Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Abuna Aregawi’

አቡነ አረጋዊ ለከሃዲዎቹ ሻዕብያዎች/ ሕወሓቶችና ኦነጎች፤ “ዛሬም የሉሲፈርን ባንዲራ ታውለበልባላችሁን?”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2023

💭 አቡነ አረጋዊ | ትግራዋዩ እንጀራ ሻጭ ወጣት ቤተክርስቲያኑን በአረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ እንዲቀባ በራዕይ ታዘዘ

💭 ትዕዛዙንም በሥራ ላይ በማዋል፤ ይህችን ውብ ቤተክርስቲያን በጽዮን ቀለማት እንዲቀባት ራዕይ የታየው ወንድማችን እንጀራ ጋግሮ በመሸጥ የሚተዳደር ወጣት ነው። ቤተክርስቲያኗን እና አካባቢዋን ከቀባ በኋላ በዚሁ በሳሪስ አቦ ኮረብታ ላይ በ አዲስ መልክ ለሚሰራው ለ አቡነ አረጋዊ ቤተከርስቲያን ህንፃ የግንብ አጥር በመገንባት ላይ ይገኛል።

😇 በእውነት የእግዚአብሔር ሥራ ድንቅ ነው! አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ በዕለታቸው የሚጠቁሙንና የሚያሳስቡን ቍል ክስተቶች አሉ፤

የጽዮን ቀለማት የደመቁበትን ሰንደቅ በኩራት ማውለብለብ የሚገባቸው አክሱም ጽዮናውያን የማይገባቸውን የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ሲያውለበልቡ፤

የጽዮን ቀለማት የደመቁበትን ሰንደቅ ማውለብለብ የማይገባቸው አስመሳይ ቃኤላውያን ደግሞ የጽዮንን ቀለማት፤ ልክ እንደ ሰዶማውያኑ፤ ዛሬም ያለሃፍረት በማጠልሸት ላይ መሆናቸው፤ ሕዝበ ክርስቲያኑን ወደተጨማሪ ፈተናዎች ያስገቡታል።

🛑 እነዚህን ቀናት በጥሞና እንከታተላቸው፤ ሰይጣን ተለቅቋል፤ በግራኝ ሞግዚት በክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ሰማይ ላይ በቅዱስ ሚካኤል ዕለት የታየው ደማማ ደመና ብዙ የሚለን ነገር አለ። የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶ ሃይማኖቷን፣ ግዕዝ ቋንቋዋንና ሰንደቋን ለመዋጋት ከምንጊዜውም በላይ ተነቃቅተውና ተደራጅተው ተሰማርተዋል። ጊዚያቸው አጭር መሆኑን ተገንዝበውታል፤ ስለዚህ በተቻላቸው አቅምና ፍጥነት የተቻላቸውን ያህል ጥፋት ለማድረስ፣ የሚችሉትን ያህል ሰው አስተው ወደ ጥልቁ አብረው ለመውረድ ወስነዋል። አጥፍተው ጠፊዎቹ ሌላ አማራጭ የላቸውም!

👉 ክፍል ፪. ጥር ፲፬ የአባታችን አቡነ አረጋዊ በዓለ ንግሥ በምዕራፈ ቅዱሳን ፈለገ ህይወት አቡነ ገብረመንፈስ ቅዱስ አና አቡነ አረጋዊ ገዳም

❖❖❖ የደብረዳሞው ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ የእመቤታችን የአሥራት ሃገር የሆነችውን እናት ኢትዮጵያን ያጸደቋት፣ በአባታችን በኖህ በኩል ያገኘናቸውን የጽዮን ማርያም ቀለማትን ለዓለም ያሳዩ ድንቅ አባት ናቸው።❖❖❖

ጻድቁ አባታችን አቡነ አረጋዊ ዛሬ በተለይ በትግራይ በበደልና ግፍ ከሚሰቃዩት አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችን እና እኅቶቻችን ጋር ናቸው፤ ረድኤት በረከታቸው ለሁላችን ይድረሰን!

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲፫]❖❖❖

  • ፩ ሰነፍ በልቡ። አምላክ የለም ይላል። በሥራቸው ረከሱ፥ ጐስቈሉ፤ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም።
  • ፪ የሚያስተውል እግዚአብሔርንም የሚፈልግ እንዳለ ያይ ዘንድ፤ እግዚአብሔር ከሰማይ የሰው ልጆችን ተመለከተ።
  • ፫ ሁሉ ዐመፁ በአንድነትም ረከሱ በጎ ነገርን የሚሠራ የለም፤ አንድም ስንኳ የለም።
  • ፬ ጕሮሮአቸው የተከፈተ መቃብር ነው፥ በምላሳቸው ሸነገሉ፤
  • ፭ ከከንፈራቸው በታች የእባብ መርዝ አለ፤ አፋቸው መርገምንና መራራን ተሞልቶአል፤
  • ፮ ደምን ለማፍሰስ እግራቸው ፈጣን ነው፤ ጥፋትና ጕስቍልና በመንገዳቸው አለ፥ የሰላምን መንገድ አላወቁአትምና፤ እግዚአብሔርን መፍራት በዓይናቸው ፊት የለም።
  • ፯ ሕዝቤን እንደ እንጀራ የሚበሉ ኃጢአት የሚሠሩ ሁሉ በውኑ አያውቁምን? እግዚአብሔርንም አይጠሩትም።
  • ፰ በዚያ በታላቅ ፍርሃት እጅግ ፈሩ፥ እግዚአብሔር በጻድቃን ትውልድ ዘንድ ነውና።
  • ፱ የድሆችን ምክር አሳፈራችሁ፥ እግዚአብሔር ግን ተስፋቸው ነው።
  • ፲ ከጽዮን መድኃኒትን ለእስራኤል ማን ይሰጣል? እግዚአብሔር የሕዝቡን ምርኮ በመለሰ ጊዜ፥ ያዕቆብ ደስ ይለዋል፥ እስራኤልም ሐሤት ያደርጋል።

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysterious Red Beam of Light over Egyptian Skies | ሚስጥራዊ ቀይ የብርሃን ጨረር በግብጽ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2022

💭 እስክንድርያ ግብጽ ፥ ማክሰኞ መጋቢት ፲፫/፳፻፲፬/ 2014 ዓ.ም

Pillar of Fire -The Ten Commandments 1956

‎❖ የእሳት ዓምድ አሥርቱ ትእዛዛት ፲፱፻፶፮

❖❖❖[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲፫፥፳፩፡፳፪]❖❖❖

በቀንና በሌሊትም ይሄዱ ዘንድ፥ መንገድ ሊያሳያቸው ቀን በደመና ዓምድ፥ ሊያበራላቸውም ሌሊት በእሳት ዓምድ እግዚአብሔር በፊታቸው ሄደ። የደመና ዓምድ በቀን፥ የእሳት ዓምድ በሌሊት ከሕዝቡ ፊት ከቶ ፈቀቅ አላለም።

❖❖❖[Exodus 13:21-22]❖❖❖

By day the Lord went ahead of them in a pillar of cloud to guide them on their way and by night in a pillar of fire to give them light, so that they could travel by day or night. Neither the pillar of cloud by day nor the pillar of fire by night left its place in front of the people.”

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysterious Vertical Red Light in Sky over Texas in US | በቴክሳስ ሰማይ ላይ ሚስጥራዊ አቀባዊ ቀይ ብርሃን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 25, 2022

🛑 Everyone knows that a red light means to stop. The word stop has two inferences that are quite different from each other. On one hand, the word stop means to quit. If a father said to his son, “I want you to stop telling lies,” we would rightly assume that he means to quit lying…permanently.

So when we think of my text as The Flashing Red Light Of His Coming, it reminds me of waiting at a railroad station, that when a man or people stand around, as many of us has when we was waiting to catch the train. And we can’t hear the train, or you don’t see him, but you know it’s time. Maybe the dispatcher says, “He’s a little late; he’s not exactly at the time. But we don’t know just when, but he will arrive soon.” And we’ll walk around in the station with our hands in our pockets, and setting on our suitcases, and go out and buy a bag of peanuts, and talk to the—somebody across the street. But all of a sudden we see something happen. There’s a noise takes place out at the tracks. And when they did, the arm goes down, and the red light begins to flash. What is that? The train is in the block. Though you can’t hear him, though you can’t see him, but yet that flashing red light and that arm down shows that he’s coming in. And then if you’re expecting to leave on that train, you’d better throw that bag of peanuts down, stop your talking, get up your suitcases, and get ready, or you’ll be left behind, ’cause he’s just stopping locally, just for a few moments. he’ll be gone. If you still stand to chat … the neighbor across the street, you’ll be left behind.

🔥 Oh! America, Easter is Approaching – yet, your man Abiy Ahmed Ali continues Massacring and starving millions of Christians of Northern Ethiopia to death – for 16 months. Please get rid of the anti-Christian fascist Oromo regime that hijacked Ethiopia — and ‘your’ evil monster PM Abiy Ahmed Ali now. STOP babysitting and supporting them!

You shall not tempt The Almighty Egziahbher God by trying to test the irresistible power or force of The Ark of The Covenant, never ever! The Ark is everywhere, not only in Axum. The Ark has the power to destroy all armies and bring down the walls of cities!

❖❖❖[ትንቢተ ሚክያስ ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

በመኝታቸው ላይ በደልን ለሚያስቡ ክፋትንም ለሚያደርጉ ወዮላቸው! ኃይል በእጃቸው ነውና ሲነጋ ይፈጽሙታል። በእርሻው ላይ ይመኛሉ፥ በግዴታም ይይዙታል፤ በቤቶችም ላይ ይመኛሉ፥ ይወስዱአቸውማል፤ ሰውንና ቤቱን፥ ሰውንና ርስቱንም ይነጥቃሉ። ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በዚህ ወገን ላይ በክፉ አስባለሁ፥ ከዚያም አንገታችሁን አታነሡም፤ ዘመኑም ክፉ ነውና ቀጥ ብላችሁ አትሄዱም።

❖❖❖[Micah 2:1-3]❖❖❖

Woe to them that devise iniquity, and work evil upon their beds! when the morning is light, they practise it, because it is in the power of their hand. And they covet fields, and take them by violence; and houses, and take them away: so they oppress a man and his house, even a man and his heritage. Therefore thus saith the Lord; Behold, against this family do I devise an evil, from which ye shall not remove your necks; neither shall ye go haughtily: for this time is evil.”

____________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

New Orleans Hammered by The Scariest Looking Tornado | ኒው ኦርሊንስ በጣም አስፈሪ በሆነው ቶርናዶ ተመታች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 23, 2022

🔥 የዩኤስ ባሕረ ሰላጤን ለመምታት ይህን ያህል ትልቅ አውሎ ንፋስ ሆኖ አያውቅም

የጃዝ ሙዚቃ አፍቃሪ ስለሆንኩ ኒው ኦርሊያንስ ከተማ የመኖር ዕቅድ ነበረኝ፤ ግን በሰበባሰበቡ እንቅፋት እየበዛብኝና እግዚአብሔር ሳይፈቅድልኝ ቀርቶ ሃሳቤን ተውኩት፤ ምክኒያቱም ከካሊፎርኒያ፣ ዋሽንግተን ዲሲ እና ሌሎችም ቀጥሎ ዋና የአሜሪካ ስዶምና ገሞራ አካባቢዎች ሉዊዚያናና ጆርጂያ ይገኙበታልና ነው።

💭 አሜሪካ ሆይ፤ ፋሲካ እየተቃረበ ነው ፥ አሁንም የአንቺ ሰው አርመኔው አብዮት አህመድ አሊ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያኖችን ለ፲፮/16 ወራት ያህል ያለማቋረጥ እየጨፈጨፋቸውና በረህብ እየቆላቸው ነው። አሜሪካ ሆይ፤ እባክሽ ኢትዮጵያን ጠልፎ የያዘውን የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ እና ያንቺንክፉ ጭራቅ ጠ/ሚ አብዮት አህመድ አሊን አሁን አስወግጂው! ልዑካኖችሽን ወደዚህ አረመኔ ሰው በየወሩ ደጋግመሽ የምትልኪው እኮ ያንቺ ሰው ስለሆነ ብቻ ነው። ወደ ሩሲያው ፑቲን ልዑካኖችሽን ለምን አትልኪም? የማይታሰብ እንደሆነ እያየነው ነው። አሁን በ-HR-6600 ህግ የማጭበርበሪያና ጊዜ የመግዢያ ድራማ በመስራት ለሕዝባችን አሳቢ እንደሆንሽ ማስመሰሉን አቁሜ። ብታስቢልንና በጎ መፍትሔ ለማምጣት ብትፈልጊ ኖሮ የሕዝባችንን ስቃይና መከራ ለማቆም በአንድ ቀን ብቻ ቆራጥ እርምጃ መውሰድ በቻልሽ ነበር። ማንም ባላገደሽ ነበር። በሦስት ሳምንት ውስጥ ለዩክሬይን ፋሺስት አገዛዝ ያሳየሸው ድጋፍና የወሰድሻቸው በጎ እርምጃዎች እኮ በኢትዮጵያ/ለኢትዮጵያ ሕዝብ ለመቶ ዓመታት እንኳን ከወሰድሻቸው በጎ እርምጃዎች በአስር እጥፍ በሥራ ላይ ሲውሉ እያየናቸው ነው።

🏃‍ እንግዲህ ባለፈው ሳምንት በተጠናቀቀው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ የበላይነቱን የተቀዳጅበት ምስጢር እንደ አንድ ምልክት በሆነሽ ነበር።

Axumite Ethiopia Beats Babylon America / አክሱማዊት ኢትዮጵያ ባቢሎን አሜሪካን ቀጣቻት

View Post

🔥 There Has Never Been a Tornado This Huge to Hit The US Gulf Coast

A tornado touched down in the New Orleans area Tuesday as part of a line of severe weather that started in Texas and Oklahoma and moved east into the Deep South.

Oh! America, Easter is Approaching – yet, your man Abiy Ahmed Ali continues Massacring and starving to death millions of Christians of Northern Ethiopia – for 16 months. Please get rid of the anti-Christian fascist Oromo regime that hijacked Ethiopia — and ‘your’ evil monster PM Abiy Ahmed Ali now.

You shall not tempt The Almighty Egziahbher God by trying to test the irresistible power or force of The Ark of The Covenant, never ever! The Ark is everywhere, not only in Axum. The Ark has the power to destroy all armies and bring down the walls of cities!

👉 The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali (Nobel Peace Laureate 2019):

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ Ukraine

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Oromos

☆ Afars

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray an-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

❖❖❖[Isaiah 10:1-4]❖❖❖
“Woe to those who enact evil statutes And to those who constantly record unjust decisions, So as to deprive the needy of justice And rob the poor of My people of their rights, So that widows may be their spoil And that they may plunder the orphans. Now what will you do in the day of punishment, And in the devastation which will come from afar?To whom will you flee for help?
And where will you leave your wealth? Nothing remains but to crouch among the captives Or fall among the slain. In spite of all this, His anger does not turn away And His hand is still stretched out.”

❖❖❖[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፥፩፡፬]❖❖❖

መበለቶችም ቅሚያቸው እንዲሆኑ፥ ድሀ አደጎችንም ብዝበዛቸው እንዲያደርጉ፥ የድሀውን ፍርድ ያጣምሙ ዘንድ፥ የችግረኛውንም ሕዝቤን ፍርድ ያጐድሉ ዘንድ የግፍን ትእዛዛት ለሚያዝዙ፥ ክፉንም ጽሕፈት ለሚጽፉ ወዮላቸው! በተጎበኛችሁበት ቀን፥ መከራም ከሩቅ በሚመጣበት ዘመን ምን ታደርጉ ይሆን? ለረድኤትስ ወደ ማን ትሸሻላችሁ? ክብራችሁንስ ወዴት ትተዉታላችሁ? ከእስረኞች በታች ይጐነበሳሉ፥ ከተገደሉትም በታች ይወድቃሉ። በዚህም ሁሉ እንኳ ቍጣው አልተመለሰችም፥ ነገር ግን እጁ ገና ተዘርግታ ትኖራለች።

👉 ያው እንግዲህ፤ ቅንዝንዟ ሄርሜላ አረጋዊ ዛሬ በአቡነ አረጋዊ ዕለት ከክረምት እንቅልፏ ነቅታ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ወኪል ሆና በመወራጨት ላይ ትገኛለች

💭 ኦሮሞው የጽዮናውያን ጠላትና የኤዶማውያኑ ወኪል፤ መላከ ኤዶምበአቡነ አረጋዊ ዕለት ሔርሜላ አረጋዊን ጋበዛት | በአጋጣሚ?

💭 German Marathon Record Holder: “I Dedicate My Successes to The People of Tigray „

🏁 Amanal Petros after his record race: “I dedicate my successes to the people of Tigray “

🏁 አማናል ጴጥሮስ ከውድድሩ በኋላ፤ “ስኬቶቼን ሁሉ ለትግራይ ህዝብ እሰጣለሁ”

ይህ ባለፈው እሑድ ዕለት ልብ ያላልኩት ሌላ ተዓምር ነበር! በአቡነ አረጋዊ ዕለት (ለተሰንበት የዓለምን ክብረወሰን በሰበረችበት) ዕለት ጀግናው ጽዮናዊ አማናል ጴጥሮስ ሁለተኛውን የጀርመን ሬከርድ ሰብሯል። እግዚአብሔር ይባርክህ/ይጠብቅህ ወንድማችን!

💭 Kentucky Tornado፡ Power of The Ark of The Covenant? | የአሜሪካ ቶርናዶ ኃይለ ጽላተ ሙሴ?

💭 በአቡነ አረጋዊ ዕለት | ፀሐይ በነበልባሎች እየታመሰች ነው | ብዙ የኮሮና የጅምላ ጭነቶች ወደ ምድር እየመጡ ነው

💭 በአፍሪቃ በጣም አደገኛ የሚባለው እሳተ ገሞራ በምስራቅ ኮንጎ ፈነዳ | በአቡነ አረጋዊ ዕለት

💭 ባለ ራዕዩ እንጀራ ጋጋሪ ጽዮናዊ የአቡነ አረጋዊ ቤተ ክርስቲያን ሕንጻን በጽዮን ቀለማት እንዲቀባው በሕልሙ ታዘዘ

________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UAE Drones Destroyed One of The World’s Oldest Orthodox Monasteries | የአቡነ አረጋዊ ደብረ ዳሞ ገዳም በአረብ ድሮኖች ወደመ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2022

[1 John 5:19]

We know that we are children of God, and that the whole world is under the control of the evil one.

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፭፥፲፱]

ከእግዚአብሔር እንደ ሆንን ዓለምም በሞላው በክፉው እንደ ተያዘ እናውቃለን።

Ethiopia / ኢትዮጵያ

Debre Damo/ደብረ ዳሞ

ኢትዮጵያዊ ነን! ተዋሕዶ ነን!” የሚሉት ካህናቱም ምዕመናኑን እስካሁን ድረስ ዝም ጭጭ ያሉበት ምክኒያት፤ “አብሮ ኗሪነት” ባመጣው በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ቡና፣ ጫት እና ጥንባሆ ተበክለው የአህዛብን ዲያብሎሳዊ አርአያ እና ፈለግ በመከተላቸው ነው። “ከትግሬ ክርስቲያን ጋር ከመኖር ከክርስቶስ ተቃዋሚ ከሆኑት መሀመዳውያን ጋር መኖር ይሻለና፣ ትግሬ ከሚገዛን ዲያብሎስ ቢገዛን ይሻላል” በሚል ሰይጣናዊ ድፍረት ኢትዮጵያዊነታቸውንም ተዋሕዶ ክርስቲያናዊነታቸውንም ለሳጥናኤል ለማስረከብ ፈቃደኞች ስለሆኑ ነው። ዛሬ ከኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ክርስትናዋ ታሪካዊ ጠላቶች ከአረቦች፣ ሶማሌዎች፣ ቱርኮች፣ ኢራኖችና ግብጻውያን ጋር አብረው ጥንታውያኑን የትግራይ ክርስቲያኖችን በርሃብ በመጨረስና ቅርሶችን፣ ገዳማቱንና ዓብያተክርስቲያናቱንም በማጥፋትና በማፈራረስ ላይ ይገኛሉ። ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠 😢😢😢

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱምጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረጽዮን፣ ፀረአቡነ አረጋዊ፣ ፀረአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳይ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ፋሺስት ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church(6th century), with heavy artilleries. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi(also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the

Debre Damo in Tigray, Ethiopia – said to have been commissioned by Emperor Gebre Mesqel of Axum.

👉 የሚከተለው ከሁለት ዓመታት በፊት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

“ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው”

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘወንጌል ይህን ነግረውናል፦

“በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Attacks on One of The World’s Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቅቶ ‘ካህኑም’ ምዕመኑም ዝም ጭጭ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 23, 2021

Ethiopia / ኢትዮጵያ

Debre Damo/ደብረ ዳሞ

“ኢትዮጵያዊ ነን! ተዋሕዶ ነን!” የሚሉት ካህናቱም ምዕመናኑን ዝም ጭጭ ያሉበት ምክኒያት፤ “አብሮ ነዋሪነት” ባመጣው በዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ቡና፣ ጫት እና ጥንባሆ ተበክለው የአህዛብን ፈለግ በመከተላቸው ነው። የዲያብሎስ መንግስታዊ ሕግ የ “መቀላቀል” ሕግ መሆኑን፤ የእግዚአብሔር መንግስታዊ ሕግ ደግሞ የ “መለየት” ሕግ መሆኑን ባለመገንዘባቸው ነው። “ከትግሬ ክርስቲያን ጋር ከመኖር ከክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመዳውያን ጋር መኖር ይሻለና፣ ትግሬ ከሚገዛን ዲያብሎስ ቢገዛን ይሻላል” በሚል ሰይጣናዊ ድፍረት ኢትዮጵያዊነታቸውንም ተዋሕዶ ክርስቲያናዊነታቸውንም ለሳጥናኤል ለማስረከብ ፈቃደኞች ስለሆኑ ነው። 😠😠😠 😢😢😢

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱምጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረጽዮን፣ ፀረአቡነ አረጋዊ፣ ፀረአቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረኢትዮጵያ፣ ፀረትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ የተላኩት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማንና የአቴቴን መንፍስ ይዘው ነው የሚመጡት።

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ፋሺስት ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው። በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል።

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው። ዛሬ አስደበደባችሁት!

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding Debre Damo, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church(6th century), with heavy artilleries. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported

Saint Abune Aregawi (also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the

Debre Damo in Tigray, Ethiopia – said to have been commissioned by Emperor Gebre Mesqel of Axum.

👉 የሚከተለው ከሁለት ዓመታት በፊት የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

“ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው”

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

😇 አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

“በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።”

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ethiopia’s Unique Religious Heritage Suffers Tragic Damaged in The Tigray War | ጨርቆስ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 20, 2021

👉 የኢትዮጵያ ልዩ የሃይማኖት ቅርሶች በትግራይ ጦርነት የደረሱባቸው አሳዛኝ ጉዳቶች

❖ በወራሪ የዋቄዮ-አላህ(ሰ)አራዊት የወደመው የዛላምበሳ ቅዱስ ጨርቆስ ቤተ ክርስቲያን

👉 በቪዲዮው በተጨማሪ፦ አዲሱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ብሊንከን፦

🔥 “በትግራይ እየታየ ያለው ግፍ አሳዛኝ እና አሳሳቢ ነው”

ጦርነቱ በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ ላይ፣ በክርስትና ላይ፣ በተዋሕዶ የክርስቶስ ልጆች ላይ እንዲሁም በኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነት ላይ ነው። ለዚህ ነው ሁሉም ጭጭ ያሉት። እናስበው እነ ግራኝ ዛሬ በትግራይ ላይ እየሠሩት ያሉትን ግፍ እነ መለስ ዜናዊ ኦሮሚያ በተባለው ክልል ፈጽመውት ቢሆን ኖሮ ለአንድ ቀን እንኳን የስልጣን ዙፋናቸው ላይ ባልተቀመጡ ነበር። አዎ! ኦሮሚያ በተባለው ሲዖልም ጭፍጨፋው እየተካሄደ ያለው በዋቄዮ-አላህ ልጆች ላይ ሳይሆን በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ ነው። ቆሻሻው አብዮት አህመድ አሊ ይህን ሁሉ ጭካኔ የተሞላበት ጭፍጨፋ እያካሄደ ዛሬውኑ መረሸን ሲገባው ለመጭው “ምርጫ” ሳይቀር እንዲዘጋጅ ፈቅደውለታል። አረመኔውን ሞግዚቱን ኢሳያስ አፈቆርኪንም ዓለም ዝም ያለችው ተዋሕዷውያኑን ሰሜን ኢትዮጵያውያኑን ስለሚጨፈጭፍላት ነው።

አንድ መታወቅ ያለበት ትልቅ ነገር፤ ኢሳያስ አፈቆርኪ ለትግራይ ጭፍጨፋ በብዛት ያሰማራቸው የ “ትግረ” ቋንቋ ተናጋሪዎቹን መሀመዳውያኑን እንደሆነ እየተነገረ ነው። ስምንት መቶ ሽህ የሚሆኑ ትግረ ተናጋሪዎች በብዛት የሚገኙት በኤርትራ ነው። ትግረ ለግዕዝና ትግርኛ ቋንቋዎች ይቀራረባል። እንዲያውም ከትግርኛ እና አማርኛ ለግዕዝ በጣም የሚቀርበው ይህ ትግረ የተባለው ቋንቋ ነው። ይህም ያለምክኒያት አይደልም፤ ዲያብሎስ መመሳሰል፣ መኮረጅና ቅዱስ ወደ ሆነው ሁሉ መቀራረቡን ይሻል፤ ልክ ነቀርሳ ጤናማ የሆነውን የሰውነት አካል ውስጥ እንደሚገባና እርሱን አጥፍቶ እራሱን እንደሚያጠፋው። አረብኛም ከግዕዝ እና ዕብራይስጥ ቋንቋዎች ጋር ለመመሳሰል ሞክሯል፤ የእስልምና ቁርአን ሦስት መቶ የሚጠጉ የግዕዝ ቋንቋን ቃላት ወርሷል፣ እስልምና የብሉይ እና ሐዲስ ኪዳናትን ቅዱሳን ስማቸውን ቀየር እያደረገ ለመውረስ ሞክሯል። ጌታችንን ኢየሱስን “ኢሳ” ቅድስት እናቱን “መርያም” እያለ ወደ ክርስትና ቀርቦ ክርስቲያኖችን ለመንጠቅ ሰርቷል። ግን የቁርአኑ “ኢሳ” የመጽሐፍ ቅዱሱ ኢየሱስ አይደልም፤ “መርያም”ም የመጽሐፍ ቅዱስ ማርያም አይደለችም። ትግረ ቋንቋም ልክ እንደ አረብኛው፣ ኦሮሙኛው፣ ሶማልኛው፣ ኪስዋሂሊው ወዘተ በተመሳሳይ ሞገድ የሚንቀሳቀስ አጋንንታዊ ቋንቋ ነው።

ትግረ ቋንቋ ተናጋሪ ኤርትራውያን ልክ እንደ አረቦቹ መሀመዳውያን፣ እንደ ኦሮሞዎቹ እና ጋላማሮች በዋቄዮ-አላህ አቴቴ አምልኮ ውስጥ የሚገኙ ናቸው፤ ኢሳያስ አፈቆርኪ እና አብዮት አህመድ አሊም በዚሁ እርኩስ መንፈስ ሥር የሚንቀሳቀሱ አውሬዎች ናቸው። የዚህ ሁሉ ጭካኔ ምንጭ ይኸው ነው።

አክሱም ጽዮን ላይ ጥቃት በፈጸሙ ማግስት “አል-ነጃሺ” በተሰኘው የውቅሮ መስጊድ ላይ ሆን ብለው ጥቃት አደረሱ፤ ይህም የተደረገው በእባባዊ ሂሳብ ነው።

በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የፀረ-አክሱም ጽዮን የጥፋት ዘመቻ በመደገፍ ላይ ያሉት ተስፋፊና ወራሪ ጋላዎች፣ አማራዎች እና ጴንጤዎችም የዚህ ባዕድ አምልኮ ባሪያዎች ለመሆን እራሳቸውን አሳልፈው በመስጠታቸው ነው እንዲህ ልባቸው የጨለመው። ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ናቸው የሚያዟቸውና የሚመሯቸው። ለዚህም እኮ ነው በክርስቲያን ትግራይ ኢትዮጵያውያን ላይ እየተደረገ ያለውን ጭፍጨፋ እንዳላዩና እንዳልሰሙ ዝም የሚሉት፤ ለዚህም ነው በአክሱም ጽዮን ብቻ ከሽህ በላይ ተዋሕዷውያን እንደ ዶሮ ሲታረዱ፣ ቅዱሳን ቦታዎች ላይ ጥቃት ሲፈጸምና ታሪካዊ ቅርሶች እንዲወድሙ ሲደረጉ ምንም እንዳልተፈጸመ ግድ ያልሰጣቸው። የማስጠንቀቂያ ጥሩምባ እየተነፋ ጆሮ ዳባ ልበስ ሆነ!ምከረው ምከረው እምቢ ካለ መከራ ይምከረው

👉 The magnificent religious buildings, libraries, paintings and artifacts of Tigray are being damaged and destroyed.

Some have been shelled and bombed; others have been looted.

Of course the deaths of people are an even higher price for Tigray to pay, but the damage to these historical buildings are a terrible blow – not just to Ethiopia and Africa, but to the whole world. They are part of our global heritage.

Churches, like Cherqos church in Zalambessa, have been hit.

This is a footage of the vandalization of Cherqos Church, an orthodox church in Tigray. The church is found in Zalambessa town (Tigray-Eritrea border), in area called Lgat in Kebelle Adis Alem. The desecration and vandalization happened on Friday, November 20, 2020.

A wide-spread destruction of churches and cultural heritage has been reported since the war on Tigray started. A few of them are: a bombing attack on Saint George Church in Mekelle, a gruesome massacre at Ethiopia’s holiest of hollies church, Mariam Zion of Aksum, the damage of Emmanuel Orthodox church in Wuqro, and the alleged bombing of on one of the World’s oldest Orthodox monasteries Debre Damo.

Yesterday was the holiday of Epiphany or Timkat, an important holiday to commemorate the baptism of Jesus Christ. The holiday has always been celebrated colorfully in all of Tigray which is the origin of Ethiopia’s Christianity. Yesterday, however, there was no celebration in the whole of Tigray. How and what could Tigrayans celebrate in this darkest moment in their history?

_______________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Another Massacre in Axum | An Estimated 1000 Christians Murdered | ያለተሰማ የአክሱም ጭፍጨፋ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2021

ይህ እልቂት የተካሄደው ከኖቬምበር 26 እስከ 30 ባለው ጊዜ ነው። የአይን ምስክሩ ሰለሞን ያካፈለን አሰቃቂ ዘገባ ከሁለት ሳምንታት በኋላ በአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ከ 758 በላይ ክርስቲያኖች በተገደሉበት በፈረንጆቹ በታህሳስ 15 ከደረሰው አሰቃቂ ጭፍጨፋ ጋር የማይገናኝ ነው። ዋይ! ዋይ! ይህ ሁሉ የማይታሰብ ድርጊት ቅዠት ነው። መስጊድ አልሰራም ያለቸው መላዋ አክሱም በበቀለኛው የዋቄዮ-አላህ አህዛብ ሠራዊት ተጨፍጭፋለች ማለት ነው። አውሬው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥምቀተ ባሕራቱን መንጠቅ አልበቃውም አሁን በተዋሕዶ ልጆች ደም መጠመቅ ይሻል፤ ነገር ግን በቅርቡ የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ላቫ ውስጥ ይጠመቃታል። ለአክሱም ሰማዕታት ግን ከመካከላቸው ያልተጠመቁ ኖረው ቢሆን እንኳ ይህ የደም ጥምቀት ሆኖላቸዋል። ደማቸው/ስቃያቸው/ በእግዚአብሔር ቸርነት እንደ ጥምቀት ይቆጠርላቸዋል። ልጅነትን ያገኙበታል፤ ኃጢአታቸውም ይሰረይላቸዋል።

እህ ህ ህ!!!

This massacre took place between November 26 and 30. Eyewitness Testimony – which is not related to the gruesome massacre of December 15 at The Mariam of Zion Church in Axum where more than 758 Christians were slaughtered. This all is a nightmare of unimaginable acts — an act of revenge for not permitting an Islamic mosque in the Holy Christian City of Axum!

_____________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Attacks on One of The World’s Oldest Orthodox Monastries | ደብረ ዳሞ ተጠቃ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 14, 2021

Ethiopia / ኢትዮጵያ

Debre Damo/ደብረ ዳሞ

ጥቅምት ፳፬/24 በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለሃይማኖት ዕለት የጀመረውን ይህን በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለውን የዘመቻ አክሱም-ጽዮን ጂሃዳዊ የጥቃት ጦርነት የደገፈ እያንዳንዱ ግለሰብ፣ ቡድን ወይም ተቋም ፀረ ሥላሴ፣ ፀረ-ጽዮን፣ ፀረ-አቡነ አረጋዊ፣ ፀረ-አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ ፀረ-ተዋሕዶ ክርስትና፣ ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ትግሬ ነው። ወዮለት!

ለመሆኑ “አባ ገዳ” የተባሉት የዲያብሎስ የግብር ልጆች ምን አባታቸው ሊሠሩ ነው ወደ ትግራይ ተልከዋል የተባሉት? የትግራይን ሕዝብ ላለፉት መቶ ዓመታት እያስራቡና ደማቸውን እያስፈሰሱ በማስጨፍጨፍ ያሉትና የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ያላቸው እነዚህ አውሬዎች የትግራይን ምድር መርገጥ የለባቸውም እርግማን ብቻ ነው ይዘው የሚመጡት፣ የአቴቴን እርኩስ መንፍስ ለማሰራጨት ነው የሚላኩት። አያችሁ አይደለም ልክ በትግራይ ጦርነቱን እንደጀመሩ ኦሮሚያ የተባለው ሲዖል ባንዴ “ሰላም” ሆነ። ትግሬ ወገኖቼ፤ እንደ አማራ መንፈሳችሁ እንዳይዳከም ከፈለጋችሁ ጋሎቹን በጭራሽ አታቅርቧቸው። የመቶ ዓመት ሰቆቃ ይበቃችኋል!

🔥 የጋራ የኤርትራ እና የኢትዮጵያ ፋሺስት ሃይሎች ከኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እጅግ ጥንታዊ ከሆኑት (/6 ኛው ክፍለዘመን) አንዱ የሆነውን የአባታችን አቡነ አረጋዊን ደብረ ዳሞ ገዳምን በከፍተኛ የጦር መሳሪያዎች ድብደባ እንደሚያደርጉ አዳዲስ ዘገባዎች እይወጡ ነው፡፡ በደርዘን የሚቆጠሩ ምዕመናን በዋናነት ደግሞ መነኮሳት የጥቃቱ ሰለባ እንደሆኑ እየተዘገበ ነው።

ቅዱስ አቡነ አረጋዌ (ሚካኤል አረጋዊ ) የስድስተኛው ክፍለ ዘመን መነኩሴ የነበሩ ሲሆን በወቅቱ የአክሱም ንጉሠ ነገሥት ገብረ መስቀል ተልእኮ ተሰጥቷቸው የደብረ ዳሞን ገዳም በትግሬይ መስረተዋል፡፡

ደብረ ዳሞ አቡነ አረጋዊ የተሰወሩበትና ቅዱሱ አባታችን አቡነ ተክለ ሃይማኖት ተክልዬ ከ፲፪/12 ዓመታት የቆዩበት ታሪካዊ ገዳም ነው።

🔥 Genocide Alert: Attacks on Ethiopia’s oldest Churches and Monastries.

There are new reports that the joint Eritrean & Ethiopian fascists forces are bombarding DEBRE DAMO, one of THE OLDEST MONASTRIES of the Orthodox Church(6th century), with heavy artilleries. Dozens of civilian casualties, mainly monks, also reported.

Saint Abune Aregawe(also called Za-Mika’el ‘Aragawi) was a sixth-century monk, whom tradition holds founded the monastery DEBRE DAMO in Tigray, Ethiopia – said to have been commissioned by Emperor Gebre Mesqel of Axum.

👉 የሚከተለው አምና የቀረበ ጽሑፍ ነው፦

“ግራኝ ዐቢይ ከሜንጫ ወደ ሚሳኤል ተሸጋገረ | ሰሜን ኢትዮጵያን ለመደብደብ ተዋጊ አውሮፕላኖችን ሊሸምት ነው”

ርኩሱ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ድኻውን ህዝባችንን ማስራብ፣ ማፈናቀል፣ ማቃጠልና ማረድ አልበቃውም። ይህ ሰይጣን በዓለም ታይቶ የማይታወቅ በጣም እርኩስ የሆነ ፋሺስታዊ ምኞትና ዕቅድ እንዳለው ሆኖ ነው የሚሰማኝ። በኢትዮጵያና ተዋሕዶ ላይ ያለው ጥላቻ በጣም ከፍተኛ ነው፤ ይህ ስሜቱ ከዚህ በፊት ያልተሠራ ታሪክ ለመስራት ከፍተኛ ጉጉት እንዲኖረው ይገፋፈዋል። እኔ በእርሱ ቦታ ብሆን የሚሰማኝ፤ “ሌላ ማንም ኃያል ጠላት ያቃተውን እኔ አደርገዋለሁ፤ ከሁሉ እበልጣለሁ! ይህች አጋጣሚ አትገኝም፣ ታሪክ ከእኔ ጋር ናት፣ ጀብደኛ አቋም መያዝ አለብኝ” ብሎ እንደሚያስብ ነው።

ህወሃቶች ከአጠራቀሙት አሮጌ የጦር መሳሪያ ጋር በትግራይ ተኝተዋል። ሳይተኩሱ እንደሸሹ ሳይተኩሱ ይሞታሉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ጦርነት ቢቀሰቀስ እንኳን በቂ ጥይትና መለዋወጫ የማያገኙበት በርና መስኮት ሁሉ ዝግ ስለሆነ መሳሪያ ሁሉ ዝጎ ይወድቃል። በዙሪያቸው ሁሉም አዋሻኝ ድንበር ዝግ ስለሆነም አዳዲስ መሳሪያዎችን ለማግኘት አይችሉም። ገንዘቡስ ከየት ይገኛል? በሌላ በኩል ግን ያው እየቀለቡ ያሳደጉት አዞ፡ ዐቢይ አህመድ ለሕዳሴው ግድብ መዋል ከሚገባውና ከድኻው አፍ ተነጥቆ በተገኘው፤ እንዲሁም አረብ ሞግዚቶቹ ባጎረሱት ገንዘብ ዘመናዊ የጦር መሣሪዎችን ከግብረ-ሰዶማዊው ፍቅረኛው ማክሮን ለመግዛት በመዘጋጀት ላይ ነው። ምክኒያት ፈጥሮና ተዋጊ አውሮፕላን አብራሪዎችን ከግብጽ በማስመጣት ሰሜን ኢትዮጵያውያንን በአየር ለመጨፍጨፍ እየተዘጋጀ ነው፤ አዎ! እየመጣላችሁ ነው። የኖቤል ሽልማቱ የጭፍጨፋ ዋስትናው ነው!

ጂቡቲን የሰረቀችን አልበቃትም፡ ዛሬ ደግሞ ፈረንሳይ የሰሜኑን ሕዝበ ለማስጨፍጨፍ ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ሚሳየሎችን ታቀብላለች። የራሱን ሃገር ታሪካዊ ካቴድራል ለማቃጠል የደፈረው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮን ያለምኪኒያት ወደ ላሊበላ አልተጓዘም።

ሆኖም ዕቅዳቸው ሁሉ ይከሽፋል፤ ዐቢይ፣ ለማ፣ ጃዋር፣ ሽመልስ,ታከለ፣ ማክሮን እና መሀመድ ሁሉም በኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ይቀቀላሉ።

አባ ዘ-ወንጌል ይህን ነግረውናል፦

በአራቱም አቅጣጫ ኢትዮጵያ ትወረራለች። ሰላም በማስከበር በሚል ሰበብም በ2 ሃያላን ሀገራት የሚመሩ ሰባት የሙስሊም ሀገራት በኢትዮጵያ ምድር ላይ እሳት ያዘንባሉ። በአሰብ ወደብ ላይ በልዩ ሁኔታ የተከማቸው የጦር መሣሪያ በኢትዮጵያ ምድር ላይ እንደበረዶ ይዘንባል። ብዙ ፍጅትም ይሆናል። ኦርቶዶክሳውያን በያሉበት፣ በየተገኙበት እንደከብት ይታረዳሉ። የኢትዮጵያ ምድር በደም ትጨቀያለች። የደም ጎርፍ፣ የደም አበላ በምድሪቱ ላይ ይፈሳል።

ዒላማዎች፦

👉 አክሱም

👉 ላሊበላ

👉 ጎንደር

👉 ባሕር ዳር / ጣና ገዳማት

👉 ዋልድባ

👉 ደብረ ዳሞ

👉 አስመራ

👉 መቀሌ

👉 ግሸን ማርያም

👉 ሕዳሴ ግድብ

_________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: