Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ፓትርያርክ’

ጋላ-ኦሮሞው ኤርሚያስ ለገሰ ጋኔኑን በድሃው ‘ድውይ’ አይያለው ላይ አራግፎ ወደ ርዕዮት ሜዲያ አመራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2023

ርዕዮት ሜዲያ እንደደረሰም፤ ቴዎድሮስ ፀጋዬ አቡነጴጥሮስን ያንቋሽሽለት ዘንድ አሻሸው። ድውዩ ሃብታሙ አያሌውም “እንዴት የእኔን ኦሮማራ ካህን ክብር ትቀንሳለህ?” በሚል ንዴት በአቡነ ማትያስ ላይ ጥላቻውን አስታወከ።

አሁን ደግሞ በፓትርያርኩ ላይ መጣችሁ፤ እናንት መሰሪ የሰይጣን ቁራጮች!? 😈

👹 አቤት ድፍረት! አቤት እብሪት! አቤት ቅሌት! እንግዲህ ይህ ቃኤላዊ ከ ኦሮማራ360′ ጋር በተያየዘ የገጠመውን ችግር፣ ብስጭትና ውርደት አሁንም በትግራይ ተወላጆች ላይ ለማራገፍ መሞከሩ ነው ፤ ቆሻሻ! 👹

ከጎኑ ያለው እባብ ጋላኦሮሞ ኦቦጎዳናደግሞ (ያን የኮብራ ፊቱን ልብ ብላችሁ ተመልከቱት!) ላለፉት ሁለት ዓመታት ጋላኦሮሞዎችና ኦሮማራዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ በፈጸሙት የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ ላለመተንፈስ ሲል ከሜዲያ ርቆ ነበር። አሁን ግን እንደለመዳው የጅሎቹን አማራዎችን አእምሮና ስሜት ለመቆጣጠር በየቀኑ ብቅ ብሎ እየተቅለሰለሰ ሲናገር ይታያል/ይሰማል። እነዚህ ከንቱዎች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች በዘር ማጥፋት ወንጀል ተጠያቂ ከሚሆኑት ጋላኦሮሞዎችና/ኦሮማራዎች መካከል ናቸው። እነዚህን የጥላቻ አቅማዳዎች እረፍትና እንቅልፍ እናሳጣቸው ዘንድ ግድ ነው፤ የእግዚአብሔር አምላክ ትዕግሥት አለቋል፤ የፍርዱም ጽዋ ሞልቷል።

ግን አየን፤ ሕዝብ እያለቀ፣ ካህናትና ምዕመናን እየተገደሉ፣ ገዳማትና አብያተ ክርስቲያናት እየተቃጠሉ፤ ምንም ሳይመስላቸው ከአቅለሽላሹ ኦሮማራ ከአበበ በለው ጋር በኢየሩሳሌም ሰርግ ሲደግሱ የነበሩት እነ ድሃው አያሌው ከአክሱም ኢትዮጵያ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች መከራና ሰቃይ ይልቅ የሙስሊሞች ሰውሰራሽጉዳይ እንዴት በይበልጥ እንዳሳሰባቸው? ውዳቂ ግብዞች! በኅዳር ጽዮን በአክሱም ከተጨፉት ሺህ ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ይልቅ ዛሬ በስልት ድራማ የሚሰራባቸውና የሚሰሩት ሙስሊሞች በለጡባቸው?! ከንቱ የተገለባበጠበት ትውልድ!

በነገራችን ላይ፤ ዛሬ በአዲስ አበባ ኢንተርኔት ለምን እንዳልተዘጋ በደንብ እንመዝግበው። የሥልጣን ድራማ እየተሠራ መሆኑ ነው፣ በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ የሠሩትን ግፍና ወንጀል ለማስቀየስ ብሎም የተበዳይነቱን ካርድ ከክርስቲያኖች ነጥቀው ሥልጣኑን ለእነ ጃዋር ለማስረከብ እየሠሩ ያሉት የሽግግር ድራማ ነው። ይህን እናስታውሰው!

“ስለ ጽዮን ዝም አንልም” አሉን ይሁዳዎቹ!የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ አክሱም ጽዮናውያንን ጨፈጨፋቸው። አይ እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፥ አክሱም ጽዮንን በጋላ፣ በሶማሌ እና በቤን አሚር እስማኤላውያን ያስደፈራችሁ ወቅት ሁላችሁም አብቅቶላቸዋል፤ አሁን አንገታችሁን ለመሀመዳውያኑ ሰይፍ አዘጋጁ!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ብጹዕነታቸው ባክዎ ለግራኝ በቀጥታ፤ “ሕዝቤን ልቀቅ!” ለአማራ ክልል ደግሞ፡ “መንገዱን ክፈት” ይበሏቸው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 8, 2022

✞✞✞[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፱፥፲፫]✞✞✞

እግዚአብሔርም ሙሴን አለው። ማልደህ ተነሣ፥ በፈርኦንም ፊት ቆመህ በለው። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲያገለግሉኝ ሕዝቤን ልቀቅ።

🔥 እነዚኽ ፬ ኃይለ ቃላት ብቻ እኮ በቂ ነበሩ! የሙሴን አንድ መቶኛ እንኳን ማድረግ የሚችል አንድ አባት ይጥፋ?

  • ❖ እንደው የተዋሕዶ አባቶች ካላችሁ ኧረ ምነው? ኧረ ጉድ ነው! ምን ዓይነት ነገር ነው?
  • ❖ እንደው ይህ ሁሉ ግፍና ወንጀል እየተፈጸመ “በቃ!” ብላችሁ ካልተነሳችሁና ተንደላቅቆ የሚኑሩትን በጎቻችሁን፤ “ተነሱ!” ብላችሁ ካልጎተጎታችሁ ማን ሊጎተጉት ነው? ይህን እኮ ገና ትናንትና ነበር ማድረግ የነበረባችሁ።
  • ❖ ዛሬስ ምን እየጠበቃችሁ ነው? የሁለት ዓመቱ/ የአራት ዓመቱ ግድየለሽነት የተሞላበትና ተገቢ ያልሆነ ዝምታ አይበቃምን? ተዋሕዶ ክርስቲያኑ በጋችሁ እኮ ነው በአህዛብ ኦሮሞዎችና አማራዎች ሰይጣናዊ በሆነ ጭካኔ እያለቀ ያለው።
  • ❖ እንዴት ነው፤ ለግራኝ “በቃህ! ሕዝቤን ልቀቅ!” ማለት ያቃታችሁ?
  • ❖ ለምንድንስ ነው የኦሮሞን ሕዝብ የሚወክለው አረመኔ አገዛዝ በእግዚአብሔር ዘንድ እንደሚጠየቅ ኦሮሞ ለተባለው ሕገ-ወጥ ክልል ማሳሰቢያ የማትሰጡት?
  • ❖ ለምንድንስ ነው የኦሮሞ ቅኝ ግዛት እንዲሆን በተደረገውና አማራ በተባለው ሕገ-ወጥ ክልል የሚኖሩት ተዋሕዷውያን በትግራይ ለሚገኙት ተዋሕዷውያን ወንድሞቻቸውና እኅቶቻቸውን መንገዱን ከፍተው ምግብና መድኃኒት ይገባለት ዘንድ ተግተው እንዲሠሩ አስቸኳይ ጥሪ የማታደርጉት?
  • ❖ በእነ አክሱም ጽዮን፣ ደብረ ዳሞ፣ ደብረ አባይ፣ ማርያም ደንገላት፣ ውቅሮ ጨርቆስ የደረሰው ጥቃትና የዋልድባ ገዳም አባቶች ስቃይ ብቻ እኮ በእጅጉ ሊያነሳሳችሁ በተገባ ነበር።
  • ❖ ለኢ-አማንያኑ ሕወሓቶች እኮ ሕዝበ ክርስቲያኑ ቢወገድ፣ በተለይ አሁን ሕዝቤ ከገጠመው ከፍተኛ የመንፈሳዊ፣ የጤና እና ስነ ልቦናዊ ቀውስ የተነሳ? ወደፊት “ሽክም ይሆንብናል” ብለው ስለሚያስቡ ሕዝቤ ቢያልቅላቸው ግድም አይሰጣቸውም፤ እንዲያውም ኢ-አማንያኑን ብቻ ይዘው በቀላሉ ለመምራት ያስችላቸው ዘንድ ይህን አሰቃቂ ሁኔታ የሚፈልጉት ይመስላሉ። ኢሳያስ አፈወርቂም ያደረገው ይህን ነበር።
  • ❖ እናንተ ግን ይህን ያህል መታገሳችሁና ዝምታ ማብዛታችሁ ለጽዮናውያን ዕልቂት ከተጠያቂዎቹ አያደርጋችሁምን? በደንብ እንጅ!
  • ❖ እግዚአብሔር የሰጣችሁን ኃላፊነት ለምንድን ነው የማትወጡት? እያለቁ ያሉት በጎቻችሁ ሁኔታ በእጅጉ አሳስቧችሁና በተከታታይ ወጥታችሁ አረመኔውን የኦሮሞ አገዛዝ በድፈረትና በቀጥታ መገሰጽ እኮ ግዴታችሁ መሆን ነበረበት። እንደ መስቀል ወፍ በዓመት ሁለት ጊዜ ብቅ እያሉ ማልቀስ በቂ አይደልም። እናንተ አርአያ ካልሆናችሁ ማን ሊሆን ነው? ለክርስቶስ ተቃውሚው ጭፍሮች ለምን እድሉን ትሰጧቸዋላችሁ? በጎቻችሁንስ ለምን ተስፋ ታስቆርጣላችሁ?
  • ❖ ወይንስ ቤተ ክርስቲያንን የማፍረሱ ሤራ ከእናንተም በኩል አለ?
  • ❖ ወይ በጎቻችሁን ዛሬውኑ አድኑ፤ አልያ ደግሞ ከአህዛብ ጅሃድ የሚተርፍ ገዳም ካለ ወደ ገዳም ግቡና ለሰማዕትነት ተዘጋጁ!

✞✞✞[ኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ፲]✞✞✞

  • ፩፤፪ እግዚአብሔርም ሙሴን። እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቁ ዘንድ በግብፃውያን ያደረግሁትን ነገር ያደረግሁባቸውንም ተአምራቴን በልጅህ በልጅ ልጅህም ጆሮች ትነግር ዘንድ፥ ይህችንም ተአምራቴን በመካከላቸው አደረግ ዘንድ የእርሱን የባሪያዎቹንም ልብ አደንድኜአለሁና ወደ ፈርዖን ግባ አለው።
  • ፫ ሙሴም አሮንም ወደ ፈርዖን ገቡ፥ አሉትም። የዕብራውያን አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በፊቴ ለመዋረድ እስከ መቼ እንቢ ትላለህ? ያገለግሉኝ ዘንድ ሕዝቤን ልቀቅ።
  • ፬ ሕዝቤን ለመልቀቅ እንቢ ብትል ግን፥ እነሆ ነገ በአገርህ አንበጣዎችን አመጣለሁ፤
  • ፭ የምድሩንም ፊት ይሸፍኑታልና ምድሩን ለማየት አይቻልም፤ ከበረዶውም አምልጦ የተረፈላችሁን ትርፍ ይበሉታል፥ ያደገላችሁንም የእርሻውን ዛፍ ሁሉ ይበሉታል፤
  • ፮ ቤቶችህም የባሪያዎችህም ሁሉ ቤቶች የግብፃውያንም ሁሉ ቤቶች በእነርሱ ይሞላል፤ አባቶችህ የአባቶችህም አባቶች በምድር ላይ ከተቀመጡበት ቀን ጀምሮ እስከዚህ ቀን ድረስ እንደ እርሱ ያለ ያላዩት ነው። ተመልሶም ከፈርዖን ዘንድ ወጣ።
  • ፯ የፈርዖንም ባሪያዎች። ይህ ሰው እስከ መቼ ዕንቅፋት ይሆንብናል? አምላካቸውን እግዚአብሔርን ያገለግሉት ዘንድ ሰዎችን ልቀቅ ግብፅስ እንደ ጠፋች ገና አታውቅምን? አሉት።
  • ፰ ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን መልሶ አስመጣቸው። ሂዱ፥ አምላካችሁን እግዚአብሔርን አገልግሉ፤ ነገር ግን የሚሄዱት እነማን ናቸው? አላቸው።
  • ፱ ሙሴም። እኛ እንሄዳለን፥ የእግዚአብሔር በዓል ሆኖልናልና ታናናሾቻችንና ሽማግሌዎቻችን ወንዶችና ሴቶች ልጆቻችንም በጎቻችንና ከብቶቻችንም ከእኛ ጋር ይሄዳሉ አለ።
  • ፲ ፈርዖንም። እናንተን ከልጆቻችሁ ጋር ስለቅቅ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን፤ ነገር ግን ክፉ ነገር በፊታችሁ እንደሚሆን ተመልከቱ።
  • ፲፩ እንዲህም አይይደለም፤ እናንተ ወንዶቹ ሂዱ፥ ይህን ፈልጋችኋልና እግዚአብሔርን አገልግሉ አላቸው። ከፈርዖንም ፊት አባረሩአቸው።
  • ፲፪ እግዚአብሔርም ሙሴን። በግብፅ አገር ላይ እንዲወጡ፥ ከበረዶውም የተረፈውን የምድርን ቡቃያ ሁሉ እንዲበሉ፥ ስለ አንበጣዎች በግብፅ አገር ላይ እጅህን ዘርጋ አለው።
  • ፲፫ ሙሴም በግብፅ አገር ላይ በትሩን ዘረጋ፥ እግዚአብሔርም የምሥራቅን ነፋስ ያን ቀን ሁሉ ሌሊቱን ሁሉ አመጣ፤ ማለዳም በሆነ ጊዜ የምሥራቁ ነፋስ አንበጣዎቹን አመጣ።
  • ፲፬ አንበጣዎችም በግብፅ አገር ሁሉ ላይ ወጡ፥ በግብፅም ዳርቻ ሁሉ ላይ ተቀመጡ፤ እጅግም ብዙ ነበሩ፤ ይህንም የሚያህል አንበጣ በፊት አልነበረም፥ ወደ ፊትም ደግሞ እንደ እርሱ አይሆንም።
  • ፲፭ የምድሩንም ፊት ፈጽመው ሸፈኑት አገሪቱም ጨለመች፤ የአገሪቱን ቡቃያ ሁሉ በረዶውም የተወውን በዛፉ የነበረውን ፍሬ ሁሉ በሉ፤ ለምለም ነገር ዛፍም የምድር ሣርም በግብፅ አገር ሁሉ አልቀረም።
  • ፲፮ ፈርዖንም ሙሴንና አሮንን በፍጥነት ጠራ። አምላካችሁን እግዚአብሔርን እናንተንም በደልሁ፤
  • ፲፯ አሁን እንግዲህ በዚህ ጊዜ ብቻ ኃጢአቴን ይቅር በሉኝ፥ ይህንም ሞት ብቻ ከእኔ ያነሣልኝ ዘንድ አምላካችሁን እግዚአብሔርን ለምኑ አላቸው።
  • ፲፰ ሙሴም ከፈርዖን ፊት ወጣ፥ ወደ እግዚአብሔርም ለመነ።
  • ፲፱ እግዚአብሔርም ከምዕራብ ዐውሎ ነፋሱን አስወገደ፥ አንበጣዎችንም ወስዶ በኤርትራ ባሕር ውስጥ ጣላቸው፤ አንድ አንበጣም በግብፅ ዳርቻ ሁሉ አልቀረም።
  • ፳ እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና የእስራኤልንም ልጆች አልለቀቀም።
  • ፳፩ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።
  • ፳፪ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ፤
  • ፳፫ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው።
  • ፳፬ ፈርዖንም ሙሴን ጠርቶ። ሂዱ፥ እግዚአብሔርን አገልግሉ፤ ነገር ግን በጎቻችሁንና ከብቶቻችሁን ተዉ፤ ልጆቻችሁ ደግሞ ከእናንተ ጋር ይሂዱ አለው።
  • ፳፭ ሙሴም። አንተ ደግሞ ለአምላካችን ለእግዚአብሔር የምንሠዋው መሥዋዕትንና የሚቃጠል መሥዋዕትን ትሰጠናለህ።
  • ፳፮ አምላካችንን እግዚአብሔርን ለማገልገል ከእነርሱ እንወስዳለንና ከብቶቻችን ከእኛ ጋር ይሄዳሉ፥ አንድ ሰኮናም አይቀርም፤ አምላካችን የምናገለግለው ምን እንደሆነ ከዚያ እስክንደርስ አናውቅም አለ።
  • ፳፯ እግዚአብሔር የፈርዖንን ልብ አጸና፥ ሊለቅቃቸውም አልወደደም።
  • ፳፰ ፈርዖንም። ከእኔ ዘንድ ሂድ፤ ፊቴን ባየህበት ቀን ትሞታለህና ፊቴን እንዳታይ ተጠንቀቅ አለው።
  • ፳፱ ሙሴም። እንደ ተናገርህ ይሁን፤ ፊትህን እንደ ገና አላይም አለ።

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 23, 2020

የሰርቢያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሞንቴ ኔግሮ ግዛት ሊቀ ጳጳስ አቡነ አምፊሆሊጄ ሰሞኑን ይህን ተናገሩ፦

የሞንቴኔግሮ ፕሬዚደንት ዱካኖቪች የሰይጣንን ቤተክርስቲያን ይሰብካል እናም ኦርቶዶክስ ሞንቴኔግሮን ወደ አጋንንታዊና የሰይጣን ምድር ለመለወጥ ይሠራል”

አውሬው ከሩሲያ፣ ዩክሬይን፣ ሰርቢያና ሞንቴኔግሮ እስከ ኢትዮጵያ ባሉት ኦርቶዶክስ ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ግልጽ የሆነ ጦርነት አውጇል።

እንደ ሩሲያው ፓትርያርክ ኪሪል እና እንደ ሰርቢያው አቡ አምፊሆልጄ የመሳሰሉትን አባት ለቤተ ክርስቲያናችንም ተመኘሁ።

እንደነሱ ጀግና የሆኑ የተዋሕዶ ሌቀ ጳጳስ ቢኖሩ ኖሮ ለአውሬው አብዮት አህመድ እንዲህ ይሉት ነበር፦

አንተ ሰይጣን ኦርቶዶክስ ኢትዮጵያን ወደ አጋንንታዊና የሰይጣን ምድር ለመለወጥ እየሠራህ ነው፤ እጅህን ከከኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አንሳ፤ ክርስቲያኖች ደማቸዋን ላፈሰሱባት ሃገር መቅሰፍቱን እንዳታመጣ ከሃገሬ ጥፋ!”

አዎ! እንዲህ ያለ “ሰው ምን ይለኛል?” ሳይሆን “እግዚአብሔር ምን ይለኛል?” የሚል አባት ይስጠን!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቡነ መርቆርዮስ በሰማዕቱ ቅዱስ መርቆርዮስ ዕለትና በአቡነ ማትያስ በዓለ ሲመት ማግስት አረፉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 4, 2022

የአቡነ መርቆርዮስ እረፍት፤ የሀዘን መግለጫ በቅዱሳን ጳጳሳት ✞

👉 ገብርኤል 👉ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

አቡነ መርቆርዮስ በከንቱ የዲያስፐራ አማራ ፖለቲከኞች ቍጥጥር ሥር ሆነው አንዳንድ ስህተቶችን ቢሠሩም ቅሉ፤ በዚህ የሰማዕቱ ቅዱስ መርቆርዮስ ዕለት ነፍሳቸውን ይማርላቸው። እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ከቅዱሳን ይደምርልን! ✞

በቅዱስ መርቆርዮስ ዕለትና በብጹ እ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዓለ ሲመት (የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ አክሱም ጽዮናውያን አባቶቼንና እናቶቼን በረሃብ በሚቆላበት በዚህ ወቅት ይህን በዓለ ማክበር አልነበረባቸውም! የሚል እምነት አለኝ!) ማግስት መሆኑ አስገራሚ ነው፤ ባለፈው ሳምንት ጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ ወደ ሆስፒታል ሄዶ ጎብኝቷቸው ነበር የሚል ዜና ስመቼ ነበር። ይህ አረመኔ የኦሮሞ አገዛዝ ለኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ባርነትን፣ ስቃይንና ሞትን ይዞ ነው የመጣው። ኦሮሞዎች በጭራሽ ሥልጣኑን መረከብ አልነበረባቸውም፤ በግለሰብ ደረጃ ሰሜናውያኑን ለመርዳት እስካልሆነ ድረስ በቅድስት ሃገር ኢትዮጵያ አይፈቀድላቸውምና። ይህን መለኮታዊ እውነት መቀበል ግድ ነው!

ሰማዕት ቅዱስ ፒሉፓዴር መርቆሬዎስ ✞

ሰማዕቱ ቅዱስ መርቆሬዎስ አገሩ ሮም አስሌጥስ ሲሆን በ፪፻/200 .ም አካባቢ እንደተወለደ የሚነገርለት ቅዱስ መርቆርዮስ ውልደቱ ጣዖትን ከሚያመልኩ ቤተሰብ ነበር ነው። ቅዱስ መርቆሬዎስ ከተወለደ በኋላ መልአኩ የተናገረው ቃል ሁሉ እንደተፈጸመ ሲያውቅ አባቱ ከነቤተሰቡ አምነው ተጠምቀዋል። የመርቆሬዎስ ስመ ጥምቀቱ “ፕሉፖዴር” ነው፤ ገብረ እግዚአብሔር ማለት ነው። በጥበብ በፈሪሀ እግዚአብሔር አድጎ አባቱ ሲሞት የአባቱን ሹመት ወረሰ።

††† ንጉሱ ዳኬዎስ ይባላል። መምለኬ ጣዖት ነበር። በርበሮች በጠላትነት ተነስተውበት እንደምን ላድርግ ብሎ የምክር ቃል ሲልክበት መልአኩ በአምሳለ ወሬዛ ቀይህ በሊህ ሰይፍ ይዞ በዚህ ጠላቶችህን ድል ትነሳለህ ደስ ብሎህ …በተመለስክ ጊዜ ግን ጌታህ እግዚአብሔርን አስበው ሲለው ታይቶት ነበርና አትፍራ ጌታ ጠላቶቻችንን አሳልፎ ይሰጠናል ብሎት አጽናንቶት ዘመቱ። መርቆሬዎስም ኃይል ተሰጥቶት ጠላቱን ድል ነስቶ ሲመለስ ከሃዲው ንጉስ ኡልያኖስ ወዲያው ኃይል ለሰጡን ለረዱን ለዓማልክቶቼ በዓል አድርጌአለሁና ፈጥነህ ና ብሎ ላከበት። ሄዶ ሹመት ሽልማትህ ላንተ ይሁን “አንሰ ኢይክህዶ ለአግዚአብሔር አምላኪየ /እኔ ጌታዬን አልክድም/ ላቆመው ጣኦት አልሰግድም በማለቱ የሰው ልጅ ሊሸከመው የማይችለውን መከራ ተቀበለ።

††† መርቆሬዎስ ከዕረፍቱም በኋላ ብዙ ተአምራትን አድርጓል፤ ፈረሱ ለሰባት ዓመት ወንጌልን አስተምሯል፤ በኋላም አንገቱን ቆርጠው ገድለውታል እንዴት ብሎ የሚገረም የበልአምን አህያ ይጠይቃት፤ እኛስ እስመ አልቦ ነገር ዘይሳኣኖ ለእግዚአብሔር ብለን እንመልሳለን።[ዘኁልቁ ፳፪፥፳፰]

የቅዱስ መርቆሬዎስ ስዕልም በአዎንታ አንገቱን ዘንበል አድርጎ ምስክርነት ሰጥቷል። ይህም ሊታወቅ ዛሬ በሀገራችን በምድረ ተጉለት በስሙ ከታነጸ ቤተ ክርስቲያን ካህናት ደነነ ስዕሉ እያሉ ሲዘምሩ ጎንበስ ቀና ሲሉ እንደሚታይ ይነገራል።

††† የሰማዕቱ የቅዱስ መርቆሬዎስ ረድኤቱ፣ በረከቱ፣ አማላጅነቱና ቃል ኪዳኑ ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን። †††

____________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ይህን ቪዲዮ ካቀረብኩ ከወር በኋላ የሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አረፉ | ምልክቱ ምን ሊሆን ይችላል?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 25, 2021

💭 ሐምሌ ፲፪/፪ሺ፲፫ ዓ.ም (አቦ፣ ጾመ ሐዋርያት መፍቻ፣ ሊቃነ መላዕክት ሳቁኤል)

ብፁዕ ወቅዱስ ባስልዮስ ማርቶማ ጳውሎስ ዳግማዊ፤ የሕንድ ማላንካራ ሶርያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አረፉ

❖❖❖ ነፍሳቸውን በቅዱሳኑ ዕቅፍ ያኑርንል ከማህበረ ፃድቃን ይደምርልን!❖❖❖

❖❖❖ገድለ ሃዋርያ ቅዱስ ቶማስ ፥ ፆመ ሃዋርያት(በትግርኛ)❖❖❖

ይህን ዜና ገና ዛሬ መስማቴ ነው፤ ያውም በቅዱስ ቶማስ ወርሃዊ በዓል፣ በቅዱስ ያዕቆብ የጌታችን ወንድም ዓመታዊ ኃዋርያዊ/ወንጌላዊ በዓል።

ብጹዕነታቸው ከማረፋቸው ከወር በፊት እሳቸውን እና ኤንዶሶልፋን የተባለውን መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል አስመልክቶ ታች የሚገኘውን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር። አሁን ሁሉም ነገር መገጣጠሙን ሳሰላስልበት ምን እንደምል በጣም ግራ ገብቶኛል። ምን ሊሆን ይችላል? ብጹዕነታቸው ከጽዮን ጋር፣ ከቅዱሳኑ መላዕክት ጋር፣ ከፃድቃን አባቶቻችን ከእነ አቡነ አረጋዊ፣ አቡነ ሳሙኤል፣ አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ አቡነ አብየ እግዚእ፣ አቡነ ሐብተ ማርያም፣ አባ ዘወንጌልጋር ሆነው በጽዮን ልጆች ላይ የተቃጣውን የባሱና የከፉ ጭፍጨፋዎችን እንዲሁም የኬሚካሎችና መርዛማ ምግቦች ጥቃቶች በመመከት የዋቄዮ አላህዲያብሎስ ሰአራዊትን ለመዋጋት ይሆን አስቀድመው ከእኛ የተሰናበቱት? በሺህ የሚቆጠሩ ሥውር ቅዱሳን እየተዋጉልን እንደሆኑ 100% እርግጠኛ ነኝ። ይህን የማያውቁና ለማወቅ የማይፈልጉ፤ ቢያውቁም እንኳን ከጽዮን ልጆች ጎን ለመሰለፍ “አሻፈረን! አምብዬው! ምናልባት ነገ!” የሚሉ ትዕቢተኛ፣ ሰነፍ፣ ግብዝና ልበ ደንዳና ወገኖች ምን ያህል ያልታደሉ ቢሆኑ ነው?! ምን ያህል ቢዘቅጡስ ነው?! ምን ያህልስ በዋቄዮአላህዲያብሎስ እጅ ውስጥ ቢገቡ ነው?!

እነዚህ ወገኖች ዛሬ ክርስቶስ መጥቶ ቢሆን በድጋሚ ይሰቅሉታል። አይይ! ይብላኝ ለእነርሱ ንጉሡ ክርስቶስማ ከእናታችን ድንግል ማርያም ተወልዶ አስተምሮ፣ ተሰቅሎ፣ ዓለምን አድኖ ከሞት ተንሥቶ አርጓል፤ ዳግም ለመፍረድ እና ዓለምን ለማሳለፍ እንደ መብረቅ ይመጣል፤ እረኛ በጎቹን ከፍየሎቹ እንደሚለይ ጻድቃንን በቀኙ ኃጥዓንን በግራው ለይቶ ያቆማቸዋል። በቀኙ ያሉትን “እናንተ የአባቴ ቡሩካን ወደ እኔ ኑ ወደ አባታችሁ መንግስተ ሰማያት ግቡ፡፡” ብሎ ለዘለዓለም ሕይወት ይጠራቸዋል፡፡ በግራው ያሉትን ደግሞ እጅግ በሚያስፈራና በሚያስደነግጥ የቁጣ ቃል “እናት ርጉማን ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀው ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ሂዱ” ይላቸዋል፡፡ እግዚአብሔርን መፍራት ያቆሙት፣ የትግራይ እናቶች እርግማን የሚያመጣውን ከጦር የከፋ መዘዝ ለማወቅ የተሳናቸው ፺/90% የሚሆኑት የዛሬዎቹ “ ኢትዮጵያውያን ነን” ባይ ከሃዲዎች በስተግራ የሚቆሙ ፍዬሎች ናቸው። የዘጠኝ ወር ጊዜ ነበራቸው፤ ሆኖም ዛሬም የፍዬል ተግባራቸውን በተጠናከረ መልክ ቀጥለውበታል። አባታችን አባ ዘወንጌል /10% የሚሆኑት ተዋሕዷውያን ብቻ ናቸው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማየት የሚተርፉትሲሉን ትክክል ናቸው፤ ቄስ ነኝባዩ ጎንደሬም ሆነ እራሱን ለዋቄዮአላህ ኦሮሞ ባሪያ ለማድረግ የወሰነውና በአህዛብ ቡና፣ ጫትና፣ ሺሻ የታሠረው አብዛኛው አማራ ከትግራይ ተዋሕዶ ወንድሞቹና እኅቶቹ ጎን ቆሞ የአቴቴን አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከአዲስ አበባ አባርሮ እራሱንም የአማርኛ ቋንቋንም እንደማዳን፤ ዛሬ እንደገና ለአቴቴ ጋኔን የደም መስዋዕት ለመገበር ወስኗል። ስለዚህ በጭራሽ ትክክለኛ ኢትዮጵያዊ ሊሆን አይችልምና ከክርስቶስ ተቃውሚዎቹ አባገዳይ ኦሮሞዎች ጋር ወደ ጥልቁ ይወርዳል፤ በጣም አዝናለሁ ግን ይህ ሊሆን ግድ ነው።

በድጋሚ የምመለስበት በጣም ከባድና አስፈላጊ የሆነ ጉዳይ ነው ግን ጂኒው ግራኝ አብዮት  አህመድ አሊ “መቀሌን ተቆጣረናል” ብሎ ‘አባ ገዳዮችን’ ወደ መቀሌ እንደላካቸው እንዲህ ብዬ ነበር፦

አባገዳዮቹ የሞጋሳ ወረራ አጀንዳ ነው ይዘው የሄዱት፤ የደከመውን ሕዝብ እንደ ጥንብ አንሳ ለመብላትና በእርዳታና ትብብር ስም አምስት ሚሊየን ኦሮሞ በትግራይ ለማስፈር ሲሉ ነው። ወራሪ ምንግዜም የራሱ የሌለው ወራሪ ነው!

ሁሉም የሚያውቀው ጉዳይ ነው አብዛኛው ዛሬ ኦሮሞ ነውየተባለው ኦሮምኛ ተናጋሪ በውስጡ ጋላ አይደለም፤ ደጋግሜ የምለው ነው ለመጥቀስ የማልፈልጋቸውና ለረጅም ጊዜ የማውቃቸው በቅርብ የማውቃቸው ምርጥ የሆኑ ኦሮምኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን አውቃለሁና/70% የሚሆኑት ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ጋሎች አይደሉም አይደሉም የሚል እመንት አለኝና! በሞጋሳ ሥርዓት ተገድደው ጋላ ለመሆን የበቁትን ወገኖቻችንን ከዚህ አስከፊ የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ነፃ የሚወጡበትን ስልት (በግድም ቢሆን) መፍጠር አለብን፤ እላለሁ። ዛሬ በመጮኽ ላይ ያለውን የኦሮሞ ሥርዓት የፈጠረው የአባገዳዮች ኦሮሞ ግን እኔ እንደሚሰማኝ፤  በመጽሐፈ ሄኖክ “የወደቁ መላእክት” ተብለው በተገለጹት እና በሰው ልጆች መካከል የነበረው ጾታዊ ተራክቦ ውጤት የነበሩት “ኔፊሊም” ወይም “ረዓይት” ስለተባሉት ፍጥረታት ዲቃላዎች  ናቸው። እነዚህ ሰውመሰል ፍጥረታት በእብራይስጡ ኔፌሊም፣ በግዕዙ ደግሞ ረዓያት ከሚባሉት የወደቁ መላዕክት የተገኙ ዘሮች በአውሮፓ፣ እስያ እና አሜሪካዎች እንዳሉ እናውቃለን፤ በኢትዮጵያም በመካከላችን እንዳሉ ያለፉት ሦስት ዓመታት በተለይ ደግሞ እነዚህ ዘጠኝ ወራት  እየጠቆሙን ነው።  ረዓይት” + “ራያ” …”ራያ ኬኛ” ማለት ጀምረዋል አይደል!?

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፱]❖❖❖

አቤቱ፥ ከክፉ ሰው አድነኝ፥ በልባቸውም ክፉ ካሰቡ ከዓመፀኞች ሰዎች ጠብቀኝ፤ ቀኑን ሁሉ ለሰልፍ ይከማቻሉ።

ምላሳቸውን እንደ እባብ ሳሉ፤ ከከንፈራቸው በታች የእፉኝት መርዝ ነው።

አቤቱ፥ ከኃጢአተኞች እጅ ጠብቀኝ፥ እርምጃዬንም ሊያሰናክሉ ከመከሩ ከዓመፀኞች አድነኝ።

ትዕቢተኞች ወጥመድን ሰወሩብኝ፥ ለእግሮቼም የወጥመድ ገመድን ዘረጉ፤ በመንገድ ዕንቅፋትን አኖሩ።

እግዚአብሔርንም። አንተ አምላኬ ነህ፤ የልመናዬን ቃል፥ አቤቱ፥ አድምጥ አልሁት።

አቤቱ፥ ጌታዬ፥ የመድኃኒቴ ጕልበት፥ በሰልፍ ቀን ራሴን ሸፈንህ።

አቤቱ፥ ከምኞቴ የተነሣ ለኃጢአተኞች አትስጠኝ፤ በላዬ ተማከሩ፤ እንዳይጓደዱ አትተወኝ።

የሚከብቡኝን ራስ የከንፈራቸው ክፋት ይክደናቸው።

የእሳት ፍም በላያቸው ይውደቅ፤ እንዳይነሡም ወደ እሳትና ወደ ማዕበል ይጣሉ።

፲፩ ተናጋሪ ሰው በምድር ውስጥ አይጸናም፤ ዓመፀኛን ሰው ክፋት ለጥፋት ይፈልገዋል።

፲፪ እግዚአብሔር ለድሀ ዳኝነትን ለችግረኛም ፍርድን እንዲያደርግ አወቅሁ።

፲፫ ጻድቃንም በእውነት ስምህን ያመሰግናሉ፤ ቀኖችም በፊትህ ይኖራሉ።

❖❖❖በግንቦት ፲፰/፪ሺ፲፫ ዓ.ም ያቀረብኩት ቪዲዮ❖❖❖

ሐዋርያው ቶማስ + ሕንድ + ትግራይ + ኤንዶሰልፋን/ Endosulfan ኬሚካል ☠”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 ቅዱስ ቶማስ ወደ ሕንድ እና አርሜኒያ ተጉዟል፤ ሐዋርያት ቅዱስ ማቴዎስ(በኢትዮጵያ/አክሱም ነው የሰማዕትነትን አክሊል የተቀዳጀው)፣ ቅዱስ ማትያስ፣ ቅዱስ በርተሎሜዎስ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል፤ ዛሬ ግንቦት ፳፮/26 የቅዱስ ቶማስ ክብረ በዓሉ ነው።

✞✞✞እንኳን ለሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ ዓመታዊ በዓል አደረሰን!!!✞✞✞

ጰራቅሊጦስ በጽዮን አደባባይ በቅዱስ ቶማስ ላይ በቅዱስ ነቢይ ፊት የበራ ነው።

ሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ እ.አ.አ በ፶፪/52 ዓ.ም ወደ ሕንድ ተጉዞ በመስበክ የማልያላም ቋንቋ ተናጋሪዎች የሆኑት የኬርላ ወገኖቻችን ክርስቶስን እንዲቀበሉ ረድቷቸዋል። የዚህ የደቡብ ሕንድ ኬረላ ግዛት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወንድሞቻቸንና እህቶቻችን በ፪ሺ፲ ዓ.ም ቱ የደመራ በዓል ላይ ተገኝተው ደመራውን በደመቀ መልክ ከእኛ ጋር አብርተውት ነበር። የሕንድ(ኬረላ)ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን፤ ፓትርያርክ እና መዘምራን በመስቀል አደባባይ ተገኝተው ክርስቲያናዊ አንድነትን እና በወንድማማቾች/በእኅትማማቾች መካከል ሊኖር የሚገባው የእግዚአብሔር ፍቅር ምን እንደሚመስል አሳይተውን ነበር። እግረ መንገዳቸውንም በዚሁ የ፪ሺ፲ ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በጥንታውያን ክርስቲያን ሕዝቦችን ላይ ጦርነት እንደተከፈተባቸው እና ይህን ኬሚካል አስመልክቶም በኬረላ ግዛት ምን እይተሠራ እንደሆነ መለኮታዊ ጥቆማ አድርገውልን ነበር።

ይህም፤ ልክ በዚሁ በ ፪ሺ፲/2010 ዓ.ም ዓመት ሥልጣን ላይ እንዲወጣ የተደረገው የባራክ ሁሴን ኦባማ + የግብጽ + የሳውዲ + የኤሚራቶች + የሸህ አላሙዲን ምልምል ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በመላው ዓለም ክልክል የሆነው እና ጊዜው ስላለፈበት ቀደም ሲል በዘመነ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ወደ እስራኤል እንዲመለስ የተደረገውን☠ አደገኛ “ኤንዶሰልፋን/Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል መልሶ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ አደረገ። ለምን?

ቅዱስ ቶማስ ወደዚህ አንገብጋቢ/አሳዛኝ ጉዳይ መራኝ፤

በዚህች እኅት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የኬረላ ግዛት ከ1978 .ም ጀምሮ

ኤንዶሰልፋን/Endosulfan የተባለውና በመላው ዓለም የተከለከለው የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል በሰብል ላይ ተረጭቶ በሕዝቡ ላይ ዛሬም ድረስ በጣም ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ ነው።

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ግዜው ያለፈበትን አደገኛ “Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል ወደ ኢትዮጵያ ያስገባው ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ሊመርዝበት መሆኑ ዛሬ በትግራይ የምናያቸው አሰቃቂ ሁኔታዎች ማስረጃዎች ናቸው። የእግዚአብሔርን ፍጡር እንዲራብ ሰብሉን የሚጨፈጭፍና የሚያቃጥል፣ ሕፃናት በኬሚካል ተቃጥለው እንዲሰቃዩ የሚያደርግ አውሬ ምን ያህል ሰይጣንን የሚያስንቅ አወሬ እንደሆነ መገንዘብ አለብን። ሰይጣን እኮ እግዚአብሔርን እጅግ በጣም ይፈራዋል!

☠“ሙሉ አ/አን ማፈንዳት የሚችል ኬሚካል ተከማችቶ ተገኘ!” የሚል ዜና በቅርቡ ሰምተን ነበር። እንግዲህ ይህ ዜና በምን መልክ እና ለምን እንዲናፈስ ማስፈራሪያ መሆኑ ነው። እንግዲህ ይህን ኬሚካል መልሶ ያስገባው በትግራይ ላይ ለመረጭት አስቦ ለጦርነቱ ገና ያኔ መዘጋጀቱ ነበር።

😈ግራኝ አብዮት አህመድ የሰይጣን ቁራጭ ነው!😈

በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ለማፈንዳት ገና የኑክሌር መሳሪያዎችን ለማግኘት ይጥራልይህ ስሜት የዛሬ ሦስት ዓመት ገና ፎቶውን እንዳየሁ ተሰምቶኝ በጦማሬ ገልጬ ነበር። የዚህን አውሬ ድምጽ የሰማሁትና ተንቀሳቃሽ ምስሉንም ያየሁት ስልጣን ላይ ከወጣ ከዓመት በኋላ ነበር። በምክኒያት! አንድ ወቅት ላይ ቴሌቪዥን ላይ ሲታይ፤ አጠገቤ ለነበሩ፤ “ይህ ሰው ማን ነው?” ብዬ ስጠይቃቸው፤ “እንዴ አታውቀውም እንዴ ጠቅላያችን እኮ ነው!” ብለው በመደነቅ ሲመልሱልኝ አስታውሳለሁ። አዎ! በመንፈስ ነበር የማውቀውና ዲያብሎሳዊ የሆነውን ቆሻሻ መንፈሱን አይቸዋለሁና

ለማንኛውም፤ እያንዳንዱ የጽዮን ልጅ፣ የክርስቶስ አርበኛ ትግራዋይ ወደ ትግራይ ብቻ ሳይሆን መዝመት ያለበት ወደ አዲስ አበባ ወይም ወደ ደብረ ዘይት አምርቶ ይህን ቆሻሻ 😈 ባፋጣኝ 🔥የመጥረግ ግዴታ አለበት። ይህን የሚያደርገው ጀግና የፀደቀ ነው!100%!

✞✞✞በትግራይ እጅግ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል በመፈጸም ላይ ያሉት እነ ግራኝ ከሃዲዎች የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!✞✞✞

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አቡነ ማትያስ ያኔ ለኦሮሚያ ሲዖል ሰማዕታት እንባቸውን አነቡ ፥ ምነው ዛሬ ስለ አክሱም ጽዮን ዝም አሉ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 22, 2021

ልጆቼ፥ እንባዬን እያፈሰስኩ ስለ እናንተ ስቃይ አምላካችንን በጸሎት እየጠየቅኩ ነውአቡነ ማቲያስ ከዓመት ተኩል በፊት

በኦሮሚያ ሲዖል ከዓመት ተኩል በፊት በተዋሕዶ ልጆች ላይ ከተደረገው አሰቃቂ ጭፍጨፋ በኋላ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት የሚከተለውን መልዕክት ከሃዘንና እንባ ጋር አስተላልፈው ነበር።

ልጆቼ እኔ የሃይማኖት አባት ነኝ። እኔ የእናንተ ጠባቂ ነኝ።ይሁንና ከመታረድ ልታደጋችሁ አልቻልኩም።ከሞት ላድናችሁ አልቻልኩም። እኔ የጦር መሪ አይደለሁም።ገዳዮቻችሁን ለፍርድ ለማቅረብ አቅሙ ዬለኝም። በእጄ ሽጉጥ ሳይሆን መስቀል ነው የምይዘው። ልጆቼ እንባዬን እያፈሰስኩ ስለ እናንተ ስቃይ አምላካችንን በጽሎቴ እየጠየኩ ነው። መንግስትንም ዘውትር እየተማጸንኩኝ ነው። ዛሬ ሆድ ብሶኛል።አልቅስ አልቅስ ልክ እንደ ህፃን ይለኛል። ልቤ በሐዘን ተኮማትሯል። እንቅልፍ በአይኔ ጠፍቶ እንባ ብቻ ሆኗል።ከዛሬ ነገ ይሻላል እያልን መንግስትንም እንዲያስቆም ብንጠይቅ ምንም ያየነው ለውጥ የለም። ይልቅስ ልጆቼን አስጨረስኩ።ሰላም ሰላም እያልኩ እናንተን ሳስተምር ሰላምን ማያውቁ ሰላም ነሷችሁ።ልጆቼ አትቀየሙኝ።ዝም ያልኳችሁ እንዳይመስላችሁ።ሁሌም ስለ እናንተ እንዳለቀስኩ ነው።ጌታ ሆይ ፍረድ ወይም ውረድ።በቁሜ የልጆቼን ሰቆቃ ከምታሳዬኝ ሞቴን አቅርብልኝ።ልጆቼ ላይ የሚፈጸመውን ልከላከልላቸው አልቻልኩም። አንተው ተመልክተህ ፍርድ ስጥ!”

ታዲያ ይህን መልዕክት ከሦስት ሣምንታት በፊት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ የ፰ተኛ ዓመት በዓለ ሲመት አከባበር ላይ ካስተላለፉት መልዕክት ጋርና በምን ዓይነት መልክ እንዳስተላለፉት እናነጻጽረው። “ለቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ” ሆነው ሳለ የአክሱም ጽዮንን ጭፍጨፋ ሊያነሱ እንኳን ያልቻሉበት/ያልፈለጉበት ሁኔታ በጣም አሳዝኖኛል። ተሳስቼ ከሆነ ይቅርታ እጠይቃለሁ፤ ግን የግራኝ አብዮት አህመድ አማካሪ ጋንኤል ውርደት ጽፎ የሰጣቸውን ጽሁፍ ያነበቡ ሆኖ ነው የተሰማኝ፤ “ጸሎትና ምሕላ ከማድረግና ገንዘብ ከመስጠት በቀር በኢትዮጵያ እየተካሄደ ስላለው የእርስበርስ ግጭት ምንም ማድረግ አንችልም” ሲሉ፤ ልክ ወንጀለኛው ግራኝ አህመድ አሊ“ከመደመር መጽሐፌ ሽያጭ የወር ደሞዜን አክየበት ለትግራይ ሕዝብ እሰጣለሁ” ያለውን እንዳስታውስ ነው ያረገኝ። ያውም እርሱ በጠላትነትም ቢሆን የሚጨፈጭፋትን የትግራይን ስም ጠርቷል፤ አቡነ ማትያስ ግን ላለፉት አራት ወራት፤ በሁሉም አጋጣሚዎች የትግራይን ስም ሊያነሱ እንኳን አልፈለጉም፤ ምክኒያታቸው ምን ይሆን?

ምናልባት ልክ እንደተቀረው የትግራይ ሕዝብ ለራሱ የአክሱም ጽዮን ሕዝብ በይበልጥ ከመቆርቆር ይልቅ በይሉኝታ ለተቀረው በጠላትነት ለቆመበት ሕዝብ በይበልጥ ተቆርቁረው ይሆን? ህወሃቶች ለምሳሌ ባለፉት ፳፯/27 ዓመታት እና ከዚያም በላይ ለትግራይ ሕዝብ ከዋሉት ውለታ ይቅር፤ በኅልማቸው እንኳን ያላለሟትን ግማሽ ኢትዮጵያን እስከማስረከብ ድረስ ለኦሮሞዎች የዋሉት ውለታ እጅግ በጣም ትልቅ ነው። ዛሬም እንኳን የደቡብ ሕዝቦችን፣ ሶማሌዎችን፣ ቤን አሚሮችን፣ ራሻይዳዎችን፣ አማራዎችንና አረቦችን አስተባብረው በመምራት በትግራይ ሕዝብ ላይ፣ በአክሱም ጽዮን ላይ፣ በምዕመናኑ እና ካህናቱ ላይ በጣም ከፍተኛ የሆነ ግፍ እየሠሩ ያሉት ኦሮሞዎች ሆነው እያሉ፤ ህወሃቶች ክደዋቸው ከአዲስ አበባ ካባረሯቸው ኦሮሞዎች ጎን ተሰልፈው ይታያሉ። ግራኝ አብዮት አህመድ እንኳን “ለሕዝባችሁ” ብሎ ሰሞኑን ሲሳለቅ የነበረው “እኔ ለኦሮሞ ሕዝብ ስልና እንዳይጎዳ ስላሰብኩለት ነው ጦረንቱን ወደ ሰሜን ያዞርኩት፤ ለሕዝቤ ስል እስከ ሰማዕትነት ለመድረስ ዝግጁ ነኝ።” ለማለት ነው። ይህ የዲያብሎስ ጭፍራ ክልጅነቱ ጀምሮ ወደ ትግራይ በመግባት ሲሰልልና ሲያጠና ቆይቷል። ይህ እጅግ በጣም የሚያሳዝንና የሚያሳፍር ጉዳይ ነው፤ ዓይናቸው እያየ አልማር ባዮች፣ ተምልሶ ተመላልሶ ወደ ጭቃ! ምናልባት የማናውቀው የእነ ጌታቸው ረዳ “የራያ” ምስጢር አለ?!

ምንም እንኳን አፄ ዮሐንስም ብሔር ሳይለዩ ዛሬ ሱዳኖች በሚያሸቷት በመተማ ለአማራዎች አንገታቸውን ቢሰጡም፤ ዛሬ ግን ቢኖሩ ኖሮ ለትግራይ ሕዝብ ሲሉ አስመራን፣ ጂቡቲን፣ ካርቱምን፣ ሞቃዲሾን፣ ጁባንና ኤደንን ከሃያ ዓመታት በፊት ተቆጣጠረው ታላቂቷንና ኃያሏን ኢትዮጵያ መመሥረት በቻሉ ነበር። አፄ ዮሐንስ ናፈቁኝ፤ ለትግራይ ሕዝብ ዳግማዊ አፄ ዮሐንስን ቶሎ ያስነሳለት። አሜን!

እንደ እኔ ከሆነ አቡነ ማትያስ የፓትርያርክነታቸውን ዘውድ እንደ ሮማው ጳጳስ ቤነዲክት፲፮ኛ/Benedict XVI (በእሳቸውም ዙሪያ ጫና የሚያደርጉባቸው የካቶሊክ ጳጳሳት ነበሩ) አስረክበው ገዳም ይገቡ ዘንድ እመኝላቸዋለሁ። አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ባፋጣኝ እስካልተደፋ ድረስ አቡነ ማትያስን አስወግዶ ወይ ኤሬቻ በላይን ወይ አቡነ ናትናኤልን ፓትርያርክ አድርጎ ለመሾም አመቺ የሆነውን ወቅት እየጠበቀ ነው። በዲያብሎስ እንጂ በእግዚአብሔር ላልተቀባው ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ለሌላው ነገር ሁሉ አስቀድመው፤ “አንተ የዲያብሎስ ጭፍራ፤ ጦርነቱንና ጭፍጨፋውን ባፋጣኝ አቁም፣ ስልጣኑንም አስረክበህ ለምድራዊ ፍርድ ቅረብ፤ በሰማይ ቤት ተፈርዶብሃል!” ሊሉት ይገባል።

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መለኮታዊ ክስተት | “ኦሮሞዎች” ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻቸውን ከጀመሩ 44 ዓመታት ሆኗቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2020

በመካሄድ ላይ ያለው ውጊያ በእግዚአብሔር አምላክና በዲያብሎስ ዋቄዮአላህ መካከል ነው። የዋቄዮአላህ ሕዝቦች በእግዚአብሔርና በእግዚአብሔር ሕዝቦች ላይ ተነስተዋል። ከማን ጋር ናችሁ?

የኢሬቻ ጋንግ ኦሮሞዎቹእነ ግራኝ አብዮት አህመድ፣ ፓስተር ታከለ ዑማና ኡስታዝ በላይ በኢትዮጵያ እና ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያኗ ላይ የሚያካሄዱትን የጥቃት ዘመቻ አስመልክቶ በትናንትናው የካቲት ፱ ዕለት የተጠራው የቅዱስ ሲኖዶሱ ስብሰባ ልክ በዚሁ ዕለት ከ44 ዓመታት በፊት ኦሮሞዎች አቡነ ቴዎፍሎስን ከመንበራቸው አውርደው ለሰይፍ ያመቻቹበት ዕለት መሆኑ በአጋጣሚ አይደለም።

በሀገራችን የፖለቲካ ሥርዓት ለውጥ ግርግር የሁልጊዜ ተጠቂ የሆነችው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ለዘመናት መከራ በመቀበል ኖራለች። የሩቁን ትተን የቅርቡን እንኳን ብናነሳ በኢጣልያ ወረራ ወቅት ስለሀገር ሉዓላዊነት የመሰከሩና ህዝቡ ለወራሪው እንዳይገዛ ያወገዙ ሁለት ብጹዓን ኣባቶች (ብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ እና ብፁዕ አቡነ ሚካኤል) በመትረየስ ጥይት ተደብደበው ተገደሉ። እንዲሁም በሺዎች የሚቆጠሩ መነኮሳትና ካህናት በየገዳማቱና አድባራቱ በግፍ ተጨፈጨፉ። በ1966ቱ አብዮት ማግስት ፓትርያርኳ በግፍ እና በአረመኔያዊ ጭካኔ በሲባጎ ታንቀው በደርግ ኮማንዶዎች ተገደሉ።

ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን አፄ ቴዎድሮስን እና አፄ ዮሐንስን ከገደሉባቸው ጊዜ አንስቶ በሃገረ ኢትዮጵያ የሰፈነውና ባዕዳዊ የሆነው እርኩሱ የዋቄዮአላህ መንፈስ ነው። ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው የኢትዮጵያና አምላኳ የጠለቀ ጥላቻ ያላቸው ኦሮሞዎች በመላው ሃገራችን ተስፋፍተው በመደበላለቅ በሰሜን ኢትዮጵያውያን ደካማ ልሂቃን ድጋፍ የቦታ መጠሪያ ስሞችን እየቀየሩ በተዋሐዶ ኢትዮጵያ ላይ እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀ ውድቀትን ሊያመጡ የበቁት።

ግራኝ አህመድና ጣልያኖች የጀመሩትን የፀረቤተ ክርስቲያን ዘመቻ፣ የካሃናት፣ ቀሳውስትና ምዕመናን ጭፍጨፋ በዚህ ዘመን ኦሮሞዎች በቀጥታ ተረክበው የጀመሩበት ዕለት የትናንትነው የካቲት የካቲት ፱ / 9 ፲፱፻፷፰/1968 .ም ዕለት ነው። ልክ ከስ ፵፬/44 ዓመታት በፊት። በዚህ ዓመት በኦሮሞው መንግስቱ ኃይለ ማርያም የሚመራው የኦሮሞ መንግስት ስልጣን ላይ በወጣ በሁለተኛው ዓመት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሁለተኛው ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳ የሆኑትን አቡነ ቴዎፍሎስን (፲፱፻፪ ፲፱፻፷፹)ከመንበራቸው አውርዶ እስር ቤት ውስጥ ለሦስት ዓመታት እንዲማቅቁ አደረገ።

እዚያም ብዙ ሳይቆዩ ሐምሌ ፯/7 ቀን ፲፱፻፸፩ / 1971/ም፡ ኢትዮጵያ ትቅደም!” እያለ በኤዶማውያኑ ፈቃድ ስልጣን ላይ የወጣው አረመኔው መንግስቱ ኃይለ ማርያም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሁለተኛ ፓትርያርክን አቡነ ቴዎፍሎስን በግፍ እና በአረመኔያዊ ጭካኔ በሲባጎ አንቆ ገደላቸው።

የሚከተለው ሰቆቃወ ቴዎፍሎስ በ! ትውልድመካከል … ሞትህ ደጅ አደረከሚለው ጽሑፍ የተወሰደ፦

አቡነ ቴዎፍሎስ በሌ/ኰ ዳንኤል ተይዘው ወደ እስር ቤት ሲገቡ የነበራቸውን ሁኔታና የእስረኛውን ትካዜ አቶ አበራ ጀምበሬ ተርከውልናል፡፡ ትረካቸውን ልዋስ፡

በታላቁ ቤተ መንግሥት ባለሥልጣናት ንጹሕ አየር ለማግኘት፣ በፀሐይ አካላቸውን ለማሞቅ፣ የተሳሰሩ እግሮቻቸውን ለማፍታታት በዙፋን አዳራሽ አጠገብ በሚገኝ በሽቦ በታጠረ ጠባብ ክፍል ውስጥ ይንከላወሳሉ፡፡ ቀኑ መጋቢት 3 ቀን 1968 .ም ከእኩለ ቀን በኋላ ነበር፡፡ በዚህ ወቅት ታላቁ መንፈሳዊ አባት ሁለት እጆቻቸው በአንድ ላይ በሰንሰለት ታስረው እየተገፈተሩ ያለመጫሚያ በባዶ እግራቸው ሲመጡ የተመለከቱት እነዚያ እስረኞች ባሉበት ክው ብለው ቀሩ፡፡ በዚህ ወቅት ነበር አንዱ እስረኛ ልቡ ተነክቶ ‹አዲዮስ! የኢትዮጵያውያን ሰብአዊነትና መንፈሳዊነት! › ያለው፡፡ ‹…የኢትዮጵያ ሕዝብ ግብረ ገብነትና መንፈሳዊነት በእነዚህ ጋጠ ወጦች አይለካም› አለ ሌላውበድርጊቱ መብገኑን ሁኔታው እየነገረበት፡፡ …ያደፈ ሽሮአማ ቀሚስ እንደለበሱ ከቀኝም፣ ከግራም፣ ከኋላም ሳንጃ የተሰካበት ጠብመንጃ ተደግኖባቸው ወደዚያች የፖለቲካ እስረኞች መቀየጃ ቅጥር ሲገቡ መንፈሳዊው አባት ‹የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው› በማለት የሚጸልዩ እንጂ የተበሳጩና የተሸበሩ አይመስሉም ነበር፡፡ እስረኛው ከድንጋጤው ገና ሳይላቀቅ፣ ምን እንደሚልና እንደሚናገር አሰላስሎ ሳይጨርስ፣ ከቆመበት ሳይላወስ ነበር ከአንድ ትንሽ ክፍል ውስጥ አስገብተው የቆለፉባቸውና እግራቸውን በእግረ ሙቅ፣ እጃቸውን በሰንሰለት ጠፍረው ካልጋ ጋር ያሠሯቸው፡፡ ‹ይሕን አዚመኛ ቄስ ተጠንቅቃችሁ ጠብቁ› በማለት ለወታደሮች ጥብቅ ትእዛዝ ሰጥቶ የዘቡ አዛዥ ከአጥሩ ወጥቶ ሄደ“(የአቶ አበራ ጀምበሬ የእስር ቤቱ አበሳበዜና ጳጳሳት መጽሐፍ እንደተጠቀሰው፡ (.58-59)

ፓትርያርኩ በዚህ መልኩ በጾምና በቀኖና ተወስነው ለ3 ዓመታት በእስራት ከቆዩ በኋላ ሐምሌ 7 ቀን 1971 .ም ከሌሎች 33 ታሳሪዎች ጋር በሞት መልእክተኞች ተጠሩ፡፡ ተሰለፉ፡፡ በተራቸው ገቡ፡፡ ወደ ጨለማው ቤት ውስጥ ገቡ፡፡ የተለያዩ ኮሪደሮች ባሉት የጨለማ ቤት ውስጥ ጥግ ላይ ያለው ሰው ‹ና› አላቸው፡፡ ወደሱ አተኩረው ሲራመዱ በጨለማው ኮሪደር ለግድያ ካሸመቁ ሰልጣኝ ኮማንዶዎች አንዱ ሳያስቡት በሲባጎ አነቃቸው፡፡ ኮማንዶው ሲባጎውን በሁለት እጆቹ ጠምጥሞ አጥብቆ በአንገታቸው ላይ ካጠለቀ በኋላ ገመዱን በመሸረብና በማሳጠር በስተመጨረሻ ፓትርያርኩን በገመዱ እንደታነቁ የእንግላሊት ጀርባው ላይ አውጥቶ በአንገታቸው የገባውን ገመድ በእጁ እየጠቀለለ በማሳጠርና በማጥበቅ ትንፋሻውን ቋጨ፡፡ አስከሬናቸውን ጎትቶ ከሌሎች እስረኞች ጋር ሸራ አለበሰው፡፡ ማታ ሦስት ሰዓት ኖራ ተነስንሶባቸው ከ33ቱ እስረኞች ጋር በጅምላ በአንድ ጉድጓድ ተቀበሩ፡፡ ከፓትርያርኩ ጋር አብረው ከተቀበሩት ሰዎች አንዱ የመኢሶኑ የአመራር አባል ኃይሌ ፊዳ ነበር፡፡ አብዮተኛው ባለብሩህ ጭንቅላት ወጣትና ባለራዕይው አረጋዊ ፓትርያርክ በአንድ ጉድጓድ ተጣሉ፡፡ (ርዕዮተ ዓለሙ ዛሬ ባያማልለንም! ) እሱ ከአውሮፓ ለአዲስ ሥርዓት ለውጥ መጥቶ እሳቸው ከነበሩበት መንበር በግፍ ተገፍተው ባንድ ጉድጓድ ተቀበሩ፡፡

ታዋቂው ገጣሚና መፍቀሬመኢሶን የሚባለው ዮሐንስ አድማሱ ዕንባሽበሚለው ግጥሙ፡

ዘመን ቢያርቃችሁ፣

ሥፍራ ቢለያችሁ፣

ዕንባ አገናኛችሁ፡፡

ያለው በዚያ ዘመን ልጆቿ ከቤተ ክህነትና ከቤተ መንግሥት እየተነዱ በገዳዮቻቸው ለተፈጁባት ኢትዮጵያና ለግፉዓን ልጆቿ ሙሾ ሆኖ ይሰማናል!

አቡነ ቴዎፍሎስ 2/ ፪ኛው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ናቸው፡፡ ሀገር ውስጥ በራሳችን አባቶች በመሾም ግን የመጀመሪያ ናቸው፡፡ የጀመሩት ነገር የመብዛቱን ያህል ሰቆቃቸውም በብዙ መልኩ የመጀመሪያ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ምድር በራሳቸው ወንድሞች ተላልፈው ተሰጥተው በገዛ ወንድሞቻቸው ታንቀው የተገደሉ ቀዳሚ ፓትርያርክ ናቸው፡፡

ኦሮሞው መንግስቱ ኃይለ ማርያም ኢትዮጵያ ትቅደም!” ብሎ ብዙ ወጣቶችን በማታለል የተዋሕዶ ልጆችን ጨፈጨፈ፤ ኦሮሞው አብዮት አህመድም ኢትዮጵያ ሱሴ!” እያለ የዘመኑን ትውልድ በማምታታት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለመከፋፈልና ለማፍረስ ቆርጦ ተነስቷል፣ ልጆቿን በማሰር፣ በማረድና በመረሸንም ቀዳማዊ ግራኝ አህመድን፣ ፋሺስቶች ሙሶሊኒን እና መንግስቱ ኃይለ ማርያምን የሚያስንቅ እርኩስ ተግባር በመፈጸም ላይ ይገኛል።

የአባታችን ረድኤት በረከት በሁላችን ላይ ይደርብን፡፡ አሜን!!!

___________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: