Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፖለቲከኞች’

Billions of Doses of Covid Vaccines Are Burned Because No One Wants Them

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2023

🌍 በዓለም ዙሪያ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ የቪቪድ ክትባቶች ሲቃጠሉ እያየን ነው፤ ምክንያቱም ማንም አይፈልጋቸውምና ነው። ሁሉንም ባስቸኳይ አቃጥለን የብዙ ዜጎችን ጤናና ህይወት ብንታደግ ጥሩ ነበር።

😈 በመቀጠልክትባቶቹን ያዘዙትንና ለክትባት ቅስቀሳ ያደረጉትን የጦር ወንጀለኞች።

🔥 Today we are witnessing the burning of billions of doses of covid vaccines around the world 🌍 because no one wants them. It would have been better if we had burned them all immediately and thus saved the health and lives of many citizens.

😈 Next up…the war criminals who mandated Vaccines and campaigned for them.

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UK MP: “I Was Informed That The US DoD Were Responsible For Both The Virus And The Vaccines. Fort Detrick Was Named.”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2023

💭 የብሪታኒያ ፓርላማ አባል፤ “የዩኤ.ስ አሜሪካ መከላከያ ክፍል/ሚንስትር ለቫይረሱ እና ለክትባት ሁለቱም ተጠያቂ እንደሆነ ተነግሮኛል ። ‘ፎርት ዴትሪክ’ ተሰይሟል።”

ፎርት ዴትሪክ‘ በፍሬድሪክ ሜሪላንድ ውስጥ ቁልፍ የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ሃይሎች መገኛ ነው። ብዙ ወረርሽኝ-ተኮር ቤተ ሙከራዎች በዚህ ቦታ ይካሄዳሉ። በመስከረም ፩ዱ የተቀነባበረ ጥቃት ማግስት ለአሜሪካ ፖለቲከኞች በደብዳቤ አማካኝነት ሲላክ የነበረው ”አንትራክስ” የተሰኘው የባዮ-መሳሪያ/መርዝ የተገኘውም ከዚሁ ከሉሲፈራውያኑ የምርምር ማዕከል ከ ‘ፎርት ዴትሪክ‘ ነው።

👉 የብሪታንያው ፖለቲከኛ እንዲህ ብለዋል፤

💭 ባለፈው የገና/ አዲስ አመት ዋሽንግተን ዲሲን በጎበኘሁበት ወቅት የዩኤስ መከላከያ ክፍል/ሚንስትር ለቫይረሱም ሆነ ለክትባቱ ተጠያቂ እንደሆነ ተነግሮኝ እንደነበር አረጋግጣለሁ። ፎርት ዴትሪክ ተሰይሟል። እንዲሁም በካናዳ ውስጥ መገልገያ። በወሩ መገባደጃ ላይ በዓለም ዙሪያ ተጠያቂ በሆኑ ብዙ ፖለቲከኞች እና ባለስልጣናት ላይ የወንጀል ክስ እንደሚጀምር እጠብቃለሁ።

አንድሪው ብሪጅን በኮቪድ አጭበርባሪዎች እና ክትባት አራማጆች ላይ የቆሙ የፓርላማ አባል ናቸው። ስለ ጉዳዩ በመናገራቸው ከፓርላማ አግደዋቸው ነበር።

👉…ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፤

  • ☆ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መግቢያ ዕለት እነ ጆርጅ ቡሽ ከሳዊዲዎች ጋር ሆነው የሽብር ጥቃት በራሳቸው ሕዝብ ላይ አካሄዱ። (በዓለማችን ከሕወሓቶች ጎን “ሕዝቤ” በሚሉት ማህበረሰብ ላይ ጥቃት የፈጸሙ ብቸኞቹ ወንጀለኞች)
  • ☆ ብዙም ሳይቆዩ ወረራዎችን በመላው ዓለም ማካሄድ ጀመሩ
  • እ.አ.አ በ2012 ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ጨምሮ ሦስት የአፍሪቃ መሪዎችና ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በእነ ኦባማ ተመርዘው ተገደሉ (ከፎርት ዲትሪክ በተገኘ ቫይረስ/ጨረር?)
  • ☆ ጁላይ 1፣ 2017 ከአክሱም ጽዮን የተገኙት ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም የዓለም ጤና ድርጅት ድርጅት ዋና ኃላፊ ሆነው ተመረጡ። ሮማዊው ጋኔን የኮቪድ፣ የኤድስና የኢቦላ አባት፤ ጣልያን-አሜሪካዊው ዶ/ር አንቶኒ ፋውቺ እና ዶ/ር ቴድሮስ ጥሩ ግኑኝነት አላቸው።
  • ☆ ከሦስት ዓመታት በፊት ልክ በትናንትናው 11 ማርች 2020 ዕለት በዶ/ር ቴድሮስ የሚመራው የዓለም ጤና ድርጅት ‘ኮቪድ-19’ ዓለም አቀፍ ወረርሽኝ እንደሆነ አወጀ።
  • ☆ በማግስቱ ሜሪላንድ + ዋሽንግተን ዲሲ + ቪርጂኒያ ዙሪያ የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት ቀሳውስት “እጣን” ከወረርሽኙ ይከላከላል በሚል መንፈስ ተነሳስተው በእነዚህ ግዛቶች የሚገኙትን ከተሞች ጎዳናዎች በመኪና እየዞሩ እንዲያጥኑ ከእነ ሲ.አይ.ኤ ፈቃድ አገኙ። በወቅቱ “ሰማያት” የሚባለው የእነ ‘ሸህ አቡ ፋና/ አቡነ ፋኑኤል’ ቻነል በዩቲውብ ያቀረበውን አንድ አጭር የማዕጠንት ሥነስርዓቱን የሚያሳየውን ቪዲዮ ተቀብዬ በቀድሞው ቻኔሌ በመላኬ ተወዳጁን ቻኔሌን ወዲያው አዘጉብኝ። ንጹሕ ኢትዮጵያውያን መስለውኝ ነበር። https://wp.me/piMJL-4r4
  • ☆ በኖቬምበር 4፣ 2020 ዓ.ም ልክ በአሜሪካ ፕሬዚደንት ምርጫ በሚካሄድበት ዕለት የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በአክሱም ጽዮን ላይ ጀመሩ

😲 ዋው! ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ…

👉 British MP Andrew Bridgen:

💭 I can confirm that during my visit to Washington DC last Christmas/ New Year I was informed that the US Department of Defence were responsible for both the virus and the vaccines. Fort Detrick was named. Also a facility in Canada. By the end of the month I expect to see the start of criminal proceedings against the many politicians and officials who are responsible around the world.

Andrew Bridgen is the MP who stood up against the covid scammers and vaxxers. They suspended him from Parliament for speaking out about it.

🔥 Right after 9/11, the ANTRAX That Was Mailed Around Came From Fort Detrick.

⏰ August 9, 2019 on the Eve of 9/11 – and the COVID-19 Pandemic

👉 Courtesy: The New York Times

Safety concerns at a prominent military germ lab have led the government to shut down research involving dangerous microbes like the Ebola virus.

“Research is currently on hold,” the United States Army Medical Research Institute of Infectious Diseases, in Fort Detrick, Md., said in a statement on Friday. The shutdown is likely to last months, Caree Vander Linden, a spokeswoman, said in an interview.

The statement said the Centers for Disease Control and Prevention decided to issue a “cease and desist order” last month to halt the research at Fort Detrick because the center did not have “sufficient systems in place to decontaminate wastewater” from its highest-security labs.

But there has been no threat to public health, no injuries to employees and no leaks of dangerous material outside the laboratory, Ms. Vander Linden said.

In the statement, the C.D.C. cited “national security reasons” as the rationale for not releasing information about its decision.

Deadly Germ Research Is Shut Down at Army Lab Over Safety Concerns

Problems with disposal of dangerous materials led the government to suspend research at the military’s leading biodefense center.

______________

Posted in Ethiopia, Health, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሁንስ እነ አሳምነውን፣ ሽመኘውን ምናልባትም ተማሪዎቹን የገደሏቸው ዐቢይና ሽመልስ መሆናቸው ተረጋገጠላችሁ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 10, 2020

👉 ዘፋኝ ሃጫሉንም ያስገደሉት ዐቢይ አህመድ፣ ሽመልስ አብዲሳ፣ ጀዋር መሀመድ እና ለማ መገርሳ ናቸው። 100%

ሽመልስ አብዲሳ፣ ለማ መገርሳ፣ ጀዋር መሀመድ፣ በቀለ ገርባ የተናገሯቸው ነገሮች ዐቢይ አህመድ ከተናገራቸው በምን ይለያሉ? በምንም! ሁሉም አንድ ናቸውና! እስኪ መልስ ብለን ግራኝ ዐቢይ አህመድ በወሎ፣ በስልጤ፣ በሐረር፣ በባሌና በካይሮ የተናገራቸውን ጽንፈኛ ንግግሮች በድጋሚ እናዳምጣቸው፤ በጽንፈኝነታቸው ከእነ ሽመልስ ቢከፉ እንጅ አያንሱም።

የልዑል እግዚአብሔር መልአክ ቁራውን አብዲሳን(ሺቁራው አብዲሳ)ያስለፈለፈው እኮ መንፈሳዊ ዓይኑ የታወረበት፣ ጆሮው የተደፈነበት ወገን ዓይቶና ሰምቶ ይነቃ ዘንድ ነው። በጣም የሚያሳዝን ነው፤ ምንም ዘመናዊ ትምህርት ወይም የዶክትሬት ማዕረግ የሌላቸው ቆሎ እየቆረጠሙ የሚኖሩ እናቶችና አባቶች እኮ ገና ከመጅመሪያው ለዐቢይ አህመድ አሊ የሥልጣኑ ዙፋን ሲያስረክቡት ግራኝ ተመልሶ መጣብን!” በማለት ሲያዝኑና ሲያለቅሱ ነበር። ይህ መመጻደቅ አይደለም፤ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁንና እኅተ ማርያም እና እኔም ከሌሎች ጥቂት ወገኖች ጋር ያው ከመጀመሪያው ሰዓት አንስተን ለአንዲትም ደቂቃ ያህል ለዚህ አውሬ ሰው እጃችንን ሳንሰጥና፤ እንደ አብዛኛው ግብዝ ወገን ከነፍሳችን ቆርሰን በመሸጥ ወለምዘለም እያልን ሳንጓዝ እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ ለመዝለቅ በቅተናል። በሌላ በኩል ግን አውቀናል፣ መረጃ እናገኛለን፣ ሜዲያውንም ይዘናል፣ ከኛ ሌላ ዋ!” የሚሉት ወገኖች፤ የተመረጡት ሳይቀሩ ስጋዊ የዲቃላ ማንነትና ምንነት እንዳላቸው ግለሰቦች ሆነው መርህ እና አቋም በሌለው እርካሽና ኋላቀር አካሄድ፣ ዛሬ ደጋፊ፣ ነገ ተጠራጣሪ፣ ከነገ ወዲያ ተቃዋሚ ናቸው፤ በዚህም እውንተን ይዘው ቀጥተኛውን መንገድ በመምረጥ ፈንታ እንደ እባብ ጠመዝማዛውን መስመር ተከትለው በመሄድ ሲሰነካከሉ ለማየት በቅተናል። ዛሬም እንኳን ምናልባት ዐቢይ ባይሳካለት በሚል መደናገጥ ሌላውን መሀመዳዊ አታላይ አጋሩን የሶማሌውን ሙስጠፌን ከፍ ከፍ በማድረግ ላይ ናቸው። ዋናው ቁምነገር ስልጣን ከእጃችን መውጣት የለበትም፤ ተዋሕዶ የሆነ የሰሜን ሰው አይምጣብን እንጅ ካስፈለገም ኢትዮጵያ ትፍረስ…” በሚል ዲያብሎሳዊ ምኞት ተጠምደው። ለማ እና ተዋሕዶ እና ዐቢይ ትግሬ ባለመሆናቸው ነበር ዋው! ቲም ለማ፣ ሙሴያችን ቅብርጥሴእያሉ ሲሰግዱላቸው የነበሩት። እነዚህ ሰነፎች በዚህም ጭፍን እና ደካም አካሄዳቸው ብዙዎችን አሳስተዋል፤ ዛሬም በማደናገርና በማሳሳት ላይ ናቸውና በኢትዮጵያ እየተካሄደ ላለው ግልጽ የሃገር ማጥፋት ዘመቻ አብረው ተጠያቂዎች ይሆናሉ ማለት ነው።

ላለፉ ዓመታት ለተፈፀመው የዘር እልቂት ተጠያቂዎቹ ዐቢይ አህመድ፣ ለማ መገርሳ፣ ሽመልስ አብዲሳና መንጋዎቻቸው ናቸው። ከእንግዲህ ወዲህ ለሚገደል አንድ የተዋሕዶ ልጅ ተጠያቂዎቹ ከእነዚህ ወንጀለኞች ጋር የተደመራችሁና ዛሬም ድጋፍ በመስጠት ላይ ያላችሁ ወገኖች ትሆናላችሁ። ተዋሕዶ ነን የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ነንብላችሁ ከገዳይ ዐቢይ ጎን የቆማችሁ ሁሉ ዐቢይ አህመድ አሊን እስከ መስከረም ፩ ድረስ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ አኝካችሁ ለመትፋት ዝግጁነታችሁን በአደባባይ ካላሳያችሁ ከእነ ዐቢይ አህመድ ጋር ወደ ሲዖል አብራችሁ እንደምትጠረጉ ከወዲሁ እውቁት። ዝም አንላችሁም!

_____________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ክርስቲያን ኢትዮጵያ ከሊባኖስ ክርስቲያኖች ተማሪ፤ “ፖለቲከኞቻችን አጋንንት ናቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 9, 2020

ትክክል፤ በተዘዋዋሪ የእነ ዐቢይ አህመድ አሊን ማንነትና ምንነት እየጠቆሙን እኮ ነው። ይገርማል! ጂኒ ዐቢይ የሃዘን መልዕክቱን ያስተላለፈ የመጀመሪያው መሪ ነበር፤ አጋንንቱ ቀስቅሰውታልና አረቦቹ እንኳን አልቀደሙትም። ልክ እንደ ግብረሰዶማዊው ሞግዚቱ እንደ ፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን፤ ማክሮንንም ቤይሩትን ለመጎብኘት ማንም የቀደመው መሪ አልነበረም። አጋንንቱ እየተናበቡ በመላው ዓለም ይበናሉ።

ከፍንዳታው በኋላ የሊባኖስ ክርስቲያኖች ሊባኖስን አናወጧት። ያ ፍንዳታ ማንኛውም ዓይነት ፍንዳታ አልነበረም። ብዙ የቀሰቀሰው ነገር አለ!

ከቤይሩት ፍንዳታ በኋላ አሁን በብዛት ሆነው በማመጽ ላይ ያሉት የሊባኖስ ክርስቲያኖች ናቸው። ሥልጣኑን የተቆጣጠሩ ፖለቲከኞቹ በብዛት የአጋንንቱ ሂዝቡላ ሽብር ፈጣሪ ቡድን አባላት ናቸው፤ ልክ በሃገራችንም የጂኒ ዐቢይ አጋንንት ቄሮ አባላት እንደሆኑ። ወጣቷን ሴት እናዳምጣት፤ “መሪዎቻችንን ቤተ መንግስት ውስጥ ገብተን እንገድላቸዋለን!” ትለናለች። ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንም ተመሳሳይ ቁጣ የተሞላበት ጠንካራ አመጽ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤ ግዴታቸው ነው! ፖለቲከኞች ይህ ዓይነት ቋንቋ ብቻ ነው የሚገባቸው፤ “ለምንድን ነው ህዝቡ ወደ አራት ኪሎ ቤተመንግስት በማምራት ግንቡ እስኪነቃነቅ ድረስ የማይጮኸው? ምን እየጠበቀ ነው?” በማለት ስጠይቅ ዓመት አልፎኛል። በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለው በደል በሊባኖስ ክርስቲያኖች ላይ ከሚደርሰው በደል እጅግ በጣም የበዛ ነው።

የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።

[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የግብፅ የኢሚግሬሽን ሚኒስትር |“በግብፅ ላይ መጥፎ ነገር የሚናገር ሁሉ ይታረዳል”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 30, 2019

ናቢላ ማክራም የተባለቸው ሚንስትሯ ካናዳን ስትጎበኝ በእጇ የመታረድ ምልክት ታሳያለች፡፡ ይመልከቱ!

የዴሞክራሲያዊ መብታቸውን ተጠቅመው በግብፅ ውስጥ የሰብአዊ መብት ጥሰትን ለመንቀፍ ለሚሞክሩ የካናዳ ዜጎች የካናዳ ባለሥልጣናት ምን ያደርጉ ይሆን?

መግለጫው የቀረበው በቶሮንቶ ከተማ ከሚኖሩ ግብፃውያንካናዳውያን ጋር በተደረገ አንድ ውይይት ወቅት ነው፡፡ ሰው ያጨበጭባል!

የትነው ተመሳሳይ ነገር ሲነገር የተገዙት አድማጮች ሲያጨበጭቡ ሰምተን የነበረው? አዎ! አብዮት አህመድ በእስክንድር ነጋ ላይ ሲዝት።

የሰይጣናዊ አዕምሮ መቆጣጠሪያ መርሃ ግብር መሠረት የሆነው ዒላማዊ የማህበራዊ ቅኝት መመሪያዎች

  • + ከብዙዎቹ (ከብቶች) ጋር ሂድ

  • + ከከብቶች ተለይተህ አትቁም

  • + አትከራከር፤ ጀልባውን አታናውጥ

  • + ባለሥልጣንን አትጠይቅ

  • + አብረህ ሂድ፣ ተስማማ ፥ አሊያ ትገለላለህ

  • + ዝም በል እና ተቀላቀል/ ተደመር

  • + መሪዎችህ እና መገናኛ ብዙኃን የሚነግሩህን ነገር ሁሉ እመን

  • + ማን ነህና ነው ነገሮችን የምትጠይቅ?

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ አየር መንገድን ለባዕዳኑ አሳልፈው ለመስጠት የተዘጋጁት እነ ዶ/ር አህመድ ማን ፈቀደላቸውና ነው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 12, 2019

ባለፈው ዓመት ላይ ሕዝብ ያለመረጠውና ለማ መገርሳ የተባለው ፖለቲከኛ የኢትዮጵያ አየር መንገድን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን እና የኢትዮጵያ ቴሌኮምን ለመሸጥ በድብቅ ወደ ጀርመን ሄዶ እንደነበር እኅተ ማርያም ጠቁማን ነበር። የጉዞው ዋና ዓላማ ኢትዮጵያን ቀስበቀስ ማጥፋት ይቻላቸው ዘንድ የኤኮኖሚ ጥቅም ያስገኝልናል በሚል የማታለያ ስልት በቅድሚያ “ኢትዮጵያ” የሚለውን ቃል የያዙትን ሦስቱን ተቋማት ለኢትዮጵያ ጠላቶች ማስረከብ ነው።

እንደዚሁ ከወራት በፊት በኢትዮጵያ ሕዝብ ያለተመረጠው አብይ አህመድ የተባለ ፖለቲከኛ ይህን ጉዳይ አስመልክቶ ከፈረንሳዩ ባላጋሩ ኤማኑኤል ማክሮን ጋር የሚከተለውን መግለጫ አውጥቶ ነበር፦

Joint Declaration Between PM Abiy and President Macronበጥቂቱ:

Both States welcome the intensification of the French Development Agency’s activities in Ethiopia. For this purpose, France and Ethiopia have signed two declarations of intent regarding:

  • the support to Ethiopian Airlines investment program;
  • Macron and Abiy also pledged to increase cultural cooperation, especially on World Heritage sites such as the rock-hewn churches of Lalibela. France will contribute to the maintenance and renovation of the site, Abiy said.
  • Macron announced he will visit Ethiopia in March. (M & M = Mason)

የእነዚህ ከሃዲዎች ዕቅድ “ኢትዮጵያ” የሚለውን ስም ለማጥፋት ነው። ሰሞኑን እንደምንሰማው፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን እያዘረፉ የውጭ ምንዛሬ እጥረት ገጠመን ይላሉ፣ በኢትዮጵያ ቴሌኮም ደግሞ አስፈላጊውን ግልጋሎት የመስጠት አቅም የለውም ለማለት የስልክ መስመሮችን ሆን ብለው ይቆራርጣሉ፣ የኢንተርኔት ግኑኝነት እንዳይኖር አገልጋዮችን ይዘጋሉ። በኢትዮጵያ አየር መንግድም እንደዚሁ አደጋዎች እንዲዘወትሩ እየተደረገ ነው። “አልቻልንም፤ ባካችሁ እርዱን!” ለማለት፤ የአውሬውን Problem – Reaction – Solution ፎርሙላ በመጠቀም።

ለመሆኑ እነዚህ ሕብ ያልመረጣቸው የቀበሌ ፖለቲከኞች ምን መብት አላቸው የኢትዮጵያ አየር መንገድን የመሰለ የሰባዓመትእድሜያለውያገራችንኩራትን ለባዕዳኑ አሳልፈው ለመስጠት የተዘጋጁት? ማን ፈቀደላቸውና?

አዳዲስ መረጃዎች፦

  • + በኢትዮጵያ የኢንተርኔት ግንኙነት ጠቅላላ ቆመ

    Total Internet shutdown in Ethiopia

  • + የኢትዮጵያ ቴሌኮምን እነዚህ ባዕዳውያን ተቋማት ሊወርሱት ነው ይለናል አሁን የወጣው ዜና፤

ወራሾቹ፦

  • + ደቡብ አፍሪቃ

  • + ፈረንሳይ

  • + የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች

Ethiopia Plans To Issue Telco Licences by Year-End

Vodafone, South African operator MTN, France’s Orange and Etisalat of the United Arab Emirates are likely to be among the leading contenders vying for entry into the Ethiopian market.

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

እህተ ማርያም | ቡና፣ ጫት፣ ሺሻ፣ ሰንደል፣ ጥንቁልና፣ ቀይ መጋረጃ፣ የኢሬቻ በዓል፤ ሁሉም ከሰይጣን ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 18, 2018

ሁሉም የክርስቶስን ልጆች ለማጥፋት በዲያብሎስ የተተከሉ አረሞች ናቸው። ክርስቶስን ወይም አረሙን ምረጡ”

ይህ እንከን የማይወጣለት ኃይለኛ መልዕክት ነው። በጣም የሚደንቅ ነው፤ እህታችን ጥቃቅን መስለው የሚታዩትን ነገሮች ሁሉ ነው እንድትታዘብ እድሉ የተሰጣት፤ ጆሮ ያለው ያዳምጥ!

ባለፈው መስከረም ላይ የ ቅ/እስጢፋኖስ ዕለት በቤተክርስቲያኗ ግቢ ውስጥ ቁጭ ብዬ እንዳለሁ፤ አንዲት ሴት መኪና እየነዳች መጥታ አጠገቤ አቆመች፤ ከዚያም ወርዳ እኔ አጠገብ ቁጭ አለችና ቦታው የማይፈቅድልንን ጥያቄዎች ትጠይቀኝ ጀመር፡ በዝምታ ሳልፋት ስልኳን ከፍታ ስታወራው የነበረው ብልግና ለጆሮ የሚቀፍ ነበር። በዚህ ወቅት በቃ “ጠንቋይ” መሆን አለባት ብዬ ተንስቼ ሄድኩ።

አዎ! አይጦቹ በየጎረቤቱ፣ የተለከፉት ሴትና ወንድ በየቤተክርስቲያኑ እየተላኩ ነው።

በተዋሕዶ ልጆች ላይ ያነጣጠረው ቀስት ከሁሉም አቅጣጫ ነው ተወጥሮ የሚታየው። ይህ ጦርነት ዓለማቀፋዊ መልክ የያዘና በሁሉም አቅጣጫ የሚካሄድ ነው።

እኛ ክርስቲያኖች የብሔራዊ ስሜት ሳይገድበን የክርስቶስ ከሆኑ ወንደሞቻችንና እህቶቻችን ጋር እንድናብር እንታዘዛለን።

መድኃኔ ዓለም ክርስቶስ፡ “ይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም፥ ባሪያ ወይም ጨዋ ሰው የለም፥ ወንድም ሴትም የለም፤ ሁላችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና” ይለናል።

ኮራጁ ዲያብሎስ ፀረክርስቶሱም የራሱ የሆኑትን ሁሉ ለዓላማው በመላው ዓለም በጋራ ሰብስቧቸዋል፦

ለምሳሌ ኮሙኒዝም “የዓለም ወዛደሮች ሁሉ ተባበሩ” በሚል መርሆ አመጸኞቹን ግራኞች ያስተባብራል፣ እስልምና ለ “ኡማችን / እናታችን” በሚል መርሆ በመላው ዓለም ያሉትን ግራኝ ሙስሊሞች ሁሉ ያስተባብራል፣ ዓለማዊነት/ ሴኩላሪዝም ደግሞ ዓማናይየሆኑትን ግራኝ ልጆቹን በመለው ዓለም ያስተባብራል። ዓለማውያኑ ምዕራባውያን ሙስሊሞችን አምልኳቸውን ወደ አገሮቻቸው ሲያስገቡ፣ ሙስሊሞቹ ደግሞ ወደ አገሮቻቸው የምዕራባውያኑን አምልኮና የገባያ ማዕከላት ያስገባሉ፤ ዓብያተ ክርስትያናትን ግን ይከለክላሉ።

እነዚህ ሦስት ቡድኖች የተለያየ የሚመስል መንገድ ቢከተሉም ግን የሁሉም መንፈስ አንድ ዓይነት ነው፤ ሁሉም የፀረክርስቶሱን ልብስ ለብሰዋልና። ምንም እንኳን ተልዕኳቸው ዓለም አቀፋዊ ባሕርይ የያዘ መስሎ ቢታይም፤ እግረ መንገዳቸውን ግን “ብሔራዊ” ማንነታቸውን በመላው ዓለም ለማሰራጨት ነው የተነሱት፦ ኮሙኒዝም እና ሴኩላሪዝም የምዕራባውያኑን ባሕል፣ ቋንቋና አምልኮት፤ እስልምና ደግሞ የአረቡን ባሕል፣ ቋንቋና አምልኮት ለማስፋፋት ይታገላሉ።

በአገራችን የሚታዩት ፀረኢትዮጵያዊነትና ፀረተዋሕዶ ዘመቻዎች የእነዚህ ሦስት ቡድኖች ወኪሎች መሆናቸው በግልጽ የሚታይ ነው። አኩሪውን ክርስቲያናዊው ኢትዮጵያዊ ማንነታችንን ለማጥፋት በክህደት ወሃ የተጠመቁት ወገኖቻችን ለዓለም አቀፋዊው የሉሲፈራዊ ሥርዓት እራሳቸውን አሳልፈው መስጠታቸው በጣም የሚያሳዝን ነው። ያውም ለጊዚያዊ ጥቅም ሲሉ!

የአረቡ፣ የህንዱ፣ የሱዳኑ፣ የሶማሌውና የቻይናው መጉረፍ፣ ጎረቤት አገሮች እየፈራረሱ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ መደረጉ፣ እንዲሁም የጠንቋዩ፣ የቃልቻው፣ የዕጹ፣ የሺሻው፣ የቡናው ወዘተ ባህል መስፋፋት በኢትዮጲያዊነት ላይ የተጠነሰሰ ሤራ መኖሩን ይጠቁመናልኢትዮጵያዊነት = ክርስትና!

እህቶቻችንን ወደ አረብ አገር በመላክ በጋኔን እንዲሞሉና ወደ ኢትዮጵያም ተመልሰው ቡናውን ለሰዎች በየቦታው እንዲያጠጡ ይደረጋሉ፣ ሰይጣናዊውን የኢሬቻ በዓል ብሔራዊ በዓል ለማድረግ ይሞከራል፣ (መስቀልን ለምተካት … በመስቀል ክብረ በዓል ማግስት) ፣ የተዋሕዶ ወጣቶችን በእናት ቤተክርስቲያናቸው መንፈሳዊ መዝሙሮችን እንዳይዘምሩ ሲተናኮሏቸው፤ የራያ ጨፋሪዎች ግን በየቤተክርስቲያኑ ሰተት ብለው እንዲገቡና ባሕላቸውን እንዲያስተዋውቁ ይታዘዛሉ።

ይህን ከባድ የፈተና ጊዜ የመወጣቱ ኃላፊነት ያለብን እኛ እያንዳንዳችን ነን፤ በግላችን፡ ከታች ወደላይ ማድረግ የሚገባንን ሁሉ ማድረግ ከቻልን የጠላቶቻችንና ተባባሪዎቻቸው ሤራ ብዙም ሊያሳስበን አይገባም።

እስኪ ለጊዜው ከቡናው፣ በተለይ ደግሞ በጣም አደገኛ ከሆኑት ሺሻና ጫት እንቆጠብ፣ (እንደ አዲስ አበባ ከፍተኛማ በሆኑ ቦታዎች ጫትና ሺሻ የጤና ጠንቅ ናቸው)። እስኪ በእምነት ከማይመስሉን ጋር መደበላለቁን እናቁም። እነዚህን በእጃችን ያሉትን ቀላል ነገሮች እያንዳንዳችን ማድረግ ካልቻልን ሌላውን መውቀስና መኮነን መብት ሊኖረን አይገባም።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: