Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘1985’

Tearful Meles Zenawi During The 1985 Famine: „There’s no Point in Fighting If People Are Finished„

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2022

Mercy, Humility and Justice / ምሕረት, ትሕትና እና ፍትህ ❖

💭 ከ40 አመታት በኋላ በ2022 ፥”በአንድ አመት ብቻ እስከ ግማሽ ሚሊየን ጽዮናውያን በፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ ተጨፍጭፈዋል ወይም በረሃብ ተገድለዋል።” የሚለው ዜና ከወጣ በኋላ እንኳን ለፍትህ የሚጮኽና ለበቀል የሚታገል ወገን ጠፋ?! በምንም መንገድ ሕይወት እንደቀድሞው ልትቀጥል ትችላለች? አይይ አማራ! አይይ ኦሮሞ! ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት የጽዮናውያንን ሕዝብ ቁጥር እየቀነሳችሁ ኢትዮጵያን የብቻችሁ ሳሎን ልታደርጓት? 😠😠😠 😢😢😢 ይህ በጭራሽ የሚሆን ነገር አይደለም! ጊዚያችሁ አልቋል! ዛሬ እንደ አህዛብ፤ “ግራ አጋባ፣ አሳምን እና ግደል/ Confuse, Convince and Kill” እያሉ ለመቶ ሰላሳ ዓመታት ያህል በእኛ በጽዮናውያን ድክመት የዘለቁት የኦሮማራው ምንሊክ አራት ትውልዶች በቅቷችኋል፣ የመጥፊያችሁ ወቅት ላይ ደርሰናል፤ የትግራይ ሯጮች ስኬታማነት ምልክት ሊሆናችሁ በተገባ ነበር። ግን ከእንግዲህ በኋላ መቶ ኪሎ የሚመዝን ድንጋይ አንጎላችሁ ውስጥ ቀብራችሁ የምትቅነዘነዙትን እናንተን እሹሩሩ እያለን የምንቀጥልበት ምንም ምክኒያት አይኖርም። ከእግዚአብሔርና ቅዱሳኑ ጋር ሆነን በማንኛውም መንገድ ልንበቀላችሁ ቆርጠን ተነስተናል

👉 ለመሆኑ እንዲህ እያዘኑና እየተቆረቆሩ በአደባባይ የሚታዩ ‘መንፈሳውያን’፣ ፖለቲከኞች፣ ጋዜጠኞች፣ ሐኪሞች፣ መሐንዲሶች፣ ተማሪዎች፣ ስፖርተኞች፣፣ ሴቶች ፣ ወንዶች የት አሉ? እስኪ ሁሉንም ተመልከቷቸው፣ ተኳኩለው፣ ፋፍተውና ከረባት-ሱፍ ለብሰው፣ አነጋገራቸውን አሳምረው በእብሪት፣ በትዕብኢትና አላስፈላጊ ይሉኝታ ተወጣጥረው እየተኩራሩ፣ እየተሳለቁ “እኔ! እኔ! እኔ ብቻ!” ፥ መልክን ብቻ ማቆየት/Just keeping up appearances።

😈 አረመኔዎቹ የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ ጭፍሮች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ 🗡️ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ!

💭 40 Years Later in 2022 — Just in a year 500,000 Tigrayans were Massacred or Starved to death by The Fascist Oromo Regime of Ethiopia.

______________

Posted in Ethiopia, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አብራሃ በላይ | ጄነራል ጻድቃን ዳግማዊ ራስ አሉላ ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2021

💭 ለትሁቱ እና ታታሪው ወንድማችን ለአብራሃ በላይ የከበረ ምስጋና ይድረሰው።

🔥 የዘንዶው ግራኝን አንገት ቆርጠው ወደ መቖለ የሚወስዱት ከሆነ እና ለታላቁ አፄ ዮሐንስና ለሕዝባቸው ከተበቀሉላቸው፤ አዎ! እኔም ዳግማዊ ራስ አሉላ እላቸዋለሁ! እነ ዶ/ር ደብረ ጺዮንም “አብዮታዊ ዲሞክራሲ፣ አሃዳዊ ፌደራላዊ ቅብርጥሴ” የሚለውን የዲያብሎስ ተረተረት አራግፈው የአፄ ዮሐንስን ዓይነት ሚና ይጫወቱ ዘንድ እመኝላቸዋለሁ። በዚህ ተግባር ንሥሀ ለመግባትና አክሱም ጽዮንንም ለመሳለም ጥሩ ዕድል ይኖራቸው ነበር።

😈 ዘመነ ቃኤል! ዘመነ ዔሳው! ዘመነ ይሑዳ!

አዎ! አብርሃ በላይ ለብዙ ዓመታት ለኢትዮጵያ በመጨነቅና በመጠበብ ኢትዮጵያውያንን አንድ ለማድረግ የሠራ የሚደንቅ ወንድማችን ነው። ዛሬ ግን በተለይ የአማራ ልሂቃን ከድተውታል። ልክ ፺/90% የሚሆነው የአማራ ሕዝብና ፺፭/95% የሆነው የኦሮሞ ሕዝብ ለብዙ ዘመናት እየተረባ እና እየተጠማ፣ እየተገለለና እየተሰደደ፣ እየትደረና እይተጨፈጨፈ በት ዕግስት ተሸክሞ የሕዝብ ቁጥራቸውን ይጨምሩ ዘንድ የረዳቸውን የትግራይን ሕዝብ እንደከዱት ልክ የጭፍጨፋው ጦርነት እንደጀመረ እኔንም ጨምሮ ለትግራይ ድምጽ የመሆን ግዴታችንን የተወጣነውን ኢትዮጵያውያንን ከድተውናል። አዎ! አየነው እኮ በጥምቀት በዓል አክሱም ጽዮን በምትጨፈጨፍበት ዕለት ጎንደር የኤርትራን ባንዲራ እና የዋቄዮ-አላህ ምልክቶችን በየጎዳናዎቹ ይዘው በመውጣት “እልልል!”ሲሉ አይተናል። ይህን የተቃወመ የአማራ ልሂቅ ወይንም ሰው ነበርን? አልነበረም! ሰሞኑን ደግሞ፡ አሁንም ጎንደር፡ የትግራይን ሕዝብ እና የራሳቸው የአማራ ሕዝብ ጨፍጫፊ ለሆነው ለግራኝ አብዮት አህመድ ድጋፋቸውን ለመስጠት በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ አማራዎች/ኦሮማራዎች የሉሲፈር ኮከብ ያረፈበትን ባንዲራ ይዘው በመውጣት ሲጮኹና ሲጨፍሩ አይተናል። በፍጻሜ ዘመን ዳንኪራ! እንግዲህ ይታየን፤ ታሪካዊ ጠላት አህዛብ ሱዳን ወደ ጎንደር ተጠግታ አምስት መቶ ኪሎሜትር ስፋት ያለውን “የአማራ ግዛት” በተቆጣጠረችበት ወቅት ነው፤ እንደው ከዚህ የከፋ ግብዝነት፣ ተሸናፊነትና አጎብዳጅነት ይኖር ይሆን?!

😈 በአንድ ጤናማ እና ብልህ በሆነ ማሕበረሰብ መደረግ የነበረበትማ፤ ግራኝ አህመድ በማንነቱ እና በሠራቸው ከፍተኛ ወንጀሎች ተፈርዶበታልና ለፍርድ መቅርብ ሳይገባው፤ በተገኘብት ባፋጣኝ ተይዞ መደፋት ነበር የሚገባው። ይህ የእያንዳንዱ የአክሱም ጽዮን ልጅ ተልዕኮና ግዴታ ነው!በአደባባይ በቪዲዮ ተቀርጾ ካልተቀጣና ለቀጣዮቹ አውሬዎችም ትምህርት ካልሆነ ሌላው በሌላ ጊዜ ተነስቶ የጽዮንን ልጆች በድጋሚ ከማጥፋት አይመለስም። ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን የሆኑት የትግራይ ልጆች ያጠፉት አንዱ ትልቅ ጥፋት ሕዝባችንን በረሃብ፣ በበሽታ፣ በደፈራና በጭፍጨፋ ሲያንገላቱ፣ ሲጨርሱና ሲያዋርዱ የነበሩትን የኦሮማራ መሪዎችና ጭፍሮቻቸው አንድ በአንድ ለመድፋት ባለመነሳታቸው ነው። ዛሬ የሕዝባችንን እንባ ለማበስና ስነልቦናውን ለማደስ አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተይዞ መሰቀልና መቆራረጥ ይኖርበታል። 😈

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The 3rd Phase of Oromo Jihad Against Christian Tigray | 1985

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2021

✞✞✞[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፥ ፮፡፯]✞✞✞

ደንቆሮ ብልሃተኛም ያልሆንህ ሕዝብ ሆይ፥ ለእግዚአብሔር ይህንን ትመልሳለህ? የገዛህ አባትህ አይደለምን? የፈጠረህና ያጸናህ እርሱ ነው። የዱሮውን ዘመን አስብ፥ የብዙ ትውልድንም ዓመታት አስተውል፤ አባትህን ጠይቅ፥ ያስታውቅህማል፤ ሽማግሌዎችህን ጠይቅ፥ ይነግሩህማል።”

[Deuteronomy 32:6-7]
Is this the way you repay the LORD, you foolish and unwise people? Is he not your Father, your Creator,who made you and formed you?Remember the days of old, Consider the years of all generations. Ask your father, and he will inform you, Your elders, and they will tell you.

✞✞✞ [ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፬፡፱፤፲] ✞✞✞

እግዚአብሔር። ሕዝቡን ወደ እኔ ሰብስብ፥ በምድርም በሕይወት በሚኖሩበት ዘመን ሁሉ እኔን መፍራት ይማሩ ዘንድ፥ ልጆቻቸውንም ያስተምሩ ዘንድ ቃሌን አሰማቸዋለሁ ብሎ በተናገረኝ ጊዜ፥ በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት በኮሬብ በቆምህበት ቀን ዓይኖችህ ያዩትን ነገር እንዳትረሳ፥ በሕይወትህም ዘመን ሁሉ ከልብህ እንዳይወድቅ ተጠንቀቅ፥ ነፍስህንም በትጋት ጠብቅ፤ ለልጆችህም ለልጅ ልጆችህም አስታውቀው።

[Deuteronomy 4:9-10]
“Only give heed to yourself and keep your soul diligently, so that you do not forget the things which your eyes have seen and they do not depart from your heart all the days of your life; but make them known to your sons and your grandsons.”

💭 History repeats itself:

🔥 Amhara & Oromos bombing Tigray, Using Rape, Hunger & forced resettlement (Mengistu did it back then, Ahmed will do the same now) as a Weapon against People in Tigray for the past 130 years:-

👉 1. Menelik II. (1844 – 1913)

The Great Ethiopian Famine of 1888-1892

The great famine is estimated to have caused 3.5 million deaths. During Emperor Menilik’s Reign, Tigray was split into two regions, one of which he sold to the Italians who later named it Eritrea. Only two months after the death of Emperor Yohaness lV , Menelik signed the Wuchale treaty of 2 May 1889 conceding Eritrea to the Italians. It was not only Eritrea that Menelik gave away, he also had a hand in letting Djibouti be part of the French protectorate when he agreed the border demarcation with the French in 1887. Some huge parts of Tigray were put under Gonder. The Southern part, places like present day Alamata, Kobo etc. were put under Wello Amhara administration.

👉 2. Haile Selassie (1892 – 1975)

In 1943, at the request of the Emperor Haile Selassie, the Royal British Airforce bombed two towns – Mekelle and Corbetta. Thousands of defenseless civilians lost their lives as a result of aerial bombardment. It is recorded that ‘on 14th October [1943] 54 bombs dropped in Mekelle, 6th October 14 bombs followed by another 16 bombs on 9thOctober in Hintalo, 7th/9th October 32 bombs in Corbetta’. Between 2 and 5 million’ people died between 1958 and 1977 as a cumulative result. Haile Selassie, who was emperor at the time, refused to send any significant basic emergency food aid to the province of Tigray,

👉 3. Mengistu Hailemariam (1937 – )

1979 – 1985 + 1987

Due to organized government policies that deliberately multiplied the effects of the famine, around 1.2 million people died from this famine. Mengistu & his Children still alive & ‘well’ while Tigrayans starving again.

👉 4. Abiy Ahmed Ali (1976 – )

2018 – Until today: probably up to 500.000 already dead. 😠😠😠 😢😢😢 Unlike the past famine there is no natural or man-made drought, rather, Abiy simply uses war and hunger as a weapon. Abiy Ahmed sent his kids to America for safety, while bombing & starving Tigrayan kids!

In the past, and at present, the OLF (Oromo Liberation Front/ OLA) works together with Isaias Afewerkis’ ELF, TPLF, PP, ANM, EZEMA etc. So, are they all conspiring together against the ancient Christian people of Tigray so that they could be able to replace Ethiopia and create an Antichrist Islamic ‘Cush’ Caliphate of Oromia?

___________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: