰላማዊ ሰልፍ በአደባባይ ሲወጣ ኦሮሞው በአገኘው አጋጣሚ ሁላ የጽንፈኛውን የኢሬቻ ባህል በማስተዋወቅ ላይ ነው።

አዲስ መረጃ፤ ዓለም ሳቀብን

👉 የኢትዮጵያ አስተዳደር ለሳውዲ አረቢያ ምስጋናውን አቀረበ

በስደተኞች ላይ በደል ቢፈፀምም ኢትዮጵያ ሳዑዲ አረቢያን ታመሰግናለች”

የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ሳዑዲ አረቢያ የሚገቡትን ስደተኞች በመቀበሏ“ አመስጋኝ ነኝ ”ብሏል፡፡”

ዋው!

Ethiopia Thanks Saudi Arabia Over Migrants Despite Maltreatment

Ethiopia´s government says it is “thankful” to Saudi Arabia for accepting Ethiopian migrants entering the country”

The statement Thursday is Ethiopia´s first public comment after a report in a British newspaper, The Sunday Telegraph, sparked outrage among some governments and human rights groups. The report, with photos showing dozens of African migrants sprawled close together in the desert heat, said hundreds are locked up. Most are Ethiopian men, it said.

______________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የዱባዩ መሪ የተሠወረቸውን ሴት ልጁን ከህንድ አገር ጠልፎ ለማምጣት 5 የጦር መርከቦችንና ሁለት ተዋጊ ጠያራዎችን ላከ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 9, 2018

የዱባዩ መሪ መሐመድ ራሺድ አል ማክቱም ተሠውራ የነበረችው ሴት ልጁን ላቲፋ አል ማክቱምን ከ ህንዷ ከተማ ከጎዓ ጠልፎ ወደ ዱባይ አምጥቷታል፤ አሁን የትና እንዴት እንዳለች የሚታወቅ ነገር የለም።

ይህ የአሜሪካ ዜግነት ያለው የቀድሞ የፈረንሳይ ምስጢራዊ የስለላ ድርጅት መኮንን እሷን ከዱባይ ለማምለጥ በምታደርገው ትግል ላይ ከፍተኛ እርዳታ ያደረገ ግለሰብ ነው።

ላለፉት ወራት ላቲፋና ጓደኛዋ ከዚህ የፈረንሳይ መኮንን ጋር በአንድ ጀልባ በህንዷ ጎአ ተደብቀው ይኖሩ ነበር።

16 አመታት ያህል የእስራት፣ ኢሰብዓዊ ጥቃትና ስቃይ ሰለባዎች ለመሆን የበቃችው ልዕልት ላቲፋ ወደ አሜሪካ ለመሄድ እና ጥገኝነት ለመጠየቅ ነበር ዓላማዋ።

______

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሳዑዲ አረቢያ ፖሊሶች በሚጠረፉቸው ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ላይ አስከፊ የሆነ ድብደባና ስርቆት እያካሄዱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 28, 2017

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፰፥ ፲፫]

እግዚአብሔርን መፍራት ክፋትን ይጠላል፤ ትዕቢትንና እብሪትን ክፉንም መንገድ ጠማማውንም አፍ እጠላለሁ።

እነዚህ የዲያብሎስ ልጆች ወገኖቻችንን ይሰርቃሉ፣ ውሃችንን ይሰርቃሉ፣ በጎቻችንን ይሰርቃሉ፣ ጥራጥሬዎቻችንን ይሰርቃሉ፣ አላሙዲን ያከማቸውንም የኢትዮጵያ ሕዝብ ገንዘብ ለመውረስ እየተዘጋጁ ነው።

እዚህ ላይ፡ ሰሞኑን ሳወሳቸው የነበሩትን ሦስት በጣም አሳሳቢ የሆኑ ጉዳዮችን እንመልከት፦

  1. እነዚህ የሚጠረፉት ወገኖቻችን ገንዘብና ንብረት ሳይዙ መመለሳቸው እምብዛም ባልከፋ፤ ነገር ግን እባቦቹ ሳዑዲዎች እነዚህን ወገኖቻችንን ወደ ኢትዮጵያ የሚልኩት ጋኔን ወይም መንፈሳዊ እባብ እየሞሏቸው ነው፤ ሴቶቻችንንም እያስረገዙና ልጅ እያስታቀፉ ነው እንዲሁ የሚልኳቸው።  ከአረብ አገራት የተመለሱ ብዙ እህቶቻችንን ለመታዘብ በቅቻለሁ፤ 90% የሚሆኑት በቤተሰብና በበሕብረተሰቡ መካከል አብረው ለመኖር በጣም ነው የሚቸገሩት፤ በጣም አስቸጋሪዎችም ሆነው ነው የሚታዩት። ሰይጣንም ወገኖቻችን ወደ አረቡ ዓለም ሲልክ ይህን አስቀድሞ ስለሚያውቅ ነው። ሳይንሱ የባዮሎጂ መሣሪያ ይላቸዋል፤ በኢትዮጵያ ላይ ያነጣጠሩ።

  2. ይህን ሁሉ ጉድ “ቅድስት አገር” በሚሏት ሳዑዲ አረቢያ ያየ አንድ እስላም እንዴት እስላም ሆኖ ለመቆየት ይሻል? ይህ ስንፍና፣ ሃፍረትና ቅሌት አይደለምን? ሌላውን ኢትዮጵያዊ ተከትለው የክርስቶስን መንገድ መፈለግ የለባቸውምን? የሳዑዲ ቆሻሻቸውን ሁሉ አራግፈውስ ወደየ ጸበሉ መሄድስ አይኖርባቸውምን?

  3. ላለፉት ጥቂት ሳምንታት ብቻ እስከ ሃያ ሺህ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረቢያ ብቻ ወደ ኢትዮጵያ ተጠርፈዋል፤ እንግዲህ ዛሬ እንደምንሰማው እየተደበደቡና ያጠራቀሟትን ትንሽ ገነዘብ እየተነጠቁ ነው። ገና ግማሽ ሚሊየን የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን በሳዑዲ አሉ። በመላው አረብ ዓለም በኢትዮጵያውያን ላይ እየተካሄደ ያለው ጭካኔ የተሞላበት ድርጊት ባሁኑ ጊዜ መላው ዓለም የሚያውቀውና ሁሉም ዓይኑን ጨፍኖ ዝም ያለበት ቅሌት ነው፤ ታዲያ በምን ተዓምር ነው ባለፈው ሳምንት የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች ቱርክንና አረቦቹን በመደገፍ ኢየሩሳሌም የእስራኤል ዋና ከተማ አይደለችም ብለው የፈረሙት?

ለምንድን ነው ኢትዮጵያውያን በዚህ ለአገራችን ከፍተኛ ሚና ሊጫወት በሚችልና ቁልፍ በሆነ ጉዳይ ላይ ጸጥታውን የመረጡት?

Saudi Police Shot And Stole From Ethiopians During Mass Deportation Claim Abused Migrants


  • Saudi Arabia’s latest wave of deportations began November 11 after several months of warnings by the government.
  • Authorities say the kingdom has detained around 250,000 people violating its residency laws in the crackdown.
  • Approximately 50,000 already forcibly flown out of the country.

In interviews with The Associated Press upon their arrival home, the returnees described beatings, theft and stays in dirty prison camps. Their accounts brought to light one of the world’s busiest and most dangerous migrant routes but one that remains overlooked amid the larger rush toward Europe.

In August, traffickers heaved scores of migrants into the sea off Yemen, leaving more than 50 to drown. In March, more than 30 Somali migrants, including children, were killed — apparently in a helicopter gunship attack by a Saudi-led coalition at war in Yemen.

Saudi Arabia’s latest wave of deportations began Nov. 11 after several months of warnings by the government. Saudi authorities say the kingdom has detained around 250,000 people violating its residency laws in the crackdown, with approximately 50,000 already forcibly flown out of the country.

Of those who entered the country illegally, 72 percent were from Yemen and 26 percent were Ethiopians.

Those arriving home in Ethiopia described the process as jarring and unfair. The six who spoke to the AP at the airport in the capital, Addis Ababa, said they were robbed of their possessions by “Saudi police officers” who shared their money between them. Some of the returnees said they saw compatriots being shot and wounded when they tried to escape police roundups.

“The prison cell I was put into was so dirty that some of us were severely sick. It was like a toilet,” said Sadiq Ahmed, a former teacher who went to Saudi Arabia five years ago and was detained for 11 days before his deportation. “As if this was not enough, we were robbed of our belongings. I came here with nothing. I know lots of people who went insane because of this torment.”

Ethiopia’s government says more than 14,000 of its citizens have been deported since mid-November and 70,000 have returned voluntarily, but the International Organization Migration says the number that has left forcibly or voluntarily since the amnesty period ended in June has reached 96,000.

Saudi Arabia ordered all undocumented migrants to leave voluntarily in March, an order later extended until June. The majority of the migrants chose to remain and now face forced deportation.

“I stayed in Saudi Arabia for five years just to support my family and other siblings,” said deportee Fozia Omar, adding that she spent one month in prison but was allowed to bring her luggage. “We have suffered a lot. I would like to beg my brothers and sisters not to repeat the mistake we already made, in the name of Allah.”

An estimated 400,000 Ethiopian migrants had been living in Saudi Arabia.

“The number of returnees could rise even higher in the coming weeks,” the IOM said, adding that around $30 million is needed to cover their immediate needs. Those include transportation to final destinations for many of the most vulnerable such as unaccompanied minors, single mothers and those who said they had been abused.

Source

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Don’t You Love This Woman?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 15, 2017

Brilliant! Michelle Malkin owns those wicked “Feminists”, woow!

______

Posted in Conspiracies, Media & Journalism, Photos & Videos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: