Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፕሬዚደንት ትራምፕ’

ጉድ ነው! | ጣልያን-አሜሪካዊው ዶ/ር ፋውቺ በ2017 ላይ ኮሮና እንደምትመጣ ጠቁመውን ነበር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 4, 2020

... 2017 በጆርጅታውን ዩኒቨርስቲ ለወረርሽኝ በሽታ ዝግጅት በተደረገው መድረክ ላይ ዶ / ር ፋውቺ በጣም አስገራሚ ትንቢታዊመግለጫ ሰጥተው ነበር፡፡ ለተመልካቾቹ እንዳስታወቁት ፣ ትራምፕ አስተዳደር እንደ ኢንፍሉዌንዛ እና ኤች አይ ቪ ባሉ ቀጣይነት ባላቸው የጤና እክሎች ብቻ ሳይሆን ተጋላጭነቱ በድንገተኛ የወረርሽኝ በሽታም ሊፈተን ይችላል፡፡በማለት ስለ ኮሮና ወረርሽኝ ተንብየዋል

ያው እንጊዲህ፤ እነዚህ አውሬዎች ሁሉንም ነገር በቅድሚያ እያዘጋጁልን እንድሆነ ይህ አንድ ሌላ ማስረጃ ነው። ሮማውያኑ ጣልያኖች አልለቀቁንም/ አይለቁንም፤ በ ኢትዮጵያ አሸናፊነት የጣልያን የቅኝ ግዛት ማስፋፋት ህልም በመኮላሸቱ ይህ ሰውዬ ኢትዮጵያን ለመበቀል ከእነ ዶ/ር ቴዎድሮስና አብዮት አህመድ ጋር አብሮ የሚሠራ መሰለኝ።

ሰውዬው የ666ቱን ክትባት እያዘጋጀልን እንደሆነ ይህ ግሩም መረጃ ይነግረናል፦

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋው! ጣልያኖች አይለቁንም | ግን ዶ/ር ቴዎድሮስ የምንጠብቀው ቴዎድሮስ ይሆኑን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 26, 2020

ነገሩ፤ ወይ ሊበሏት የፈለጓትን አሞራ ዶሮ ይሏታል ፥ ወይንም ዶ/ር ቴዎድሮስ ምናልባት ለመጭው ቴዎድሮስ መንገዱን እየጠረጉለት ይሆናል። ሰሞኑን በጣም ወርደውባቸዋል! ምን ይሆን?

ይህ ቫይረስ የኢትዮጵያን የውስጥና የውጭ ጠላት እሚጠራርግ ከሆነና፤ ዶ/ር ቴዎድሮስ በእኔ በኩል ስልጣን ላይ እንደወጡ ስመኘው የነበረው ዓይነት ሚና ተጫውተው ከሆነ የቴዎድሮስ እጩ ሊሆኑ ይችላሉ። ካልሆነ እና የኢሉሚናቲዎች ሉሌ ሆነው በሕባችን ላይ ጉዳት ካመጡ፤ ወዮላቸው! የመጀመሪያውን ያድርገው! መቼም እግዚብሔር ባላሰብነውና ባልጠበቅነው መንገድ ነው ሁሉን ነገር እየሠራ ያለው።

ለማንኛውም “ክትባት” የተባለ ነገር እንዳትከተቡ! ተናግሬአለሁ፤ በጭራሽ!

👉 ጋዜጠኛው ፕሬዚደንት ትራምፕን እና ዶ/ር ፋውቺን በዶ/ር ቴዎድሮስ የሚመራው የዓለም የጤና ድርጅት አላግባብ በሆነ መልክ ለቻይና በጣም ያዳላል ወይ?” በማለት ሲጠይቋቸው፡፡ የሚከተለውን መለሱ፦

👉 ፕሬዚደንት ትራምፕ፤ “ይህን አስመልክቶ አንዳንድ ደስ የማይሉ ነገሮችን እየሰማን ነው፤ የ ዶ/ር ቴዎድሮስ ድርጅት አግባብ ባልሆነ መልክ ለቻይና ወግኗል፤ ብዙ ሰዎች በዚህ አልተደሰቱም

👉 /ር ፋውቺ፦

/ር ቴዎድሮስን ገና የኢትዮጵያ ጤና ሚንስትር እያለ ለረጅም ጊዜ አውቀዋለሁ፤ በጣም የተዋጣለት ሰው፡፡” ለበርካታ ዓመታት የዓለም የጤና ድርጅት ችግሮች አጋጥመውት የነበረ ቢሆንም አሁን ግን በዶ/ር ቴዎድሮስ መሪነት ጥሩ ሥራ እየተሠራ ነው፡፡ ባለፉት ዓመታት በግልጽ እንደሚታየው የዓለም ጤና ድርጅት ችግር የለውም የሚል ማንኛውም ሰው ድርጁትን እየተመለከተ አይደለም”። እኔ ግን በእሱ አመራር ስር ሁኔታዎች በጥሩ መልክ የተከናወኑ ይመስለኛል፡፡ እሱ ከችግሮቹ ሁሉ ተርፏል።”

👉 ነገር ግን ጋዜጠኛው፦ “የዓለም ጤና ድርጅት ቻይናን ለምን እንደሚደግፍ” ዶ/ር ፋውቺን በድጋሚ ሲጠይቃቸው የሚከተለውን መልስ ከንዴት ጋር ሰጥተዋል፦“እኔ በዚህ ጉዳይ ላይ አስተያየት መስጠት አልችልም ምክንያቱም አመለካከቴ የለኝምና ፣ ጥያቄዎ ምን እንደ ሆነ አላውቅም ፣” በማለት ገለጻቸውን አቁርጠዋል።

👉 ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፈገግታ፤ “ወደ ክለቡ እንኳን ደህና መጡ!፡፡ ትናንትና ከዶ/ር ቴዎድሮስ ጋር አውርቻለሁ፤ በጎ ሰው ይመስላል፤ ግን አላውቅም!

ዋው ያውም “በአንተ!”!

_______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሲ.አይ.ኤ’ በፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የመንግስት ግልበጣ ለማድረግ እየሞከረ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 19, 2019

ኢትዮጵያ የጎሳ ፖለቲካ እንድትከተል ያደረገችው አሜሪካ እራሷ በፖለቲካ ዘውገኝነት እየተፈረካከሰች ነው። የፖለቲካ ዘውገኝነት የአሜሪካን ውድቀት እያስከተለ ነው። ኢትዮጵያ መውጫና መግቢያ በር እንዳይኖራት ያደረገችውና 361 የባሕር በሮች ያሏት አሜሪካ ከ19 ዓመታት በፊት ስትደግፋቸው የነበሩት መሀመዳውያን ባደረሱባት የሽብር ጥቃት ልክ እንደ ኢትዮጵያ አንድም የባሕር በር እንደሌላት ሃገር ሆና ነበር። ዛሬ ደግሞ ኦሮሞ ሽብር ፈጣሪዎችንና ግብጽን እሹሩሩ በማለት ላይ የምትገኘዋና “አንድ ሕዝብ፣ ሁለት ፓርቲዎች” እያለች የምትመጻደቀው አሜሪካ መቶ ጎሳዎችና መቶ የፖለቲካ ፓርቲዎች ካሏት ኢትዮጵያ በከፋ የፖለቲካ ዘውገኝነት ቀውስ ውስጥ ገብታ ትታያለች።

ፕሬዚደንት ትረምፕ ሥልጣናቸውን ያለአግባብ ተጠቅመዋል በሚል ክስ በዲሞክራት ፓርቲ አባላት የሚመራው የተወካዮች ምክር ቤት / ኮንግረስ ፕሬዚደንት ትራምፕ ከሥልጣን እንዲወርዱ ትዕዛዝ ሰጠ። ትራምፕ በአሜሪካ ኮንግረስ የተከሰሱ ሶስተኛው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ሆነዋል ማለት ነው።

አሁን ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሴኔት ፊት ቀርበው የቀረበባቸውን ክስ እንዲከላከሉ ይገደዳሉ ማለት ነው።

በጣም የሚገርም ነው፤ በፕሬዝደንት ትራምፕ የምትመራዋ አሜሪካ ፕሬዚደንቶች ከሊንተን፣ ቡሽና ኦባማ ካመጡባት በሽታ በማገገም ላይ ነበረች፤ ነገር ግን በሁለት ፓርቲ ብቻ የምትመራዋ አሜሪካ በምርጫ በተሸነፈው በዲሞክራቲክ ፓርቲው በኩል በጣም አሳፋሪ የሆነ የጥላቻ ዘመቻ በፕሬዚደንቱ ላይ ላለፉት ሁለት ዓመታት ካካሄደ በኋላ ሥልጣኑን ያለምርጫ በአቋራጭ በእጁ ለማስገባት ይሞክራል። ይህ አካሄዳቸው አሜሪካ የውድቀቷ ገደል አፋፍ ላይ እንድትገኝ እያደረጋት ነው።

የሚገርመው ደግሞ እነርሱ ወደ እኛ መጥተው የሃገራችን ፈላጭ ቆራጮች ሲሆኑና፡ የእኛዎቹም እየሞተች ያለችውን ሃያል ሃገር ለእርዳታና ድጋፍ ደጅ ሲጠኑ ማየቱ ነው። ሲ.አይ. / ኤፍ..አይ እና ሌሎቹ የድብቁ ሉሲፈራዊ መንግስት ተቋማት ፈራርሰው የሚወድቁበት ጊዜ ተቃርቦ እያለ እኛ ታዲያ በእግዚአብሔር ፈንታ እነርሱን መለማመጥና መፍራት ይገባናልን?

እስኪ ይህን ቅሌት በጥሞና እናነፃፅረው፤ ለሃገራቸው ብዙ በጎ የሆኑ ሥራዎችን በሁለት ዓመታት ብቻ የሠሩትን ሃገር ወዳዱን ፕሬዚደንት ትራምፕን ያለምንም ማስረጃ ከሥልጣናቸው እንዲወገዱ ለማድረግ እየተሞከረ ነው፤ በሃገራችን ኢትዮጵያ በተመሳሳይ ጊዜ በኢትዮጵያ ህዝብ ላይ ታይቶ የማይታወቅ ችግርና ሰቆቃ ያመጣው፣ ከሃዲው፣ ሌባው፣ ቀጣፊው፣ ገዳዩ፣ ሥልጣኑን ያላግባብ በመጠቀም ላይ ያለው ወሮበላው አብዮት አህመድ አሊ በቂ ማስረጃዎች እያሉን ከሥልጣን እንዲወገድ በማድረግ ፈንታ ሽልማቶች ይሰጠዋል። የተገለባበጠች ዓለም!

________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በሊቢያ ወንድሞቻችንን ያረደውን የአይ ኤስ መሪን የያዘው ጀግና ውሻ በፕሬዚደንት ትራምፕ ተሸለመ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 26, 2019

And, it’s trained that if you open your mouths you will be attackedእናም ፣ አፋችሁን ከከፈታችሁ ጥቃት እንዲሰነዝርባችሁ ሥልጠና ተሰጥቶታል” አሉ ፕሬዚደንት ትራምፕ።

በተጨማሪ፡ ፕሬዚደንት ትራምፕ ኮናን በተባለው ውሻ እርዳታ ስለተገደለው፡ የአይ ኤስ መሪ አልባግዳዲ ይህን ብለው ነበር፦

The Caliph Is Dead! President Trump Says Isis Leader Al-Baghdadi ‘ Died Like A Dog. He Died Like A Coward’

ካሊፍ አልባግዳዲ ልክ እንደ ውሻ ተዋርዶ ሞተ ፤ እንደ ቦቅቧቃ ሞተ”

አሁን ደግሞ ቀዳዳ-አፉን አሸባሪ፡ ቦቅቧቃውን ጂኒ ጃዋራን ለመያዝ ወደ ሚነሶታ ይላኩት! ሂድና ያዘው ጀግና! በሚነሶታ በረዶ ላይ እያሳደደ ሲያንከባልለው ታየኝ!

በሌላ በኩል ግን ለብዙ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ሞት ተጠያቂ የሆነውን ሽብር ፈጣሪ አሜሪካ እንደ ልቡ እንዲንቀሳቀስ መፍቀዷ በጣም ያሳዝናል። ለነገሩማ ሲ.አይ.ኤ እና አረብ ደንበኞቹ የመለመሉት ቅጥረኛ ነው። ጃዋር፣ አብዮት አህመድና ቄሮ ሠራዊታቸው እርኩሱ የአይ ኤስ መሪ እንኳን ያላሳየውን ጭካኔ የተሞላበት ግድያ ነው በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ የሚፈጽሙት። የአል-ባግዳዲ ጂሃዲስቶች አራስ ሴቶችን እንደገደሉ የሴቶችን ጡት እንደቆረጡ ተሰምቶ አያውቅም። የኛዎቹ እርኩሶች እያሳዩን ያሉት ጭካኔና ግፍ በምድርም በሰማይም ይመዘገባል፤ ፍርዱንም በቅርቡ ከእግዚአብሔር ያገኟታል።

________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኢትዮጵያን አትንኳት! | ኢትዮጵያ ስታነጥስ አሜሪካ ጉንፋን ይይዛታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2019

ከአስራ ስምንት ዓመታት በፊት የመሀመዳውያን ሽብር ጥቃት ሰለባ የነበረችው ባቢሎን ኒው ዮርክ በአሁኑ ጊዜ ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ ገብታለች። በዓመት እስክ ስልሳ ሺህ የከተማ ነዋሪዎች ኒው ዮርክን እየለቀቁ ነው፤ ፕሬዚደንት ትራምፕም ለኔው ዮርክ ጀርባቸውን ሰጥተው ወደ ፍሎሬዳ ለመሄድ ወስነዋል። ባለፉት ቀናት በኒው ዮርክ ነዋሪዎችና ፖሊሶች መካከል ከፍተኛ ረብሻ ተቀስቅሶ ነበር።

በሃገራችን መንግስቱን እንዳሰኛቸው የሚያዙትና የሚፈነቃቅሉት እነ አሜሪካ አሁን እራሳቸው ከፍተኛ ህውከት ላይ ናቸው። በአሜሪካ የሳጥናኤልን አጀንዳ አራማጁ ሲ.አይ ኤ ስውር/ጥልቅ በሆነው የራሱ መንግስት (Deep State) የፕሬዚደንት ትራምፕን መንግስት ለመገልበጥ በመታገል ላይ ነው። የዲሞክራቲክ ፓርቲው ፕሬዚደንት ትራምፕን ለማስወገድ “ዲሞክራሲያዊ” በሚመስል መንገድ የመንግስት ቅልበሳ በማካሄድ ላይ ነው። አዎ! ሰሞኑን የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ በሰሜን ኢትዮጵያ/ በኤርትራ ብቻ ሳይሆን በአሜሪካም እየተካሄድ ነው!

ለኢትዮጵያ የኦሮሞ ጣዖት-አምላኪው መንግስት፣ ለኢትዮጵያ ሠራዊትና ፖሊስ ኃይል ላለፉት ሃምሳ ዓመታት መመሪያ የሚሰጡት ብሎም እንደ እነ ግራኝ አብዮት አህመድና ጂኒ ጃዋርን የሚያሰለጠኑት እነዚህ የሉሲፈራውያን ኃይሎች በራሳቸው ዜጎች ላይ እንኳ እየፈጸሙት ያለውን አድሎና ግፍ በማየት ላይ ነን። አዎ! በንጹሐን ኢትዮጵያውያን ላይ የጭፍጨፋ ዘመቻ በማካሄድ ላይ ያሉትን የኦሮሞ መንግስትንና ፖሊሶችን የልብ ልብ የሰጧቸው እነርሱው ናቸው።

የጻድቁ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖት ረድኤት በረከት ይደርብን

___________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ውቧ ኢትዮጵያዊት ለፕሬዚደንት ትራምፕ ፀሎት እንድታቀርብ ተመረጠች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 7, 2019

ማህሌት ትባላለች፤ በ አስራ አንድ ዓመት ዕድሜዋ ወላጅአልባ ሆና ነበር ወደ አሜሪካ በስደት መልክ የመጣችው። ማህሌት፡ በዚህ ፀሎቷ የብዙ አሜሪካውያንን ቀልብ ለመግፈፍ በቅታለች። አሜሪካውያኑ፤ ቆንጆና ብልህ ኢትዮጵያዊት፤ ለዋይት ሃውስ እና ለመላው አሜሪካ በረከት በማምጣትሽ እናመሰግናለን ፥ እንደ ቅሌታማዋ ሶማሊት ኢልሃን ኦማር ሳይሆን እንደ ማህሌት የመሳሰሉትን ስደተኞች ነው መቀበል ያለበን!እያሉ ማህሌትን ሲያሞካሿት ይሰማሉ።

Like;

An Ethiopian Christian Immigrant? Not that kind of people Hussein wanted us to have in this country. He did everything he could to bring MS-13, Muslims and ISIS terrorists.

More Ethiopian Christians Less Somalian Muslims

Ethiopia is a very special place. i only hope to visit there„

Send Back Ilhan Omar And Let’s Get More Mahalets into This Country.„

Soooooo special. This woman is precious. I loved everything she said.

What a wonderful young lady. Watched the whole thing, brought tears to my eyes.„

That lady is so beautiful and well spoken! Warms my heart…„

The keywords of course, Beautiful and Christian!„

As young black leaders gathered Friday in the White House for the Young Black Leadership Summit, one voice split the room asking for a moment to pray for President Donald Trump.

Turning Point USA’s Benny Johnson shared video of what happened when the president brought the young woman to the podium. Mahalet, once an abandoned, impoverished orphan from Ethiopia, earned smiles and cheers from the president and the gathered crowd.

I’m not really good with prayers or anything like that but I just want to say thank you, Mr. President, and I know we have a political warfare right now, but I strongly believe that it is a spiritual one as well,” Mahalet said to cheers from the crowd.

And I want to make sure that I mean, I know that Americans are gonna wake up and we’re gonna get back to looking to God instead of social media and we’re gonna look back to Jesus because Jesus saves and this country was founded upon the Constitution, was built on Godly principles and we’re gonna fight for that,” she said. “And I just want to encourage you guys to pray every day for this nation.

Dear God, I’m not really good at this,” Mahalet laughed. “But I just want to say thank you so much for giving us this opportunity to be in the White House. Thank you for giving us a great leader like Trump, Mr. Donald Trump, and I would like to thank you for waking up our nation.

She continued, asking God for protection both for the nation and for the president, adding, “God, I believe that you gave him to us and I believe that he’s gonna accomplish so much more. I know you have more for us.

Jesus I ask you to protect us and walk with us and in Jesus’ name the enemy tries to attack us every single day,” Mahalet concluded. “He tries to discourage us but he has no room. He has no room, no more, and that’s all I have to say.

ምንጭ

_____________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , | Leave a Comment »

አሜሪካውያን ለ ፕሬዚደንት ትራምፕ | “ሶማሊቷን ወደ ሶማሊያ መልሳት፡ “Send Her Back”” እያሉ መፈክር ሲያሰሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 18, 2019

ፕሬዚደንት ትራምፕ የምርጫ ስብሰባ ላይ የተገኙት አሜሪካውያን ይህን ያሉት፡ ፕሬዚደንቱ የኢልሃን ኦማርን ፀረአሜሪካ አቋም ካወሱ በኋላ ነበር

__________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፕሬዚደንት ትራምፕ ስለ ቅሌታማዋ ሶማሊት | ወንድሟን እንዳገባች ሰምቻለሁ፤ ጉዳዩ መጣራት አለበት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 18, 2019

የዚህች ቅሌታም አባት የ አልሸባብ አባል የነበረ ብሎም በጦር እና ጥቃት ወንጀሎች የሚፈለግ ወንጀለኛ ነው። በኦባማ ፈቃድ ያው እስካሁን በአሜሪካ ይኖራል። በጣም ይገርማል።

ሌብነትና ማጭበርበር የሶማሌዎች ባሕል ነውና ኢልሃን ኦማርም ወንድሟን አግብታ ዛሬ ወደ ምንታንቋሽሻት አሜሪካ እንዲመጣ አድርጋዋለች። ይህች ሴት ከሦስት ዓመታት በፊት በሚነሶታ ግዛት በተካሄደው ምርጫ የዘመቻ ገንዘብ በመስረቋ ባለፈው ወር ላይ አምስት መቶ ዶላር መቀጮ እንድትከፍል በፍርድ ቢት ታዝዛ ነበር። አቤት ቅሌት! እንግዲህ አሜሪካ እነዚህን አታላይ እባቦች ወደ ሃገሯ የምታስገባው መቅሰፍቱን መቀበል ግድ ሆኖባት ካልሆነ በቀር ሌላ ምክኒያት ሊኖር አይችልም። በጣም አስገራሚ ጊዜ ነው!

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቅሌታማዋ የኦባማ ሶማሊት | ፕሬዚደንት ትራምፕን ዛሬውኑ ከሥልጣን እናስወግደዋለን

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 16, 2019

ይህን ዜና ሳይ፡ “እንዴ ፕሬዚደንት ትራምፕ አዲስ ኢትዮጵያን ይከታተላሉ እንዴ? አማርኛ ይችላሉ እንዴ?” አሰኘኝ!

የጥቁር ሕዝቦችን የመብት ትግል እንቅስቃሴ ያወደመው ወስላታው ኦባማ የመለመላቸው አራት ዱርየ ሴቶች በመቅለብለብ ላይ ናቸው። እነዚህ አራት የአሜሪካ ተዋካዮች ምክር ቤት ዓባላት፤ ሶማሊቷ ኢልሃን ኦማር፣ አሌክሳንድርያ ኮርቴዝ፣ ራሺዳ ትላይብ እና አያና ፕሪስሊ ናቸው። እነዚህ አራት ሴቶች (2 ሙስሊሞች ፣ 2 ኮሙኒስቶች) አሜሪካን ለማጥፋት በባራክ ሁሴን ኦባማ ቀስቃሽነት የተጠራውን ኤሊዛቤላዊ ቡድንን መስርተዋል።

አንዳንዶች እነዚህን አራት ሴቶች አሜሪካን የሚጠሉ ኮሙኒስቶች ናቸው ይሏቸዋል፤ ነገር ግን ከኮሙኒስትነትም አልፈው እስላማዊ ናቸው፤ የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያደረባቸው ጋለሞታዎች ናቸው።

እነዚህ ምስጋናቢስ “ሴቶች” አሁን በጣም የሚያሳፍሩ ነገሮችን በመቀበጣጠር ላይ ናቸው። በመጭው ዓመት በሚደረገው የፕሬዚደንት ምርጫ ላይ ፕሬዚደንት ትራምፕን ለመርታት የዲሞክራቲክ ፓርቲው ምንም ዓይነት ዕድል የለውም። እነዚህ አራት “ሴቶች” በባራክ ኦባማ እየተዘጋጁ ያሉት ግን ለ2024 .ም የአሜሪካ ምርጫ ነው።

ከዚህ ቀደም እንዳወሳሁት ሶማሊቷ ኢልሃን ኦማር በኢትዮጵያ ላይ እየደረሰው ባለው ግፍ ሳቢያ ለአሜሪካ የተላከች መቅሰፍት ናት፤ ሰለዚህ በ 2024 .ም ላይ የመጀመሪያዋ ሴት ፕሬዚደንት ሆና ብትሾም አይግረመን፤ ነገሮች ከምናስባቸው በላይ ናቸው።

ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ከጥቂት ቀናት በፊት ለእነዚህ ሴቶች “አሜሪካን የማትወዱና፣ እዚህ በመኖራችሁ የሚከፋችሁ ከሆነ፤ አሜሪካን በመልቀቅ ወደ መጣችሁበት ብልሹ ሃገራት መመለስ ትችላላችሁ” ማለታቸው ትክክል ናቸው። ሃገርወዳድ መሪ ማለት እንዲህ ነው። የሩሲያው ፕሬዚደንት ፑቲንም ለቼችኒያ ተገንጣዮች “ይህች ሃገር ሩሲያ ናት፣ ቋንቋችን ሩሲያኛ ነው፤ የማትቀበሉ ከሆነ ሩሲያን ለቃችሁ ውጡ” ብለዋቸው ነበር። እኔም የኢትዮጵያ መሪ ብሆን ኖሮ እንድነ ጀዋር ኢትዮጵያዊነትን የማይቀበሉትን ወሮበሎች ሁሉ፡ “ኢትዮጵያን ልቀቁ!” እላቸው ነበር፤ ደግሞም ከብዙ መስዋዕት በኋላ በቅርቡ ይህ መምጣቱ የማይቀር ነው።

______________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሰዶማዊያን ባንዲራ በኤምባሲዎች እንዳይሰቀሉ ፕሬዚደንት ትራምፕ በማዘዛቸው ሙስሊሟ ሶማሊት አበደች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 12, 2019

ሚነሶታን ወክላ አሜሪካ ምክር ቤት ውስጥ የገባችው ወስላታዋ ትውልደሶማሊት ግብረስዶማውያን መብታቸው ተነፈገ፤ ለምን ኤምባሲዎች የግብረሰዶማዊያኑን ሰንድቀ ዓላማ ማውለብለብ አልቻሉም ብላ በፕሬዚደንት ትራምፕ ላይ የተለመደውን የኮብራ መርዝ ረጨች። ቅሌታም!

ያው፤ የግብረሰዶማዊያን አምላክ = አላህ

______________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: