Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Abune Mathias’

Patriarch of Ethiopia: The Mission of Cleansing Ethnic Tigrayans is Becoming the Demise of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2022

ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ “ብሄር ተኮር ትግራዋይን የማጽዳት ተልዕኮ የኢትዮጵያ መጥፋት እየሆነ ነው።”

💭 Abune Mathias is an Ethiopian patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church since 2013. His full title is “His Holiness Abune Mathias I, Sixth Patriarch and Catholicos of Ethiopia, Archbishop of Axum and Ichege of the See of Saint Taklehaimanot”.

👉 ከዓመት በፊት የቀረበ ጽሑፍ

[መዝሙረ ዳዊት ፰፩ – ፰፭]

ኑ ጽዮናውያንን ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የኢትዮጵያ/እስራኤል ስም አይታሰብ አሉ❖

ይህን ያሉት እነማን ናቸው? አዎ! ኦሮሞዎች እና አማራዎች! አዎ! እንደ ሕዝብ፤ ምንም መለሳለስና ወለም ዘለም ማለት አያስፈልግም። ከሁሉም አቅጣጫ እያየነው ነው። ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፤ “የትግራይ ሕዝብ ምን ቢያደርጋችሁ ነው ከምድረ ገጽ ልታጠፉት የፈለጋችሁት?” ሲሉን ፻/100% ትክክል ናቸው። ዓለም ያወቀው፣ ማመን እሰከሚሳነው ድረስ የደነገጠበትና የተረበሸበት ጉዳይ ነው።

ሕዝብን መውቀስ ተገቢ አይደለም! ማሕበረሰብ እንደ ሕዝብ መወንጀል የለበትም፣ በሕዝብ ላይ አትፍረድ! ቅብርጥሴ” ሲባል እየሰማን ነው። ግብዝነት! እግዚአብሔር “የእኔ ናቸው” የሚላቸው ሕዝቦች አሉ፤ የሰይጣን ሕዝብ መሆን የመረጡ ሕዝቦችም ነበሩ፣ ዛሬም አሉ። ታዲያ አንተ ማን ነህ “ሕዝብን አትወንጅል” የምትለው? የትግራይን ሕዝብ እንደ ሕዝብ አይደለም ከምድረ ገጽ ለማጥፋት የተነሳሱት? ታዲያ ተጠቂው እንደ ሕዝብ ተለይቶ ጥቃት እንደሚደርስበት ለመናገር ከቻልን ለምንድን ነው በአጥቂዎቹ ሕዝቦች ጣታችንን መጠቆም የማንችለው? ቱርኮች እንደ ሕዝብ ነበር በሁለት ሚሊየን አርሜኒያውያን፣ በሦስት ሚሊየን ግሪኮች እና አሹራውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ላይ ጭፍጨፋውን ያካሄዱት፣ በቱርኮች መካከል ጥሩ ሰው ይኑር አይንሩ ዝርያ/irrelevant ነበር፤ አብዛኛው ሕዝብ ክርስቲያኖችን ከመጨፍጨፍ ሊያድናቸው አልቻለም። ስድስት ሚሊየን አይሁዶች በናዚ ጀርመን ሲጨፈጨፉ ጥሩ የሆኑ ጀርመናውያን ሳይኖሩ ቀርተው አይደለም፤ (አይሁዳውያንን ሲደብቁና ሲረዱ የነበሩትን እነ ኦስካር ሺንድረን እናስታውስ) ሆኖም የጀርመን ሕዝብ ዝርያ/irrelevantስለነበር አይሁዳውያኑን ከመጨፍጨፍ አላዳናቸውም።

ወደኛ ስንመጣ 100% እርግጠኛ ሆኜ ለመናገር እደፍራለሁ ኦሮሞ የተባለው ሕዝብ የእግዚአብሔር ሕዝብ አይደለም፤ እነርሱም ይህን ከፍርሃትና፣ ከመረበሽ ጋር በደንብ እንደሚያውቁት አውቃለሁ። እንደተባለው ኢትዮጵያውያን “Short Memory” ያለን ግድየለሽ ሰዎች ስለሆንን ነው እንጂ ኦሮሞ/ጋላ ኢትዮጵያዊ የነበሩ ከሃያ የሚበልጡ ነገዶችን ሙሉ በሙሉ ያጠፋ ሕዝብ እኮ ነው። ኦሮሞ/ጋላ በውስጡ ባሉትና በዙርያው ባሉ ማሕበረሰብ ክፍሎች የራሱን ጎሳ የበላይነት ለማስፈንና ለመንጠቅ ብሎም ይህንን የበላይነት እውን ለማድረግ ከመዋጋት አልፎ፤ በጊዜው ለማመን እና ለማየት እጅግ በሚዘገንን ጨካኝ ጭፍጨፋ፣ ዝርፊያና አመጽ በሌሎቹና እሱን በሚቃወሙት የራሱ ጎሳዎች ሳይቀር ሰይፍ በመምዘዝ ፀጥ በማሰኘት ሕብረተሰቡን ሽብር ውስጥ አስገብቶ በፍርሃት የሚገዛ፤ የሚያርበደብድ፣ ሰላም የሚነሳ፣ ሁከተና የብጥብጥ ሰይጣናዊ ሥራዓት ነው። የኦሮሞ ሥርዓት አገርን በማውደም፣ መንደሮችንና ከተማዎችን በማቃጠል፤ ጭካኔን ምርኩዝ እያደረገ እረፍት የሚነሳ በደም ጥራት የሚጓዝና የሚያስተዳድር ጥቂት ወሮበላ አባገዳዮች የሚፈጥሩትና የሚመሩ ፋሺስታዊ የሽብር ሥርዓት ነው።

ይህን የኦሮሞ ፋሺስታዊ የሽብር ሥርዓት ዛሬ በመላዋ ኢትዮጵያ እያየነው ነው። ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ጀምሮ ከሃያ በላይ ነገዶችን ያጠፋው ኦሮሞ/ጋላ ዛሬም ኢትዮጵያዊ የሆኑ ነገዶችንና ብሔሮችን በማጥፋት ላይ ነው። አዎ! የጋላ/ኦሮሞ የዋቄዮአላህ ጭፍሮች የዘመናችን አማሌቃውያን ናቸው። ጋላ/ኦሮሞ ልክ እንደ እስማኤላውያኑ በትግራዋያንም፣ በአማራም፣ በጉራጌም፣ በጌዲዮም፣ በሲዳማማ፣ በጋሞም፣ በወላይታም፣ በአኝዋክም፣ በሐመርም፣ በሙርሲም፤ ወዘተ በመላው የኢትዮጵያ ነገዶችና ብሔሮች ላይ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት የጀመረውን ክርስትናን የመዋጋት፣ ነገድን የማጥፋት ጂሃዱን ከመቀጠል ሌላ ምንም ሊያደርገው የሚችለው በጎ ነገር የለም። የሞትና ባርነት ማንነቱን እና ምንነቱ ይህን እድኒያደርግ ብቻ ነው የሚፈቅድለት።

ኢሮብነገድ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት አልሰጠነውም፣ ልብ አላልነውም፤ ወይም ጉዳዩን ከኢሳያስ አፈቆርኪ ጋር ለማያያዝ እየተሞከረ ነው፤ እንደ እኔ ግን የኢሮብ ነገድ የመጥፋት አደጋ ላይ የወደቀው በአማሌቃውያኑ ኦሮሞዎች/ጋላዎች እና በእስማኤላውያኑ የ“ቤን አሜር” ነገድ መንፈሳዊ ጣልቃ ገብነት ምክኒያት ነው። እግዚአብሔር ይድረስላቸውና የኢሮብ ነገድ ሙሉ በሙሉ የሚጠፋ ከሆነ በዘመናችን በጋላ/ኦሮሞ የጠፋ ኢትዮጵያዊ ነገድ ይሆናል ማለት ነው። ለዚህ አሳዛኝ ሁኔታ አማሌቃውያኑ ከጋሎች/ኦሮሞዎች እና ከእስማኤላውያኑ ቤን አሜር ሰዎች በላይ ተጠያቂ የሚሆኑት አማራዎችና ትግራዋያን ናቸው። እነዚህ ሁለት ብሔሮች በግልጽ የሚታየውን ኦሮሞ/ጋላ ጠላታቸውን ለይተው ለማራቅ ብሎም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ለመምታት ፈቃደኞች ባለመሆናቸው ነው። እንዲያውም እንዲስፋፋ እያገዙት ነው!

ኦሮሞን/ጋላን አስመልክቶ አፄ ዮሐንስ ለአፄ ምኒልክ “ጋላዎችን አባርራቸው፤ የቀየሯቸውንም የቦታ መጠሪያ ስሞችንም ወደቀድሞ መጠሪያዎቻቸው ይመልሷቸው…” ብለው አዝዘዋቸው ነበር። ግን ዲቃላው አፄ ምኒልክ ልክ እንደ ሳኦል እጃቸውን ወደ እግዚአብሔር አልዘረጉም ነበርና ይህን ሳይፈጽሙ በመቅረታቸው ያው ዛሬ ይህን ሁሉ “ፊንፊኔ ኬኛ! ወሎ ኬኛ…” ሰይጣናዊ ትዕቢት እንድናየው ተገደድን።

ኦሮሞዎች/ጋሎች እና በእነርሱ አምላክ ዋቄዮአላህአቴቴ መንፈስ ሥር የወደቁት አማራዎች የትግራይን ሕዝብ ለማጥፋት የተነሳሱት እነርሱ እራሳቸው እንደሚጠፉ ስለሚያውቁት “ሳንቀድም እንቅደም” በሚል ጥድፊያ ነው። ከሃያ በላይ ነገዶችን ያጠፋው ኦሮሞ/ጋላ በኢትዮጵያውያን አባቶች እንደተረገመ ፥ በአባቶች የተረገመ ደግሞ በእግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ እንደሆነ ሊጠራጠር የሚችል ክርስቲያን ሊኖር አይችልም። እነርሱ እራሳቸው ይህን ያውቁታል። “እውነተኛ ኢትዮጵያውያንና ክርስቲያኖች” ማድረግ የነበረብን ኦሮሞዎች “ኦሮሞነታቸውን/ጋላነታቸውን” እንዲክዱ፤ በግለሰብ ደረጃ ወርቅ የሆኑ ኦሮሞዎች/ጋሎች ስላሉ እነርሱ ነፃነታቸውንና ፈሪሃ እግዚአብሔርን ጠብቀው እስከ መጨረሻው እንዲዘልቁ ማድረግ ነው። ፩/1% የሚሆኑት እንኳን መዳን ከቻሉ ትልቅ ነገር ነው። አማራዎች ወደ እዚህ ደረጃ እንዳይወርዱ ነበር “ከትግራይ ምድር ሚሊሻዎቻችሁን ባፋጣኝ አስወጡ፤ ከኦሮማራ የዋቄዮአላህአቴቴ ባርነት ተላቀቁ” ስንል የነበረው።

👉 እግዚአብሔር አማሌቃውያንን እንደ ሕዝብአይወዳቸውም ነበር፤

[መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፭] ተመልከት!

ንጉሥ ሳኦል በሳሙኤል አቀባበል ተቀባ፤ ሕዝቡ ፈጣን አቀባበል አደረገለት፤ በአሞናውያን ላይ ድልን አገኘ፣ ያልተፈቀደለትን መስዋዕት አቀረበ፤ ሕዝቡን በተሳሳተ መሐላ ውስጥ እንዲገባ አደረገ፤ ስለ አማሌቃውያን እግዚአብሔር የሰጠውን ትዕዛዝ ሳይፈጽም ቀረ፤ ንጉሥነቱን ተቀማ፤ በፍልስጤማውያን ተሸነፈ፤ የቤተሰብ ሞት አጋጠመው፤ ራሱን ገደለ።

💭 አዎ! የእግዚአብሔር የሆኑ ሕዝቦች አሉ፤ የሰይጣን የሆኑም ሕዝቦች አሉ። በዚህ የመዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ብቻ እንኳን እግዚአብሔር የሚጠላቸውን ጥቂት ሕዝቦች ለይተን ማየት እንችላለን፦

ኤዶማውያን

እስማኤላውያን

ሞዓብ

አጋራውያን

ጌባል አሞን

አማሌቅ

ፍልስጥኤማውያን

ጢሮስ

አሦር

የሎጥ ልጆች

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፪]❖❖❖

፩ አቤቱ፥ እንደ አንተ ማን ነው? አቤቱ፥ ዝም አትበል፥ ቸልም አትበል።

፪ እነሆ፥ ጠላቶችህ ጮኽዋልና፥ የሚጠሉህም ራሳቸውን አንሥተዋልና።

፫ ሕዝብህን በምክር ሸነገሉአቸው፥ በቅዱሳንህም ላይ ተማከሩ።

፬ ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ።

፭ አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤

፮ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥

፯ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤

፰ አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።

፱ እንደ ምድያምና እንደ ሲሣራ፥ በቂሶንም ወንዝ እንደ ኢያቢስ አድርግባቸው።

፲ በዓይንዶር ጠፉ፥ እንደ ምድርም ጕድፍ ሆኑ።

፲፩ አለቆቻቸውን እንደ ሔሬብና እንደ ዜብ፥ ታላላቆቻቸውንም እንደ ዛብሄልና እንደ ስልማና አድርጋቸው።

፲፪ የእግዚአብሔርን መሠዊያ እንወርሳለን የሚሉትን።

፲፫ አምላኬ ሆይ፥ እንደ ትቢያ በነፋስ ፊትም እንደ ገለባ አድርጋቸው።

፲፬ እሳት ዱርን እንደሚያቃጥል፥ ነበልባልም ተራሮች እንደሚያነድድ፥

፲፭ እንዲሁ በቍጣህ አሳድዳቸው፥ በመቅሠፍትህም አስደንግጣቸው።

፲፮ ፊታቸውን እፍረት ሙላው፥ አቤቱ፥ ስምህንም ይፈልጋሉ።

፲፯ ይፈሩ ለዘላለሙም ይታወኩ፤ ይጐስቍሉ ይጥፉም።

፲፰ ስምህም እግዚአብሔር እንደ ሆነ፥ በምድር ሁሉ ላይም አንተ ብቻ ልዑል እንደ ሆንህ ይወቁ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፪]✞✞✞

፩ እግዚአብሔር በአማልክት ማኅበር ቆመ፥ በአማልክትም መካከል ይፈርዳል።

፪ እስከ መቼ ሐሰትን ትፈርዳላችሁ? እስከ መቼ ለኃጢአተኞች ፊት ታደላላችሁ?

፫ ለድሆችና ለድሀ አደጎች ፍረዱ፤ ለችግረኛውና ለምስኪኑ ጽድቅ አድርጉ፤

፬ ብቸኛውንና ችግረኛውን አድኑ፤ ከኃጢአተኞችም እጅ አስጥሉአቸው።

፭ አያውቁም፥ አያስተውሉም፤ በጨለማ ውስጥ ይመላለሳሉ፤ የምድር መሠረቶች ሁሉ ተናወጡ።

፮ እኔ ግን። አማልክት ናችሁ፥ ሁላችሁም የልዑል ልጆች ናችሁ፤

፯ ነገር ግን እንደ ሰው ትሞታላችሁ፥ ከአለቆችም እንደ አንዱ ትወድቃላችሁ አልሁ።

፰ አቤቱ፥ ተነሥ፥ በምድር ላይ ፍርድ፥ አንተ አሕዛብን ሁሉ ትወርሳለህና።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቡነ መርቆርዮስ በሰማዕቱ ቅዱስ መርቆርዮስ ዕለትና በአቡነ ማትያስ በዓለ ሲመት ማግስት አረፉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2022

የአቡነ መርቆርዮስ እረፍት፤ የሀዘን መግለጫ በቅዱሳን ጳጳሳት ✞

👉 ገብርኤል 👉ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

አቡነ መርቆርዮስ በከንቱ የዲያስፐራ አማራ ፖለቲከኞች ቍጥጥር ሥር ሆነው አንዳንድ ስህተቶችን ቢሠሩም ቅሉ፤ በዚህ የሰማዕቱ ቅዱስ መርቆርዮስ ዕለት ነፍሳቸውን ይማርላቸው። እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ከቅዱሳን ይደምርልን! ✞

በቅዱስ መርቆርዮስ ዕለትና በብጹ እ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዓለ ሲመት (የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ አክሱም ጽዮናውያን አባቶቼንና እናቶቼን በረሃብ በሚቆላበት በዚህ ወቅት ይህን በዓለ ማክበር አልነበረባቸውም! የሚል እምነት አለኝ!) ማግስት መሆኑ አስገራሚ ነው፤ ባለፈው ሳምንት ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ሆስፒታል ሄዶ ጎብኝቷቸው ነበር የሚል ዜና ስመቼ ነበር። ይህ አረመኔ የኦሮሞ አገዛዝ ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ባርነትን፣ ስቃይንና ሞትን ይዞ ነው የመጣው። ኦሮሞዎች በጭራሽ ሥልጣኑን መረከብ አልነበረባቸውም፤ በግለሰብ ደረጃ ሰሜናውያኑን ለመርዳት እስካልሆነ ድረስ በቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ አይፈቀድላቸውምና። ይህን መለኮታዊ እውነት መቀበል ግድ ነው!

ሰማዕት ቅዱስ ፒሉፓዴር መርቆሬዎስ ✞

ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ አገሩ ሮም አስሌጥስ ሲሆን በ፪፻/200 .ም አካባቢ እንደተወለደ የሚነገርለት ቅዱስ መርቆርዮስ ውልደቱ ጣዖትን ከሚያመልኩ ቤተሰብ ነበር ነው። ቅዱስ መርቆሬዎስ ከተወለደ በኋላ መልአኩ የተናገረው ቃል ሁሉ እንደተፈጸመ ሲያውቅ አባቱ ከነቤተሰቡ አምነው ተጠምቀዋል። የመርቆሬዎስ ስመ ጥምቀቱ “ፕሉፖዴር” ነው፤ ገብረ እግዚአብሔር ማለት ነው። በጥበብ በፈሪሀ እግዚአብሔር አድጎ አባቱ ሲሞት የአባቱን ሹመት ወረሰ።

††† ንጉሱ ዳኬዎስ ይባላል። መምለኬ ጣዖት ነበር። በርበሮች በጠላትነት ተነስተውበት እንደምን ላድርግ ብሎ የምክር ቃል ሲልክበት መልአኩ በአምሳለ ወሬዛ ቀይህ በሊህ ሰይፍ ይዞ በዚህ ጠላቶችህን ድል ትነሳለህ ደስ ብሎህ …በተመለስክ ጊዜ ግን ጌታህ እግዚአብሔርን አስበው ሲለው ታይቶት ነበርና አትፍራ ጌታ ጠላቶቻችንን አሳልፎ ይሰጠናል ብሎት አጽናንቶት ዘመቱ። መርቆሬዎስም ኃይል ተሰጥቶት ጠላቱን ድል ነስቶ ሲመለስ ከሃዲው ንጉስ ኡልያኖስ ወዲያው ኃይል ለሰጡን ለረዱን ለዓማልክቶቼ በዓል አድርጌአለሁና ፈጥነህ ና ብሎ ላከበት። ሄዶ ሹመት ሽልማትህ ላንተ ይሁን “አንሰ ኢይክህዶ ለአግዚአብሔር አምላኪየ /እኔ ጌታዬን አልክድም/ ላቆመው ጣኦት አልሰግድም በማለቱ የሰው ልጅ ሊሸከመው የማይችለውን መከራ ተቀበለ።

††† መርቆሬዎስ ከዕረፍቱም በኋላ ብዙ ተአምራትን አድርጓል፤ ፈረሱ ለሰባት ዓመት ወንጌልን አስተምሯል፤ በኋላም አንገቱን ቆርጠው ገድለውታል እንዴት ብሎ የሚገረም የበልአምን አህያ ይጠይቃት፤ እኛስ እስመ አልቦ ነገር ዘይሳኣኖ ለእግዚአብሔር ብለን እንመልሳለን።[ዘኁልቁ ፳፪፥፳፰]

የቅዱስ መርቆሬዎስ ስዕልም በአዎንታ አንገቱን ዘንበል አድርጎ ምስክርነት ሰጥቷል። ይህም ሊታወቅ ዛሬ በሀገራችን በምድረ ተጉለት በስሙ ከታነጸ ቤተ ክርስቲያን ካህናት ደነነ ስዕሉ እያሉ ሲዘምሩ ጎንበስ ቀና ሲሉ እንደሚታይ ይነገራል።

††† የሰማዕቱ የቅዱስ መርቆሬዎስ ረድኤቱ፣ በረከቱ፣ አማላጅነቱና ቃል ኪዳኑ ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን። †††

____________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አማራውን ለዋቄዮ-አላህ አሳልፈው ከሰጡት ልሂቃን መካከል ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል ይገኙበታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 11, 2021

🔥 ለሲ.አይ.ኤ የህሊና ቁጥጥር ሙከራ (Mind Control Experiment) ከተጋለጡት “አባቶች” (አባትነት አይገባቸውም!) መካከል ፥ ካሁን በኋላ ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል/ አባ መላኩ የሚባሉት ወገን ይገኙበታል።

የሚናገሩትን አያውቁም፣ የሚያደርጉትንም አያውቁም። “የኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን/አክሱማውያን ብሎም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትና እምነታቸው ጠላቶች እንደሆኑ እንኳን የሚገነዘቡት አይመስለኝም” የሚል ጥርጣሬ ነበረኝ፤ አሁን ግን ሁሉም ነገር ግልጥልጥ እያለ ስለመጣ፤ እነዚህ ወገኖች አውቀውም ሆነ ሳያውቁት ዲያብሎስን ለማገልገል ወስነዋል፤ ከአህዛብ፣ ከመናፍቃን፣ ከኢ-አማንያን፣ ከግብረ-ሰዶማውያን ጎን ተሰልፈው ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን እንዲሁም ኦርቶዶክስ ክርስትናን ለመወጋት ፈቃደኞች ሆነዋል። እነ አቡነ ፋኑኤል፣ አቡነ ዮሴፍ ወዘተ ለእኔ አህዛብ እንጂ ክርስቲያኖች በፍጹም አይደሉም።/አራት ነጥብ!

በአንድ በኩል ለእነርሱ በጣም አዝናለሁ፤ በሌላ በኩል ግን እስከ ጌታችን ስቅለት ዕለት ድረስ እንዲመለሱና ንስሐ እንዲገቡ ለሁሉም ጥሪ አድርገናል፤ ግን ፈርዖናዊ ትዕቢታቸው አሸንፏቸዋልና፣ ቃኤላዊው መንፈሳቸው እያቅበዘበዛቸው ዛሬ ሁሉም አንድ በአንድ እንዲህ እየወጡ ጭንብላቸውን ያውልቁ፤ ተኩላዎቹን ወገን ይያቸው፣ እንደ ሙከራ የጊኒ አሳማዎች እያጠና እና እየታዘበ መዳን የሚፈልግ ሁሉ ይማርበታል።

ሸህ አቡ ፋና ይህን በ፪ሺ፲/ 2010 ዓ.ም ያስተላለፉትን መልዕክት በሰማሁ ጊዜ በወቅቱ የማስጠንቀቂያ መልክዕክት ልኬላቸው ነበር። ይህን ቪዲዮ ያው ከሦስት ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ መላኬ ነው። እንግዲህ በአደባባይ እየወጡ መታየት እና ድምጻቸውን ማሰማት ወስነዋል፤ ስለዚህ

መንፈሳዊ ዓይኑ ያልተጋረደበት (እግዜብሔር ሁልጊዜ ይጠብቅልንና) ሸህ አቡ ፋናን ወዲያው የተመለከተ ክርስቲያናዊ ትህትና የሌለበት “ፈሪሳውያናዊ ወይንም ማፊያዊ” ገጽታ ነው ያላቸው። “ኦ! ኦ!” ነበር ያሰኘኝ።“በፈርዖን ቤት ያደገ ሙሴ”፤ ዋው!

በአንድ ወቅት የአክስቴ ልጅ ስለ አንድ መንገድ ላይ ስለተፈጠረ ክስተት ሳጫውታት፤ “ለመሆኑ ሰውየው ክርስቲያን ነው ወይስ ሙስሊም?” አለችኝ። እኔም “ዓይኖቹ የሙስሊም ዓይኖች ስለሆኑ ሙስሊም መሆን አለበት።” ስላት ፥ መልሳ፤ “ሙስሊሙን በዓይን መለየት ይቻላልን?” ስትለኝ፤ ቆጣ ብዬ፤ “እንዴ የሙስሊምና የክርስቲያን ዓይን መለየት አትችይም እንዴ፤ እኅት ዓለም? ፥ መንፈስ ቅዱስ ባረፈበትና ባላረፈበት ዓይን መካከል እኮ እጅግ በጣም ትልቅ ልዩነት አለ፤ እንኳን በዓይን በሰውየው ድምጽም፣ በአፉም፣ በጥርሱም(የዋቄዮ-አላህ ልጆች ላይ ይታያል፤ ምሳሌ፤ የጥላሁን ገሠሠ የአቴቴ ድምጽና አፉና ጥርሱ ወዘተ፤ ሙስሊሞች እኮ ወደ ሰማይ አንጋጠው እንኳን ማየት አይችሉም፤ መሀመድ ወደታች ወደምድር ዓይናቸውን ከድነው እንዲጸልዩ ነው በሃዲሳቸው ያዘዛቸው ወዘተ… በይ ቶሎ ብለሽ ቡና መጠጣት አቁሚ!” ማለቴን አስታውሳለሁ።

አዎ! ገጽታችን ብዙ ነገር ነው የሚነግረን። ሸህ አቡ ፋናም ይህን ነው የሚያንጸባርቁት። ላለፉት አስራ አምስት ዓመታት ሃሳቤን ሳልቀይር በተደጋጋሚ የማወሳውና በተለይ በባቢሎን አሜሪካ የሚገኙትን ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን፣ ኢትዮጵያውያንና አባቶችን በምችለው አቅም ሳስጠነቅቅ ቆይቼ ነበር።

በሰሜን አሜሪካ በነበርኩበት ወቅት በጣም ካስደነገጡኝ ክስተቶች ዋነኛው፤ ከመንፈሳዊ ሁኔታ አንጻር ሁሉም ነው ጭው፣ ጭር ያለ፣ ባዶ የሆነ ሆኖ ነበር ሲሰማኝ የነበረው። አዎ! በዚህች ምድር ላይ ለብዙ ነገሮችና በሕይወታችን ላይ ተጽዕኖ በመፈጠሩ ረገድ የመልከዓ ምድር አቀማመጥ ከፍተኛ ሚና አላቸው። አሜሪካዎቹ ከመልከዓ ምድር አቀማመጥ አንጻር ጥንታውያን ሕዝቦች እንዳይሰፍሩበት የተደረገው እኮ ያለምክኒያት አልነበረም፤ አሜሪካዎች እና ሩቅ ምስራቆች አቀማመጥ እኮ እግዚአብሔር የሰውን ልጅ በገነት ካኖረበት (ከኢትዮጵያ እስከ እስራኤል) ክልል እና ምድረን ለሁለት ከሚከፍላት ኬንትሮስ/longitude መስመር በጣም እርቀው ነው የሚገኙት።

ከዚህ በተጨማሪ ሰሜን አሜሪካ በተለይ የዋሽንግተን፣ ቪርጂኒያ፣ ሜሪላንድ አካባቢ በሉሲፈራውያን ነፃ ግንበኞች/Freemasons የተመሰረቱ ግዛቶች የሚገኙበት አካባቢ ነው። በተለይ በ ዋሽንግተን ዲሲ እያንዳንዱ ሕንጻ፣ እያንዳንዱ ጎዳና እና ፓርክ በሉሲፈራውያኑ ባለ አምስት ማዕዘን ኮከብ (Pentagram) ጨረረ ተነድፈው ነው የተገነቡት/የተሠሩት።

በሌላ በኩል፤ አንድ የሚደንቅ ክስተት፤ ልክ በኢትዮጵያ እንደሚታየው(ሲዳማ)፤ በአሜሪካም ከሁለት ሳምንታት በፊት የአሜሪካ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና ከተማዋን ዋሺንግተን ዲሲን (ዲስትሪክት ኦፍ ኮሎምቢያ)፶፩/51 ኛ ግዛት ለማድረግ ለማድረግ ቢል አፀደቀ ፣ የሴኔት መሰናክሎች እንደቀጠሉ ቢሆኑም)።

በተለይ በዋሺንግተን እና አካባቢዋ እንዲሁም በሚነሶታ ካሊፎርኒያ አላስካ እና ሌሎች ግዛቶች የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለሉሲፈራውያን ነፃ ግንበኞች የህሊና ቁጥጥር ሙከራ (Mind Control Experiment) እጅግ በጣም አመቺዎች ሰለሆኑ ብዙዎች ሰለባ እንደሆኑ እያየናቸው ነው። በተለይ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ተጋድሮ ለሚወዱት ነጮች የህሊና ቁጥጥር ፕሮግራሞች በጣም ይፈለጋሉ/ይወደዳሉ። በፈረንጆቹ ሚሌኒየም መግቢያ አካባቢ የጉግል ተቋም አንድ የዓለምን ሃገራትና ሕዝቦቻቸውን ባሕርይ የሚገልጽ የዓለም ካርታ አውጥቶ ነበር። በዚህ ካርታ ለኢትዮጵያ/ ኢትዮጵያውያን የተሰጠው መገለጫ፤ “ተለዋዋጭ ያልሆነ የተረጋጋ ባህሪ” የሚል ነበር። አዎ! ይህ የትክክለኛዎቹና ለህሊና ቁጥጥር ሙከራዎች ያልተጋለጡትን ኢትዮጵያውያንን ይገልጻል።

እስኪ አሁን አሜሪካ ያሉትን፤ በተለይ ዋሺንግተን ዲሲ አካባቢ ያሉትን “አባቶችን”፣ ሜዲያዎችን፣ ዩቲውበሮችን እንመልከት፤ እስኪ እንመልከት ምን ያህል ተለዋዋጭ ባህሪ እንዳላቸው! ዛሬ የሚሉትን ነገ የማይደግሙት፤ አንዴ ከግራኝ አብዮት አህመድ ጋር ይደመራሉ፤ ሌላ ጊዜ ተቃዋሚው ሆነው ሲለፍፉ ይሰማሉ። ዛሬ የአቡነ ማትያስ ደጋፊዎች ሆነው የሚሰሙት መርኽ-አልባዎቹ የኢትዮ360ቹ እነ ኃብታሙ አያሌው፤ ዘወር ብለው እነ ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤል/ አባ መላኩን ሲከላከሏቸው ይታያሉ። ዛሬ የአቡነ ማትያስን ቃለ መጠይቅ ለመደገፍ የወሰኑት እነ ዘመድኩን በቀለ፤ ዘወር ብለው አቡነ ማትያስን ካፈኗቸው ከሃዲዎች መካከል ዋንኛው የሆነውን መሰሪውን ጋንኤል ክስረትን ሲሟገቱለት ይሰማሉ። ሉሲፈራውያኑ በዋሺንግተን ሲሲ ሸህ አቡ ፋና a.k.a አቡነ ፋኑኤልን “ውጡ እና ተናገሩ እንጂ” ባሉበት ማግስት በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስን አስተናገደ።

እንግዲህ ይህ ሁሉ በጥቂት ሰዓታት እና ቀናት ልዩነት ነው እየተካሄደ ያለው። እንግዲህ ይህ ሁሉ የሚያሳያን እነዚህ ወገኖች ለሲ.አይ.ኤ እና ኤን.ኤስ.ኤ የህሊና ቁጥጥር ፕሮግራሞች የተጋለጡ መሆናቸውን ነው።

በስልሳዎቹ ዓመታት ላይ ሲ.አይ.ኤ ኤም.ኬ.ኡልትራ/“MKULTRA” በተሰኘው ፕሮግራሙ በ ለጥቁር አሜሪካውያን አእምሮን የሚቆጣጠሩ መድኃኒቶችን እየሰጠ በጣም እየወፋፈሩ እንዲመጡና አሁን ለደረሱበት እጅግ በጣም አሳዛኝ መንፈሳዊ ሁኔታ እንዲበቁ አድርጓቸዋል። ይህ ፕሮግራም ዛሬ ካሉት ፕሮግራሞች ጋር ሲነጻጸር የያኔው ፕሮግራም የስድስተኛ ክፍል የቤተ ሙክራ እቃ እቃ ነው። ዛሬ የማይታዩ ጨረሮች ከሁሉም አቅጣጫ ስራዎቻቸውን መስራት ይችላሉ።

🔥 ለማንኛውም በተለይ በዋሺንግተን ዲሲ ከሚገኙት “አባቶች”፣ ሜዲያዎች እና ዩቲውበሮች እንጠንቀቅ።

❖ የትግራይ ወገኖቼ የዋሺንግተን ዲሲ ሉሲፈራውያኑ ነፃ ግንበኞች የሰጧችሁንና ባለ አምስት ማዕዘን ኮከብ ያረፈበትን ባለ “ሁለት ቀለም ብቻ”(ፀረ-ሥላሴ/Antitrinitarian፣ ሁለትዮሽ/Dualistic) ባንዲራ ከማውለብለብ ተቆጠቡ፤ ይህ በጣም ቁልፍ የሆነ መለኮታዊ ጉዳይ ነው።

🔥 ሁለት ተቃራኒ ቀለሞች ፣ ሁለትዮሽን ይወክላሉ። Luciferianism /ሉሲፊሪያኒዝም/ ሉሲፈራዊነት/= Dualism/ሁለትዮሽ/ዱአሊዝም።

😈ይህ አምልኮ ደግሞ ከአዲሱ ዘመን እንቅስቃሴ ፣ ከፍሪሜሶናዊነት/ከነጻ ግንበኝነት ፣ ከተባበሩት መንግስታት እና ከቴክኖክራሲ በስተጀርባ ያለ የ “ልሂቃኑ/ምርጦች/ቁንጮዎች” ድብቅ ሃይማኖት/አምልኮ ነው። ዛሬ ድብቅ እንዳለሆነ እያየነው ነው!

❖ የተሟሉ የቀለም ጥንዶች የሆኑት “ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ” ግን፤ ቅድስት ሥላሴን እና ተዋሕዶን ይወክላሉ(ትክክለኛው የኢትዮጵያ/አክሱም ሰንደቅ ቀይ ከላይ ፣ በመኻል ቢጫ እና አረንጓዲ ከታች፤ ጽዮን ማርያም መኻል ላይ ያለችበት ነው)

👉 ይህን ያነበባችሁ ወገኖቼ ሁሉ ከምስጋና ጋር ለተቀሩት ወገኖቻችን ሁሉ ታሰራጩልን ዘንድ ትልቅ ደስታዬ ነው።

👉”ባጋጣሚ? | ቡሩንዲ የዓለም ጤና ድርጅት ሠራተኞችን ባባረረች ማግስት ፕሬዚደንቷ ሞቱ (ተገደሉ)”

_______________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ብሩክ ገና – Merry Christmas

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2014

እንኳን ለብርኃነ ልደቱ በሰላም አደረሰን!

የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት (ልደተ እግዚእነ) በማስመልከት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ያስተላለፉት መልዕክት፦

በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ፡ አሜን!

–በሀገራችን በኢትዮጵያ በገጠርና በከተማ የምትኖሩ

–ከሀገር ውጭ በተለያዩ አህጉር የምትኖሩ

–የሀገራችንን ዳር ድንበር ለመጠበቅና ለማስከበር በየጠረኡ የቆማችሁ

–በሕመም ምክንያት በየሆስፒታሉ ያላችሁ

–እንዲሁም የሕግ ታራሚዎች ሆናችሁ በየማረሚያ ቤቱ የምትገኙ ኢትዮጵያውያንና ኢትዮጵያውያት በሙሉ፣

ወልድ ተብሎ ውሉድ እንድንባል ላበቃን ለጌታችን ለአምካችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ በዓለ ልደት እንኳን በሰላም አደረሳችሁ!

ወናሁ ትፀንሲ ወትወልዲ ወልደ ወትሰም ስሞ ኢየሱስ ዘውእቱ ያድኀኖሙ ለሕዝቡ እምኃጢአቶሙ፤ እነሆ ትፀንሻለሽ፣ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፣ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና፣ ስሙንም ኢየሱስ ትይዋለሽ” {ሉቃ1 31 ፤ ማቴ 1 21]

ሁላችንም እንደምናውቀው፤ ዘላለማዊና ቀዳማዊ የሆነ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ፣ ሰው ሆኖ እንዲወለድ ምክንያት የሆነው፣ የሰው ኃጢአት ነው።

ሰው በኃጢአት ምክንያት ከእግዚአብሔር ተለይቶ ክብሩን ካጣ በኋላ፣ በነፍሱም ሆነ በሥጋው፣ ለአጠቃላይ ውድቀት ተዳረገ፤ ንጹሕ የነበረ ባህርዩ እንደ ሰኔና እንደ ሐምሌ ጎርፍ ደፈረሰ፤ የኃጢአት ድፍርሱም እየባሰና እየከፋ ከመሄድ በቀር፣ መሻሻል አላሳየም፤ ይሁንና የክብር አምላክ የሆነ እግዚአብሔር አምላካችን፣ ለክብር በክብር የፈጠረውን የሰው ልጅ፣ እንደ ወደቀ ሊቀር አልፈለገምና፣ የመዳኛ ዘዴ አበጀለት።

አምላካችን እግዚአብሔር ሰውን የማዳን ሥራው፦

  • መቼ?
  • በማን?
  • የት?
  • እንዴት?

እንደሚከናወን፣ አምስት ሺሕ አምስት መቶ ዘመን ሙሉ በትንቢት፣ በምሳሌ፣ በራእይና በቀመረ ሲባኤ፣ በቅዱሳን ነቢያቱ አማካኝነት፣ ለዓለም ሲገልጽ ቆየ።

በእርሱ የተያዘው ቀጠሮ ሲደርስ፣ በፊቱ የሚቆመውን መልአኩ ቅዱስ ገብርኤልን፤ ወደ ድንግል ማርያም ላከ። ቅዱስ ገብርኤልም፣ ከእግዚአብሔር ንገር ተብሎ የተላከበትን መልእክት ይዞ፣ ወደ ድንግል ማርያም መጣ፤ እንዲህም አላት፡ እነሆ ትፀንሻለሽ፤ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና፣ ስሙንም ኢየሱስ ትይዋለሽ፤ እርሱ የልዑል እግዚአብሔር ልጅ ይባላል፤ አላት።

ከዚህ አገላለጽ በመነሣት፣ ፍሬ ነገሩን ስናስተውል፣ ከቅድስት ድንግል ማርያም የሚወለደው ሕጻን፦

  • ዕሩቅ ብእሲ (ተራ ሰው) ሳይሆን፣ የእግዚአብሔር ልጅ እግዚአብሔር መሆኑን
  • የስሙ ትርጓሜም መድኃኒት ማለት መሆኑን
  • መድኃኒትነቱም ለሕዝቡ ሁሉ መሆኑን
  • ሕዝቡን የሚያድናቸውም ከኃጢአታቸው መሆኑን

በማያሻማ ሁኔታ ማወቅ ይቻላል።

የተወደዳችሁ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቼ፣ ምእመናንና ምእመናት

ethiopian_mary_jesus_sallaway_8603የጌታችን መድኃኒትነት ድንበር የለሽና፣ በሁሉም በሽታዎች ላይ የሚሠራ ቢሆንም፣ በዋናነ ግን፣ በትልቁ የኃጢአት በሽታ ላይ ያነጣጠረ መድኃኒት መሆኑን፣ በተጠቀሰው ኃይለ ቃል መረዳት ይቻላል። ምክንያቱም በዓለም ላይ የሚታየውን ክፉ በሽታ ሁሉ፣ ሰበብ በመሆን ጎትቶ ያመጣብን ይህ ኃጢአት ነውና፣ ጌታችን በዋናነት እርሱን ለመደምሰስ መምጣቱን ለማሳየት፣ ከኃጢአታቸው ያድናቸዋል ተብሎ በግልጽ ተለይቶ ተነገረ፤ በሽታው ትልቅ መሆኑን የምንረዳው፣ ትልቅ ዋጋ ያለው መድኃኒት፤ ያውም የእግዚአብሔር ልጅን ያህል፣ ለመሥዋዕትነት ያስፈለገው በመሆኑ ነው።

ለመሆኑ የኃጢአት በሽታ የሚያስከትለው ጉዳት ምንድን ነው? ያልን እንደሆነ፤ ሰውን ከእግዚአብሔር በማራቅና እግዚአብሔርን በማሳጣት፣ ሰውን ማዋረድ፣ ማጎሳቆልና መግደል ነው፤

ሰው እግዚአብሔርን ካጣ፣ ሁሉንም ያጣል፣ አዳም አባታችንና ሔዋን እናታችን ያጡም ይህንን ታላቅ ሀብት ነበር፤ እግዚአብሔርን ሲያጡ፤ ሁሉንም አጡ፤ ኃጢአተኞችም ሆኑ፤ ኃጢአተኛ ማለት ያጣ፣ የነጣ ማለት ነው፤ ምንን ያጣ? እግዚአብሔርንና የእግዚአብሔር የሆነውን ሁሉ ያጣ ማለት ነው፤

ሰው ከእግዚአብሔር ከተለየ፦

  • ሕይወት የለም
  • ሰላምም የለም
  • ክብርም የለም

በአጠቃላይ መልካም የሆነ ነገር ሁሉ የለም፤ ሊኖር የሚችለው ተቃራኒው ነው፤ እርሱም፦

  • ሞት
  • በሽታ
  • ድህነት
  • ጠብ
  • መለያየት
  • ውርደት

የመሳሰለው ክፉ ነገር ሁሉ ነው ሊኖር የሚችለው፤

ከዚህ አንጻር ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ፣ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋል ሲባል፣ በዋነኛነት እግዚአብሔርንና የእግዚአብሔር የሆነውን ሁሉ ከማጣት ያድናቸዋል ማለት ነው።

__

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

Abune Mathias is The 6th Patriarch of The Ethiopian Orthodox Church

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 28, 2013

(FILEminimizer) AbounaMathias

In the Vatican, Non HABEMUS PAPAM, in Ethiopia, HABEMUS PAPAM!!

It is with gratitude to God that we congratulate on the election of Archbishop of Ethiopian Orthodox Tewahdo Church (EOTC) in Jerusalem, Abune Mathias as the 6th patriarch.

We were aware of your striving towards unity and love among the Ethiopian and other Christian communities in the Holy land, and we pray that your election, in these uncertain times, will be strong in the quest for the welfare and strength of our Mother Church and its ever dedicated flock

We pray for peaceful and harmonious time to accompany our Holy Church

May God multiply the fruits of love entrusted to you. “Blessed are the meek, for they will inherit the earth” (Matthew 5:5).

Axios! Axios! Axios!

የኢትዮጵ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 6ኛውን ፓትርያርክ መረጠች

ዛሬ ከጧት ጀምሮ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን 6ኛውን ፓትርያርክ ለመምረጥ በተደረገው ሂደት መሠረት 806 መራጮች ድምጽ የሰጡ ሲሆን ከሰዓት በኋላ በተደረገው ድምጽ ቆጠራ ብፁዕ አቡነ ማትያስ በኢየሩሳሌም የኢትዮጵያ ገዳማት ሊቀ ጳጳስ በ500 ድምጽ በመመረጥ የመጀመሪያውን ድምጽ በማግኘት 6ኛው ፓትርያርክ ሆነዋል፡፡ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ 39 ድምጽ፤ ብፁዕ አቡነ ዮሴፍ 98 ድምጽ፤ ብፁዕ አቡነ ማቴዎስ 98 ድምጽ፤ ብፁዕ አቡነ ሕዝቅኤል 70 ድምጽ በማምጣት ምርጫው ተጠናቋል፡፡ አንደ ድምፅ በትክክል ባለመሞላቱ ውድቅ ሆኗል፡፡

ፓትርያርክ ሆነው የተመረጡት ብፁዕ አቡነ ማትያስ በመጨረሻ ባስተላለፉት መልእክት “ከእግዚአብሔርና ከሕዝበ ክርስቲያኑ የተሰጠኝን አደራ ለመወጣት ከብፁዓን አባቶች፣ ካህናትና ከምእመናን ጋር አብረን ስንለምንሠራ ሥራው የቀለለ ይሁናል ብዬ አምናለሁ” ብለዋል፡፡

ምንጭ

 __

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | 2 Comments »

 
%d bloggers like this: