Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፖላንድ’

Joe Bidenski Stumbles, Falls While Boarding Air Force One in Poland | Putinski to Blame

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 22, 2023

💭 President Joe Biden on Wednesday fell and caught himself before possibly tumbling down the stairs as he tried to board Air Force One in Poland.

The video shows Biden slowly ascending the stars to the taxpayer-funded jet to return home. While climbing the stairs, he fell and tried to quickly regain his footing. At the top of the stairs, he hurriedly turned around and saluted before entering the aircraft

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

NATO: Ukraine Fired The Missiles into Poland, But Russia is Ultimately Responsible | Say Whaaat?!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 16, 2022

🛑 የተምታታበትና መፈራረሻው የተቃረበበት የሰሜን አትላንቲኩ የጦር ቃል ኪዳን፤ ‘ኔቶ’ እንዲህ ይላል፤ በትናንትናው ዕለት ዩክሬን ናት ሚሳኤሎቹን ወደ ፖላንድ የተኮሰችው ፣ ግን ሩሲያ በመጨረሻ ተጠያቂ ናት | ምን በል?!

በነገራችን ላይ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ፍጻሜ ሲቃረብ፤ እ... 1943-1945 “የቮልሊን እልቂትበመባለው የሚታወቀው ዕልቂት ዩክሬናውያን ብሄርተኞች በፖላንድ ነዋሪዎች ላይ ዘግናኝ የሆነ ጅምላ ጭፍጨፋ ፈጽመው ነበር። ይህም ወንጀል ወደ ፻ሺህ/100,000 የሚጠጉ ፖላንዳውያንን ሞት አስከትሏል። “ኢትዮጵያዊቷን ጥቁሯን ማዶና/ማርያምን” ከልብ የሚወዷትና በአስደናቂ መልክ የሚያከብሯት ታታሪዎቹ ፖላንዳውያን በጣም ነው የሚያሳዝኑኝ፤ በታሪክ ሁሌም ከጎረቤት ሃገራት ጥቃት እንደተሰነዘረባቸው ነው። አንዴ ከዩክሬይን፣ ሌላ ጊዜ ከሩሲያ፣ ከጀርመንና ከስዊድን።

💭 ፖላንድ | የጥቁሯ “ኢትዮጵያዊት” ማርያም ቅዱስ ሥዕል ላይ የሰዶማውያን ቀለማት በመቀባቷ ሴትዮዋ ታሰረች

😇 ቅዱሳንን ለምን ፈረንጆች አደረግናቸው?

👉 ከቀናት በፊት እንዳወሳሁት፤

ሁልጊዜ ከማልረሳቸው ነገሮች መካከል አንዱ፤ ገና የአስራ አምስት ዓመት ልጅ እያለሁ በዓለማችን ዙሪያ በሚካሄዱት ሁኔታዎች ላይ ከፍተኛ የማወቅ ጉጉት ነበረኝ፤ የእያንዳንዱን አገር ዋና ከተማ ከእነ መሪያቸው ለመሸምደድም በቅቼ ነበር፤ ታዲያ ያኔ በተለያዩ አገራት የመዘዋወር አጋጣሚው ስለነበረኝ በተለይ ዘረኞችና ጎሰኞች አገራትን በታታኞቹ በሆኑት ሕዝቦች ላይ ሳጠና የመጡልኝ፤

  • ☆ በእኛ ሃገር፤ ጋላ-ኦሮሞዎች እና ‘ኤርትራውያን’
  • ☆ በስፔይን፤ ባስኮችና ካታላኖች
  • ☆ በጀርመን፤ ባቫራውያን (ሙኒክ ከተማ)
  • ☆ በስዊዘርላንድ፤ በሮማንዲ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በሶቪየት ሕብረት/ሩሲያ፤ ዪክሬይናውያን
  • ☆ በዩጎዝላቪያ፤ የክሮኤሽያ ክሮአቶች
  • ☆ በቤልጂም፤ የደቡብ ቫሎኒያ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች
  • ☆ በብሪታኒያ፤ ስኮትላንዳውያን
  • ☆ በአሜሪካ፤ ቴክሳሳውያን
  • ☆ በካናዳ፤ በኩቤክ ያሉ ፈረንሳይኛ ተናጋሪዎች

😈 ታዲያ እነዚህ የየሃገራቱ ጠንቆች፣ የአንድነትና የክርስትና ጠላቶች መሆናቸውን ዛሬ በደንብ መረጋገጡን ሳውቅ ያኔ የጠቆመኝ ኃይል ዛሬም አብሮኝ ያለው መሆኑን አምኛለሁ።

❖❖❖ [ወደ ሮሜ ሰዎች ምዕራፍ ፲፮፥፲፯] ❖❖❖

ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ የተማራችሁትን ትምህርት የሚቃወሙትን መለያየትንና ማሰናከያን የሚያደርጉትን ሰዎች እንድትመለከቱ እለምናችኋለሁ፥ ከእነርሱ ዘንድ ፈቀቅ በሉ፤”

🔥 Yesterday, NATO says Russia ‘ultimately responsible’ for deaths in Poland that may have been from air defense missile

🔥 But now,

NATO Secretary General Jens Stoltenberg said the early results of an investigation indicated that an explosion on Polish territory Tuesday, “was likely caused by a Ukrainian air defense missile fired to defend Ukrainian territory against Russian cruise missile attacks.” Stoltenberg said NATO’s investigation was ongoing after a meeting of NATO allies in Brussels.

🥶 “Volhynian Massacre” – A Historical Scratch On Polish-Ukrainian Relations

Despite the close relations between Poland and Ukraine, the history of mutual relations, is not without events that negatively affect contemporary relations. The most important for Poland is the so-called “Volyn Massacre” . This is a mass genocide committed by Ukrainian nationalists against the Polish minority in 1943-1945 in the areas of eastern, pre-war Poland occupied by the Third Reich. The crime resulted in the deaths of some 100,000 Poles.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

‘Unknown, Highly Toxic Substance’ Killed Tons of Fish in a European River

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2022

🔥 ‘Gigantic Catastrophe’ / ‘በጣም አስከፊ ጥፋት’🔥

‘ያልታወቀ፣ በጣም መርዛማ ንጥረ ነገር’ በአውሮፓ ወንዝ ውስጥ በብዙ ቶን የሚቆጠር ዓሳ ገደለ

💭 ዓሦቹ በፖላንድ ኦደር ወንዝ ፻፳፬/124 ማይል ርቀት ላይ በአሳ አጥማጆች እና በጎ ፈቃደኞች ተወግደዋል።

ዓሣ አጥማጆች እና በጎ ፈቃደኞች የሟቾችን መንስኤ በማጣራት ቢያንስ ፲/10 ቶን የሞቱ አሳዎችን ከፖላንድ ሁለተኛ ትልቁ የውሃ መንገድ ኦደር ወንዝ ጎትተዋል ።

ፕርዜምስላው ዳካ ፥ የሀገሪቱን ውሃ የሚያስተዳድረው የአገሪቷ ውሃ ልማት ኃላፊ ሁኔታውን እንደ አንድ ግዙፍ የስነምህዳር ጥፋት ገልፀው የፖላንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ማትውስ ሞራዊኪ ጥፋተኞችን ለማግኘት እና ለመቅጣት ቃል ገብተዋል።

💭 The fish were removed by anglers and volunteers along a 124 mile stretch of the River Oder in Poland,

Anglers and volunteers have pulled at least 10 tonnes of dead fish from the River Oder, Poland’s second largest waterway, which flows along part of Poland’s border with Germany, with an investigation into the cause of the deaths underway.

Przemyslaw Daca – head of State Water Holding which manages the country’s waters described the situation as a gigantic ecological catastrophe, with Polish Prime Minister Mateusz Morawiecki vowing to find and punish those responsible.

[2 Esdras 5:7-13]

7 Fish will be washed up on the shores of the Dead Sea. The voice of one whom many do not know will be heard at night; everyone will hear it.

8 The earth will break open in many places and begin spouting out flames. Wild animals will leave the fields and forests. At their monthly periods women will bear monsters.

9 Fresh water will become salty. Friends everywhere will attack one another. Then understanding will disappear, and reason will go into hiding,

10 and they will not be found even though many may look for them. Everywhere on earth wickedness and violence will increase.

11 One country will ask a neighboring country if justice or anyone who does right has come that way, but the answer will always be “No.’

12 At that time people will hope for much, but will get nothing; they will work hard, but will never succeed at anything.

13 These are the signs of the end that I am permitted to show you. But if you begin to pray again and continue to weep and fast for seven more days, you will hear even greater things.”

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UK Dumps African Refugees in Rwanda — Ukrainian Refugees Welcomed With Open Arms

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2022

👉 ብሪታኒያ አፍሪካውያን ስደተኞችን እንደ ባሪያ/ቆሻሻ በሩዋንዳ ትጥላቸዋለች፣ በሌላ በኩል ግን ለዩክሬን ስደተኞች እጆቿን ዘርግታ አቀባበል ታደርግላቸዋለች።

👉 የዩናይትድ ኪንግደም መንግስት ጥገኝነት ጠያቂዎችን ወደ ሩዋንዳ ለመላክ በማቀዱ “ዘረኛ” እና “ኢሰብአዊ” ነው ተባለ።.

💭 U.K. government blasted as “racist” and “inhumane” for plan to send asylum-seekers to Rwanda.

👉 Rwanda is The Most Densely Populated Mainland African Country.

Africans ( Former British Colonies)

Vs

Ukrainians (Never British Colony)

💭 Europe’s Approach to Ukraine Refugee Crisis Drawing Accusations of Racism

Poland Alone Has welcomed One Million Ukrainian refugees

European countries are welcoming most Ukrainian refugees with open arms, but people of colour say they are having a much more difficult journey.

💭 አውሮፓውያን ለዩክሬን ስደተኞች የሚያሳዩት የተለየና ሞቃታም አቀራረብ የዘረኝነት ክሶችን ቀስቅሷል

የአውሮፓ ሀገራት አብዛኞቹን የዩክሬን ስደተኞችን እጆቻቸውን ዘርግተው እየተቀበሏቸው ነው፣ ነገር ግን ነጭ ያልሆኑ ሰዎች የበለጠ አስቸጋሪ ጉዞ ያደርጋሉ። ፖላንድ ብቻ እስካሁን አንድ ሚሊየን ዩክሬናውያን ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ ላይ ትገኛለች። መላዋ አውሮፓ ለስደተኞቹ የምታሳየው አቀባበል የኤርትራ ስደተኞች በትግራይ ያዩትን ዓይነት ሞቅ ያለ አቀባበል ነው። የአውሬውን ኦሮሞ አገዛዝንና ኦሮሞራ ጭፍሮቹን ካስቀናቸውና ካስቆጣቸው ሁኔታ አንዱ ይህ በትግራይ የኤርትራውያን ስደተኞች ሁኔታ ነው። ኢትዮጵያዊውን እንግዳ ተቀባይነታችንንም ተነጠቅን ማለት ነው! በሂደት ግዕዛዊ ቋንቋችንንም፣ ክርስትናችንንም ኢትዮጵያ አገራችንንም ለመንጠቅ ነው ምኞታቸው። እኛ እያለን አይሳካላቸውም እንጂ!

💭 እንግዲህ እንደምናየው መላው ዓለም፤ ደቡብ አፍሪቃን እና እስራኤልን ጨምሮ፤ ከዩክሬይን ያመለጡ በሚሊየን የሚቆጠሩ ስደተኞችን (ዕቅዱ እስከ ሃያ ሚሊየን ዩክሬናውያንን ማስወጣት ነው) በደስታ በመቀበል ላይ ናቸው። ከስድስት ዓመታት በፊት ለሶሪያ መሀመዳውያን ስደተኞችም ተመሳሳይ አቀባበል ተደርጎላቸው ነበር።

ለአፍሪቃውያን፣ ለጥቁር ሕዝቦችና ለክርስቲያኖች ያላቸውን ጥላቻ ማሳየቱን አሁን ከመደበቅ ተቆጥበዋል። በዩክሬናውያኑ በኩል እያሉን ያሉት፤ “አንፈልጋችሁም! በአገራችሁ ቆዩ፤ ሕዝብ ቁጥራችሁ ከፍ ስላለና ለእኛ እያረጀ ላለው ሕዝባችን ለወደፊቱ አደገኛ ስለምትሆኑ እርስበርስ እናባላችኋለን! እየበከልንና እየመረዝን እንጨርሻችኋለን፤ ምናልባት አውሮፓ እና አሜሪካ የኑክሌር መሣሪያና ተመሳሳይ ጥቃት ሰለባ ከሆኑም አገሮቻችሁን እንረከብና ልጆቻችን አፍሪቃ እናሰፍራችዋለን” የሚለውን ነው። ይህ ሤራ አይደለም። ይህን ነው ያቀዱትና በወኪሎቻቸው በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በኩል እያስፈጸሙት ያሉት።

የእኛ ሰው ግን የሚረባ አይደለም። ይህን እንኳን ማየት ተስኖታል፤ ሲነገርም መስማት አይፈልግም። አለመታደል ሆኖ ከዚህ እውር፣ ደንቆሮ፣ ክፉና አረመኔ ትውልድ ጋር ኢትዮጵያን/አፍሪቃን መጋራታችን በጣም ያሳዝናል። ለዘመናት እየተራበና ደሙን እያፈሰሰ እነዚህን ምስጋና ቢስ አረመኔ የዋቄዮአላህ ጭፍሮችን ያኖራቸውንና ከሦስት አራት ሴት ልጅ እየፈለፈሉ የሕዝብ ቁጥራቸውን ያለ ለከት ይጨምሩ ዘንድ የረዳቸውን ጽዮናዊ ባለውለታቸውን መጨፍጨፍና ማስራብ ብቻ አልበቃቸውም፤ እንደ ዕድል ሾልኮ በ ሱዳን ድንበር ወይንም በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ለመውጣት የሚሻውን ትግራዋይ እንኳን ይመልሳሉ፣ ያግታሉ፣ ይዘርፋሉ ይገድላሉ።

የሚገርም ነው፤ ባለፈው ሳምንት እዚህ በምኖርባት ከተማ መንገድ ላይ የጩኸት ድምጽ ሰምቼ ወደ አንድ ሕንፃ ሳመራ፤ አንድ በስድስተኛ ፎቅ መስኮት ላይ ያለ ነጭ እራሱን ከፎቁ ወርውሮ ለመግደል አንድ ነጭ ነገር በአንገቱ አጥልቆ “እራሴን ልገድል ነው!” እያለ ሲጮኽ ሰማነው። እንደ አጋጣሚ ሆኖ አጠገባችን የነበረ እዚያው ሕንፃ ውስጥ የሚኖር ኤርትራዊ በሩን ከፍቶ ወደሰውየው ቤት ከገባና ሰውየውንም ካዳነው በኋላ፤ ሰውዬ ሐበሻውን “ለምን አዳንከኝ!” ብሎ መነጽሩ እስኪሰበርና ትንሽ እስኪቆስል በቦክስ ገጨው። ልክ በዚህ ወቅት ይህ ሁኔታ ምስጋና ቢሶቹን ኦሮሞዎች ነበር ያስታወሰኝ። ከትግራይ የመጡት ሕወሓቶች የማይገባቸውን ግማሽ ኢትዮጵያን ለኦሮሞዎቹ ቆርሰው ሰጧቸው፤ ከዚያም ጊዜው ሲደርስ፣ ታንኩንም፣ ባንኩንም ሜዲያውንም ግድቡንም በአዲስ አበባና ዙሪያዋ የሚገኙትን ጽዮናውያን ሁሉ አስረክበዋቸው ወደ መቀሌ አመሩ። ኦሮሞዎቹ እስከ መቀሌ ድረስ ተከትለዋቸው በመምጣት ባለውለታቸውን ተጋሩን ልክ እንደ ሰውዬው ጨፈጨፏቸው፣ አስራቧቸው፣ ሴቶቻቸውን ደፈሩባቸው። ታዲያ ይህ አያሳዝንም አያስቆጣምን?!

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ወቅት ነበር ከሺህ በላይ የሚቆጠሩት የዋልድባ ገዳም አባቶቻችን ለዘመናት ለመላዋ ኢትዮጵያ ፀሎት እያደረሱ ሲኖሩባት ታሪካዊ ገዳም በግራኝና ጭፍሮቹ እንዲባረሩ የተደረጉት። እርግጠኛ ነኝ ትዕዛዙ የመጣውም በተለይ ከአሜሪካውያኑ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሞግዚቶች ነው። የዚህ ጽንፈኛ ተግባር ዓላማም። ስውር መንፈሳዊ ውጊያ እየተካሄደ ነውና፤ በጸሎታቸው አውሎ ነፋሳቱን/ሃሪኬኖቹን/ቶርናዶዎቹን የሚያስነሱት አባቶችን በማፈናቀልና ወደ አክሱም ወስዶ ለረሃብና ለክትባት በማጋለጥ ከመላው የትግራይ ሕዝብ ጋር በጅምላ አብሮ በመጨረስ የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ነው። መንፈሳዊ ውጊያውን አልቻሉትምና! ድራማ እየሠሩ ያሉትም ጊዜ ለመግዛት ነው።

ደካማው የመኻል አገር ወገናችን ግን በግድየለሽነትና ከእግዚአብሔር ሕግጋት በመራቅ፤ እኛ እኮ ተቻችለንና ተፋቅረን ነው የምንኖረው!” እያለ የሚመጻደቀውና ዛሬ ለነገሠው የኢትዮጵያ ዘስጋ ባሪያ በመሆን ከሙስሊሙም ከመናፍቃኑ ጋር በግብዝነት ተደበላልቆ ቡና እየጠጣ፣ ጫት እየቃመና ጥንባሆ እያጤሰ ስለሚኖር ልክ የአህዛብን ባሕርያት ወርሶና አህዛብ የሚሠሩትን ጽንፈኛ ተግባር በመፈጸም ላይ ይገኛል። አውቆትም ሆነ ሳያውቀው ባዕዳውያኑንና ጣዖታቱን ሁሉ እያመለከ ይኖር ዘንድ ግድ ነው።

በዚህ መልክ ከቀጠለ የውጩ ዓለም ኢትዮጵያውያንንእንደ አውሬ ማየት ስለሚጀምር ልጆቻቸው በመላው ዓለም ይሰቃያሉ፤ ሥራ ለመቀጠር፣ መኖሪያ ቤትና ትምህርት ቤት እንኳን ለማግኘት እጅግ በጣም ነው የሚከብዳቸው። ኢትዮጵያዊ የተባለ ሁሉ ፊቱን ሸፍኖና አንገቱን ደፍቶ የሚሄድበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም። የም ዕራቡ ዓለም ኤዶማውያን እና የምስራቁ ዓለም እስማኤላውያኑ ይህን ነበር ለዘመናት ሲመኙ የነበሩት፤ ዛሬ በኦሮሞ ጭፍሮቻቸው አማካኝነት በጣም በረቀቀና ዲያብሎሳዊ በሆነ መልክ ጽዮናውያንን ከገደል አፋፍና ወንዝ ላይ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለው በመጣል፣ በእሳት አቃጥለው ቪዲዮ በመቅረጽ ለመላው ዓለም በማሳየት ላይ ናቸው።

እንግዲህ ለዩክሬይናውያኑ የሚያሳዩት ሞቅ ያለ አቀባበል በተዘዋዋሪ የሚያስተላልፈው መልዕክት፤ “የራስህን ወገን ያላከበርክና ያልወደድክ እኔ ላከብርህና ልወድህ አልሻም!” የሚለው ነው።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፸፯]✞✞✞

፩ ሕዝቤ ሆይ፥ ሕጌን አድምጡ፤ ጆሮአችሁንም ወደ አፌ ቃል አዘንብሉ።

፪ አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ፤ ከቀድሞ ጀምሮ፥ ያለውንም ተምሳሊት እናገራለሁ።

፫ የሰማነውንና ያውቅነውን፥ አባቶቻችንም የነገሩንን፥ ለሚመጣ ትውልድ ከልጆቻቸው አልሰወሩም።

፬ የእግዚአብሔርን ምስጋናና ኃይሉን ያደረገውንም ተኣምራት ተናገሩ።

፭ ለልጆቻቸው ያስታውቅ ዘንድ ለአባቶቻችን ያዘዘውን ምስክር በያዕቆብ አቆመ፥ በእስራኤልም ሕግን ሠራ፤

፮ የሚመጣ፥ ትውልድ የሚወለዱም ልጆች ያውቁ ዘንድ፥ ተነሥተው ለልጆቻቸው ይነግራሉ፤

፯ ተስፋቸውን በእግዚአብሔር እንዲያደርጉ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እንዳይረሱ፥ ትእዛዙንም እንዲጠብቁ፤

፰ እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ጠማማና የምታስመርር ትውልድ፥ ልብዋን ያላቀናች ትውልድ፥ ነፍስዋ በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነች።

👉 WHO Chief Blames Racism For Greater Focus on Ukraine Than Ethiopia

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Europe’s Approach to Ukraine Refugee Crisis Drawing Accusations of Racism

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2022

💭 Poland Alone Has welcomed One Million Ukrainian refugees

European countries are welcoming most Ukrainian refugees with open arms, but people of colour say they are having a much more difficult journey.

💭 አውሮፓውያን ለዩክሬን ስደተኞች የሚያሳዩት የተለየና ሞቃታም አቀራረብ የዘረኝነት ክሶችን ቀስቅሷል

የአውሮፓ ሀገራት አብዛኞቹን የዩክሬን ስደተኞችን እጆቻቸውን ዘርግተው እየተቀበሏቸው ነው፣ ነገር ግን ነጭ ያልሆኑ ሰዎች የበለጠ አስቸጋሪ ጉዞ ያደርጋሉ። ፖላንድ ብቻ እስካሁን አንድ ሚሊየን ዩክሬናውያን ስደተኞችን ተቀብላ በማስተናገድ ላይ ትገኛለች። መላዋ አውሮፓ ለስደተኞቹ የምታሳየው አቀባበል የኤርትራ ስደተኞች በትግራይ ያዩትን ዓይነት ሞቅ ያለ አቀባበል ነው። የአውሬውን ኦሮሞ አገዛዝንና ኦሮሞራ ጭፍሮቹን ካስቀናቸውና ካስቆጣቸው ሁኔታ አንዱ ይህ በትግራይ የኤርትራውያን ስደተኞች ሁኔታ ነው። ኢትዮጵያዊውን እንግዳ ተቀባይነታችንንም ተነጠቅን ማለት ነው! በሂደት ግዕዛዊ ቋንቋችንንም፣ ክርስትናችንንም ኢትዮጵያ አገራችንንም ለመንጠቅ ነው ምኞታቸው። እኛ እያለን አይሳካላቸውም እንጂ!

💭 እንግዲህ እንደምናየው መላው ዓለም፤ ደቡብ አፍሪቃን እና እስራኤልን ጨምሮ፤ ከዩክሬይን ያመለጡ በሚሊየን የሚቆጠሩ ስደተኞችን (ዕቅዱ እስከ ሃያ ሚሊየን ዩክሬናውያንን ማስወጣት ነው) በደስታ በመቀበል ላይ ናቸው። ከስድስት ዓመታት በፊት ለሶሪያ መሀመዳውያን ስደተኞችም ተመሳሳይ አቀባበል ተደርጎላቸው ነበር።

ለአፍሪቃውያን፣ ለጥቁር ሕዝቦችና ለክርስቲያኖች ያላቸውን ጥላቻ ማሳየቱን አሁን ከመደበቅ ተቆጥበዋል። በዩክሬናውያኑ በኩል እያሉን ያሉት፤ “አንፈልጋችሁም! በአገራችሁ ቆዩ፤ ሕዝብ ቁጥራችሁ ከፍ ስላለና ለእኛ እያረጀ ላለው ሕዝባችን ለወደፊቱ አደገኛ ስለምትሆኑ እርስበርስ እናባላችኋለን! እየበከልንና እየመረዝን እንጨርሻችኋለን፤ ምናልባት አውሮፓ እና አሜሪካ የኑክሌር መሣሪያና ተመሳሳይ ጥቃት ሰለባ ከሆኑም አገሮቻችሁን እንረከብና ልጆቻችን አፍሪቃ እናሰፍራችዋለን” የሚለውን ነው። ይህ ሤራ አይደለም። ይህን ነው ያቀዱትና በወኪሎቻቸው በእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በኩል እያስፈጸሙት ያሉት።

የእኛ ሰው ግን የሚረባ አይደለም። ይህን እንኳን ማየት ተስኖታል፤ ሲነገርም መስማት አይፈልግም። አለመታደል ሆኖ ከዚህ እውር፣ ደንቆሮ፣ ክፉና አረመኔ ትውልድ ጋር ኢትዮጵያን/አፍሪቃን መጋራታችን በጣም ያሳዝናል። ለዘመናት እየተራበና ደሙን እያፈሰሰ እነዚህን ምስጋና ቢስ አረመኔ የዋቄዮአላህ ጭፍሮችን ያኖራቸውንና ከሦስት አራት ሴት ልጅ እየፈለፈሉ የሕዝብ ቁጥራቸውን ያለ ለከት ይጨምሩ ዘንድ የረዳቸውን ጽዮናዊ ባለውለታቸውን መጨፍጨፍና ማስራብ ብቻ አልበቃቸውም፤ እንደ ዕድል ሾልኮ በ ሱዳን ድንበር ወይንም በቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ለመውጣት የሚሻውን ትግራዋይ እንኳን ይመልሳሉ፣ ያግታሉ፣ ይዘርፋሉ ይገድላሉ።

የሚገርም ነው፤ ባለፈው ሳምንት እዚህ በምኖርባት ከተማ መንገድ ላይ የጩኸት ድምጽ ሰምቼ ወደ አንድ ሕንፃ ሳመራ፤ አንድ በስድስተኛ ፎቅ መስኮት ላይ ያለ ነጭ እራሱን ከፎቁ ወርውሮ ለመግደል አንድ ነጭ ነገር በአንገቱ አጥልቆ “እራሴን ልገድል ነው!” እያለ ሲጮኽ ሰማነው። እንደ አጋጣሚ ሆኖ አጠገባችን የነበረ እዚያው ሕንፃ ውስጥ የሚኖር ኤርትራዊ በሩን ከፍቶ ወደሰውየው ቤት ከገባና ሰውየውንም ካዳነው በኋላ፤ ሰውዬ ሐበሻውን “ለምን አዳንከኝ!” ብሎ መነጽሩ እስኪሰበርና ትንሽ እስኪቆስል በቦክስ ገጨው። ልክ በዚህ ወቅት ይህ ሁኔታ ምስጋና ቢሶቹን ኦሮሞዎች ነበር ያስታወሰኝ። ከትግራይ የመጡት ሕወሓቶች የማይገባቸውን ግማሽ ኢትዮጵያን ለኦሮሞዎቹ ቆርሰው ሰጧቸው፤ ከዚያም ጊዜው ሲደርስ፣ ታንኩንም፣ ባንኩንም ሜዲያውንም ግድቡንም በአዲስ አበባና ዙሪያዋ የሚገኙትን ጽዮናውያን ሁሉ አስረክበዋቸው ወደ መቀሌ አመሩ። ኦሮሞዎቹ እስከ መቀሌ ድረስ ተከትለዋቸው በመምጣት ባለውለታቸውን ተጋሩን ልክ እንደ ሰውዬው ጨፈጨፏቸው፣ አስራቧቸው፣ ሴቶቻቸውን ደፈሩባቸው። ታዲያ ይህ አያሳዝንም አያስቆጣምን?!

ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ወቅት ነበር ከሺህ በላይ የሚቆጠሩት የዋልድባ ገዳም አባቶቻችን ለዘመናት ለመላዋ ኢትዮጵያ ፀሎት እያደረሱ ሲኖሩባት ታሪካዊ ገዳም በግራኝና ጭፍሮቹ እንዲባረሩ የተደረጉት። እርግጠኛ ነኝ ትዕዛዙ የመጣውም በተለይ ከአሜሪካውያኑ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ሞግዚቶች ነው። የዚህ ጽንፈኛ ተግባር ዓላማም። ስውር መንፈሳዊ ውጊያ እየተካሄደ ነውና፤ በጸሎታቸው አውሎ ነፋሳቱን/ሃሪኬኖቹን/ቶርናዶዎቹን የሚያስነሱት አባቶችን በማፈናቀልና ወደ አክሱም ወስዶ ለረሃብና ለክትባት በማጋለጥ ከመላው የትግራይ ሕዝብ ጋር በጅምላ አብሮ በመጨረስ የበቀል እርምጃ ለመውሰድ ነው። መንፈሳዊ ውጊያውን አልቻሉትምና! ድራማ እየሠሩ ያሉትም ጊዜ ለመግዛት ነው።

ደካማው የመኻል አገር ወገናችን ግን በግድየለሽነትና ከእግዚአብሔር ሕግጋት በመራቅ፤ እኛ እኮ ተቻችለንና ተፋቅረን ነው የምንኖረው!” እያለ የሚመጻደቀውና ዛሬ ለነገሠው የኢትዮጵያ ዘስጋ ባሪያ በመሆን ከሙስሊሙም ከመናፍቃኑ ጋር በግብዝነት ተደበላልቆ ቡና እየጠጣ፣ ጫት እየቃመና ጥንባሆ እያጤሰ ስለሚኖር ልክ የአህዛብን ባሕርያት ወርሶና አህዛብ የሚሠሩትን ጽንፈኛ ተግባር በመፈጸም ላይ ይገኛል። አውቆትም ሆነ ሳያውቀው ባዕዳውያኑንና ጣዖታቱን ሁሉ እያመለከ ይኖር ዘንድ ግድ ነው።

በዚህ መልክ ከቀጠለ የውጩ ዓለም ኢትዮጵያውያንንእንደ አውሬ ማየት ስለሚጀምር ልጆቻቸው በመላው ዓለም ይሰቃያሉ፤ ሥራ ለመቀጠር፣ መኖሪያ ቤትና ትምህርት ቤት እንኳን ለማግኘት እጅግ በጣም ነው የሚከብዳቸው። ኢትዮጵያዊ የተባለ ሁሉ ፊቱን ሸፍኖና አንገቱን ደፍቶ የሚሄድበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም። የም ዕራቡ ዓለም ኤዶማውያን እና የምስራቁ ዓለም እስማኤላውያኑ ይህን ነበር ለዘመናት ሲመኙ የነበሩት፤ ዛሬ በኦሮሞ ጭፍሮቻቸው አማካኝነት በጣም በረቀቀና ዲያብሎሳዊ በሆነ መልክ ጽዮናውያንን ከገደል አፋፍና ወንዝ ላይ በአሰቃቂ ሁኔታ ገድለው በመጣል፣ በእሳት አቃጥለው ቪዲዮ በመቅረጽ ለመላው ዓለም በማሳየት ላይ ናቸው።

እንግዲህ ለዩክሬይናውያኑ የሚያሳዩት ሞቅ ያለ አቀባበል በተዘዋዋሪ የሚያስተላልፈው መልዕክት፤ “የራስህን ወገን ያላከበርክና ያልወደድክ እኔ ላከብርህና ልወድህ አልሻም!” የሚለው ነው።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፸፯]✞✞✞

፩ ሕዝቤ ሆይ፥ ሕጌን አድምጡ፤ ጆሮአችሁንም ወደ አፌ ቃል አዘንብሉ።

፪ አፌን በምሳሌ እከፍታለሁ፤ ከቀድሞ ጀምሮ፥ ያለውንም ተምሳሊት እናገራለሁ።

፫ የሰማነውንና ያውቅነውን፥ አባቶቻችንም የነገሩንን፥ ለሚመጣ ትውልድ ከልጆቻቸው አልሰወሩም።

፬ የእግዚአብሔርን ምስጋናና ኃይሉን ያደረገውንም ተኣምራት ተናገሩ።

፭ ለልጆቻቸው ያስታውቅ ዘንድ ለአባቶቻችን ያዘዘውን ምስክር በያዕቆብ አቆመ፥ በእስራኤልም ሕግን ሠራ፤

፮ የሚመጣ፥ ትውልድ የሚወለዱም ልጆች ያውቁ ዘንድ፥ ተነሥተው ለልጆቻቸው ይነግራሉ፤

፯ ተስፋቸውን በእግዚአብሔር እንዲያደርጉ፥ የእግዚአብሔርንም ሥራ እንዳይረሱ፥ ትእዛዙንም እንዲጠብቁ፤

፰ እንደ አባቶቻቸው እንዳይሆኑ ጠማማና የምታስመርር ትውልድ፥ ልብዋን ያላቀናች ትውልድ፥ ነፍስዋ በእግዚአብሔር ዘንድ ያልታመነች።

_____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Poland Condemns Perpetrators of Massacre in Aksum Ethiopia as ‘Barbaric’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 23, 2021

👉 የፖላንድ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በአክሱም የተፈጸመውን ጭፍጨፋ ‘አረመኔያዊ’ ሲል አወገዘ፡፡

👉 የፖላንድ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርበአክሱም ጽዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት የተፈጸመውን ጭፍጨፋ አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

በአክሱም ጽዮን ብቻ ሺህ የሚሆኑ ምዕመናን በአሰቃቂ ሁኔታ ጨፍጨፈው የውጭ ሃገራት መሪዎችና ሜዲያዎች በየቀኑ አክሱምን ያስታውሷታል የኢትዮጵያ ናቸው የሚባሉት፤

ፖለቲከኞችና ባለሥልጣናት

የሃይማኖት አባቶች

ሜዲያዎች

ከትግራይ ውጭ ያሉ ዜጎች

በውጭ ያሉና ትግሬ ያልሆኑ ሐሰተኛ ኢትዮጵያውያን

ግን በህብረት ጸጥ፣ ጭጭ ብለዋል፤ ጽንፈኛ ድርጊቱን ይደግፉታልን?

የሚገርም ነው፤ በትናንትናው የአቡነ አረጋዊ ዕለት ጸሎት የማደርስበት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንዲት አረጋዊት ፖላንዳዊት ወደኔ ቀርባ በመምጣት የቦታ አድራሻ ከጠየቀችኝ በኋላ ለአንድ ሰዓት ያህል ሳዋራት ነበር። ፖላንዶች ለጽዮን እመቤታችን ከፍተኛ ፍቅር አላቸው። ሆላንድ እና ፖላንድ እንዳይምታታብንና አምና ላይ ይህን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፦

..አ በ1656 .ም በፖላንድ ላይ ተቃጥቶ የነበረውን የስዊድኖች የጥቃት ወረራ በጥቁሯ ማርያም እርዳታ ሲከሽፍ የፖላንድ ንጉሥ ካዚሚሬስ ጥቁሯን እመቤታችንን የፖላንድ ንግሥት እንድትሆን ወሰነ። ብልሕ ንጉሥ!

እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ክፉኛ የደቀቁት (1/5ኛው ሕዝቧ፤ 6ሚሊየን ፕላንዳውያን አልቀዋል ) ፖላንዳውያኑ የጥቁሯን/ኢትዮጵያውያን እመቤታችንን ስዕል ተሸክመው እስከ ኔዘርላንድስ/ሆላንድ ድርሰ ዘልቀው በመግባት ቪዲዮው ላይ የምትታየውን የብሬዳ ከተማን ነፃ ለማውጣት በቅተዋል። ድንቅ ተዓምር!

ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) እ.አ.አ በ1944 ዓ.ም የኔዘርላንድሷን(ሆላንድ) ከተማ ብሬዳን ከናዚዎች ነፃ ላወጧት የፖላንድ ወታደሮች በ1954 ዓ.ም የተሠራ መታሰቢያ ላይ ሰሞኑን በመላው ዓለም በመካሄድ ካለው ከፀረ-ዘረኝነት እንቅስቃሴ ጋር በተያያዘ ያልታወቁ ሰዎች “BLM“ ( Black Lives Matter – BLM “የጥቁርም ሕይወት ይገባዋል”) በሚል ትልቅ ጽሑፍ ለማበላሸት ደፍረዋል። ትልቅ ቅሌት!

ለእናታችን ትልቅ ፍቅር ያላቸው ፖላንዳውያን የሚያሳዩት የእመቤታችን ቅዱስ ሥዕል ነጭ ሳይሆን እንዲህ ይመስላል። የእናት እና ልጇ ውበት ልብን ያሞቃል!

ለመሆኑ የጥቁሯ ማርያም ስዕልን የሚቃወም የጥቁሮች እንቅስቃሴ አለ እንዴ? ይህን ጽንፈኛ ተግባር ሊፈጸም የሚችለውስ በማን ይሆን? በኮሙኒስቶች? በፌሚኒስቶች? በግብረሰዶማውያን? በመሀመዳውያን?። ሁሉም የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ናቸውን አያደርጉትም አይባሉም።

እንቅስቃሴው ቀስ በቀስ በዘረኞች፣ በኮሙኒስቶች፣ በግብረ-ሰዶማውያን እና በአህዛብ እይተጠለፈ ነው። የጥቁር ሕዝቦች ለነፃነትና ህይወት የሚያደርጉትን ትግል ሁሌ የሚጠልፉት እነዚህ ቡድኖች ናቸው። ለዚህ ነው ጥቁሮች ተገቢውን የነፃነት ዒላማ ከመምታት መንገድ ላይ የሚቀሩት። በሃገራችንም ተመሳሳይ ክስተት ይታያል፤ የኢትዮጵያ ብሔርተኛውን አጀንዳ ዘውገኞቹ ኦሮሞዎችና አህዛብ በሁሉም መስክ ጠልፈው እየወሰዱት ነው።

አሁን አጋጣሚውን በመጠቀም ግራኞች፣ ኮሙኒስቶች፣ ፌሚንስቶች እና ሰዶማውያን ከመሀመድ አርበኞች ጋር በማበር በዓብያተ ክርስቲያናት ላይ በመላው አውሮፓ እና አሜሪካ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናቸው። አጋንንት የተለቀቁበት ዘመን ላይ ነንና ግድ የለም እራሳቸውን እንዲህ ያጋልጡ፣ ይታዩን፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

ለማንኛውም እንደ ፖላንድ፣ ሩሲያ፣ ሩማኒያ፣ ፈረንሳይ፣ ስፔይን ወዘተ ላሉ አውሮፓውያን ሃገራት እኛ ኢትዮጵያውያን በድንቁርናችን ነጭ የቆዳ ቀለም እና ሰማያዊ ዓይኖች እያለበስን ያመጣናት ጥቁሯ/ ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም በታሪካቸው በጣም ብዙ የሆኑ ተዓምራትንና ድሎችን አሳይታቸዋለች።

በተለይ በምስራቅ አውሮፓ በኮሙኒዝም እና ኦቶማን ቱርክ ዘመን አስከፊ ልምዱ ላላቸው ለምስራቅ አውሮፓውያን በጥቁሯ/ኢትዮጵያዊቷ ቅድስት ማርያም ጉዳይ ምንም ድርድር የለም። በዘመነ ኮሮና በእነዚህ አገራት ከተሞች ጎዳናዎች ላይ በእጣን ታጅበው እንዲወጡ የተደረጉት የእናታችን የጥቁሯ ማርያም ስዕላት ናቸው። (በሌላ ቪዲዮ አቀርበዋለሁ)

ዝነኛው የፖላንድ ጥቁሯ ማርያም (Black Madonna of Czestochowa) ቅዱስ ሥዕል

ሥዕል = ጽሑፍ

አስገራሚ የሆነው የቼስቶኮቫ ጥቁር ቅድስት ድንግል ማርያም አይከን/ሥዕል/ጽሑፍ ቅዱስ ሐዋርያው እና ወንጌላዊ ሉቃስ ከሣላቸው/ከጻፋቸው ሰባ ቅዱሳት ሥዕላት/ጽሑፎች መካከል አንዱ እንደሆነ ይታመናል።

ሮማውያን በ 66 ዓ.ም. ከተማዋን ድል ባደረጉበት ጊዜ ምስሉ ከኢየሩሳሌም ተወስዶ ነበር። እናም ፔላ አቅራቢያ ባለ ዋሻ ውስጥ ተደብቆ ነበር። ስዕሉ ለቅድስት ሔለን (እ.ኤ.አ. ግንቦት 21/ 326 ዓ.ም) ቅድስት አገር ስትጎበኝ ተሰጣት፤ ከዚያም ቅድስት ሔለን ወደ ቁስጥንጥንያ አመጣችው።

ይህ ተዓምረኛ ሥዕል ከስምንተኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ በመላው አውሮፓ በኦሮቶዶክሳውያን እና ካቶሊኮች ዘንድ ብዙ ተዓምራትን ካሳየ በኋላ ከአስራ አራተኛው ክፍለዘመን ጀምሮ ያስና ጎራ/ ቺስታኮቫ በተባለው የፖላንድ አውራጃ ይገኛል። ድንቅ ተዓምራት የሚታዩበት ይህ ቦታ በብዙ ጎብኞዎች ይዘወተራል። አረመኔው አዶልፍ ሂትለር ያስና ጎራን/ ቺስታኮቫን ለጎብኝዎች ዝግ እንዲሆን አድርጎ ነበር።

እኛስ ይህን እያየን እመቤታችንን አላግባብ ፈረንጅ ስናደርጋት ሊያሳስበንና ሊያሳፍረን አይገባምን?

ሮማውያኑ “እየሱሳውያን”፤ የጌታችን እና ቅዱሳኑ መልአክቱ ስዕላትንና ኃውልቶችን በነጮች ምሳሌ እንደሚስሏቸውና እንደሚሠሯቸው “ጥቁሯን” / ኢትዮጵያዊቷን” ማርያምንም በተንኮል ነጭ አድርገው በመሳል ወደ ኢትዮጵያ መላካቸውን ስንቶቻችን ነን የምናውቀው?

አሁን ኢትዮጵያውያን ወደ ጥንታውያኑ እና እውነተኞቹ የእመቤታችን ስዕላት መመለስ ይኖርብናል። ቤተ ክሕነትና ማሕበራቱ እንዲሁም ግለሰቦች ለጉዳዩ ተገቢውን ትኩረት መስጠት አለባቸው። በዚህ ላይ ቁጥጥር የሚያደርግ አካል መኖር አለበት። ይህ በቸልታ የሚታለፍ ቀላል ነገር እንዳይመስለን። ይህን አስመልክቶ ኢትዮጵያውያን ልሂቃን ብዙ ሥራዎችን መስራት ይጠበቅብናል።

👉 Ministry of Foreign Affairs Republic of Poland Condemns Perpetrators of Massacre In Ethiopia as ‘Barbaric’

Statement regarding the massacre in front of the Church of Our Lady Mary of Zion in Aksum in the Tigray region

Poland’s Ministry of Foreign Affairs stated on Friday that it was “deeply concerned with the news of the massacre of civilians, which was alleged to have taken place at the end of last year in front of the Church of Our Lady Mary of Zion in Aksum, an Ethiopian province of Tigray.

We strongly condemn the perpetrators of this barbaric crime committed in a place of worship. We expect the Ethiopian authorities to immediately take all possible measures to clarify its circumstances and punish the perpetrators,” the statement reads.

We call on the parties to the conflict to refrain from violence and respect human rights, to ensure the safety of the civilian population, and to properly protect places of worship and freedom of religion. We appeal for unimpeded access for humanitarian deliveries to the Tigray province,” the MFA stated.

The statement was possibly prompted by reports by British “Church Times” that surfaced about a week ago, revealing that at least 750 people died in a massacre that was carried out in front of the Church of Our Lady Mary of Zion in Aksum in the Ethiopian province of Tigray. Reportedly, the people who tried to hide from the assailants in the church belonging to the Ethiopian Orthodox Church were dragged out of the building and shot to death.

Ever since the attack by Tigray People’s Liberation Front aligned security forces on the Northern Command bases and headquarters of the Ethiopian National Defense Force (ENDF) in Ethiopia’s northern Tigray Region, the country has been wrapped in internal tensions and the integrity of the nation, a federation of ethnicities in fact, was put to a test. The crisis seems not solved just yet despite Prime Minister Abiy Ahmed Ali’s trumpetting of victory in December, when the capital of the province Mekelle was captured by the ENDF.

As Polish Radio reported, both sides of the conlifct provide information difficult to verify as telephone and internet connections with the region have remained severed since the early days of military operations. Moreover, data acccessibility is closely monitored by the Addis Abeba government. Estimates are that thousands of people died in the conflict and over 100,000 refugees fled to Sudan.

The city of Axum where the massacre took place is located some 50 km from the Eritrean border and used to be a bone of contention for both the country and Ethiopia before current PM Abiy managed to broker long-awaited peace between the countries. The bulk of the city’s population is Tewaheedo Christian and belongs to the Ethiopian Orthodox Church. The Ethiopian tradition has it that the Arc of Covenant is being guarded at the Church of Our Lady Mary of Zion in Axum.

The past Ethiopian-Eritrean rivalry over the city is rooted in the fact that Axum used to be the first capital of an Ethiopian statehood and a place where Ethiopian Emperors used to be crowned. The city was listed by UNESCO in 1980 as a World Heritage site.

Source

_________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፖላንድ ፖለቲከኛ | “ሙስሊሞችን አንፈልግም፤ መካ ቤተክርስቲያን ከሠሩ ፖላንድ መስጊድ እንፈቅድላቸዋልን”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 29, 2018

የፖላንድ ምክር ቤት አባል የሆኑት አቶ ዶሚኒክ ታርጂንስኪ የሚከተለውን ብለዋል፦

እኛ ፖላንዳውያን ሙስሊሞችን አንፈልግም፤ ፖላንድ ሰላማዊ የሆነችው አገራችን ሙስሊሞች ስለሌሉ ነው፤

እኛ የእስልምናን ሽብር የማናውቀውም በዚህ ምክኒያት ነው።

ለቤተሰቤ እና ለሐገሬ እቆረቆራለሁ፤ ስለዚህ አንድም ሙስሊም ወደ ፖላንድ እንዲመጣ አልሻም፤ ሕዝባችን የመረጠን እኮ በጥንቃቄ እንድናገለግለው ነው።

እስልምና መላው ዓለምን እየበጠበጠ ነው፤ የራሳቸውን ችግር እራሳቸው መፍታት ይኖርባቸዋል፤

ለመሆኑ ሃብታሞቹ ሳውዲዎች እና ካታሮች የታሉ? ለምን ሙስሊም ስደተኞችን አይቀበሉም?

እነዚህ ሙስሊሞች ወደ ሃብታሞቹ ሙስሊም ጎረቤቶቻቸው ነው መሄድ ያለባቸው፤

ወደ ሚጠሉን አውሮፓውያን፤ ወደ አውሮፓ መምጣት የለባቸውም።”

ሃቁን ነው የተናገሩት! ምናልባት ፖላንድ አውሮፓን እንደገና ታድን ይሆናል። እ..September 11th 12th, 1683 .(የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት) የፖላንድ ንጉስ ሳቤትስኪ ነበር ሙስሊም ቱርኮችን ቪየና ላይ የደመሰሰውና አውሮፓን ከጥፋት ያዳነው።

ልክ አሁን አውሮፓ እንደሚያደርጉት እኛም ጋር ያሉት አርበኞቻቻቸው “መሪያችን ተመርጧል” በማለት “አክሱም፣ አክሱም!” እያሉ በመጮኽ ላይ ናቸው።

እስኪ ይታየን፡ ክርስቲያኖች መካ ላይ ቤተክርስቲያን ቢሠራ ሚሊየን ሙስሊሞቹ በሳምንት ውስጥ ያቃጥሉታል (ጅጅጋ ምስክር ናት) አውሮፓ መስጊዶች ሲሠሩ የሽብር ፈጣሪዎችና ገዳዮች መፈልፈያ ቦታ ይሆናል።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: