
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
_______________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 5, 2022
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
_______________
Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: 9/11, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, Atheism, Atrocities, Axum, ሉሲፈራውያን, ሤራ, ሸንዜን, ትግራይ, ቻይና, አረመኔነት, አዲስ አበባ, ኢ-አማኒ, ኢትዮጵያ, እሳት, ወንጀል, ግፍ, ጠላት, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፍትሕ, ፎቅ, Blockade, China, Genocide, Shenzhen, Skyscraper, Starvation, Tigray | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 30, 2018
ፓሪስ ከተማ በሚገኝ ህንጻ በአራተኛ ፎቅ ባልኮን ላይ ተንጠልጥሎ ሊወድቅ የነበረውን ሕጻን ልጅ ለማዳን በ 30 ሰከንድ ውስጥ አራት ፎቆችን እንደ ሸረሪት በመውጣት ነበር ሊያድነው የበቃው። የሕፃኑ ወላጆች በወቅቱ ቤት አልነበሩም።
የ 22 ዓመቱ የማሊ ተወላጅ፡ ማማዱ ጋሣማ ሕይወቱን ለመገንባት ከጥቂት ወራት በፊት ነበር ወደ ፈረንሳይ የመጣው።
አሁን በዚህ የጀግነነት ድርጊቱ፡ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት አማኑኤል ማክሮን ጋር በኤሊሴ ቤተመንግስት ለመገናኘት በቅቷል። በዚህም ወቅት፡ ፈረንሳይ ማማዱ ጋሳማን የፈረንሳይ ዜጋ እንዲሆን እንደምታደርግና በእሳት አደጋ ቡድን ተቀጥሮ እንደሚሰራም ፕሬዚደንቱ ቃል ገብተውለታል።
ጋሳም አሁን ‘ስፓይደርማን‘ ወይም ‘ሸረሪት ሰው‘ የሚል ቅጽል ስም ተሰጥቶታል።
Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: ሕፃን, ማሊያዊ, ማማዱ ጋሣም, አፍሪቃዊ, ፈረንሳይ, ፎቅ, ፓሪስ, Child Resucue, Malian 'Spiderman' France, Mamoudou Gassama, Paris | Leave a Comment »