Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፕሮፓጋንዳ’

ARTE.tv Europe Propaganda Documentary | Muslim Afars vs Christian Tigrayans

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2022

💭 ARTE.tv አውሮፓ ፕሮፓጋንዳ ዶክመንተሪ | ሙስሊም አፋሮች በክርስቲያን ትግራውያን ላይ

☆ “These Are People who have refused Allah’s authority. The Tigrayans have been Enemies of the Afar for 800 years”

“እነዚህ የአላህን ስልጣን የካዱ ሰዎች ናቸው፤ እናሳያቸዋለን! ትግሬዎች ለ800 ዓመታት የአፋር ጠላት ናቸው።!”

💭 ውጊያው መንፈሳዊ ውጊያ ነው። ጦርነቱ በእግዚአብሔር አምላክ ልጆች እና በዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍሮች መካከል ነው። ግጭቱ በሰሜን እና በደቡብ መካከል፣ የመንፈስ ማንነትና ምንነት የስጋ ማንነትና ምንነት ባላቸው ፍጥረታት መካከል ነው።

👉 ታዲያ ከየትኛው ወገን ነን? ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እንደሆኑ ከባቢሎን ጋለሞታ ጋር/ ከእስማኤላውያኑ ጋር መሆናቸውን ደግመው ደጋግመው በመላው ዓለም አሳይተውናል።

😈The following entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Afars

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭 Even those unlikely allies like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ are all united now in the Anti Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon unique appearance in world history.

With the Zionist Tigrayan-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

“አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።”

_______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

#TigrayGenocide | Ethiopian Teenagers Become Pawns in Propaganda War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 20, 2021

The fog of war is a term usually used to describe confusion on the battlefield, but when it comes to Ethiopia, it could just as easily be applied to the bitterly fought information war surrounding the escalating conflict between Tigrayan rebels and government forces.

When the BBC was recently offered an interview with teenagers allegedly caught fighting for the rebels, we cautiously accepted.

“I was playing football with friends when I was forcefully recruited by Tigrayan fighters to join their ranks,” one 17-year-old told us, on the phone from Afar, a state which borders Tigray.

The conflict began in Tigray in northern Ethiopia in November, but has since spread to the regions of Afar and Amhara, where the TPLF rebels recently captured Lalibela, a town famous for its rock-hewn churches.

“I was taken by force to the war front,” said another teenager, who told us he was in Year 10 at school in Tigray. “My family couldn’t say anything because they feared for their life.”

A 19-year-old woman said: “We didn’t get any military training. They took us to Afar. They threatened to kill our family if we didn’t join the fight.”

The teenagers told us that around 50 adolescent boys and girls were rounded up near Tigray’s capital Mekelle and forced to fight, before being captured by Afar’s regional forces, who are allied to the federal government.

The first sign something wasn’t right was when the Afar authorities, who offered us the interviews, insisted we conduct them in Amharic – Ethiopia’s lingua franca – and not their native language, Tigrinya.

Then, when we listened back carefully to the recordings, our suspicions were confirmed – at times, we could hear the regional authority spokesman telling the teenagers what to say.

Similar interviews were broadcast on local Ethiopian television channels, with teenagers paraded slowly past the cameras looking like bored senior high school students, some with injuries apparently incurred in the fighting.

Catalogue of horrors’

The Tigray conflict began after months of feuding between Prime Minister Abiy Ahmed and the Tigray People’s Liberation Front (TPLF), once the dominant party in the federal government, over the prime minister’s reform programme.

Troops from Eritrea also entered the conflict on the side of Mr Abiy.

The prime minister accuses the TPLF of becoming a terrorist organisation, while it insists that it is the legitimate government in its home region of Tigray.

The Ethiopian government has been accusing the Tigrayan fighters of using child soldiers ever since they recaptured Mekelle in June, eight months after government troops took control of it.

The New York Times published a story on this key turning-point in the war including photos of Tigrayan fighters, some of whom appeared to be underage.

The paper described them as “highly motivated young recruits” inspired by the “catalogue of horrors that has defined the war – massacres, ethnic cleansing and extensive sexual violence”.

Since then, Prime Minister Abiy and his army of social media supporters have accused the Tigrayan rebels of forcibly recruiting child soldiers, doping them with drugs, and pushing them to the front lines.

TPLF spokesman Getachew Reda denied that teenagers were forced to join the group’s ranks.

“If there is a problem with regard to teenagers – 17, 18, 19-year-olds, although 18 is the legal age to join the army – these are children whose parents have been subjected to untold suffering by the Eritreans, by Abiy’s forces, by Amharic expansionists,” he told the BBC.

“We don’t have to force people. We have hundreds of thousands lining up to fight.”

Government officials and rights groups have also accused Tigrayan fighters of committing atrocities, including killing hundreds of people from the Amhara ethnic group in western Tigray at the start of the conflict.

Amhara militias have taken control of parts of western Tigray

Earlier this month, a heavy artillery attack was reported on a health centre in Afar.

Social media was soon ablaze with claims that more than 100 people had been killed by the Tigrayan fighters and the hashtag #AfarMassacre quickly began trending.

The BBC spoke to a local hospital doctor, who said 12 people brought there had died from their injuries, but no-one could give us an official death toll at the scene.

The rebels denied the attack and said they’d welcome an investigation.

Murky war

Claims and counter-claims about every twist in the war are traded all day long on Twitter and Facebook – from the government, the TPLF, and their respective armies of supporters in Ethiopia and the diaspora.

With phone and internet lines down across Tigray for nearly two months now, obtaining information from the region has been almost impossible.

The federal government says communication lines won’t be restored until the rebels accept a ceasefire.

The Tigrayan fighters say they won’t accept a ceasefire until the blockade is lifted and all enemy forces leave the region.

“The federal government is intent on controlling information and the Tigrayan leaders are by no means averse to using propaganda,” says Will Davison, senior Ethiopia analyst at the International Crisis Group think-tank.

“In addition, Ethiopia’s media and civil society are relatively weak when it comes to exposing who is doing what. So there is a cocktail of factors contributing to the murkiness of this war.”

A soldier of Tigray Defence Force (TDF) poses as he walks towards another field at Tigray Martyr’s Memorial Monument Center in Mekele, the capital of Tigray region, Ethiopia, on June 30, 2021

The delivery of aid to Tigray – where experts say hundreds of thousands of people are facing catastrophic levels of hunger – has been another key information battleground.

When the Tekeze Bridge was blown up on 1 July, eliminating a key aid route into the region and one of the few ways of reaching western Tigray, the federal government blamed the TPLF.

But Mr Davison says that argument doesn’t add up.

“Tigrayan forces were on the offensive after the federal retreat, they wanted to reclaim western Tigray and regain access to aid, trade and vital services. Why would they destroy a critical river crossing?” he asks.

“Amhara and federal forces, however, were trying to cut off Tigray after retreating, and they wanted to hold on to western Tigray, so they had every reason to destroy the bridge.”

Thousands of people have been killed since the war began, and millions more have been displaced. Both sides have been accused of human rights abuses.

Following the recent TPLF gains, Mr Abiy called for “all capable Ethiopians of age” to join the fight against the rebels.

Political dialogue appears to be a long way off. The information wars show no sign of dialling down either.

Source

_________________________________

Posted in Ethiopia, Media & Journalism, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አርሜኒያውያን የቱርክን ቆንሱላ ከበቡ | ቱርክ አሸባሪ አገር ናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 28, 2020

በአሜሪካዋ ሎስ ኤንጅልስ ከተማ የሚኖሩ አርሜኒያውያን ወገኖቻችን በክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ላይ ያላቸውን ቁጣ ለመግለጽ በከተማዋ የሚገኘውን ቆንስላ ከብበው ፀረ-ቱርክ እና አዘርበጃን መፈክሮችን ማሰማቱን ዛሬም ቀጥለዋል (በዚህ መልክ ከወር በላ ከተማዋን ተቆጣጥረዋታል)

የኛዎቹስ? ምን እያደረጉ ነው? አዎ! አንድ ድንች ብቻ በልቶ እንዳደረ ጥንቸል ብቅ ይሉና በግድየለሽነትና በፍርሃት እልም ጥልቅ ይላሉ። ለመሆኑ “አብን” የተባለውና ከ666ቹ አንዱ የሆነው ፓርቲ የጠራው ሰልፍ ይካሄዳል ብሎ በማመን እራሱን ያታለለ ወገን ይኖራልን? 

ከጅምሩ ዘንድሮ ቤተክህነት ሰልፍ ትጠራብን ይሆናል በሚል ስጋት ገዳይ አብይ ነው ለአብን ሰልፍ እንዲጠሩ ያዘዛቸው! ዛሬ ወደ ቤተ ክርስቲያን “ተመለሱ” የተባሉትንም የኢሬቻ በላይ ቃልጫዎች ግራኝ የላካቸው ልክ ሲኖዶሱ ሲሰበሰብና ከባድ ውሳኔ ለማስተላለፍ ዝግጁ በሆነበት ወቅት መሆኑ ያለምክኒያት አይደለም።

አብን የእነ እስክንድርን እና ልደቱን አጀንዳ ለመጥለፍ የተጠራ ሌላው የአብዮት አህመድ ብልግና “የሚቆጣጠረው ተቃዋሚ! ወይም Controlled Opposition” ፓርቲ ነው። ግራኝ ሰልፍ ይጠራና ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን በአሜሪካውያን ዘንድ እንዲጠሉ ያደርጋቸዋል። እግረ መንገዱንም ልክ እንደ ጥቁር አሜሪካውያን ኢትዮጵያውያንን የ666ቹ ዲሞክራቶች ፓርቲ ባሪያ ለማድረግ ነው፤ ለዚህ ነው ይህ ሁሉ ድራማ። እየተታለሉ በፈቃዳቸው ወደ ባርነት!

“አማራ” የሚል የቅጽል ስም ስለለጠፉ ለአማራዎች መቆም አለባችሁ ብላችሁ መጠበቁ ሞኝነት ነው፤ እያንዳንዱ ኢትዮጵያ ውስጥ የተመሠረተ የፖለቲካ ፓርቲ፤ “አብን” ጨምሮ፤ ሁሉም ኢትዮጵያን ለማመስ የተቀጠሩ የሊሲፈራውያኑ መሳሪያዎች ናቸው

የህዝብ አመጽ ያመጣው ለውጥ ህዋሀትን አባረራትእያላችሁ እራሳችሁን አታታሉ፤ ሁሉም በቅደም ተከተል ይፈጸም ዘንድ ሉሲፈራውያኑ ባወጡት ዕቅድ መሠረት ነው እየተፈጸመ ያለው፤ ትግሬ 27 ዓመታት፣ ኦሮሞ ይህን ያህል ጊዜ፤ አማራውን በቂ የአማራ ብሔረሰባዊነት ከተሰማው በኋላ ለዚህ ያህል ዓመት…ጉራጌው ወላይታው ወዘተ

የዘውገኛ ፖለቲካ ባስከተለው ሰቆቃ ማግስት አንድ አብንየተባለ ሌላ ዘውገኛ ፓርቲ ተወለደ፤ ለምን? ከአንድ ከ15 ዓመታት በኋላ ስልጣኑን ከኦሮሞዎች ትረከባላችሁብለው ሉሲፈራውያኑ ቃል ገብተውላቸዋልና ነው። ለዚህ እኮ ነው አብንኦነግጋር አብሮ የሚቀመጠው፤ ልክ እንደ ህዋሀት30 ዓመታት በፊት

በእያንዳንዱ “አማራ-ነክ” ቡድኖችና ፓርቲዎች ውስጥ ወይ ጋሎች ወይ መሀመዳውያን ሰርገው ይገቡ ዘንድ ይታዘዛሉ፦

እስኪ ሦስት ምሳሌዎችን እንመልከት፦

👉 አብን የተባለው ፓርቲ የህዝብ ግኑኝነት ሃላፊው መሀመዳዊ ጣሂር መሃመድ በአዘጋጅነት ሰርጎ በመግባት ያው የተቃውሞ ሰልፉን አስቀረው።

👉 ለመስከረም ፬/ ፪ሺ፲፪ ዓ.ም በቤተ ክህነት ታቅዶ የነበረውን ታላቅ ሰልፍ “ጴጥሮሳውያን” በሚል ማህበር ውስጥ የተሰገሰጉት ከሃዲ ጋሎች ሰልፉን አስቀሩት

👉 የታገቱትን የደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መሰወር በሚመለከት ታቅዶ የነበረውን ሰላማዊ ሰልፍ መዓዛ መሃመድ የተባለች ሙስሊም በአዘጋጅነት ሰርጋ በመግባት አስቀረችው። (እንጠንቀቅ! “አባይ ሜዲያ” የተሰኘው ሜዲያ አሸባሪው አብዮት አህመድ “የሚቆጣጠረው ተቃዋሚ! ወይም Controlled Opposition” ነው። ሜዲያው በመሀመዳውያኑ ቁጥጥር ሥር የዋለ ይመስለኛል።

ከዚህ ቀደም የሃጫሉን ግድያ (ግራኝ ነው የገደለው) ተከትሎ እንደጠቆምኩት፦

👉 “ኢንተርኔት ተዘግቷል እነዚህ ፯ ሜዲያዎች ግን ቅስቀሳውን ቀጥለውበታል | የግራኝ ቅጥረኞች?”

አዲስ አበባ ሆነው ልዩ የኢንተርኔት ተደራሽነት አግኝተዋል

እነዚህ ኢትዮጵያ ያሉ ድህረ ገጾች ኢንተርኔት ባለማግኘታቸው ከሳምንት በላይ በጭራሽ ቪዲዮ አልለጠፉም (ፋና + ዋልታን ጨምሮ) እኔ የደረስኩባቸው፦

👉 አክሱም ቲቪ

👉 አስራት ሜዲያ

👉 አርትስ ቲቪ

👉 እዮሃ ቲቪ

👉 ኑሮ በዘዴ

👉 የኔታ ቲዮብ

👉 የኛ ቲዩብ

👉 አዲስ ሞኒቶር

👉 ፋና ቲቪ

👉 ዋልታ ቲቪ

እነዚህ ኢትዮጵያ ያሉ ድህረ ገጾች ግን ኢንተርኔት አግኝተው የተለመደውን ቅስቀሳ(በቀጥታም በተዘዋዋሪም)በየቀኑ ለማድረግ ሲችሉ ይታያሉ። (የዐቢይ አህመድ ኢንሳ ድህረ ገጾች?) እኔ የደረስኩባቸው፦

👉 አባይ ሜዲያ

👉 ኢቲቪ

👉 አቤል ብርሃኑ

👉 መረጃ ቲቪ

👉 ቶፕ ሜዲያ ኦፊሺያል

👉 ኢሳት

👉 ኢትዮጵያ ሀገሬ

_________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢንተርኔት ተዘግቷል እነዚህ ፯ ሜዲያዎች ግን ቅስቀሳውን ቀጥለውበታል | የግራኝ ቅጥረኞች?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 8, 2020

እነዚህ ኢትዮጵያ ያሉ ድህረ ገጾች ኢንተርኔት ባለማግኘታቸው ከሳምንት በላይ በጭራሽ ቪዲዮ አልለጠፉም(ፋና + ዋልታን ጨምሮ)እኔ የደረስኩባቸው፦

  • 👉 አክሱም ቲቪ
  • 👉 አስራት ሜዲያ
  • 👉 አርትስ ቲቪ
  • 👉 እዮሃ ቲቪ
  • 👉 ኑሮ በዘዴ
  • 👉 የኔታ ቲዮብ
  • 👉 የኛ ቲዩብ
  • 👉 አዲስ ሞኒቶር
  • 👉 ፋና ቲቪ
  • 👉 ዋልታ ቲቪ

አዲስ አበባ ሆነው ልዩ የኢንተርኔት ተደራሽነት አግኝተዋል

እነዚህ ኢትዮጵያ ያሉ ድህረ ገጾች ግን ኢንተርኔት አግኝተው የተለመደውን ቅስቀሳ(በቀጥታም በተዘዋዋሪም)በየቀኑ ለማድረግ ሲችሉ ይታያሉ። (የዐቢይ አህመድ ኢንሳ ድህረ ገጾች?)እኔ የደረስኩባቸው፦

  • 👉 አባይ ሜዲያ
  • 👉 ኢቲቪ
  • 👉 አቤል ብርሃኑ
  • 👉 መረጃ ቲቪ
  • 👉 ቶፕ ሜዲያ ኦፊሺያል
  • 👉 ኢሳት
  • 👉 ኢትዮጵያ ሀገሬ

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአውሬው መንግስት ሕዝቡን እያፋጀ ሰውን ለሞት ለጨለማ ዳርጎታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 1, 2020

ልብ በል ወገን፦ እነ ኢንጂነር ስመኘውን፣ ጄነራሎች አሳምነውንና ሰዓረን የገደለው እንዲሁም ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን ያለማቋረጥ በመጨፈጨፍ ላይ ያለው አውሬው አብዮት አሀምድ ሰሞኑን ዲያቆን ዳንኤል ክብረትን ወደ ሊቢያ ልኮታል። ተልዕኮውም በሊቢያ በረሃ በሙስሊሞች ሕይወታቸውን በግፍ የተነጠቁትን የሰማዕታት ወንድሞቻችን ፍልሰተ አጽም ወደ ኢትዮጵያእኔ ነኝ ያመጣኋቸው” በሚል እባባዊ ብልጠት ለሃሰተኛው “ምርጫ” ለመዘጋጀት ያስችለው ዘንድ ነው። ይህ ሰው በጭራሽ እዚህ ጉዳይ ውስጥ መግባት የለበትም፤ በፓትርያርኮቹ ጉዳይ መግባቱ እጅግ በጣም ትልቅ ስህተት ነበር። ይህን አስመልክቶ ከሁለት ሳምንታት በፊት አስጠንቅቀን ነበር!

P.S: ይገርማል፡ ገና ማየቴ ነው፦ በዩቲዩብ ቻነሌ ይህ ቪዲዮ 1666ኛው ቪዲዮ ነው፤ ዋው!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | 1 Comment »

የዘመናችን ፈርዖኖች ኢትዮጵያን፣ ተዋሕዶነትን፣ ሃገረ ርስተ ድንግልን፣ ሰንደቅ ዓላማዋን በዋናነት ዒላማቸው አድርገዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 26, 2019

[መጽሐፈ መክብብ ፲፥፭]

ከፀሐይ በታች ያየሁት ክፉ ነገር አለ፥ እርሱም ከገዢ የሚወጣ ስሕተት ነው

ታዲያ የዛሬዎቹ ገዥዎች ፋሺስት ጣሊያን ከሠራው የከፋ ወንጀል በመፈጸም ላይ ናቸው። ወገኔ፡ የዛሪዎቹ ገዢዎች፦

  • + አገርህን አላፈረሱም?!
  • + በዘር አላፋጁም?!
  • + ሰንደቅህን አላጠፉም?!
  • + እምነትህን ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንህን አላቃጠሉም?!
  • + የክርስቶስ ልጆችን የድንግል ልጆችን አልገደሉም?! አላረዱም?! አላቃጠሉም?!

እነዚህ ገዢዎች እስኪ ከፋሺስት ጣልያን በምን ይለያሉ?! ካልከፉ በስተቀር!

ዛሬ ወገን ንስሐ ከመግባት ይልቅ የዘመኑን ዳታኖች ገዢዎች፣ አጭበርባሪዎች፣ ትዕቢተኞች፣ ዘረኞች፣ ጨፍጫፊዎች የሚነዙልህን ውሸትና ዲስኩር እያደመጥክ፣ ሆድህን በወሬ እየሞላህ በሙሉ ልትጠረግ ደርሰሃል፤ እየሞትክም የእነርሱን የተቀመመ ፕሮፓጋንዳ አሁንም ታዳምጣለህ፤ ሁለት እግር አለኝ ብለህ ሁለት ዛፍ ላይ ለመውጣት ትታገላለህ፤ ወዲህ አንዳንዴም የእግዚአብሔርን ቃል ልትሰማ ትፈልጋለህ ፥ ወዲያ ደግሞ ሕይወትህንም ኑሮህንም እነርሱ ናቸው ብለህ አምነህ የዘመኑን ፈርዖኖች፣ የዘመኑን ዳታኖች፣ የዘመኑን ሆድአደሮች፣ የዘመኑን ጨካኞች ዘረኞች ታምነህ ትሠማራለሁ፣ ትውጣለህ ትወርዳለህ።

ሕዝቡ በፈቃዱ ታሳሪ ሆኗል ፥ ከፈጣሪው የተጋጨ፣ የረከሰ፣ በምንዝርና፣ በሰዶምነት፣ በጠጭነት የተበከለ፣ ሰውነቱ ሁሉ የተልፈሰፈሰ ትውልድ ፈጥረው እንዳሻቸው እየፈጩት፣ እየነዱት ይገኛል፤ ልብ ላለው ሰው ይህ የሚያየው የየዕለቱ ተግባር ነው። የዛሬው ትውልድ የሆንከው ወገኔ ለምን የገዢዎች ፕሮፓጋንዳ ቀለብተኛ ትሆናለህ?! ለምንስ እራስህን ለሞት አሳልፈህ ትሰጣለህ?! በምድርም ውዳቂ፣ በሰማይም የሲዖል እራት፤ የገሃነም ወራሽ ለምን ትሆናለህ?! ለምን የፈጣሪህን ቃል ሰምተህ ተፀፅተህ ከጠፋህበት ተመልሰህ ወደ ፈጣሪ ጉያ አትሰበሰብም?!

የዘመናችን ደግሞ አባቶች፣ መምህራን ነን የሚሉ ሁሉ ሕዝቡን በወኔ አያስታጥቁትም፣ በእግዚአብሔር ቃል አያስታጥቁትም፣ ስለ ሃገር፣ ስለ ወገን፣ ስለ እምነት፣ ስለ ባንዲራ፣ ስለ እርስተ ድንግል፣ ስለ እውነት መዋጋት ወንጀል አድርገው ይሰብካሉ ያስተምራሉ፤ ያ ደግሞ ለጠላት ከፍተኛ መሣሪያ ሆኖ አገልግሏል፤ ይህ ግን ስህተት ነው። ወገኔ፤ እንግዲያውስ ሃጢዓቱ ያለመዋጋቱ፣ ሃገር ሲጠፋ፣ ሃይማኖት ሲፈርስ፣ ሃገር ሲቆራረስ ሰንደቅ ሲረክስ ሲናቅ ዝም ብሎ ማየት ነው፤ የሚያስጠይቅ፡ አባቶቻችን የሄዱበት እውነት ላይ አለመሄድ ነው። ይህ ደግሞ ትልቁ ጥፋታችን ነው።

________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሳፋሪ የታሪክ ወቅትና ምእራፍ | አረቡ ኢትዮጲያዊቷን ከፎቅ ወረወራት | በገዛ አገሯ ፥ በአዲስ አበባ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 10, 2019

በአረብ አገር የሚያሰቃዮአቸው እንዳይበቃእንግዲህ ይህ ሁሉ መፈናቀል፣ የሽብር ጥቃትና ግድያ ሆን ተብሎ በሉሲፈራውያኑ ቀደም ብሎ በደንብ የተቀነባበረ ነው፤ ከሃዲዎቹ እነ ዶ/ር አብዮት መሣሪያዎቻቸው ናቸው

ሉሲፈራውያኑ የሕዝባችንን አእምሮ ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ብሎም ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን በዓለም ፊት ለማዋረድ ያስችላቸው ዘንድ የህዝባችንን ሞራል ዛሬም እንደገና በመስበር ላይ ይገኛሉዛሬ ቀዝቃዛ ውሃ ነገ ደግሞ ሙቅ ውሃ እያፈሰሱ የወጣቱን አእምሮ በማጠብ ላይ ናቸው። ዛሬ ማር፣ ነገ እሬት፤ ዛሬ ያፈናቅላሉ፣ ከፎቅ ይወረውራሉ፣ ይገድላሉ፥ ነገ ደግሞ እያለቃቀሱ እርቅና ሰላም ፈጥረናል ይላሉ ፥ ዛሬ“አስደሳ ዜና…” ነገ ደግሞ “አሳዛኝ ዜና…” ቅብጥርሴ እያሉ ተለዋዋጭ የሆነ ፕሮፓጋንዳን በመንዛት ያልጠረጠሩትን ኢትዮጵያውያንን የመርዛማ ጥቃታቸው ሰለባ ያደርጓቸዋል።

የአንድን አገር ሕዝብ አእምሮ እንዴት ማጠብ እንደሚቻል የአራት ደረጃዎ ሂደት፦

+ ፩ኛ. የሕዝቡን ሥነ ምግባር መስበር (ሞራሉን መንካት) (15-20 አመት)

+ ፪ኛ. ህብረተሰቡን ማደፍረስና ማናጋት (2-5 ዓመት): የራሳችሁ ስለሆነው ግድ የለውም፤ አስፈላጊ ጥቃት በ መከላከያ፣ በኢኮኖሚ እና ባሕል ላይ ይደረጋል

+ ፫ኛ. ቀውስ እና ችግር (6 ሳምንታት): በሀገሪቱ አስቸኳይ ለውጥ እንዲካሄድ በሚያስችል መልክ ህብረተሰቡን ወደ አስጊ ሁኔታ መውሰድ

+ ፬ኛ. መረጋጋት እና መደበኛነት(አዕላፍ ጊዜ)

ከሁለት ዓመታት በፊት ያቀረብነው ቪዲዮ፦

__________________

Posted in Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: